reporter issue 1245

36
|ገጽ 1 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRIT ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ መጋቢት 26 ቀን 2004 የረቡዕ እትም ቅፅ 17 ቁጥር 28/ 1245| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 በውስጥ ገጽ 2 ማዳመጥ መደመጥ ነው የአውሮፓ ኅብረትና ኢጋድ በአዲስ አበባ በጋዜጣው ሪፖርተር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ኤክስፐርት፣ የሊባኖስ መንግሥት በቅርቡ ቤይሩት ሆስፒታል ውስጥ ‹‹ራሷን አጠፋች›› የተባለችውን ኢትዮጵያዊት አሟሟት እንዲያጣራ ጠንከር ያለ ጥያቄ አቀረቡ:: ኤክስፐርቷ ትናንት ባወጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ የመብት ጥሰቱና የአሟሟቱ ሁኔታ በአስቸኳይ መጣራት አለበት:: መጋቢት 5 ቀን 2004 ዓ.ም. ቤይሩት ውስጥ በሚገኝ የአዕምሮ ሆስፒታል ውስጥ በገዛ እጇ ራሷን አጥፍታለች የተባለችው ዓለም ደቻሳ፣ በአሠሪዋ ድብደባ ከተፈጸመባት በኋላ በግዳጅ በመኪና ስትጫን በግለሰቦች ሞባይል ስልክ የተነሳው ቪዲዮ በሊባኖስ ቴሌቪዥን መታየቱ ይታወሳል:: የተመድ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ኤክስፐርት የሆኑት ጉልናራ ሻህኒያን በመግለጫቸው፣ በዓለም ዙሪያ እንዳሉ ሰዎች በቴሌቪዥን የተፈጸመውን የጥቃት ድርጊት እንዳዩ ገልጸው፣ ‹‹የሊባኖስ መንግሥት ባለሥልጣናት የተሟላ ምርመራ በማድረግ ለኢትዮጵያዊቷ አሟሟት ምክንያት የሚሉትን የማስረዳት ኃላፊነት አለባቸው፤›› ብለዋል:: ኤክስፐርቷ በቴሌቪዥን የተለቀቀውን የጭካኔ ተግባር ሲያዩ ትዝ ያላቸው፣ ባለፈው ዓመት በሊባኖስ በኃይሌ ሙሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአንድ ወር በፊት በቦይንግ 777 አውሮፕላን ሞተር መዝጊያ ላይ ለደረሰው አደጋ ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን ሁለት ከፍተኛ ቴክኒሻኖች ከሥራ አባረረ:: አየር መንገዱ አውሮፕላኑን ለማስጠገን አራት ሚሊዮን ብር እንዳወጣ ታውቋል:: ምንጮቻችን እንደገለጹት፣ በቦይንግ 777 ሞተር መዝጊያ ላይ በደረሰው አደጋ ምክንያት አየር መንገዱ ለጥገና አራት ሚሊዮን ብር ማውጣቱን ተከትሎ፣ አደጋው እንዴት ሊደርስ እንደቻለ እንዲያጣራ የተቋቋመው ኮሚቴ፣ ‹‹አደጋው የደረሰው አውሮፕላኑ ለጥገና በገባበት ወቅት የተፈታው ብሎን በደንብ ባለመታሰሩ ነው፤›› የሚል ድምዳሜ ላይ በመድረሱ፣ በዕለቱ ጥገናውን የሠራውንና የተሠራውን ሥራ ተመልክቶ ያረጋገጠውን ኢንስፔክተር እንዲባረሩ ወስኗል:: አየር መንገዱ ነብዩ ወልዴ (ከፍተኛ ቴክኒሺያን) እና ዮናስ ኃይለ ማርያም (ኢንስፔክተር) የተባሉትን ከፍተኛ ልምድ ያላቸውን እነኝህን ቴክኒሻኖች ማባረሩን ተከትሎ የአየር መንገዱ ሠራተኞች ፒቲሽን በመፈራረም ውሳኔውን የተቃወሙ ሲሆን፣ ባለፈው ዓርብ ማታ ባካሄዱት ስብሰባም ለተባረሩት ሠራተኞች ገንዘብ ለማዋጣት የወሰኑ መሆናቸውን ከምንጮቻችን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል:: አንድ ስሙ እንዳይገለጽ የጠየቀ የአየር መንገዱ ቴክኒሻን ለሪፖርተር እንደገለጸው፣ ሠራተኛው ከተለመደው አሠራር ውጪ በሳምንት ስድስት ቀናት በከፍተኛ ጫና እንዲሠራ በተደረገበት በአሁኑ ጊዜ ልምድ ያላቸውን ሠራተኞች ስህተት ፈጽማችኋል በማለት ማባረር አግባብ አይደለም:: የኢትዮጵያ አየር መንገድ በነዳጅ ዋጋ መጨመር ምክንያት የሚደርስበትን ኪሳራ ለማካካስ የአየር ፎቶ በሪፖርተር/ታምራት ጌታቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት ከፍተኛ ቴክኒሻኖችን አባረረ ሠራተኞች ፒቲሽን በመፈራረም ውሳኔውን ተቃውመዋል ወደ ገጽ ዞሯል 34 ወደ ገጽ ዞሯል 34 የሊባኖስ መንግሥት የኢትዮጵያዊቷን አሟሟት እንዲያጣራ በተመድ ተጠየቀ በትናንትናው ዕለት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስብሰባ አዳራሽ በአውሮፓ ኅብረትና በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) መካከል ለሰዓታት ከቆየ ስብሰባ በኋላ ስምምነት ተፈርሞ ነበር፡፡ የአውሮፓ ኅብረትና ኢጋድ በጋራ ለመሥራት የተስማሙት በአካባቢው ፀጥታና ደኅንነት ላይ ሲሆን፣ የኢትዮጵያና የኤርትራን ውዝግብም ለመፍታት ታስቧል፡፡ በምስሉ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝና የአውሮፓ ኅብረት ልዩ ልዑክና የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት ሚስተር ቪሊ ሶቭንደል ይታያሉ፡፡ (ዝርዝር ዘገባውን በገጽ 5 ላይ ይመልከቱ)

Upload: yoseph-shitaye

Post on 21-Apr-2015

399 views

Category:

Documents


5 download

TRANSCRIPT

|ገጽ 1 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRITነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

መጋቢት 26 ቀን 2004

የረቡዕ እትም

ቅፅ 17 ቁጥር 28/ 1245| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

በውስጥ

ገጽ 2

ማዳመጥ መደመጥ ነው

የአውሮፓ ኅብረትና ኢጋድ በአዲስ አበባ

በጋዜጣው ሪፖርተር

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ኤክስፐርት፣ የሊባኖስ መንግሥት በቅርቡ ቤይሩት ሆስፒታል ውስጥ ‹‹ራሷን አጠፋች›› የተባለችውን ኢትዮጵያዊት አሟሟት እንዲያጣራ ጠንከር ያለ ጥያቄ አቀረቡ:: ኤክስፐርቷ ትናንት ባወጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ የመብት ጥሰቱና የአሟሟቱ ሁኔታ በአስቸኳይ መጣራት አለበት::

መጋቢት 5 ቀን 2004 ዓ.ም. ቤይሩት ውስጥ በሚገኝ የአዕምሮ ሆስፒታል ውስጥ በገዛ እጇ ራሷን አጥፍታለች የተባለችው ዓለም ደቻሳ፣ በአሠሪዋ ድብደባ ከተፈጸመባት በኋላ በግዳጅ በመኪና ስትጫን በግለሰቦች ሞባይል ስልክ የተነሳው ቪዲዮ በሊባኖስ ቴሌቪዥን መታየቱ ይታወሳል::

የተመድ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ኤክስፐርት የሆኑት ጉልናራ ሻህኒያን በመግለጫቸው፣ በዓለም ዙሪያ እንዳሉ ሰዎች በቴሌቪዥን የተፈጸመውን የጥቃት ድርጊት እንዳዩ ገልጸው፣ ‹‹የሊባኖስ መንግሥት ባለሥልጣናት የተሟላ ምርመራ በማድረግ ለኢትዮጵያዊቷ አሟሟት ምክንያት የሚሉትን የማስረዳት ኃላፊነት አለባቸው፤›› ብለዋል::

ኤክስፐርቷ በቴሌቪዥን የተለቀቀውን የጭካኔ ተግባር ሲያዩ ትዝ ያላቸው፣ ባለፈው ዓመት በሊባኖስ

በኃይሌ ሙሉ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአንድ ወር በፊት በቦይንግ 777 አውሮፕላን ሞተር መዝጊያ ላይ ለደረሰው አደጋ ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን ሁለት ከፍተኛ ቴክኒሻኖች ከሥራ አባረረ:: አየር መንገዱ አውሮፕላኑን ለማስጠገን አራት ሚሊዮን ብር እንዳወጣ ታውቋል::

ምንጮቻችን እንደገለጹት፣ በቦይንግ 777 ሞተር

መዝጊያ ላይ በደረሰው አደጋ ምክንያት አየር መንገዱ ለጥገና አራት ሚሊዮን ብር ማውጣቱን ተከትሎ፣ አደጋው እንዴት ሊደርስ እንደቻለ እንዲያጣራ የተቋቋመው ኮሚቴ፣ ‹‹አደጋው የደረሰው አውሮፕላኑ ለጥገና በገባበት ወቅት የተፈታው ብሎን በደንብ ባለመታሰሩ ነው፤›› የሚል ድምዳሜ ላይ በመድረሱ፣ በዕለቱ ጥገናውን የሠራውንና የተሠራውን ሥራ ተመልክቶ ያረጋገጠውን ኢንስፔክተር እንዲባረሩ ወስኗል::

አየር መንገዱ ነብዩ ወልዴ (ከፍተኛ ቴክኒሺያን) እና ዮናስ ኃይለ ማርያም (ኢንስፔክተር) የተባሉትን ከፍተኛ ልምድ ያላቸውን እነኝህን ቴክኒሻኖች ማባረሩን ተከትሎ የአየር መንገዱ ሠራተኞች ፒቲሽን በመፈራረም ውሳኔውን የተቃወሙ ሲሆን፣ ባለፈው ዓርብ ማታ ባካሄዱት ስብሰባም ለተባረሩት ሠራተኞች ገንዘብ ለማዋጣት የወሰኑ መሆናቸውን ከምንጮቻችን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::

አንድ ስሙ እንዳይገለጽ የጠየቀ የአየር መንገዱ

ቴክኒሻን ለሪፖርተር እንደገለጸው፣ ሠራተኛው ከተለመደው አሠራር ውጪ በሳምንት ስድስት ቀናት በከፍተኛ ጫና እንዲሠራ በተደረገበት በአሁኑ ጊዜ ልምድ ያላቸውን ሠራተኞች ስህተት ፈጽማችኋል በማለት ማባረር አግባብ አይደለም::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በነዳጅ ዋጋ መጨመር ምክንያት የሚደርስበትን ኪሳራ ለማካካስ የአየር

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት ከፍተኛ ቴክኒሻኖችን አባረረሠራተኞች ፒቲሽን በመፈራረም ውሳኔውን ተቃውመዋል

ወደ ገጽ ዞሯል34

ወደ ገጽ ዞሯል34

የሊባኖስ መንግሥት የኢትዮጵያዊቷን አሟሟት እንዲያጣራ በተመድ ተጠየቀ

በትናንትናው ዕለት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስብሰባ አዳራሽ በአውሮፓ ኅብረትና በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) መካከል ለሰዓታት ከቆየ ስብሰባ በኋላ ስምምነት ተፈርሞ ነበር፡፡ የአውሮፓ ኅብረትና ኢጋድ በጋራ ለመሥራት የተስማሙት በአካባቢው ፀጥታና ደኅንነት ላይ ሲሆን፣ የኢትዮጵያና የኤርትራን ውዝግብም ለመፍታት ታስቧል፡፡ በምስሉ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝና የአውሮፓ ኅብረት ልዩ ልዑክና የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት ሚስተር ቪሊ ሶቭንደል ይታያሉ፡፡ (ዝርዝር ዘገባውን በገጽ 5 ላይ ይመልከቱ)

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊዋና አዘጋጅ፡ መላኩ ደምሴአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 የቤት ቁ. 481ምክትል ዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስ ኃይሌ ሙሉ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ረቡዕ መጋቢት 26 ቀን 2004

ርእሰ አንቀጽ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰሎሞን ጎሹሪፖርተሮች፡ ምዕራፍ ብርሃኔ፣ እስከዳር አስማረማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደ፣ ብሩክ ቸርነትማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፤ ዳዊት ወርቁኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ አፀደ ካሳዬ፣ ፍሬሕይወት ተሰማ፣ ገነት ፀሀይማስታወቂያ ፅሁፍ እስከዳር ደጀኔ፣ ብፅአት ተረፈ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወልሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

በጓደኝነትም፣ በትዳርም፣ በአስተዳደርም፣ በፖለቲካም ችግርም ሆነ በጎ ነገር ሲነገረው ከልብ የሚያዳምጥ እሱ ራሱም ተደማጭነት ይኖረዋል:: የሚያዳምጥ ይደመጣል:: የማያዳምጥ አይደመጥም::

በተለይም በፖለቲካው ዓለም በሕዝብና በመንግሥት መካከል ያለው ግንኙነት በመደማመጥ ያልተመሠረተ ከሆነ ግንኙነቱም፣ ፖለቲካውም ጤናማ አይሆንም:: መግባባት አይኖረውም:: መግባባት በመደማመጥ ይመሠረታልና::

መደማመጥ ሁሉ መስማማትን ያመጣል ማለት አይደለም:: መደማመጥ ካለ ግን አለመስማማት ቢኖርም ልዩነት እንዳለ እንዲቀጥል መግባባት ላይ ተደርሶ፣ ላለመስማማትም መግባባት ስለሚቻል ጤናማ ነው::

መደማመጥ ሁሉንም የሚጠቅም ነው:: ሕዝብን ይጠቅማል፣ ፖለቲካን ይጠቅማል፣ መንግሥትን ይጠቅማል:: ሕዝብ ችግር ካለበት የሚያዳምጠኝ የፖለቲካ ድርጅትና መንግሥት አለ ብሎ በማመን ተሳትፎውን ያሳድጋል:: መንግሥትም የሚያዳምጠኝ ሕዝብ አለ ብሎ በመተማመን ያቅዳል፣ ይንቀሳቀሳል::

መደማመጥ ከሌለ ግን ድልድይ ፈረሰ ማለት ነው:: ሐሳብም አይሸጋገርም፤ ዕቅድም አይተላለፍም:: እንኳን በፈረሰ ድልድይ ላይ ይቅርና በተሰነጣጠቀ ድልድይ ላይ ለመሸጋገር መሞከርም አደገኛ ሊሆን ይችላል::

ስለሆነም መደማመጥ ይኑር ስንል፣ ማዳመጥ መደመጥ ነው ስንል፣ አስተማማኝ የመደማመጥ መርህና እምነት ላይ መሠረት ያደረገ መደማመጥ ማለታችን ነው:: ገጠመኝ ሳይሆን መርህ::

በአሁኑ ጊዜ በሕዝብና በመንግሥት መካከል የአለመደማመጥ አደጋ እየተስተዋለ ነው::

ሕዝብ ማግኘት የሚገባውን ለማግኘትና ሕገ መንግሥታዊ መብቱን ለማስከበር በየዕለቱ አጠገቡ ካለው የቀበሌ አስተዳደር፣ እስከ ላይ ድረስ ወይም ጫፍ ድረስ ላለው መንግሥታዊ አካል ብሶቱንና ችግሩን በየዕለቱ በብዛትና በስፋት እያቀረበ ይገኛል:: ለችግሩ ዓይነት፣ ብዛትና ስፋት የሚመጥን አድማጭ መንግሥታዊ ጆሮ ግን እያገኘ አይደለም::

በመኖሪያ አካባቢ በሚፈጠሩ ችግሮች ምክንያት ኅብረተሰቡ በየዕለቱ ብዙ አቤቱታ ሲያቀርብ ይደመጣል:: ውኃ እየጠፋ መብራት ብልጭ ድርግም እያለ ተቸገርን እያለ ኡኡ ይላል:: አድማጭ የለም:: በጭፈራ ቤቶች ድምፅና በእንግዶች ማረፊያ (ገስት ሃውስ) ሃያ አራት ሰዓት በሚታይ ግርግር፣ ጩኸትና ሁከት ሰላም አጣን እያለ ኡኡ ይላል አድማጭ የለም:: የአብያተ ክርስቲያናትና የመስጊዶች ድምፅ ከመጠን በላይ እየተለቀቀ የድምፅ ብክለት እያስከተለ ነው:: ፀሎት ይብዛ ግን ድምፅ ይቀንስ ብሎ አቤት ይላል:: አድማጭ የለም::

በባለቤትነት ማረጋገጫ፣ በካርታ፣ በግንባታና በመሳሰሉ ችግሮች ገጠሙኝ ብሎ አቤት ይላል:: አድማጭ የለም:: ፋይሌ ጠፋ፣ ሥራዬ አላአግባብ ታገደ፣ ኢፍትሐዊ ውሳኔ ተወሰነብኝ እያለ አቤት ይላል:: አድማጭ የለም::

ፍትሕ አጣሁ፣ በጨረታ አድልዎ ተፈጸመብኝ፣ ለሌላው የተፈቀደውና የተሰጠው ለእኔ ሲሆን ተከልክሎ ግፍ ተፈጸመ ብሎ ሕዝብ አቤት ይላል አድማጭ የለም:: ማስረጃ ያቀርባል፤ ፎቶ ኮፒ ሲያደርግ ይውላል፣ ምስክሮች ይጠራል፣ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ይሄዳል፣ ዕንባ ተቀባይ ጋ ዕንባውን ያፈሳል:: መልሱ ጥሪ አይቀበልም ነው::

በራችን ክፍት ነው፣ መርሀችን ግልጽነት ነው፣ ተልዕኳችን ሕዝብን ማገልገል ነው ተብሎ በተለጠፈባቸው የመንግሥት መሥርያ ቤቶች ሳይቀር ልግባ ሲል በሩ ይዘጋበታል:: አገልግሉኝ ሲል እንገልገልብህ ይባላል:: ግልጽነት ብሎ ነገር የለም:: እንቆቅልሽ በዝቷል::

እዚህ ላይ ሁለት ነገሮችን በግልጽ እናስቀምጥ::

አቤት ባይ ሁሉ ሀቀኛ ነው ማለት አይደለም:: ሁሉም የመንግሥት ሠራተኛና ሹመኛም ማገልገል አይፈልግም አንልም:: ከቀን ወደ ቀን ግን እየተሻሻለ ከመሄድ ይልቅ እየተበላሸ በመሄድ ላይ ይገኛል::

ሁሉም ነገር ከክፋት የሚመነጭ ነው እያልንም አይደለም:: በክፋት የሚንቀሳቀሱ ፀረ ሕዝቦች በመንግሥት መዋቅር ውስጥም እየጨፈሩ የሚገኙ እንዳሉ ባይካድም፣ ሁሉም ከዚህ አንፃር አይታይም:: ከክፋት ሳይሆን ካለማወቅና ከአቅም ማነስ የሕዝብን ጥያቄ የማይመልስ ሹመኛና መሥሪያ ቤት ግን በእጅጉ እየበዛ ነው::

ለአንድ ጉዳይ አንዳንድ መሥሪያ ቤት ተሂዶ የሚያጋጥመው የሠራተኛና የሹመኛ ዓይነት የሚያስደነግጥ ነው:: መንግሥት ሰው አጥቶ ነው ወይ እንደዚህ ዓይነቶቹን በዚህ ቦታ የሚያስቀምጠው ያሰኛል:: ሥራውን የማያውቁ፣ ሕዝቡን አነጋግረው እንዲያስተናግዱና የሕዝብ ችግር እንዲፈቱ ተብለው የሚቀመጡ አሉ:: ይህ ሁኔታ ኅብረተሰቡን እያሳሰበና እያሳዘነ ይገኛል:: አገልግሎት ለማግኘት ሄደው ተሰድበውና ተዋርደው የሚመለሱ እየበዙ ናቸውና::

ኢሕአዴግ ህዳሴ ላይ ባለበት ወቅት ነው ‹‹ጥሪ አይቀበልም›› ተስፋፍቶ ያለው:: እየታደስኩ ነኝ ብሎ ኢሕአዴግ ራሱን ማታለል የለበትም::

የዓባይ ግድብ ግንባታን ሕዝቡ ይወደዋል፤ በጉጉትም ይጠብቃል፤ የባቡር አገልግሎቱንም መቼ ባየሁት እያለ ነው:: በመንገድ ግንባታውም እሰየው እያለ ነው:: እየተዘረጋ ያለው መዋቅር፣ እየተሾመና እየተቀመጠ ያለ ኃላፊና ሠራተኛ ግን የራሱን የመንግሥት ሕልምም ዳር የሚያደርስ አይደለም:: በሕዝቡና በራዕይ መካከል የተቀመጠ የተሰነጣጠቀና የሚደረመስ ድልድይ እየሆነ ነው::

መንግሥት ሕዝቡን ሊያዳምጥ ግዴታው ነው:: ውለታ ሳይሆን ግዴታ:: በጎ ፈቃድ ሳይሆን ሕገ መንግሥታዊ ግዳጅ::

ስለሆነም ኢሕአዴግ በውል ውስጡን ይፈትሽ:: ራሱን ይገምግም:: ራሱን ያጥራ:: ከሕዝብ ጋር ይገናኝ:: ሕዝቡን ያዳምጥ::

የማያዳምጥ መንግሥት የማይደመጥ መንግሥት ይሆናልና:: የሚያዳምጥ ይደመጣልና:: ሕዝቡን ማዳመጥ በሕዝብ መደመጥ ነውና::

ማዳመጥ መደመጥ ነው

|ገጽ 3 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በታምሩ ጽጌ

የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን (ኦነግ) ተልዕኮ በመቀበል፣ በህቡዕ በመደራጀትና ሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲን ሽፋን በማድረግ፣ መንግሥትን በኃይልና በትጥቅ ትግል እናስወግዳለን በማለት ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል በሚል ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው የመድረክ አመራር አባል አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ፣ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች ከትናንትና በስቲያ በተሰጠ ብይን ተከላከሉ ተባሉ::

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ከትናንትና በስቲያ በሰጠው ብይን፣ የመድረክ ሥራ አስፈጻሚ አባልና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውጭ ቋንቋ መምህር የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ፣ የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግረስ (ኦሕኮ) ፓርቲ አመራር አባል አቶ ኦልባና ሌሊሳ፣ ውልቤካ ለሚ፣ አደም ቡሳ፣ ሀዋ ዋቆ፣ መሐመድ ሙሉ፣ ደረጀ ከተማ፣ አዲሱ ሞክሬና ገልገሎ ጉፋ እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቷል::

ተጠርጣሪዎቹ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብርተኝነት በተፈረጀውና ራሱን ኦነግ ብሎ በሚጠራው አሸባሪ ቡድን ውስጥ ታጣቂ አባል በመሆን፣ ኬንያ ሶለሎ ጎልባ ውስጥ ሥልጠና በመውሰድ፣ የሕጋዊ ፖለቲካ

ፓርቲን ሽፋን በማድረግ፣ የሽብር ተልዕኮ ለመፈጸም በመንቀሳቀስ የተሳተፉ መሆናቸውን ዓቃቤ ሕግ በሰውና በሰነድ ማስረጃ በማስረዳቱ ተጠርጣሪዎቹ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጥቷል::

በመሆኑም ተከሳሾቹ ያሏቸውን የሰዎች ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎች ከቀጠሮ በፊት ለፍርድ ቤቱ በማሳወቅ ሚያዝያ 25 ቀን 2004 ዓ.ም የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ማሰማት እንዲጀምሩ ፍርድ ቤቱ አዟል::

አቶ በቀለ ገርባ የኦፌዴን ፓርቲን ሽፋን በማድረግ ወጣቶችን በማደራጀት፣ በመመልመል፣ ከኦነግ ጋር በሕቡዕ እንዲሠሩ በማድረግ፣ አምቦ ከተማ ውስጥ ‹‹ኦነግ በቅርቡ አሸንፎ አገር ውስጥ ይገባል›› በማለት፣ በ2004 ዓ.ም በመላው ኦሮሚያ አመፅና ብጥብጥ በማስነሳት ‹‹በሥልጣን ላይ ያለውን መንግሥት መጣል አለብን›› በማለት ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርነታቸውን ተገን በማድረግ ቢሮአቸው ሄደው የመመረቂያ ጽሑፍ የሚሰጡ ተማሪዎችን በሥልጣን ላይ ያለውን መንግሥት በኃይል ከሥልጣን ማውረድ እንደሚገባና ሰላማዊ ትግል አዋጭ አለመሆኑን በመግለጽ መመርያ መስጠታቸውን፣ አቶ ኦልባናና ሌሎቹም ተከሳሾች የተመሠረተባቸው የክስ ቻርጅ እንደሚያስረዳ በዝርዝር መዘገባችን ይታወሳል::

በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱት የመድረክ አመራር አባል ተከላከሉ ተባሉ

በውድነህ ዘነበ

የቱርክ ኩባንያ የሆነው አይካ አዲስ ግሩፕ የአዲስ አበባ አስተዳደር 12 ሔክታር መሬት እንዲሰጠው ጠየቀ:: አይካ አዲስ አስተዳደሩ በሚሰጠው መሬት ሁለት የጋርመንት ፋብሪካዎችን ለመገንባት አቅዷል::

የአይካ አዲስ የፋይናንስና አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ ተክለ ሃይማኖት ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የአዲስ አበባ አስተዳደር መሬቱን በሚመለከት በጎ ምላሽ ሰጥቷል:: “በአጭር ጊዜ ውስጥም መሬቱን እንረከባለን የሚል እምነት አለን፤” ሲሉ አቶ አማረ ጨምረው ገልጸዋል::

አይካ አዲስ ግሩፕ ከአዲስ አበባ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ ላይ በምትገኘው ዓለም ገና ከተማ ግዙፍ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ገንብቷል:: ግሩፑ ይህንን ፋብሪካ በአንድ ቢሊዮን ብር የገነባ ሲሆን፣ በዓመት 43 ሺሕ ቶን ጥጥ ፈትሎና አቅልሞ አንድ መቶ ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ብትንና የተሰፋ ልብሶችን ወደ ውጭ አገር ይልካል::

በአሁኑ ወቅት በፈትል ሥራዎች ላይ የማስፋፊያ ፕሮጀክት በማካሄድ ላይ ነው:: ከፈትል እስከ ልብስ ስፌት ድረስ ያሉ ተግባራት የሚያካሂደው የአይካ አዲስ ግሩፕ የተቀናጀ ፋብሪካ፣ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋነኛ ተጠቃሚ ከሆኑ የኢንቨስትመንት ተቋማት መካከል አንዱ ነው::

በእስካሁኑ ሒደት አይካ አዲስ 1.3 ቢሊዮን ብር የተበደረ ሲሆን፣ የማስፋፊያ ፕሮጀክቱም ከሚያስፈልገው በጀት ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነውን ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል::

የኢትዮጵያ መንግሥት የአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ሲጠናቀቅ ከጨርቃ ጨርቅ ዘርፍ አንድ ቢሊዮን ዶላር ይጠብቃል:: ይህንን ዕቅድ ለማሳካት መንግሥት በዘርፉ የሚሰማሩ ኢንቨስተሮችን የሚያተጋ ፖሊሲ ከመቅረፅ በተጨማሪ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፋይናንስ እንዲያቀርብላቸው አድርጓል::

በእነዚህ ሁኔታዎች አማካይነት ወደ ኢትዮጵያ ነቅሎ የገባው አይካ አዲስ ግሩፕ በጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው ብቻ አልተወሰነም:: የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካውን በመገንባት ሒደት የበርካታ ኢንቨስትመንት መሣርያዎች ባለቤት መሆን የቻለው አይካ አዲስ፣ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራዎችን መሥራት የሚያስችለውን ፈቃድ በማውጣት ላይ መሆኑን አቶ አማረ ገልጸዋል::

አይካ አዲስ ግሩፕ የሚያቋቁመው የኮንስትራክሽን ኩባንያ በኢትዮጵያ ከአህመት አይኖ ኒዝ ኮንስትራክሽን ኩባንያ ቀጥሎ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ ሁለተኛው የቱርክ ኩባንያ ይሆናል::

የቱርክ ኩባንያ የአዲስ አበባ አስተዳደርን 12 ሔክታር

መሬት ጠየቀ

VACANCY ANNOUNCEMENTAbyssinia Integrated Steel Pvt. Ltd. Co. is interested to employ qualified candidates for the following vacancies.

1. Position Administration AssistantQualification Diploma in ManagementWork Experience Minimum three yearsWork Place Addis AbabaPosts Three

The admin Assistant Brief. Will report to HR manager will be responsible for collate information on attendance and maintaining a head count register and do other administrative function.

2. Position Excavator Operator Qualification Certificate from competent authorityWork Experience At least 5 yearsWork Place Bishoftu

Salary for all posts will be according to company Scale

Interested candidates can submit their applications along with their relevant credentials starting April 9, 2012 to April 18, 2012 at our head office, Bole Road, Dabi Complex, 4th Floor

Telephone No. 0116639755

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

Hamlin Fistula Ethiopia commonly known as ADDIS ABABA FISTULA HOSPITAL was Founded by Drs. Reginald and Catherine Hamlin both obstetrician/gynaecologists, from New Zealand and Australia respectively. It provides care for women with childbirth injuries and has done so since 1974. It is located in Addis Ababa, and five fistula centre branches in various regions namely Bahir Dar, Mekelle Yirgalem, Harara and Metu. We also have a Midwifery College and Desta Mender for rehabilitating fistula patients.

Hamlin Fistula Ethiopia is looking a consulting firm to conduct General Assessment for Desta Mender (Rehabilitation and Training Center), Burayu,Gefersa Nono Kebele, Ethiopia. The consulting firm is expected to evaluate the current overall Financial, Legal, Social and Marketing system of DM and give, feasible and functional advice.

Hamlin Fistula Ethiopia, therefore, wishes to invite eligible, suitably qualified and interested consulting firms to collect the terms of reference and submit technical and financial proposals separately to conduct this study. The scope of the assignment might require field visits to some of the Hamlin fistula centers in the regions.

Interested applicants are requested to collect the Terms of Reference (ToR) documents by paying birr fifty till April 4, 2012 from the Hamlin Fistula Ethiopia head office located:

Lideta Kifle KetemaAdjust to Augusta Shirt factory

Tel. 011-3-716544/45/46 Addis Ababa

Technical and Financial proposal should be submitted till 3:00PM, April 20, 2012 to the Hamlin Fistula Ethiopia tender box provided in reception office.

Hamlin Fistula Ethiopia reserves the right to accept or reject any of the bids either in whole or part thereof and is not bound to give reasons.

INVITATION FOR A CONSULTANCY OPPORTUNITY

የስልጠና ስጦታ በነፃ

ሜዲካል ጋዜጣ የአንባቢያንን እውቀት የበለጠ ለማሳደግ ህይወት ለዋጭ የሆኑ ኮንፈረንሶችን ማዘጋጀት ጀምራለች፡፡

በ27/07/04ዓ.ም በጥቁር አንበሳ ት/ቤት ከምሽቱ 12፡00-2፡00 ሰዓት ድረስ በተለያዩ ዓለማቀፍ መድረኮች አኗኗርን በእጅጉ የሚለውጡ ስልጠናዎችንና ኮንፈረንሶችን በማዘጋጀት የሚታወቁት ሚራ ማጋናንዳ ከተለያዩ ውጥረቶችና ጭንቀቶች ነፃ በምንሆንባቸው መንገዶች ዙሪያ ልዩ ስልጠና ይሰጣሉ፡፡ ሰላማዊና አስደሳች ህይወትን እንዲሁም ከውጥረት ነፃ የሆነ የአኗኗር ቀጠናን መገንባት በሚል ዙሪያ ትምህርት ይሰጣሉ፡፡ እንዲሁም የሜዲቴሽንና ዮጋ ስልጠናንም ይሰጣሉ፡፡ ሜዲካል ጋዜጣ ከብራሐማ ኩማሪስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ከማሌዥያ የጋበዛቸውን እንግዳ የሜዲካል አንባቢያን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሲያደርግ በደስታ ነው፡፡

የመግቢያ ዋጋ በነፃ

STRESS

|ገጽ 5 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

“FOSTERING HEALTH CARE FOR REFUGEES AND LOCAL COMMUNITIES IN SOMALI REGION, ETHIOPIA”

Our Ref. No. CCM/EU FILTU 007/2011

Comitato Collaborazione Media-CCM Addis Ababa country office

intends to launch a supply contract for the supply of “Horizontal Steam

Sterilizer” in Addis Ababa with financial assistance from the “Thematic

Programme of cooperation with third countries in the areas of migration

and asylum” programe founded by the European Union. The tender

dossier is available starting from 5th April 2012 from the address below:

Comitato Collaborazione Medica (CCM) located at

Olympia towards DELUXE Furniture, passing Admas College in Front

Of

Abyot Ermiga Elementary School

Kirkos Sub City Kebele 01, House No.714

Tel.+251 115 520549

Addis Ababa

The deadline for submission of tender is at 12:00 PM on 11th April

2012

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ዕለት ደራሽ የዕርዳታ ትራንስፖርት ድርጅት ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን በማወዳደር በኮንትራ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

1/ የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- ሲኒየር አካውንታንት የትምህርት ደረጃ፡- ባችለር ዲግር/ዩኒቨርስቲ ዲፕሎማ የሙያው ዓይነት፡- በአካውንቲንግ የተመረቀ የሥራ ልምድ፡- 8/10 ዓመት ደመወዝ፡- 2,751.00 ደረጃ፡- 11 ብዛት፡- 1 የሥራ ሁኔታ፡- በኮንትራት

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የግዢ ሠራተኛ II የትምህርት ደረጃ፡- ኮሌጅ ዲፕሎማ/ሙያና ቴክኒክ የሙያው ዓይነት፡- ማርኬቲንግ ተመሳሳይ የሥራ ልምድ፡- 0/2 ዓመት ደመወዝ፡- 1,237.00 ደረጃ፡- 06 ብዛት፡- 2 የሥራ ሁኔታ፡- በቋሚነት

መመዘኛውን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ኮፒ በመያዝ ቃሊቲ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው መ/ቤታችን ፐርሰኔልና ጠ.አገ.ዋና ክፍል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ዕለት ደራሽ የዕርዳታ ትራንስፖርት ድርጅትስልክ 0114 396334 እና 0114 39 63 35

በጋዜጣው ሪፖርተር

ኢትዮጵያ ውስጥ እየደረሰ ያለው የመብት ጥሰትና የሕጋዊ ሥርዓት መናጋት በእጅጉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን መድረክ ገለጸ:: ድርጅቱ በገዢው ፓርቲ ተፈጽመዋል ያላቸውን የመብት ጥሰቶችና ሕገወጥ ድርጊቶች ትናንት ባወጣው መግለጫ በዝርዝር አስቀምጧል::

በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመብት ጥሰት ሳይጋለጡ በሰላም ለመኖር የገዥው ፓርቲ አባል መሆን የግድ እየሆነ መምጣቱ ታላቅ ቁጭት ያሳደረበት መሆኑን ትናንት በላከው መግለጫ ያስታወቀው መድረክ፣ በኢሕአዴግ ካድሬዎች ከሕግ አግባብ ውጪ ዜጐች መታሰራቸውን፣ ከሥራ መፈናቀላቸውን፣ ንብረታቸውን መነጠቃቸውንና በዜጐች ላይ የሚፈጸመውን በደል ሲመለከት ‹‹ሕግ የታለ? በወረቀት ላይ የመኖር ፋይዳው ምንድን ነው?›› ለማለት መገደዱን ገልጿል::

ድርጅቱ ባወጣው በዚሁ መግለጫ ላይ እንዳስታወቀው፣ የመድረክ አባል ድርጅቶች አንዱ የሆነው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፊዴን) በስፋት በሚንቀሳቀስበት አካባቢ በተገኘ መረጃ በዜጐች ላይ እየተፈጸመ ያለው በደል ዘግናኝ ሲሆን፣ ድርጅቱ በሚንቀሳቀስበት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በቄለም ወለጋ ዞን በሃዋ ገላንና በሃዋ ወለል ወረዳዎች በሚገኙ ቀበሌዎች ውስጥ፣ ‹‹ሌቦች ናቸው፣ ቦዘኔዎች ናቸው›› ተብለው በፖሊስና በሚሊሺያ ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የተያዙ ዜጐች ፖሊስ ጣቢያ

ተወስደው ከባድ ድብደባ ተፈጽሞባቸዋል::

‹‹በሃዋ ወለል ወረዳ አውሳ መሰራ በተባለ ቀበሌ ሰንበቶ ወዬሳ፣ ይልቃ እስራኤል፣ ደገፉ ሲራጋና ወሰኑ ዲሳሳ የተባሉ ሰላማዊ ዜጐች በፖሊስ ጣቢያ ከተፈጸመባቸው ድብደባ በተጨማሪ፣ ሰብዓዊ ክብራቸውን በማዋረድ፣ በድንጋይ ዳቦ ዘመኑ ኋላ ቀር በሆነ የቅጣት መፈጸሚያ ዘይቤ ገበያ ውስጥ እያዞሩ በሕዝብ ፊት የመገረፋቸው ሁኔታ ኢሕአዴግ በ21ኛው ምዕተ ዓመት ይህችን አገር ወደ ኋላ ቀሩ ጥንታዊ ሥርዓት እየወሰዳት ነው ወይ? እንድንል ያስገድደናል፤›› የሚለው መድረክ፣ በዚሁ በሃዋ ወለል ወረዳ ጉራቲ ወለል በተባለ ቀበሌ ነዋሪ የሆነ ረጋሳ ቱቾ የተባለ ሰው በየካቲት ወር በቶጆ ወረዳ በፖሊስ ተይዞ በድብደባ ሕይወቱ ማለፉን፣ የሟቹ ረጋሳ ቱቾ ባለቤት ወ/ሮ ተመስጌ ለሙም በድርጊቱ ተበሳጭታ ባሏ በሞተ ዕለት በመኖርያ ቤቷ ራሷን በመስቀል ሕይወቷ ማለፉን ጠቅሷል::

በቅርቡ በቤንች ማጂ ዞን የተከሰተው ምስኪን አርሶ አደሮችን ከመኖርያ ቀያቸው በማፈናቀል በገፍ የማባረሩ ዕርምጃ በአገሪቱ የሕግ የበላይነት ከስሞ ሥርዓት አልበኝነት የበላይነቱን በመያዝ አገሪቱን ቀውስ ውስጥ እንዳይከት የሚያሰጋው መሆኑን የገለጸው መድረክ፣ የተቃውሞ ፖለቲካን ለማጥፋት ሲባል በአገሪቱ መልካም አስተዳደር ጠፍቶ ሕግና ሕጋዊነት የማይከበርበት ደረጃ ላይ የተደረሰበትን ሁኔታ በሰላማዊ ዲሞክራሲያዊ አግባብ ለመቀየር መድረክ የሚያደርገውን ትግል ለመደገፍ መላው ሕዝብ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ውስጥ እነዲገባ ጥሪ አቅርቧል::

መድረክ እየደረሰ ያለው የመብት ጥሰት አሳሳቢ ሆኗል አለ

በየማነ ናግሽ

የአውሮፓ ኅብረትና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) በክልሉ ፀጥታና ደኅንነት ችግሮች ላይ በጋራ ለመሥራት ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ ስምምነት አደረጉ:: አውሮፓ ኅብረት በአፍሪካ ቀንድ ያሉት ግጭቶችንና ችግሮችን ለመፍታት በቅርቡ ባፀደቀው ‹‹ስትራቴጂክ ማዕቀፍ›› መሠረት ትናንት ከኢጋድ ጋር ከመከረ በኋላ ሁለቱም በጋራ ለመሥራት ለመጀመርያ ጊዜ የተስማሙ ሲሆን፣ በተለይ ሶማሊያ፣ ኤርትራና ሱዳን የውይይቱ ማዕከል ነበሩ::

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝና የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የአውሮፓ ኅብረት ልዩ ልዑክ የሆኑት ሚስተር ቪሊ ሶቭንደል በጋራ በተመራው ምክክር በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስብሰባ አዳራሽ ሲደረግ ሰዓታት ወስዶ ነበር::

በውይይቱ መጨረሻ ሁለቱም የውይይቱ መሪዎች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ ውይይቱ በአውሮፓ ኅብረት የሚኒስትሮች ጉባዔና በኢጋድ ሚኒስትሮች ጉባዔ መካከል መደረጉን፣ የኢትዮጵያና የኤርትራን ውዝግብ ጨምሮ በክልሉ ያሉትን ግጭቶች ለመፍታት ተባብረው ለመሥራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል:: በአካባቢው ካሉ ሌሎች ግጭቶች በተጨማሪ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ሊነሳ ይችላል የተባለው ግጭት እንዳይከሰት ሁለቱ ወገኖች እንደሚሠሩ ታውቋል::

የአውሮፓ ኅብረት ተወካይ ሚስተር ሶቭንደል እንዳሉት፣ በአፍሪካ ቀንድ የሚታዩት

ችግሮች እርስ በርስ የተቆላለፉና የተወሳሰቡ መሆናቸውን ኅብረቱ የተረዳ ሲሆን፣ ችግሮችን ለመፍታት ከኢጋድ ጋር ለመተባበር ወስኗል:: ኢትዮጵያን ደግሞ በዚህ ማዕበል በተነሳበት ባህር በሰላም የምትጓዝ መርከብ ብለዋታል::

ኢጋድ ራሱ በውስጡ ማሻሻያ እንዲያደርግና ይህም ተግባራዊ እንዲሆን የአውሮፓ ኅብረት እንዲያግዝ እንዲሁ ተስማምተዋል:: ከፀጥታና ደኅንነት ባሻገር በክልሉ መሠረተ ልማትና ኢነርጂ፣ በድርቅና በሽብርተኝነትም ላይ የሁለቱም ድርጅቶች ሚኒስትሮች መምከራቸውን አቶ ኃይለ ማርያም ተናግረዋል::

በቅርቡ በለንደን የተካሄደውን የሶማሊያ ኮንፈረንስ መሠረት በማድረግ የአገሪቱ ፖለቲከኞች አሳታፊና ሁሉን አቀፍ የፖለቲካና የአስተዳደር ድርድሮች በማድረግ ቁርጠኛ እንዲሆኑ ሚኒስትሮቹ የጠየቁ ሲሆን፣ ኤርትራ ከአካባቢው አገሮች ጋር ያላት ግንኙነት መሻሻል በክልሉ ሰላምና ደኅንነት እንዲሰፍን እንደሚረዳም አፅንኦት ሰጥተዋል::

እንዲሁም ደግሞ ሰሜን ሱዳንና ደቡብ ሱዳን ችግራቸውን በውይይትና በድርድር ለመፍታት የሚያደርጉት ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል፣ የአውሮፓ ኅብረትም የሚጠበቅበትን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን በመግለጫው ተገልጿል::

ሁለቱም ድርጅቶች በክልሉ ፀጥታና ደኅንነት ላይ በጋራ ለመሥራት በዚሁ ደረጃ ሲስማሙ ለመጀመርያ ጊዜ ሲሆን፣ የአውሮፓ ኅብረት ይህንን ስምምነት ሊፈጽም የቻለው የኢጋድ ሚና ከፍ ያለ መሆኑን መረዳቱን ተከትሎ መሆኑን ገልጸዋል::

የአውሮፓ ኅብረትና ኢጋድ በፀጥታና ደኅንነት ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

የኢትዮጵያና የኤርትራን ውዝግብ ለመፍታት ታስቧል

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

Immediate VacancyTrue way parents Academy seeks to employ qualified candidate for the following positions:

1. 1. Position Administration & Finance Officer

2. Qualification.............. B.A Degree or Diploma in Accounting from

a recognized University or college.

Experience........... 6 years from B.A 8 years & above for

diploma

Age.........................35-55

3. Position.......................... secretary accountant

Qualification.................diploma in secretarial science & office

Management or in a related field from a

recognized University.

Experience: 5 Years in secretary office managerial Skill Good knowledge of basic computer soft water and various MS-Programs, MS-Word, Ms out look and MS-Access ability to handle cash register is mandatory.

Salary Negotiable

Place of Work Addis Ababa-CMC-SUMIT area in front of summit soft company for both position interested applicants can submit their CVs & Photocopy of all support documents at Maher Building Gurd Shola

No 404 with in 10 day from date of advertisement.

Tell 011-660-4252/011-660-91-29

Mobile 0917-31 40-50/0911-42-08-32

INVITATION TO BID

ITB-192-9100881-2012- (Tyres of different sizes)

UNICEF Ethiopia Office wishes to procuresupplies contained in the above bid.

Interested and eligible bidders are invited to collect the complete tender document at the address below startingfrom2 April 2012. Formal offers return date is indicated on the bid document.

UNICEF reserves the right to accept or reject any part or the entirebid.

For further information and queries, please contact:

( UNICEF Supply Section , Tel 0115-184145))

UNICEF ETHIOPIA,

Kasanchisnext to Intercontinental Hotel, adjacent to German House (GTZ)

(New building, Supply Section 1st floor, Room No. 108)P.O.BOX 1169

TEL: 011 518 41 45, 011518 40 00,ADDIS ABABA, Ethiopia

በኃይሌ ሙሉ

አቶ በላይነህ ተካልኝ (ስሙ ተቀይሯል) ተወልዶ ያደገበትን ደብረ ኤልያስ ቀበሌ ገበሬ ማኅበር (ምዕራብ ጐጃም ዞን) ለቆ ሥራ ፍለጋ ወደ ደቡብ ክልል የተጓዘው የአሥራ ስድስት ዓመት ታዳጊ ወጣት በነበረበት በ1987 ዓ.ም. ነው::

የተሻለ ኑሮ ፍለጋ የትውልድ ቀየውን ጥሎ የሄደው ይኼው ወጣት ወደ ደቡብ ክልል አምርቶ ለስድስት ዓመታት ያህል በቡና ለቃሚነትና በከብት እረኝነት ተቀጥሮ በማገልገል ከእጅ ወደ አፍ የሆነ ሕይወት ሲመራ ቆይቷል:: በ1993 ዓ.ም. ግን አቶ በላይነህ ከተቀጣሪነት ወጥቶ የራሱን ሕይወት በራሱ የሚመራበት ዕድል ተፈጠረለት:: እሱና በደቡብ ክልል የሚኖሩ ሌሎች እሱን መሰል የአማራ ክልል ተወላጆች የመሬት ባለቤት መሆን እንደሚችሉ የሚያበስረው ዜና ሲደርሳቸው ዜናውን አምነው መቀበል አልቻሉም ነበር::

ከ1993 ዓ.ም. በፊት በደቡቡ ክልል ቤንቺ ማጂ ዞን ውስጥ ጉራፋርዳ ተብሎ የሚጠራ ቦታ አልነበረም:: በአሁኑ ወቅት በጉራፋርዳ ወረዳ የሚተዳደሩት የሚኒጥ ብሔረሰቦች ከ1993 ዓ.ም. በፊት ይተዳደሩ የነበሩት በሸኮ ወረዳ ሥር ነበር:: እነዚህ ብሔረሰቦች ‹‹በሸኮ ወረዳ ሥር አንተዳደርም ራሳችን በራሳችን ማስተዳደር አለብን፤›› የሚል ጥያቄ ሲያነሱ፣ ‹‹ራሳችሁን በራሳችሁ ለማስተዳደር መስፈርቱ የሚጠይቀውን የሕዝብ ብዛት አታሟሉም፤›› የሚል ምላሽ ይሰጣቸዋል:: እንደዚህ ዓይነት ተስፋ አስቆራጭ መልስ የተሰጣቸው የብሔረሰቡ አባላት ግን ሞኞች አልነበሩምና ‹‹ራሳችንን ማስተዳደር አንችልም›› ብለው እጃቸውን አጣጥፈው አልተቀመጡም:: ከዚያ ይልቅ ራሳቸውን ለማስተዳደር የሚያስችል የሕዝብ ብዛት ማግኘት የሚያስችላቸውን ዘዴ ማጠንጠን ጀመሩ:: ብዙም ሳይቸገሩ መልሱን አገኙ::

ከሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል መጥተው ደቡብ ክልል ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች በቡና ለቀማና በተለያዩ የጉልበት ሥራዎች የተሰማሩ በርካታ የአማራ ክልል ተወላጆች መኖራቸውን የሚያውቁት የሚንጥ ብሔረሰብ አባላት፣ ‹‹ወደ እኛ ወረዳ መጥቶ በልማት ሥራ ላይ መሰማራት የሚፈለግ ኢትዮጵያዊ ዜጋ በሙሉ ይምጣና አካባቢውን ያልማ፤›› የሚል ማስታወቂያ ይለጥፋሉ:: ይህንን ዜና የሰሙ የአማራ ክልል ተወላጆችም ነገ ዛሬ ሳይሉ ወደ ሸኮ ወረዳ አመሩ:: ህልማቸው የሰመረላቸው የቀበሌና የወረዳ

አመራሮችም ለልማት የሚውል መሬት በሕጋዊ መንገድ እየሸነሸኑ አከፋፈሉ:: ከሰሜን ክልል የመጡ በርካታ ሰዎችን በአካባቢያቸው ማስፈር የቻሉት የሚኒጥ ብሔረሰቦችም ምኞታቸው ተሳክቶ ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር መብት አገኙ:: ወረዳቸውም ጉራፋርዳ ተባለ::

በላይነህ ተካልኝ እንደሚለው፣ የጉራፋርዳ ወረዳና የቀበሌ አመራሮች ለእሱና ለሌሎች ሰፋሪዎች የሰጧቸው መሬት በማንም ይዞታ ስር ያልነበረ የበረሃ ሳር የሚበቅልበት ቦታ ነበር::

በአካባቢውም ምንም ዓይነት መሠረተ ልማት አልነበረም:: የራሳቸው መሬት ባለቤት ሆነው በግብርና ሥራ ተሰማርተው ሕይወታቸውን የመቀየር ህልምና ጉጉት የነበራቸው እነዚህ ዜጐች ግን ችግሩን ተቋቁመው በተሰጣቸው መሬት ላይ ቡና፣ ፓፓያ፣ አቮካዶ፣ ሙዝና የመሳሰሉትን ተክሎች በመትከልና የተለያዩ ሰብሎችን በማምረት የሰንበሌጥ ሳር ብቻ ይበቅልበት የነበረውን አካባቢ ወደ ገነትነት ቀየሩት:: አትክልትና ፍራፍሬ በአካባቢው በሽ ሆነ:: በጥረታቸው የራሳቸውን ብቻ ሳይሆን

ሕገ መንግሥትና ሕግ የማይስማሙባት አገር

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

የጉራፋርዳ ተፈናቃዮች

|ገጽ 7 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

የአካባቢውንም የኑሮ ዘይቤ ቀየሩ::

በወቅቱ 4.5 ሔክታር መሬት የተረከበው አቶ በላይነህም ሁለት ሔክታሩን ለቡና ተክል ቀሪውን 2.5 ሔክታር መሬት ደግሞ ለእርሻ በመጠቀም በቆሎ፣ በርበሬ፣ ሩዝና የመሳሰሉትን ምርቶች በማምረት ሕይወቱን ለወጠ:: ሀብትና ንብረት ማፍራት ሲጀምርም ትዳር መሥርቶ ልጆችን ወለደ:: ጉልበቱን ተጠቅሞ ባፈራው ንብረት ጥቂት የደስታ ዓመታት ያሳለፈው አቶ በላይነህና ሌሎች እሱን መሰል ከሰሜን የአገሪቱ ክፍል የመጡ ሰፋሪዎች ግን የጀመሩትን የደስታ ሕይወት አጣጥመው መቀጠል አልቻሉም::

የደቡብ ክልል መስተዳድር ባስተላለፈው መመርያ መሠረት ከ1999 ዓ.ም. በኋላ በጉራፋርዳ የሰፈሩ የአማራ ክልል ተወላጆች በቀበሌና በወረዳ ኃላፊዎች በሕጋዊ መንገድ ያገኙትን መሬት እንዲለቁና አካባቢውን ጥለው እንዲሄዱ፣ ከ1999 ዓ.ም. በፊት መጥተው በጉራፋርዳ ወረዳ ስር በሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች የሚኖሩ ሰፋሪዎች ደግሞ ሁለት ሔክታር መሬት ብቻ ይዘው እንዲቀጥሉ ተደርጓል:: ይህንን ውሳኔ ተከትሎ ጥረው ግረው አካባቢውን ያቀኑ በብዙ ሺሕ የሚገመቱ በርካታ የሰሜን አካባቢ ተወላጆች በኃይልና በጉልበት አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ተደርጓል:: አሁንም እንዲወጡ እየተደረገ ነው:: ይህ ሁሉ ሲሆን የፌዴራል መንግሥትም ሆነ የአማራ ክልል ባለሥልጣናት አንድም ነገር ትንፍሽ አላሉም:: ለፌዴራል መንግሥት አቤቱታ ለማቅረብ ባለፈው ሐሙስ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ተፈናቃዮችም ከድጡ ወደ ማጡ እንዲሉ በአራት አውቶቡስና በአንድ ሚኒባስ ታጭቀው ባለፈው ሳምንት ዓርብ ወደ ደብረ ብርሃን ተጓጉዘዋል:: እነዚህ ዜጐች አሁን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የሚታወቅ ነገር የለም::

ዜጐች ከቦታ ቦታ ተዘዋውረው የመኖርና ሀብት የማፍራት መብት እንዳላቸው ሕገ መንግሥቱ ቢደነግግም፣ በደቡብ ክልል መስተዳድር የወጣው አዲስ አዋጅ ይህንን መብት በሚጥስ መልኩ እየተተገበረ መሆኑን የተለያዩ የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ::

መሳይ በቀለ የተባሉ የፖለቲካ ተንታኝ ይህንን ጉዳይ አስመልክተው በድረ ገጽ ላይ

ባወጡት ጽሑፍ፣ ‹‹በራስህ አገር ውስጥ እንዴት ስደተኛ ትሆናለህ?›› ሲሉ ከጠየቁ በኋላ እንደ ኢትዮጵያ ዓይነት ከዲሞክራሲ ሥርዓት ጋር መተዋወቅ በጀመሩ አገሮች የማይከሰት ነገር እንደሌለ ይገልጻሉ:: ዜጐች የሌላ ብሔር አባላት ስለሆኑ ብቻ ይኖሩበት ከነበረው ቀዬ እንዲለቁ ማድረግ ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መሆኑን በጽሑፋቸው ያመለከቱት አቶ በቀለ፣ ከብሔር ጋር በተያያዘ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚካሄደው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ገዢው ፓርቲ ተጠያቂ መሆኑን ይገልጻሉ::

ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ብሔርን መሠረት ባደረገ መልኩ የተለያዩ ክልሎች እንዲፈጠር ማድረጉ ዜጐች ለአንድ ዓላማ ከመሥራት ይልቅ እርስ በእርስ በጥላቻ እንዲተያዩ ያደረገ መሆኑን የሚናገሩት እኚሁ ጽሐፊ፣ ‹‹ስለቤንቺ ማጂ ስትሰሙ ምንድን ነው የምታስቡት? ብስጭት? ድብታ? መደናገር? ተስፋ መቁረጥ? በአሁኑ ወቅት ሥልጣን የያዙት የኢትዮጵያ መሪዎች የሚፈልጉትን ማድረግ እንደሚችሉ ታያላችሁ:: እነዚህ መሪዎች ከዚህ አድራጐታቸው እንዲቆጠቡ ማድረጊያው ብቸኛው መንገድ ድርጊታቸው ጉዳት እንደሚያስከትል ማሳየት ነው:: ለመጥፎ ድርጊት የሚከፈል ዋጋ አለ፤›› በማለት በደቡቡ ክልል መስተዳደር የተፈጸመው ክስተት አደጋ ሊኖረው እንደሚችል ያስገነዝባሉ::

ኑሮአቸውን በዩናይትድ ስቴትስ የመሠረቱት አቶ መሳይ ከኢትዮጵያ በተለየ መልኩ የህብር መፍጠር (Melting Pot) ጽንሰ ሐሳብ የምትከተለው አሜሪካ የተለያዩ ማኅበረሰቦች ህብር ፈጥረው አንድ የጋራ ባህል ያላቸው ሕዝቦች የሚኖሩባት አገር መሆኗ ለታላቅነቷ መሠረት እንደሆነ ቀጣዩን ምሳሌ በመጥቀስ ያስረዳሉ:: ‹‹በሳምንቱ መጨረሻ የሜዲካል ጉዳይ ስለነበረኝ ወደ ሆስፒታል ሄጄ ነበር:: እኔ ታማሚው ከኢትዮጵያ የመጣሁ ነኝ:: እኔን የተቀበለችኝ ነርስም ኢትዮጵያዊት ነች:: የመረመረችኝ ሴት ናይጄሪያዊት ነች:: ኤክስሬይ ያነሳኝ ሰው ደገሞ ከኤርትራ የመጣ ነው:: የድንገተኛ ሐኪሜ ደግሞ ነጭ አሜሪካዊ ነው:: ከሆስፒታሉ የምወጣበትን ሒደት ያመቻቸችው ሴት ደግሞ ሂስፓኒክ (ከመካከለኛውና ከላቲን አሜሪካ ተወላጅ) ነች:: ሆስፒታሉ የሚሠራው እንደ እንከን አልባ ማሽን ነው፤›› በማለት አሜሪካ

የተለያዩ አገር ዜጐችን ‹‹እንኳን ደህና መጣችሁ›› ብላ በመቀበል ለብልፅግናና ለሃያልነት መብቃቷን የሚያስረዱት አቶ ይልማ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ግን በተቃራኒው የቤንች ማጂ ዞን አስተዳዳሪዎች የራሳቸውን ዜጐች ሀብትና ንብረት በመቀማት ‹‹ወደ መጣችሁበት ተመለሱ›› የሚል ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው አገሪቱ ወደ መጥፎ መንገድ እያመራች መሆኑን እንደሚያመላክት ይገልጻሉ::

የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ሙሼ ሰሙ በበኩላቸው፣ ዜጐች ከቦታ ቦታ ተዘዋውረው የመኖርና ሀብት የማፍራት መብታቸው በሕገ መንግሥቱ በተደነገገበት ሁኔታ ይቅርና ይህንን መብት የማያጐናጽፍ ሕግ ባይኖር እንኳን በተለያዩ ክልሎች የሚኖሩ ዜጐች እንደዜጋ ህልውናቸውን ሊጠብቅ እንደሚገባ ይናገራሉ::

‹‹ማንኛውንም ዜጋ ሠርቶ ለመኖር የሚያስችል መብትን የሚያሳጣ ድርጊት በሕግም መልክ ቢሰፍር ስህተት ነው፤ ሊሻሻል ይገባል፤›› የሚሉት አቶ ሙሼ፣ አንድን አገር የሚያስተዳድር መንግሥት ይህንን የዜጎችን

መሠረታዊ ፍላጐት የማያስከብር ከሆነ ድርጊቱ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መሆኑን ይገልጻሉ::

እርሳቸው እንደሚሉት፣ ዜጐች ከአገራቸው ወጥተው በተለያዩ አገሮች በመኖር በነፃነት ሥራ ሠርተው ሕይወታቸውን የሚቀይሩበት ዕድል በተፈጠረበት በአሁኑ ወቅት፣ በራሳቸው አገር ውስጥ ጉልበታቸውን አፍስሰውና ዕድሜያቸውን ጨርሰው ያቀኑትን መሬት ለቃችሁ ሂዱ ማለት ከባድ ስህተት ነው::

‹‹ዜጐቹ ዕድሜያቸውን፣ ጉልበታቸውንና ሀብታቸውን በማፍሰስ የመሬቱን ዋጋ (Value) ጨምረዋል፤›› የሚሉት አቶ ሙሼ፣ ከዓመታት በኋላ ያለሙትን መሬት ትተው እንደገና ሕይወትን ‹‹ሀ›› ብለው እንዲጀምሩ መደረጉ በየትኛውም መንገድ ተቀባይነት ሊኖረው እንደማይችል ይገልጻሉ::

የዜጐቹ በአካባቢው መኖር በአገር ደኅንነት ችግር የሚያስከትል ወይም ደግሞ ግጭት የሚፈጥር ሆኖ ቢገኝ እንኳን ሰፋሪዎቹ ተገቢው ካሳ ተከፍሏቸው እንዲሁም ተለዋጭ ቦታ ተሰጥቷቸው በተገቢው መንገድ አካባቢውን እንዲለቁ መደረግ እንዳለበት አቶ ሙሼ አክለው ያስረዳሉ::

‹‹የአካባቢ ተወላጅ ያልሆኑ ዜጐችን የማፈናቀሉ ዕርምጃ ከየአካባቢው የሚመነጭ ከሆነ የኢትዮጵያዊነት ትርጉሙ ምንድነው?›› ሲሉ የሚጠይቁት አቶ ሙሼ፣ በመሬት ባለቤትነት ከመኖር መብት ጋር በተያያዘ በክልሎች ከሚወጡ ሕጐች ይልቅ ሕገ መንግሥቱ ቅድሚያ ሊሰጠው እንደሚገባ ይናገራሉ::

በጉራፋርዳ ወረዳ የተወሰደው ዜጐችን የማፈናቀል ዕርምጃ በየትኛውም ክልል የሚኖሩ ዜጐችን የመኖር ሥነ ልቦና የሚያዳክም መሆኑን ሲያስረዱም፣ ‹‹ሁኔታው በዚህ መልኩ ከቀጠለ ነገ አዲስ አበባ የእኔ ነው የሚል አካል ተነስቶ የአካባቢው ተወላጅ ያልሆኑ ዜጐች ይውጡ ቢል ምን ሊከሰት ይችላል፤›› ሲሉ የጉዳዩን አሳሳቢነት ይገልጻሉ:: አያይዘውም ጉዳዩ ከዚህም አልፎ ሉዓላዊነትን በማስከበር ረገድ ከፍተኛ ችግር ሊፈጥር እንደሚችል ይናገራሉ::

‹‹አንድ ዜጋ እንደ ዜጋ ዳር ድንበርን የማስከበር ጥያቄ ሲቀርብለት ጥሪውን ተቀብሎ

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

|ገጽ 9 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

በብርሃኑ ፈቃደ

የኢትዮጵያ የጥራት ድርጅት የአምራቾች፣ የግንባታ ዘርፍና፣ የአገልግሎት ሰጪ ኢንዱስትሪዎችን የጥራት አመራረት ብቃትና ተወዳዳሪነትን ለመሻሻል ብሎ በሚያዘጋጀውና ለሁለተኛ ጊዜ በሚካሄደው የጥራት ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ዘጠኝ ድርጅቶች የከፍተኛ ማዕረግ የጥራት ሽልማት እንደሚቀዳጁ አስታወቀ::

የድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል መላኩ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አምና ከፍተኛ የጥራት ማዕረግ ሽልማትን የተቀዳጁት ሦስት ድርጅቶች ቢሆኑም ዘንድሮ ቁጥራቸው ወደ ዘጠኝ ሊያድግ ችሏል:: በዚህ ቁጥር ውስጥ የአምና ተሸላሚዎች እንዳሉበትም ገልጸዋል::

የጥራት ሽልማቱ የ2003 ዓ.ም. ክንውናቸውን በማሰመልከት ለተወዳዳሪ ድርጅቶች የሚሰጣቸው ሲሆን፣ በውድድሩ ለመሳተፍ ፈቃደኛ የነበሩት ግን 150 ያህል እንደነበሩ ታውቋል:: ሆኖም መስፈርቱን ሊያሟሉ የቻሉት 52 ብቻ ሆነው ተገኝተዋል::

ከእነዚህ 52 ተቋማት ውስጥም ለሁለተኛ ዙር የመስክ ጉብኝት ብቁ ሆነው የተገኙት ድርጅቶች ቁጥር ወደ 39 ዝቅ ሊል እንደቻለ፣ ከ39ኙ ውስጥ አሁንም ሦስቱ በማምረቻ፣ በአገልግሎት መስጫ ወይም በግንባታ የሥራ

አካባቢያቸው ላይ የጥራት ድርጅቱ ጉብኝት በማድረግ እንዲመዝናቸው ፈቃደኞች ሆነው ስላልተገኙ ከውድድሩ ውጭ ሊሆኑ ችለዋል::

በመጀመርያ የውድድሩ ሒደት ተወዳዳሪ ተቋማቱ ራሳቸውን የሚገመግሙባቸውን የመመዘኛ መስፈርቶች በመሙላት፣ የጥራት አመራረት ሒደታቸውን አሊያም የአገልግሎት አሰጣጣቸውን መዝነው ለጥራት ድርጅቱ በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ይልካሉ:: ይህንን መስፈርት የሚያሟሉ ድርጅቶች ራሳቸውን በሚገመግሙበት የመመዘኛ ሞዴል 60 በመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገብ ሲችሉ ብቻ ወደ ሁለተኛው ዙር ማለትም ወደ መስክ ጉብኝት ምዘና እንደሚሸጋገሩ ሲገለጽ፣ ሦስቱ ድርጅቶች ይህንን ውጤት ቢያስመዘግቡም በጉብኝት እንዲመዘኑ ፈቃደኛ አልሆኑም ተብሏል::

በውድድር ለተሳተፉ ሁሉ የግብረ መልስ (Feedback) የሚሰጣቸው ሲሆን እንደየውጤታቸው ግን የከፍተኛ አድናቆት፣ የተሳትፎ ምስክር ወረቀት የሚያገኙ ድርጅቶች አሉ:: ዘጠኙ ግን በከፍተኛ ማዕረግ ሽልማት ሲቀዳጁ የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት አቅማቸው የተመሰከረላቸው ናቸው ተብሎ በጥራት ሽልማት ድርጅቱ ዕውቅና የሚሰጣቸው ይሆናሉ::

እንደየሥራ መስካቸው ባህርይ የሚመዘኑት

ድርጅቶች የየራሳቸው መስፈርት ተዘጋጅቶላቸው በዚያ ሁኔታ ከተገመገሙ በኋላ ለሽልማት ይበቃሉ ያሉት አቶ ሚካኤል፣ ድርጅቶች በጥራት አመራረት ወይም አገልግሎት አሰጣጥ ከዓለም አኳያ አቋማቸው የት ላይ እንደሚገኝ ለማየት ፍላጎት እያደረባቸው መምጣቱን ተናግረዋል::

ዘጠኙ የማዕረግ ተሸላሚ ድርጅቶች ውስጥ አትራፊና ለትርፍ ያልቆሙ መሆናቸው ሲገለጽ፣ ለዘጠኙም የዋንጫ ሽልማት እንደተዘጋጀ ታውቋል:: ተሸላሚዎቹ የሚያገኙት ዕውቅና ራሳቸውን በጥራት የሚሠራ ተቋም በማለት እንዲያስተዋውቁ ከማስቻል በተጨማሪ ለዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ከወዲሁ የተዘጋጁ በመሆን የጥራት ተወዳዳሪዎች እንዲሆኑ ያስችላቸዋል በማለት አቶ ሚካኤል ያስረዳሉ::

የኢትዮጵያ የጥራት ሽልማት ድርጅት፣ ለመጀመርያ ጊዜ አምና አካሂዶት በነበረው አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ከፍተኛ የጥራት አሠራር ተሸላሚ ያደረጋቸው ድርጅቶች፣ የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ጽሕፈት ቤት፣ ሐረር ቢራ አክሲዮን ማኅበርና ሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ እንደነበሩ የሚታወስ ነው::

ድርጅቱ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በጥር ወር 2000 ዓ.ም. የተቋቋመ ነው::

በዘንድሮው የጥራት ሽልማት ዘጠኝ ድርጅቶች የከፍተኛ ማዕረግ ሽልማትን ይቀዳጃሉ

በብርሃኑ ፈቃደ

የሐበሻ ኮንስትራክሽን ማቴሪያልስና ልማት አክሲዮን ማኅበር (ሐኮማል)፣ በመንፈቅ ዓመቱ ካከናወንኩት የሥራ እንቅስቃሴ 10 ሚሊዮን ብር ትርፍ ስለማገኝ በሰኔ ወር ለባለአክሲዮኖች ትርፉን አከፋፍላለሁ አለ፤ በእያንዳንዱ አክሲዮን የ35 በመቶ የትርፍ ድርሻ ይከፋፈላል ተብሏል::

አንደኛውን መደበኛና ስድስተኛውን ድንገተኛ ጉባዔ ባለፈው እሑድ ምሽት በሒልተን ያካሄደው ሐኮማል እንዳስታወቀው፣ የትርፍ ድርሻው ለባለአክሲዮኖች የሚከፋፈለው እስካሁን ካካሄዳቸው የሪል ስቴት ግንባታዎች የስልሳ በመቶ ሥራውን በማጠናቀቅ ከሚያገኘው ገቢ ላይ ነው::

ኩባንያው ሲመሠረት የሚሠማራበት የኮንስትራክሽን፣ የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ምርትና ልማት ሥራ ለባለአክሲዮኖች የ43.5 በመቶ የትርፍ ድርሻ ያስገኛል ብሎ ሲሆን፣ በግማሽ ዓመት እንቅስቃሴው ብቻ የ35 በመቶ የትርፍ ድርሻ ማስገኘት የሚችልበትን እንቅስቃሴ እንዳደረገ የቦርድ አመራሮቹ አስታውቀዋል::

የትርፍ ድርሻው የሚከፋፈለው በግንባታ ሒደት መጠን ሒሳቡ ተሰልቶ ነው ያሉት የሐኮማል ባለአክሲዮኖች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ እስክንድር ደስታ፣ በዚህ የግንባታ ሒሳብ ስሌት መሠረት እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ የመዋቅር ግንባታዎች የሥራ ሒደት እስከ ስልሳ በመቶ የሚጠናቀቅ በመሆኑ የ10 ሚሊዮን ብር ትርፍ በማስመዝገብ ለባለድርሻዎች ያከፋፍላል ብለዋል:: ገንቢዎች በአንጻሩ ዓመት ከመንፈቅ በኋላ ቤቶቻቸውን ይረከባሉ ተብሎ ይጠበቃል::

ወደ ግንባታ ከገባ ገና ሁለት ወራትን ያስቆጠረው ሐኮማል በሦስት የግንባታ ቦታዎች የሪል ስቴት ግንባታዎችን እያፋጠነ እንደሚገኝ ለባለአክሲዮኖች ይፋ ሲያደርግ፣ የሁለት ቦታዎች ርክክብ አጠናቆ ግንባታ ለመጀመር ዝግጅት ላይ እንደሚገኝም ለባለድርሻዎች ይፋ አድርጓል::

እስካሁን ወደ ግንባታ ሒደት ሳይገባ

ከዘገየባቸው ምክንያቶች መካከል የግንባታ ቦታዎችን መንግሥት ለመንገድ ግንባታ ከገዛው ቦታ ላይ ተቀናሽ አድርጐ ሲወሰድ ለዲዛይን ለውጥ ለማድረግ በመገደዱና ቦታዎቹን በቶሎ ሊረከብ አለመቻሉ የሚጠቀሱ ጎታች ችግሮቹ ናቸው ተብሏል::

በግንባታ ግብዓቶች መስክም እስካሁን ካለው አነስተኛ ካፒታል አኳያ ለጊዜው ብሎኬት በማምረት ሥራ ላይ ለማተኮር መገደዱ ታውቋል:: በመጪው ዓመት ግን በብረታ ብረት፣ በእንጨትና በአልሙኒየም ምርቶች ላይ ሥራ እንደሚጀምር አቶ

እስክንድር ለሪፖርተር ተናግረዋል:: እስካሁን 500 ቶን ብረት ለግንባታ መጠቀሙ ተገልጿል::

የሚገነባቸውን ቤቶች በአንድ ዓመት ተኩል አጠናቅቆ ለባለንብረቶች እንደሚያስተላልፍ ሲያስታውቅ፣ የሚገነባቸውን ቤቶችም ከሌሎች ጋር በመሆን በጋራ እንደሚያለማ አስታውቋል::

ከግል ባለይዞታዎችና ከሪል ስቴት አልሚዎች ጋር በጋራ እያለማ እንደሚገኝ አቶ እስክንድር ገልጸው፣ በስድስት ቦታዎች ላይ ከ64 ሺሕ ካሬ ሜትር በላይ መሬት አግኝቷል:: በእነዚህ አካባቢዎች የቤት ግንባታዎችን እያካሄደባቸው ይገኛል ያሉት አቶ እስክንድር፣ በሁለት የግንባታ ቦታዎቹ በዘጠኝ ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ265 ሚሊዮን 296 ሺሕ ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን፣ የ285 መኖርያና የተወሰኑ የንግድ ቤቶች ሽያጭ ማከናወኑን አስታውቀዋል:: ከሽያጩ ከ75 ሚሊዮን ብር በላይ ቅድሚያ እንደተፈጸመበት

ተገልጿል:: ከኩባንያው ባለድርሻዎች መካከል 24 ግለሰቦች ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት አፓርታማዎችን ገዝተዋል:: ሐኮማል ለባለድርሻዎች የ10 በመቶ ቅናሽ በማድረግ የቤት ሽያጭ ያከናውናል::

ለግንባታ የሚያስፈልገውን መሬት በሊዝ ተጫርቶ ማግኘት የተሻለ አዋጭ ቢሆንም

ለማግኘት የቢሮክራሲው ሰንሰለት፣ የመሠረተ ልማት አለመሟላት እንዲሁም ሐኮማል የሚፈልጋቸው ቦታዎች ባለመሆናቸው ሳቢያ፣ ከሌሎች ጋር በጋራ ለማልማትና ትርፍ ለመጋራት ወደሚችልበት አሠራር ማምራቱን በሪፖርቱ ተገልጿል::

ኩባንያው በጥቅምት ወር 2003 ዓ.ም. በይፋ አክሲዮኖችን ለገበያ ሲያቀርብ አስታውቆ እንደነበረው ለሽያጭ የሚያቀርባቸው 400 ሺሕ አክሲዮኖች 400 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ሲሆን፣ በምሥረታው ወቅት ለመሸጥ ያሰበው ግን 200 ሺሕ አክሲዮኖችን ነበር:: እስካሁን መሸጥ የቻለው ግን 45 ሚሊዮን 696 ሺሕ ብር የሚያወጡ አክሲዮኖችን ነው:: አሁን ያሉት የባለድርሻዎች ቁጥር ደግሞ ሲመሠረት ከነበሩት 2021

ላይ አዲስ ገቢዎች 2015 ተጨማሪዎች በማግኘት 4036 ደርሷል:: ኩባንያው በስድስት ግለሰቦች አነሳሽነት መመሥረቱ የሚታወስ ነው::

ሐኮማል ካስመዘገበው የ45.7 ሚሊዮን ብር ካፒታል ውስጥ 28.7 ሚሊዮን ብሩ እንደተከፈለ ሪፖርት ያቀረቡት የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢው አቶ እስክንድር ሲገልጹ፣ ምንም እንኳ ጥሩ የአክሲዮን ሽያጭ ቢከናወንም የዕቅዱን 25 በመቶ ብቻ ሊሸጥ እንደቻለ ግን ሳይገልጹ አላለፉም::

ሐኮማል ለባለአክሲዮኖች የአሥር ሚሊዮን ብር ትርፍ አከፋፍላለሁ አለ

|ገጽ 11 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በአስራት ሥዩም

የዛሬ ሁለት ዓመት፣ የገና በዓል ሰሞን በይዘቱ ለየት ያለ የገበያ ዋጋ ገደብ በአገር ውስጥ መጣሉ ዛሬም ድረስ የሚታወስ ነው:: የዋጋ ገደቡ በአገር ውስጥ ገበያ ላይ አሳርፎት ያለፈው ተፅዕኖ ቀላል የማይባል ቢሆንም፣ በዋናነት ግን በግል ዘርፉና በመንግሥት አካላት መካከል የነበረው ግንኙነት ላይ የራሱን ተፅዕኖ ጥሎ ማለፉ የማይካድ ነው:: ከገደቡ በስተጀርባ የነበረው ዋነኛ ጉዳይ ግን የገበያ ዋጋ ማረጋጋት ሳይሆን የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የመወሰን ዕርምጃ መሆኑን መረዳት አይከብድም::

በመንግሥት በኩል ገበያው ላይ ያለው ዋጋ በተበላሸ የገበያ ሥርዓት በሚመሩ ነጋዴዎች ያለቅጥ ትርፍ የሚያጋብሱበትና ፍትሐዊ ያልሆነ ሥርዓት የሰፈነበት ነው የሚል ክስ ይቀርብ ነበር:: በተጨማሪም የንግድ ዘርፉ አካሄድ ሕገወጥ ከመሆን ባለፈ፣ የኪራይ ሰብሳቢነት ባህርይ ባለው ንግድ ማኅበረሰብ የተሞላ ለመሆኑ ማረጋገጫ ነው ሲል መንግሥት ከመከራከሩ ባሻገር፣ ጣቱን የቀሰረባቸው እንደነበሩም የሚታወስ ሃቅ ነው:: ለዚህ ደግሞ ዋነኛ ማሳያው የንግዱ ማኅበረሰብ ከፍተኛ ትርፍ የሚገኝበትን የአገልግሎትና የንግድ ዘርፍ ለቅቆ ወደ ኢንዱስትሪ ለመግባት ተነሳሽነት ስለማይታይ መሆኑን ይገልጻል::

የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ ግንኙነትን በማሻሻል በጥቅሉ የኢንዱስትሪ ዕድገትን ለማበረታታት ምን ዓይነት የፖሊሲ መዋቅር ያስፈልጋል? በዚህ ረገድስ የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ማበረታቻ ፖሊሲ እንዴት ይመዘናል የሚሉት ጥያቄዎች ስለሚነሱ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሚታዩትን ሰሞናዊ ክንውኖች ለመዳሰስ እንሞክር:: በመንግሥትና በግሉ የጋራ የምክክር መድረክ በነጋዴው ላይ ይደርሳሉ የሚባሉት ተፅዕኖዎች ለመንግሥት አካላት ይቀርቡበት ዘንድ ያስችላል መባሉም አንድ የመፍትሔ አቅጣጫ ሲሆን፣ ለጊዜው ይህንን ጉዳይ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንደሚሉት ከሆነ የግል ዘርፉ ከአንድ የኢኮኖሚ ዘርፍ ወደ ሌላ ለመዘዋወር የሚያገኘው ወይም ሊያገኝ የሚችለው ጥቅም ወሳኝነት አለው:: ከዚህ አንጻር የትኛውም የኢኮኖሚ ዘርፍ ምንም ያህል ለአገሪቱ ጠቃሚ ነው ቢባል፣ የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ውሳኔ ከምንም በላይ በጥቅምና በአዋጭነቱ ላይ ያጠነጥናል:: በመሆኑም ኢንዱስትሪ ተኮር የኢኮኖሚ መስኩ በእርግጥ ምን ማትግያ ስትራቴጂዎች አሉት? ከማትግያዎች በተጨማሪስ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ ለመሥራት በተለይ ከሌላ ዘርፍ ለሚመጡ አዳዲስ የግል ኢኮኖሚው አባላት ሲታሰቡ መንገዱ ቀላልና ምቹ ነው ወይ? የሚሉና ሌሎችም ጥያቄዎች ከግሉ ዘርፍ ሲሰነዘሩ ከርመዋል::

በኢንዱስትሪ ዘርፍ ለመሰማራት ያለው የመንግሥት ፖሊሲ እንዲሁም የአዋጭነት ጥያቄ የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚውን መንታ መንገድ ላይ አስቀምጦታል:: የዓለም ባንክ ከሰሞኑ የቀላል ኢንዱስትሪ ጥናት በሚል ስያሜ ይፋ ያደረገው ሰነድ ኢትዮጵያ በተለይ በጨርቃ ጨርቅ፣ በቆዳ፣ በአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ በብረትና በእንጨት ቀላል ኢንዱስትሪዎች ላይ ብትሠራ ውጤት ለማምጣት እንደምትችል የመከሩት የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንት ናቸው:: የዚህ ጥናት ዋነኛ መሀለቅ የአገሪቱን የሰው ኃይል መጠቀም ነው:: ይህም ሲባል ከላይ የተጠቀሱት ዓይነት ኢንዱስትሪዎች ከፍተኛ የሰው ኃይል መያዝ የሚችሉ መሆናቸው የተመለከተ ሲሆን፣ የቴክኖሎጂ ይዞታቸውም ውሱን አይደለም ተብሏል::

የዚህን የቀላል ኢንዲስትሪ ማስፋፊያና የጥናት

ስትራቴጂ በይፋ ለመመረቅ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ዋና ኢኮኖሚስት ፕሮፌሰር ጂስቲን ሊን እንዳሉት ከሆነ፣ ቀላል ኢንዱስትሪዎች ለማቋቋም ዋናው ጉዳይ የሰው ኃይል ነው:: ‹‹የሰው ኃይል አገሪቱ ያላት ዋነኛ ሀብት ነው፤›› ብለዋል::

የቻይናንና የቬትናምን የኢንዱስትሪ ዕድገት ታሪክ እንደምሳሌ ያቀረቡት ፕሮፌሰር ሊን፣ ከዓመታት በፊት እነዚህ አገሮች አሁን ኢትዮጵያ የምትገኝበት ይዘት ላይ እንደነበሩ ያስታውሳሉ:: ‹‹ኢኮኖሚው የመዋቅራዊ ሽግግር ማድረጊያው ጊዜ አሁን ነው፤›› የሚል አንደምታ ያለው ይህ ስትራቴጂ፣ ከመንግሥት በኩል ድጋፍና ይሁንታን ያገኘ ይመስላል:: ባለፈው ሳምንት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ የግል ዘርፍ አባላትን ሰብስቦ በቀላል ኢንዱስትሪ ያለውን ያልተነካ ፍርጃ ብዙ ጥቅም አብራርቷል::

ስትራቴጂው ሁለት እጥፍ ጥቅም እንዳለው ሲነገር፣ በዋነኝነት የቀላል ኢንዱስትሪዎች ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሠራተኛን በመቅጠር፣ ከፍተኛ የሥራ ዕድል ፈጣሪ መሆን መቻላቸው ነው:: በሌላ በኩል የዚህ ዘርፍ የምርት ውጤቶች ከአገር ውስጥ ገበያ ተፈላጊነታቸው በተጓዳኝ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ መሆን የሚችሉ ናቸው:: የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በከፍተኛ ደረጃ ይስባሉ የተባሉት እነዚህ የኢንዱስትሪ ዘርፎች፣ ከአሁኑ ውጤት ማሳየት መጀመራቸውም እየተነገረ ነው:: በዚህ ረገድ የቻይና የጫማ አምራች ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ከኢትዮጵያ ውጪ መላክ የጀመሩ ሲሆን፣ ወደፊት ለማስፋፊያ ከፍተኛ ዕቅዶችን እያወጡ ስለመሆናቸው ፕሮፌሰሩ ተገንዝበዋል::

ጥናቱ በሌሎች አገሮች የተመዘገቡ

ውጤቶችና ልምዶችን በሰፊው ያካተተ ሲሆን ከእነዚህ ዋነኛው፣ የአገር ውስጥ የኢንዱስትሪ ዞኖችና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን ማቋቋም ነው:: የመሠረተ ልማቶች መሟላት ከሰው ኃይል ጉልበት ርካሽነት ጋር ተዳምሮ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያ የእስያ አገሮችን የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት አሸንፋ ገበያ ለመጋራት እንደሚያስችላት የባንኩ ጥናት ያመለክታል::

የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ግን የካፒታል አቅም ብቻ ይዞ ሳይሆን ወደ አገር ውስጥ የሚገባው፣ የቀላል ኢንዱስትሪ ቴክኖሎጂን ጭምር ነው:: እንደ ዋና ኢኮኖሚስቱ ገለጻም፣ የውጭ ኢንቨስትመንቱ ዋነኛ ጠቀሜታ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማስፈን አምራቾች ከእነዚህ የውጭ አምራቾች ከፍተኛ ልምድ የሚቀስሙበት ዕድል የሚፈጠር ሲሆን፣ የቴክኖሎጂ ሽግግሩ እስኪፈጸም ድረስ ግን ለአገር ውስጥ የግሉ ዘርፍ ምንም ዕድል አይኖርም ማለት እንዳልሆነ ግን የዓለም ባንኩ ሰው ያብራራሉ:: የቀላል ኢንዱስትሪው ዘርፍ መጠነ ሰፊ የምርትና የገበያ ሰንሰለት የሚኖረው ሲሆን፣ ኢንዱስትሪው ከጥሬ ዕቃ አቅርቦት ጀምሮ የተለያዩ የትራንስፖርትና የሎጂስቲክስ ሥራዎች እንዲሁም ከምርቱ ጋር ተያያዥነት ያላቸው አገልግሎቶች ለአገር ውስጥ የግል ኢንቨስተሮች ጥሩ የቢዝነስ ዕድል እንደሚሆንላቸው እየተገለጸ ነው::

በሌላ በኩል ዓለም ባንክ የዚህን የቀላል ኢንዱስትሪ ስትራቴጂ ተግባራዊነት ለመደገፍ ቁርጠኝነቱን እየገለጸ ይገኛል:: ከዚህ አንጻር የዓለም ባንክና ኢትዮጵያ አብረው የሚሠሩበት የአጋርነት ስትራቴጂ በመቀረጽ ላይ ሲሆን፣ አዲሱ የአጋርነት ስትራቴጂ እ.ኤ.አ ከ2013 ሐምሌ ወር በኋላ ወደ ሥራ እንደሚገባበት

የባንኩ ካንትሪ ዳይሬክተር ጉዋንግ ዜን ቼን ገልጸዋል:: ታዲያ ለአዲሱ ስትራቴጂ የሥራ ጅማሮ ሒደት የሚሆነው ለዚሁ የቀላል ኢንዱስትሪ ልማት ድጋፍ መስጠት እንደሚሆን ነው ዳይሬክተሩ ያስረዱት:: ‹‹ባንኩ በተለይ የመሠረተ ልማት ሥራ ላይ መንግሥትን በከፍተኛ ሁኔታ የሚደግፍ ሲሆን፣ የግል ዘርፉንም የሚያጠነክርበት ዕቅድ አለው፤›› ያሉት ዳይሬክተሩ፣ በተለይ ኢንተርናሽናል ፋይናንስ ኮርፖሬሽን የተሰኘው የባንኩ አካል አገር ውስጥ ያለው የብድር እጥረትን ለመፍታት ቀበቶውን ጠበቅ አድርጐ ተነስቷል ብለዋል:: በተጨማሪም መንግሥት እያረቀቀ ያለውን የኢንዱስትሪ ዞን ልማት ፖሊሲ ለማግኘትም የሚመለከታቸውን አካላት ወደ ውጭ በመውሰድ ልምድ እንዲቀስሙ የሚደረግበት ዕቅድ መያዙን እኒሁ ሰው አስረድተዋል::

ያም ሆነ ይህ ግን የቀላል ኢንዱስትሪ ስትራቴጂ ጉዳይ የሰሞኑ የግሉ ዘርፍና የመንግሥት አካላት የጋራ አጀንዳ ይመስላል:: በዚህ መካከልም የዓለም ባንክና ከፍተኛ የገንዘብ አቅም ያላቸው የዚሁ ባንክ ቅርንጫፍ ተቋማትም በጉዳዩ ተጠምደውበታል:: የዚህ ስትራቴጂ ውጤታማነት የአገሪቱን መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ሽግግር አመላካች ከመሆኑ አኳያ እንዲሁም ሊገኝ ከሚችለው የገንዘብ ድጋፍ ይመስላል መንግሥት ሊተገብረው እንደሚፈልግ ሲያስታውቅ ጊዜ አልፈጀበትም ነበር:: የስትራቴጂው ውጤታማነት ገና ከጅምሩ ከታየበት ፍላጐት አኳያ በጉጉት የሚጠበቅ ሲሆን፣ ከዚያ ባለፈ ግን በሁለቱ (በግልና በመንግሥት) አካላት መካከል የበለጠ የትብብር መንፈስን ለመፍጠር ይችል ይሆን? የሚለውም ጉዳይ ሌላው በአንክሮ የሚጠበቅ ጉዳይ ሆኗል::

መንግሥት በቀላል ኢንዱስትሪ ዘርፉ ጉጉት አድሮበታል

የግሉ ኢኮኖሚም በተስፋ ይጠብቀዋል

የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ደኤታው አቶ ታደሠ ኃይሌ ከዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንትና ዋና ኢኮኖሚስቱ፣ ፕሮፌሰር ሊን ጋር በሸራተን ስለ ቀላል ኢንዱስትሪ ስትራቴጂው ጥናት በተነጋገሩ ጊዜ

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

Call for Consultancy ServiceThe Southern Nations Nationalities & People Region /SNNPR/ Agency

for Labour and Social Affairs /ALSA/ seeks to engage experienced

consultants to conduct regional Study on commercial sex work at 7 /

seven/ towns of the region. Interested consultants who wish to undertake

the study should fulfill the following requirements.

1. Technical requirements • Avail adequate and experienced professionals at least master’s

degree in sociology social work, demography statistics, economics

and related fields

• Demonstrated and proven experience in the fields of research.

• Renewed professional license.

• Tax identification number value added tax certificate and tax

clearance certificates.

• Willingness to travel to the selected towns and beyond if necessary.

2. Financial requirements • Financial Proposal/ bid for the study must be delivered in person

to Agency for Labour & Social Affairs /ALSA/ office No. 6 in

wax sealed envelope with a statement “not to be opened before”

bid opening date” marked on the envelope every bidders must

give 5% of the total cost of the bid with bank guaranteed C.P.O.

for our organization when during your receive TOR.

3. Other requirements • Any interested biding consultant may collect a complete set of

Reference /TOR/ document to conduct the study from Agency for

Labour and Social affairs /ALSA/ office No. 6 upon payment of a

non refundable fee of birr 100.00 (One Hundred)

• Technical and financial proposal /bid in a sealed envelope may be

deposited in a box prepared for this purpose in Office No. 6

• The proposal/bid received by, fax, email, or cable shall be rejected.

• Bid shall be valid for a period of 15 days of announcement this

invitation for bid notice on Reporter Amharic and this proposal/bid

received shall be opened on the presence of interested applicants /

bidders or their duly authorized representatives.

• Bid shall be valid for a period of 3/three days after bid opening.

• The labour & social affairs agency reserves the right to accept or

reject any or all proposal/bid without assigning any reason thereof;

Interested applicants who fulfill the above technical & financial and other

requirements can collect the TOR from Agency for Labour & Social

Affairs office No 6. The applicants are required to submit their technical

& financial proposal as per the following of the TOR.

የጨረታ ማስታወቂያየቅድስት ማርያም ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በልደታ ክ/ከተማ በቀበሌ 15/16/17 ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሣር ቤት በሚወስደው መንገድ ከኢትዮጵያ የነዳጅ ድርጅት ግቢ ጐን በሚገኘው ኦፕንና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ ግቢ ውስጥ

1ኛ/ አዳዲስ የጽህፈት መሳሪያዎችን (የታይፕ ሪቫን፣ ዜብራ ብዕር፣ ባይንደሮችን፣ የህትመት ቀለሞችን፣ ወዘተ)

2ኛ/ ያገለገሉ የቢሮ እቃዎችን (የፅህፈት መኪናዎች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ UPS፣ የፎቶ ኮፒ ማሽኖች፣ የውሃ ማሞቂያ፣ ትልቁ የሒሣብ ማሽን፣ ካዝናዎችን፣ የዕሳት ማጥፊያ ሲሊንደሮችን፣ ልዩ ልዩ ወረቀቶችን፣ ቁርጥራጭ ብረትና ሽቦ፣ ወዘተ) በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት፡-

1. የዕቃዎቹን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ ንብረቱ ካለበት ከኦፕንና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ

ግቢ በመገኘት በግንባር ማየት የሚቻል ሲሆን ዝርዝሩንም የያዘ የጨረታ ሰነድ ብር 60.00

በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 3.11 መውሰድ ይቻላል፣

2. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የንብረት ዓይነት ዝርዝር የመግዣ ዋጋ በተዘጋጀው የጨረታ ዋጋ

ማቅረቢያ ሰነድ በዝርዝር ሞልተው ያቀርባሉ፡፡

3. ተጫራቾች በሚፈልጉት ዕቃ አይነት ብቻ ወይም በሁሉም ንብረቶች ላይ መወዳደር ይችላሉ፡

በዚሁም ተጫራቹ የተጫረተበትን አጠቃላይ ዋጋ 5% (አምስት በመቶ) በጥሬ ገንዘብ

በቅድሚያ በደረሰኝ ከፍሎ የደረሰኙን ኮፒ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ

በማሸግ ከመጋቢት 27 ቀን እስከ ሚያዝያ 09 ቀን 2004 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ድረስ ብቻ

ንብረቱ በሚገኝበት አካባቢ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ያስገባል፡፡

4. ጨረታው ሚያዝያ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበት ንብረቱ ባለበት ግቢ ውስጥ ይከፈታል፡፡

5. አሸናፊው ተጫራች ከታወቀና በማስታወቂያ ከተገለፀ በኋላ በአስር ቀናት ውሰጥ ቀሪ ክፍያውን

ከፍሎ ንብረቱን ያነሳል፣ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ንብረቱን ካላነሳ ያስያዘው የዋስትና ገንዘብ

ተመላሽ አይሆንም፣ ጨረታውም ይሰረዛል፣

6. አሸናፊው ተጫራች ታውቆ በማስታወቂያ ከተገለፀ በኋላ ሌሎች ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ

በጥሬ ገንዘብ የከፈሉበትን ኦሪጅናል (ዋና) ደረሰኝ እያቀረቡ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡

7. ተቋሙ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ

መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

የተቋሙ አስተዳደር

እመቤት ከበደ ጠ/ሥ/ተቋራጭክፍት የሥራ ማስታወቂያ

1. የሥራ መደብ............ጀኔራል ፎርማን

የትምህርት ደረጃ.......ከታወቀ ተቋም በህንፃ ሙያ

በዲፕሎማ የተመረቀ/ች

የሥራ ልምድ............በሙያው ቢያንስ ስድስት ዓመት ወይም

ከዚያ በላይ የሰራ/ች

2. የሥራ መደብ............ጸሀፊ

የትምህርት ደረጃ.......ከታወቀ ተቋም በጽሁፍ ስራ በዲፕሎማ

የተመረቀች

የሥራ ልምድ...........በሙያው ቢያንስ አንድ ዓመት ወይም

ከዚያ በላይ የሰራች

ለሁሉም የሥራ መደብ

ደሞወዝ..............በስምምነት

የሥራ ቦታ.........አዲስ አበባ

ከላይ የተዘረዘሩትን የምታሟሉ አመልካቾች ያላችሁን ማስረጃ ኮፒ በማያያዝ በፖስታ ሳጥን ቁጥር 182 አ.አ በመላክ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ አስር ቀን ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

|ገጽ 13 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

REQUEST FOR EXPRESSION OF INTEREST (EOI)

Title of the EOI: Provision of Electromechanical Operation and Maintenance Services

Date of this EOI: 23 March 2012Closing Date for Receipt of EOI : 24 April 2012

EOI Number: E-mail Address: [email protected]

Address EOI response by fax for the Attention of: The Bid Officer

Fax Number: +251 115 511874, Tel. No. 0115445466

UNCCS Code: 613410, 613441, 613220, 611750, 611300, 611100, 513958

DESCRIPTION OF REQUIREMENTS

The UNECA invites eligible vendors to express their interest in providing electromechanical servcies. The overall service requirement is to have an effective operation and maintenance of all electromechanical equipment, machines and other related systems in the compound, which will result in smooth and uninterrupted operation of the installations. The electromechanical services incorporate HVAC system (Heating, Ventilation and Air Conditioning system), hot and cold water supply system, fire fighting system, sanitary and storm drainage system, plumbing fixtures, electrical panels and switch gears, generator sets, UPS, etc. and some installation works in the seven structures of the UNECA that are spread over an area of 11.5 hectars. The contractor is expected to provide labour and mechanical tools/equipment to carry on the above services.

Detailed requirements will, however, be indicted in the solicitation document that will be issued to short listed vendors. Pre-qualification of firms responding to this EOI will be conducted by evaluating them according to the criteria summarized below:

- A minimum of five years experience in the electromechanical operation and maintenance of facilities;

- Evidence of successful completion of comparable projects (at least 3 projects) – contractors would need to be prepared to show the projects if UNECA deems visiting them as necessary. Contact address of the three clients shall be mentioned including the duration of service provision;

- The bidder must have an established office in Addis Ababa.

Please note that the UNECA is precluded from entering into a contract with a firm that is not fully registered with UNECA. Those interested in responding to this invitation but not currently fully registered as vendors with UNECA, are encouraged to register. Registration could be done online using our website www.uneca.org/procurement or could be collected from the UNECA, General Services Section, 2nd floor, Room no. 2N11. In order to be eligible for UN Registration, please make sure to declare in writing the Prerequisite for Eligibility criteria itemized from A-E as contained in EOI instruction that can be downloaded from the above-mentioned website.

Those interested should write to the above-mentioned e-mail address or fax number to submit their “expression of interest” with responses to the above-listed requirements on or before the deadline of 24 April 2012. Shortlisted firms will be invited to participate in the above tender in a form of a Request for Proposal (RFP).

NOTE

Information on tendering for the UN Procurement System is available free of charge at the following address: http://www.ungm.org/Notices/Notices.aspx

Only the United Nations Global Marketplace (UNGM) has been authorized to collect a nominal fee from vendors that wish to receive automatically Procurement Notices or Expression Of Interest. Please subscribe to http://www.ungm.org/Registration/Login.aspx.

United Nations Nations Unies

(Economic Commission for Africa)

(Addis Ababa, Ethiopia)

GIZ-ECO - Vacancy AnnouncementInternal/External Vacancy Announcement # 27 /2012

The ECO activities under the worldwide Energising Development (EnDev) Programme cover three renewable energy technologies:

1. The “stove component” supports private stove producers to play a major role in the promo tion and dissemination of improved energy-efficient stoves for households, institutions and productive uses.

2. The “solar component” promotes solar photovoltaic (PV) installations for institutions, households and productive uses.

3. The “hydro” component focuses on energising house holds, institutions, small & medium-sized companies and productive users through community-based and owned micro hydropower plants and distribution systems.

GIZ ECO Office is looking for a qualified candidate as per the detail below:

Position: Senior Expert, Renewable Energy Market Development Remuneration: As per the GIZ scaleApplication deadline 15, April 2012Place of Work: Amhara, Bahi Dar

Major Duties and Responsibilities

• Develop the regional Renewable Energy (RE) marketing plan in collaboration with Renewable energy technology unit.

• Design & strategize RE marketing based on the national & regional RE policy• Monitor RE marketing achievement in relation to the planned time table.• Plan advertising campaigns and promotional activities for efficient dissemination of

RE technologies.• Design a strategy to support private sectors & government institutions working on

promotion of RE technologies to secure sustainability.• Facilitate/ conduct training on marketing & Promotion of RE technologies to private

sectors, small & micro enterprises, stove manufacturers & government institutions at different level.

• Plan & facilitate LSC with different partners in relation to promotional activities• Engage in different assessment/survey tasks that are related to RE technology

dissemination.• Identify RE marketing barriers and propose possible alternatives for better

disseminations. • Organize RE technology dissemination database in collaboration with the central

ECO office in Addis.• Supervise & update the monitoring system & information with regard to stove

produces, sales and production figures, RE promotion and marketing related activities.

• Facilitate joint regional plan with counterparts & midterm evaluation & prepare reports ( monthly, quarterly & annually)

Required Entry Qualifications and Competencies

•Masters degree from an accredited college or university in Renewable Energy Engineering/management/marketing and related fields.

•Minimum of 5 years experience in relevant fields with proven practical experience in Renewable energy marketing.

•Must possess excellent communication skills, both written and oral in English and Amharic.

•Willingness to work with rural communities and related government structures.•High degree of initiative, integrity and accountability.•Computer application skills.•Good communication and interpersonal skills with team spirit

Application procedure:

Interested and qualified candidates shall submit their application letter along with their non-returnable recent CV to the following address:

Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) P.O.Box 12631

Addis Ababa, EthiopiaOR

Fax: 011 554 0764or

at www.ethiojobs.netNote: • Applicants are highly encouraged to apply via ethiojobs website

(www.ethiojobs.net)

• The name of the position and place of work for which the application is made should be clearly marked on the envelope or on the fax applications.

• Only shortlisted candidates will be contacted.

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

|ገጽ 15 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

Invitiation for Freight Company

Bid No. FA/007/2012

Issued By FARM-Africa Ethiopia

Published Date 4 April 2012

Bid Category Transporter

FARM-Africa, an international NGO, hereby invites eligible and interested freight company to submit their quotation on closed tender to transport 3038 quintal of concentrate to different Woredas and Kebeles of Zone 3 of Afar Regional State. The name of the woredas and the distance from Addis Ababa is included in the tender document. The concentrate is transported from Nazereth to different woredas and Kebeles of Afar.

Interested suppliers should collect the tender documents from FARM-Africa head office located in near to LANCHA in front of Action Aid Ethiopia, or you can ask through e-mail: [email protected].

1. Bids must be accompanied by a fixed amount of Birr 10,000 bid security of total bid amount in the form of unconditional Bank Guarantee or CPO and shall remain valid for 30 (thirty) days. Bid bond in any other form shall not be acceptable.

2. Bids shall only be submitted in sealed envelope with financial offer, profile of the Freight Company and copies of necessary renewed licenses.

3. Bids must be delivered to the FARM-Africa Office on or April 11, 2012 until 5:00 PM.

4. Failure to comply any of the conditions above shall result in automatic rejection of the bid.

5. For any query, please contact W/ro. Azeb Kibreab, Admin and Logistic Manager, Tel. 0911 454644

6. The FARM-Africa reserves the right to reject all or part of the bid

FARM-Africa in Ethiopia located near to LANCHAin front of Action Aid Ethiopia,

Tel. 0911454644 Addis Ababa, Ethiopia

የጨረታ ማስታወቂያብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት/ኢትዮጵያ/ አ.ማ ለሚከተሉት የግንባታ ሥራዎች ከደረጃ 4 በላይ የሆኑ ሕንጻ ሥራ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

1. በሮቢ ትምባሆ እርሻ ልማት አንድ የትምባሆ መጋዘን2. በጀውሃ ትምባሆ እርሻ ልማት አንድ ትምባሆ መጋዘን

ስለዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ለውድድር ይጋብዛል፡፡1. ተጫራቾች የ2004 ዓ.ም. የታደሰ የንግድ ፈቃድና በገንዘብ ሚኒስቴር የተመዘገቡበትን

የምስክር ወረቀት፣ በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ መሆናቸውን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት እና የቫት ተመዝጋቢ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ ጨረታ ለመግዛት ሲመጡ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ/ በመክፈል የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅቱ የሀገር ውስጥ ግዥ ቢሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በሚያቀርበው ጠቅላላ ዋጋ ላይ 1% በባንክ በተመሰከረ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች ከላይ የተገለጹትን የግንባታ ሥራዎች ለማከናወን የሚጠይቁትን ዋጋና ሌሎች ዝርዝር ሁኔታዎችን በሁለት በታሸጉ ኢንቨሎፖች እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2004 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ለድርጅቱ መዝገብ ቤት ማስገባት አለባቸው፡፡

5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሚያዚያ 30 ቀን 2004 ዓ.ም. 8፡45 ሰዓት በዋናው መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተጫራቾች በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6. አሸናፊ ተጫራች የጠቅላላ ዋጋ 10% የመልካም ሥራ አፈጻጸም (Performance Bond) ያስይዛል፡፡

7. አሸናፊ ተጫራች ቅድሚያ ክፍያ ከጠየቀ የቅድሚያ ክፍያውን ሙሉ ዋጋ በባንክ ጋራቲ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡

8. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ብሔራዊ የትምባሆ ድርጅት /ኢትዮ./አ.ማስልክ ቁጥር 011-551-00-44 የውስጥ መስመር 222

011-6559123

z ¡ Wüከኑሯችን፣ ከልምዳችን፣ ከወጋችንና ከአንድነታችን በጋራ እየተጋራን ለመጓዝ ታክሲያችን ውስጥ ተሰይመናል::

ዛሬ ደግሞ ጉዞአችን ከሜክሲኮ ጦር ኃይሎች ነው:: አካባቢው በሚያካፋው ዝናብ ቢጨቀይና ቢያስቀይምም ሰው ግን በፍጥነት ለመልቀቅ ሲሯሯጥ አይታይም:: እንዲያውም ‹‹የበሰበሰ ዝናብ አይፈራም›› በሚመስል አኳኋን አብዛኛው ሰው በዝግታ ይራመዳል:: አንዳንዴ ከሆንኩት የበለጠ ምን እንዳልሆን ዓይነት ስሜት የሚነበብም ይመስላል:: ከብዙ ጫና ማምለጥ የተሳናቸው ነፍሶች ከወዲያ ወዲህ በሰለቸ መንፈስ ይጓዛሉ:: በአንፃሩ የዝናቡ የበልግን ማጋመስ ጠብቆ መከሰት ያስገረማቸውና ይኼም በመገኘቱ ያስደሰታቸው ሰዎች በአጀብ እያወጉ ታክሲ ውስጥ ይገባሉ:: ይህን የታዘበ በፈጣሪ አልያም በተፈጥሮ ቸርነት መደነቁና መደመሙ አይቀርም:: ተፈጥሮን በቁጥጥር ሥር ማዋሉ ቀርቶ የኑሮ ፈተናን እንኳ መቆጣጠር እንዴት እንደሚከብድ እየታዘበ::

የተለያዩ አልባሳት በለበሱ ሰዎች የተሞላችው ታክሲ በቅዝቃዜ ምክንያት የሚወጣው የሰው ትንፋሽ መስታወቷ ላይ ተጋርዷል:: ገሚሱ የእንኳን ደስ ያለን የደስታ መግለጫ ይለዋወጣል:: መቼም ጥገኝነት በሰው ላይ ብቻ ሳይሆን በተፈጥሮ ላይም ነው ለማለት የሚያስችል ምስክርነት ፍለጋ ሩቅ ሳንሄድ ያለፈውን የበጋ ወቅት ማስታወስ በቂ ነው:: ከኋላ መቀመጫ የተቀመጠ አንድ ተሳፋሪ ጮክ ብሎ፣ ‹‹ኧረ እንኳን ደስ አለን ጎበዝ!›› እያለ የረጠበውን ጎዳና በዓይኑ ይቃኛል:: ሌላው፣ ‹‹በአምላክህ እፎይ አልን እኮ ተመስገን፤›› ይላል:: በዚህ ጊዜ ወያላው መሃል ገብቶ ‹‹ኤድያ! ለእኛ እዚህ ቢጥለቀለቅ ጤፍ አይቀንስልን:: ዋናው የእርሻ ቦታ ቢዘንብ እንጂ፤›› ብሎ ሲናገር አንድ አዛውንት ‹‹አይ ልጄ ይህንንስ ማን አይቶት?›› ብለው ምስጋናቸውን ለፈጣሪያቸው አዥጎደጎዱ:: አጠገቤ የተቀመጠው ልጅ እግር፣ ‹‹እውነታቸውን ነው፤ ፈጣሪ ይመስገን እንጂ ሰው ቢሆን ኖሮ እንኳን ዝናብ ሊሰጥህ አየሩን ከልክሎ ትንፋሽ አሳጥቶ ይገድለን ነበር፤›› ሲለኝ በዝምታ ሰማሁት፡፡

አዛውንቱ ለብቻቸው እያጉረመረሙ ቆዩና ዘወር ሲሉ አጠገባቸው አንድ ዩኒፎርም የለበሰ ተማሪ ተቀምጧል:: አዛውንቱ አተኩረው ከተመለከቱት በኋላ፣ ‹‹እንዴ እንዴ የምንፈልገው እናንተን አይደል እንዴ?›› አሉትና ተማሪው፣ ‹‹እኔን ነው?›› ብሎ ሲጠይቃቸው፣ ‹‹ኋላሳ? ለመሆኑ ትማራላችሁ?›› ብለው ድንገተኛ ጥያቄ አቀረቡለት ግራ ተጋብቶ ‹‹ማለት?›› አላቸው:: ‹‹አስተማሪዎች አሉዋችሁ ወይ ለማለት ነው:: አላደሙም? አልተባረሩም?›› ብለው በግልጽ ሲያስቀምጡለት ተማሪው እያያቸው ከሳቀ በኋላ፣ ‹‹በምን ዕድላችን?›› ብሎት አረፈዋ! ሁላችንም ቀልባችን ወደእሱ ተስቦ ምን ለማለት እንደፈለገ አዛውንቱ እንዲጠይቁትና እንዲመልስላቸው እንጠብቃለን:: መቼም ጆሮ አይሰማው የለ!

‹‹ምን ለማለት እንደፈለግክ አልገባኝም ልጄ?›› ብለውት ምን እንደሚል መጠበቅ ጀመሩ:: እርሱም ‹‹በእርግጥ ይህ አሁን የምልዎት ሁሉንም መምህራን አያጠቃልልም:: በሙያቸው የተመሰገኑና በሥነ ምግባራቸው የሚታወቁ መምህራን አሉን:: ሆኖም ሌሎቹ ከእነዚህ ጋር ሲነፃፀሩ ቁጥራቸው እዚህ ግቡ የሚባሉ አይደሉም:: እኔ እስከሚገባኝ ድረስ ማስተማር ጥበብ ነው:: ኃላፊነት ስለተሰጣቸው ብቻ ዝም ብለው የሚያነበንቡ እንጂ ጥበቡ ስላላቸው የሚያስተምሩ እጅግ ጥቂት ናቸው:: . . . እናም አብዛኛው ተማሪ መማርን የሚጠላው በመምህሩ የዕውቀት ክህሎት ማነስ ሳይሆን በጥበብ ጉድለት ነው:: ስለዚህም ለመማር የሚያጓጓ ላለመማር የሚያስፈራ ሁኔታ አይፈጠርብንም፤›› ብሎ ጨረሰ:: የልቤ የሚለውን ተናግሮ እንደጨረሰ ያሳብቅበታል:: ደግሞም ሐሳቡ በአብዛኛው የሚደገፍ ነበር:: ሆኖም የሐሳቡን ጭብጥ ያልተረዱት አዛውንት መልሰው፣ ‹‹ልጄ ሐሳብህን አሁንም ስቼዋለሁና እባክህን ግልጽ አድርገው፤›› አሉት:: ስለመምህሩ የደመወዝ ጭማሪ ጣጣ ተማሪው መወሰን ባይችልም ያለውን አስተያየት በቀጥታ መስማማታችንን ወደድነው:: ድሮ ‹‹ካለመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል›› ይባል ነበር:: ‘ዛሬስ እኛ ካለመስማት ማመዛዘን ይቀራል’ ብንል ምን አለበት? ምንም!

ተማሪው ‹‹ለማለት የፈለግኩት መምህራን ጥሩ ክፍያ ሊከፈላቸው ይገባል:: ነገር ግን መምህር የተባለ ሁሉ መምህር አይደለም:: የድሮ ተማሪና የዘንድሮ ልዩነቱ የሰማይና የምድር ነው ይባላል:: ግን ተማሪው ምን ያውቃል? ዋናው መመህሩ ነው:: ምንም ይሁን ምን መምህሩ ነው አስተካክሎ መቅረፅ ያለበት:: ለዚህ ደግሞ የብቃት ማረጋገጫ ወረቀት ሳይሆን የጥበበኝነቱ ማረጋገጫ ጭምር ነው መሰጠት ያለበት:: ከዚህ አንፃር ጥበብ ኖሮ የተማሪውን ቀልብ መግዛት ስላልተቻለ ተማሪው መምህራን አደሙ መምህራን ታገዱ ሲባል፣ እውነቱን ንገረኝ ካሉኝ የሚሰማን ስሜት ያን ያህል ነው:: ዞሮ ዞሮ ስንዴው ከእንክርዳዱ መለየት ያለበት ይመስለኛል:: ሙያውን የተከበረ ለማድረግ ደመወዝ መጨመር ብቻ ሳይሆን የመምህራኑንም ብቃትና ደረጃ መጨመር ያስፈልጋል:: የተማሪና የአስተማሪ ውሎም መለየት አለበት፡፡ አንዳንዴ እኮ ማ ተማሪ ማ አስተማሪ እንደሆነ መለየት እያቃተን ነው፡፡ በበኩሌ ሐሳቤ ይህ ነው፤›› ብሎ ጨረሰ:: ሐሳቡ በደንብ ሲጨበጠን እኛም መምህር የአገር እንቁ ሀብትና የዜጎች አርዓያ ነውና የበቃ፣ የተጠበበ፣ በራስ መተማመን መንፈስ የሚኖር መሆን እንደሚገባው ተስማማን:: አጠገቤ የተቀመጠው፣ ‹‹ምነው ጫጫታ በዛ? እየተወነጃጀልንና እየተተራረብን የት እንደርስ ይሆን?›› ብሎ በረዥሙ ተነፈሰ፡፡ እኔ ግን ዝም፡፡

ታክሲያችን ግስጋሴዋን ቀጥላለች:: ወያላው ሒሳቡን እየዞረ ይቀበላል:: ጊዜው ለዓይን ያዝ ማድረጉን ልብ ብሎ ኖሮ ሾፌሩ ‹‹መብራቱን አብራና ተቀበል እንጂ?!›› አለው:: ሾፌሩ ሲያስታውሰው ወያላው መብራቱን በማብራት ፋንታ ‹‹ሆሆ እኔ በማንም ሰው እንቁልልጭ መጫወት አልሻም፤›› ብሎ መለሰለት:: ሾፌሩም፣ ‹‹የምን እንቁልልጭ ነው የምትለው?›› ቢለው፣ ‹‹ሞኝ ነህ እንዴ? ሰሞኑን መብራት መቆራረጥ ጀምሯል:: ታዲያ እኔ እዚህ መብራት አብርቼ ብር ስሰበስብ የሚያይ ተሳፋሪ ቤቱ ሲገባ መብራት አጥቶ ለምን ይመረር? እናም እኔ እንዳጓጓሁት ሊቆጥርብኝ ይችላል፤›› ሲለው ጥቂት ፈገግ አልን:: ‹‹አይዞህ›› አለችው አንዲት ተሳፋሪ፤ ‹‹የህዳሴው ግድብ ሲጠናቀቅ እንዲህ አትሰጋም፤›› ስትል አንዳንዶቻችን ከሻማና ከኩራዝ ጋር የምናደርገው ትግል ታስቦን የህዳሴውን ግድብ መጨረሻ አሰብን፡፡ ያች ቀን መቼ ትሆን? በእርግጥ የተስፋችን መቋጫ የህዳሴው ግድብ ሲጠናቀቅ ነው? አልያም የባቡር መስመሩ ተዘርግቶ ሲያበቃ ነው? ወይም የኑሮ ውድነቱ፣ የቤት እጦቱ፣ የደመወዝ ቅጥነቱ ሲስተካከል ነው? ወይስ ንቅዘት ከላያችን ላይ ሲወገድ ነው? ኧረ መቼ ነው?

በሐሳብ ተመስጠን ከተወሰድንበት አንዱ ወጣት ተሳፋሪ የሚያወራው ስልክ ጆሯችንን ጠለፈው:: ‹‹ይኼውልሽ ሃኒ በጣም ከባድ ችግር አጋጥሞኛል.. . . አዎ! አዎ! ተናድጃለሁ መኪናዬ ተሰረቀች:: አዎ ዛሬ ጠዋት ስነሳ አጣኋት:: ኧረ የምሬን ነው:: ኧረ የሚያናድድ ነው!›› እያለ ቀጠለ:: እኛም መኪናን የሚያህል ነገር ተሰርቆበት መረጋጋቱ አስደንቆን ምናልባት የናጠጠ ይሆን እንዲህ እንደ ቀላል የቆጠረው ተባባልን:: ተሰረቅኩ ባዩ ሲያወራ ሳቁ ላምልጥህ ሲለው ታዘብነው:: ገሚሶቻችን ውሸት መሆኑን ጠርጥረን፤ ግን እንዲህ ያለ ውሸት እንዴት ይደፈራል? ብለን ከራስ ጋር ግብ ግብ ገጥመናል:: ስልኩን ዘጋው:: አጠገቡ ያለው ተሳፋሪ ‹‹እውነት መኪናህ ተሰርቆ ነው?›› ብሎ ቢጠይቀው ‹‹አይ ዛሬ እኮ ‘አፕሪል ዘ ፉል’ ስለሆነ ፍቅረኛዬን ላስደንግጣት ብዬ ነው፤›› ብሎ እየሳቀ መለሰለት:: ‹‹ወይ ጊዜ? ወይ ዘመን? የሚያስደነግጥና የውሸት ቀን እንዴት ይከበራል?›› ብለው አዛውንቱ ለብቻቸው ቆዘሙ:: ወዲያው ወያላው ቀበል አድርጎ፣ ‹‹እርስዎ ቀኑን ይላሉ ዘመኑ ራሱ የውሸታም አይደል እንዴ?›› ቢላቸው እውነት ብለሃል አልነው:: ወጣቱ እያሾፈ ውሸቱን ይለቀዋል:: የተናገሩትን የማይረሳው አምላክ እርሱ ሰምቶ እንዳልሰማ ይለፈው እንጂ ሌላ ምን ይባላል?

መዳረሻችን እየተቃረበ ሲመጣ ዝናቡም እየባሰበት ሄደ:: ወያላው፣ ‹‹ወይ ጉድ ዓባይስ እዚሁ ተገደበልህ›› አለው ሾፌሩን አካባቢውን ያጥለቀለቀውን ጎርፍ እያየ:: ‹‹ለመሆኑ አንተ ቦንድ ገዝተኸል እንዴ?›› ብላ አንዲት ተሳፋሪ ስትጠይቀው፣ ‹‹ምን ተርፎኝ ነው ቦንድ የምገዛው?›› ብሎ መለሰላት:: ወጣቷም ‹‹የተረፈው ብቻ እኮ አይደለም ቦንድ የሚገዛው:: ደግሞም ቁጠባ ነው፤›› እንዳለችው እየሳቀ፣ ‹‹እህቴ ተስፋሽና ውጥንሽ ደስ ይላል:: አመለካከትሽም ቀና ስለሆነ አድንቄዋለሁ:: ግን የእኔ አኗኗር ከአንቺ ጽንሰ ሐሳብ እጅግ የራቀ ነው:: አትጠራጠሪ ዓባይ ይገደባል! የሚያዩት ያዩታል:: እንደኔ ዓይነቶች ዓላማውን የምንደግፍ ነገር ግን መኖር ያለብን ሰዎች አለን:: ነገን እሱ ያውቃል የምንል፤ ያኔ ቦንዱን በገፍ እንገዛለን፤›› ብሎ ‹‹መጨረሻ›› አለን::

በዶፍ ውስጥ ለመሮጥ ስንዘጋጅ አጠገቤ ተቀምጦ የነበረው ከኋላዬ ነካ አደረገኝ፡፡ ዞር ብዬ ሳየው እንደገና ወሬ ፈልጓል፡፡ ዶፍና ወሬ አይስማሙም ብዬ በፍጥነት ገስግሼ አንዱ ታዛ ሥር ስጠለል ሰውዬውም አጠገቤ መጥቶ ቆመ፡፡ ሳቅ ብሎ እያየኝ፣ ‹‹የወያላው አባባል ገባህ ወይ?›› አለኝ፡፡ ‹‹በመጠኑ›› አልኩት ለምን ይጠይቀኛል እያልኩ፡፡ ‹‹የግድቡን መገደብ በሐሳብ ብንደግፍም አቅም ስለሌለን ነገንም እሱ ያውቃል እያልን ነው የምንኖረው ማለቱ እኮ ነው፤›› ሲለኝ፣ ‹‹ይኼ ምን ይገርማል?›› አልኩት፡፡ ‹‹ላይገርም ቢችልም አንድ ነገር ግን አስታወሰኝ›› አለኝ፡፡ ‹‹ምን ይሆን?›› በማለት ከአፉ መጠበቅ ስጀምር፣ ‹‹ሰሞኑን ለመምህራን ጭማሪ ተደረገ የተባለው እኮ የጤፍ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ የተደረገ ተብሎ ነበር አሉ፤›› ሲለኝ፤ ‹‹እንዴት ሆኖ?›› ማለት፡፡ ‹‹ሰው የመሰለው እኮ ጤፍ ስለተወደደ ጭማሪው እንደ መደጎሚያ ነበር፤ ነገር ግን ጭማሪው ሌላ ሆኖ ተገኘ፤›› ብሎ ሳቀ፡፡ ‹‹ምንድነው እሱ?›› ስለው፣ ‹‹ለጤፍ መግዣ ስለማይበቃ ለጤፉ ማስፈጫ ነው፤›› እያለ ሲስቅ እኔ ደግሞ በሁኔታው ተናድጄ በዶፉ ውስጥ ሩጫዬን ቀጠልኩ፡፡

መልካም ጉዞ! `

ለማስፈጫ?

|ገጽ 17 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

የምስራቅ ናይል ቴክኒካዊ አህጉራዊ ጽ/ቤት (ENTRO)

የጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ያገለገሉ የቤትና የቢሮ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: ዕቃዎቹን ላም በረት አካባቢ በውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ግቢ ውስጥ በሚገኘው ቢሮአችን ከሐሙስ መጋቢት 27 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ ተገኝቶ በማየት የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይቻላል::

ተጫራቾች የሚጫረቱትን ዕቃዎች ዓይነትና የሚጫረቱበትን ዋጋ ድርጅቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ሞልተው ከሰኞ ሚያዝያ 1 ቀን 2004 እስከ ረቡዕ ሚያዝያ 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ከቀኑ 6 ሰዓት ተኩል ድረስ ማቅረብ አለባቸው:: እያንዳንዱ ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 2000/ሁለት ሺብር/ በጥሬ ገንዘብ ሆኖም በCPO ማስያዝ ይጠበቅታል:: የጨረታው ተወዳዳሪ የድርጅቱ ሠራተኛ ከሆነ የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ አይጠበቅበትም:: ሆኖም ያሸነፈውን ዕቃ ለመውሰድ ግዴታ ይገባል:: ጨረታው ዓርብ ሚያዝያ 5 ቀን 2004 ዓ.ም. ከጥዋቱ በ4፡30 በድርጅቱ የሥብሰባ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል::

የጨረታው ውጤት ተጫራቾች ያቀረቡት የጨረታ ሒሳብ በዝርዝር ከተጤነ በኋላ ለአሸናፊዎች በአድራሻቸው እንዲያውቁት ይደረጋል:: አሸናፊዎች የጨረታው አሸናፊ መሆናቸው ከተናገራቸው በኋላ በሚሰጣቸው ቀን ንብረቶቹን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል:: በተሰጣቸው ቀን ንብረቱን ካላነሱ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል::ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- የምስራቅ ናይል ቴክኒካዊ አህጉራዊ ጽ/ቤት (ENTRO)

የስልክ ቁጥር 011 646 1130 መደበኛ/ለጊዜው ተበላሽቷል::011 646 1132 ጊዜያዊየመ/ሳ/ቁጥር 27173-1000ፋክስ 011 645 9407

ሚያዝያ 03 /ኤፕሪል 11 የዓለም የፓርኪንሰን ቀን መሆኑን ያውቃሉ?

ፓርኪንሰን መዳን የማይችል፣ በጊዜ ሂደት እየባሰበት የሚሄድና እንቅስቃሴን የሚያውክ የጡንቻ በሽታ ነው፡፡ የሚያጠቃውም ዶፕሚን የሚባል ንጥረ ነገር ምክንያት በማይታወቅ ሁኔታ ከአንጐላችን ሲያልቅ ነው፡፡ ምልክቶቹም መንቀጥቀጥ፣ የጠቅላላ የሰውነት እንቅስቃሴ መቀነስ፣ የሰውነት መዛልና መተሳሰር፣ የሰውነት ሚዛን አለመጠበቅ፣ ትናንሽና የተወላገዱ የእጅ ጽሁፎች እንደዚሁም የድምፅ መጠን ጥራት መቀነስ ናቸው፡፡

የ”ፓርኪንሰን ፔሸንትስ አሶስዬሽን ኢትዮጵያ” በግንቦት ወር 2003 ዓ.ም. ከተቋቋም ወዲህ “ከህይወት ዑደት ጋር መጓዝ” የሚል መርህ አንግቦ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-

ወ/ሮ ክብራ ከበደን በሚከተለው አድራሻ ማነጋገር ይቻላል፡

ስልክ፡- 0911-70-13-62

ኢሜይል፡- [email protected]

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያድርጅታችን ባለው የቲኬት ሽያጭና ሪዘርቬሽን ኤጀንት ክፍት የሥራ ቦታ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተፈላጊ መመዘኛ መስፈርት

የትምህርትና የሥራ ልምድ .................በማርኬቲንግ ወይም በተመሣሣይ ዲፕሎ Reservation Fares and Ticketing, Basic passenger fares and Ticketing and Basic Reservation ሠርተፊኬት ያለው/ያላት

የሥራ ልምድ ................................አንድ ዓመትደመወዝ .........................................በስምምነትየቅጥር ሁኔታ .................................በቋሚነትየሥራ ቦታ ....................................አዲስ አበባ

ከፍ ብሎ የተጠቀሰው የችሎታ መመዘኛ መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5/አምስት/ የሥራ ቀናት ዋናው መ/ቤት አስተዳደር ዋና ክፍል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አድራሻ፡- ከግዮን ሆቴል በስተቀኝ ወደ አምባሳደር ቲያትር በሚወስደው አቅጣጫ 100 ሜትር ላይ ከግዮን ፋርማሲ አጠገብ ስልክ ቁጥር 011 551 48 38፣ 011 515 20 48 ፋክስ 011 551 76 88

የብሔራዊ አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ድርጅት

Net Consult Consulting Engineers & Architects plc

Vacancy Announcement

Position: Structural Engineer

Qualification: BSC Degree in Civil Engineering from recognized University Experience: 5 years of experience in the field of Road

Construction- 1 year experience as Structural Engineer in

Road Construction projects Place of work: Field (for Design - Build Road Project) as

permanent staff Salary: Negotiable and attractive Terms of Employment: Contract

All interested and qualified applicants who fulfill the above requirements may submit their application, C.Vs and non-returnable copies of supporting documents to our Head office within 7 working days after the first day of this announcement.

Net Consult Consulting Engineers & Architects PLC, BISELEX Bldg 2nd floor. In front of Ethiopian Airlines Cargo Service. Tel. 011 6 - 183227/28 Fax: 011 - 6639310 Email: [email protected]

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

ሕብር ስኳር አዋጭም ተመራጭም ነው!

‹‹የነብርን ጅራት አይዙም ከያዙም አይለቁም!›› እንዲሉ

ማሕበሩ የጀመረውን ታላቅ የልማት ውጥን ከዳር ለማድረስ ብርቱ ጥረቱን ቀጥሏል!!

በአማራ ክልል አዊ ዞን ጃዊ ወረዳ በጣና በለስ ተፋሰስ ውስጥ የመሬት መጠቀም መብቱን ያረጋገጠው ሕብር ስኳር አ.ማ. ለአንድ ዓመት የሊዝ ክፍያ 3.3 ሚሊዮን ብር በመክፈል ወደ ልማቱ ተሸጋግሯል፡፡

በመሬት ርክክቡ ወቅት የፌዴራል ግብርና ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የጃዊ ወረዳ አስተዳደር እንዲሁም የማህበሩ ቦርድ ዳይሬክተሮችና ከፍተኛ ባለአክሲዮኖች ተገኝተዋል፡፡ የመስክ ጉብኝትም ተደርጓል፡፡

አክስዮኖች በሽያጭ ላይ ናቸውየተከበራችሁ የአክሲዮን ማህበሩ ነባር አባላት 4

በመቶ ፕሪምየም ብቻ በመክፈል አክሲዮንዎን ማሳደግ እንዲችሉ በዳይሬክተሮች ቦርድ መፈቀዱን ስናበስርዎ በደስታ ነው፡፡

አዲስ ገዢዎች ደግሞ 7 በመቶ ፕሪምየም በመክፈል የኩባንያው አባል መሆን ይችላሉ፡፡

አድራሻ

ሕብር ስኳር አ.ማ

ሜክሲኮ ከዲ’አፍሪክ ሆቴል ፊትለፊት ታደሰ ተፈራ ህንፃ 1ኛ

ፎቅ ቢሮ ቁ.105

ስልክ ቢሮ 0118501357/58

ሞባይል 0910 19 68 86 / 0913 43 79 42

Email: [email protected]

website: wwwhibirsugarethiopia.com

የሕብር ስኳር የልማት ይዞታ

|ገጽ 19 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

የአገር ውስጥ ዜና

የዓለም ዜናየኦሳማ ቢን ላደን ሚስቶችና ልጆች

እስራት ተፈረደባቸውየፓኪስታን ፍርድ ቤት የአልቃይዳ መሪ የነበረውን

የሟቹ ኦሳማ ቢን ላደንን ሦስት ሚስቶችና ሁለት ሴት ልጆች የ45 ቀናት እስራት ፈረደባቸው:: ከወራት በፊት በአሜሪካ ኮማንዶ ግድያ የተፈጸመበት ኦሳማ ቢን ላደን በቤተሰቦቹ ላይ ቅጣቱ የተጣለባቸው፣ ፓኪስታን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ በመግባታቸው ምክንያት መሆኑን የዘገበው አሶሼትድ ፕሬስ ነው:: ፍርድ ቤቱ ከእስራቱ በተጨማሪ በአምስቱ ሴቶች ላይ በነፍስ ወከፍ 110 ዶላር ቅጣት ያስተላለፈባቸው ሲሆን፣ እስራቱን እንደጨረሱ ከአገር እንዲባረሩ ወስኗል:: የሴቶቹ ጠበቃ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፣ ታሳሪዎቹ ቅጣታቸውን ሲፈጽሙ የቢን ላደን በርካታ ቤተሰቦች ፓኪስታንን ለቀው ይወጣሉ:: የአሜሪካ ኮማንዶዎች አቦታባድ በሚባለው ሥፍራ ወረራ አካሂደው የቢን ላደንን አስከሬን ይዘው ሲሄዱ፣ የቤተሰቡ አባላት ፓኪስታን ውስጥ ቀርተው ነበር:: ካለፈው ግንቦት ወር ጀምሮ እስካሁን ድረስ በፓኪስታን መንግሥት ቁጥጥር ሥር እንደሚገኙም ታውቋል:: ከአሜሪካ ጥቃት በኋላ ቢን ላደን በዚህ ሥፍራ ከ10 ዓመታት በላይ ተሰውሮ እንደኖረ ዘገባው አስረድቷል::

በአሜሪካ ኮሌጅ ውስጥ ሰባት ሰዎችን

የገደለው ተያዘከትናንት በስቲያ ምሽት ላይ በኦክላንድ ካሊፎርኒያ

በአንድ የሃይማኖት ኮሌጅ ውስጥ ሰባት ሰዎችን ገድሎ ሦስት

ሰዎችን ያቆሰለው ግለሰብ ተያዘ:: እንደ ዘ ኮሪያ ታይምስ ዘገባ፣ ነዋሪነቱ ኦክላንድ ውስጥ የሆነው ትውልደ ኮሪያዊ ግለሰብ በታጠቀው መሣርያ አንድ ክፍል ውስጥ በፈጸመው ጥቃት ወዲያውኑ አምስት ሰዎች ሲሞቱ፣ ሁለቱ ደግሞ ዘግይተው መሞታቸው ተረጋግጧል:: በክርስቲያን ኮሌጅ ውስጥ ጥቃቱ ከተፈጸመ በኋላ ፖሊስ በሥፍራው ሲደርስ በርካታ ሰዎች በተለያዩ ክፍሎች ውስጥ ተደብቀው ነበር:: ወፈፍ ያደረገው ሰው ዓይነት ገጽታ ተላብሷል የተባለው ተጠርጣሪ እጁን ለፖሊስ ሰጥቶ ምርመራ እየተደረገበት እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል:: ፖሊስም ከግድያው በስተጀርባ ያለውን ፍላጎት ለማወቅ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል:: ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአሜሪካ ትምህርት ቤቶች በመሣርያ በታገዙ ጥቃቶች በርካቶች መገደላቸው የሚታወስ ሲሆን፣ ለአሜሪካውያን ቤተሰቦች ከፍተኛ ስጋት ሆኗል::

በርካታ ሰዎች ያለቁበት የሩሲያ አውሮፕላን ሞተር ጤነኛ ነበር ተባለ

ባለፈው ሰኞ ሳይቤሪያ ውስጥ በወደቀው የሩሲያ አውሮፕላን 31 ሰዎች ሲያልቁ፣ አውሮፕላኑ እስኪወድቅ ድረስ በነበረው ቆይታ ሞተሩ በትክክል ይሠራ እንደነበር የቻይና ዴይሊ ዘገባ ያመለክታል:: ኤቲአር 72 የተባለው አውሮፕላን በትክክል እየሠራ እንደነበር ያረጋገጠው ኢንተርስቴት አቪዬሽን ኮሚቴ መሆኑ ተገልጿል:: ከአውሮፕላኑ በተገኘው የበረራ መቅረፀ ድምፅ መሠረት ሞተሩ ትክክል እንደነበር የገለጸው ኮሚቴው፣ ለአደጋው መንስዔ ሊሆኑ ይችላሉ የሚባሉ ሌሎች ጉዳዮች እስኪጣሩ ድረስ የማጠቃለያ ውሳኔ አይሰጥም ብሏል:: ማጣራቱን ለማጠናቀቅ አንድ ወር ያስፈልጋል ተብሏል:: የጣሊያንና የፈረንሳይ ሥሪት

የሆነው የመንገደኞች አውሮፕላን የወደቀው የሳይቤሪያ ከተማ ከሆነችው ቱዩሜን ከተነሳ ከአፍታ በኋላ መሆኑ ታውቋል:: የአውሮፕላኑን ሠራተኞች ጨምሮ 43 ሰዎችን የጫነው አውሮፕላን ሲወድቅ 31 ሰዎች ወዲያውኑ ሲሞቱ የተቀሩት በሕክምና ማዕከል በአስጊ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ተዘግቧል::

ተመድ ሁለቱ ሱዳኖች በአስቸኳይ ድርድር እንዲጀምሩ

ጥሪ አቀረበየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ

ባን ኪሙን ሁለቱ ሱዳኖች በአስቸኳይ ለሰላማዊ ድርድር እንዲቀመጡ ጥሪ አቀረቡ:: እንደ ኒው ቪዥን ዘገባ፣ በሁለቱ ወገኖች መካከል እየተፈጠረ ያለው ቀውስ መጠኑ በመጨመሩ ምክንያት ከመደራደር ውጪ ሌላ አማራጭ የለም ተብሏል:: ዋና ጸሐፊው በሰሜንና በደቡብ ሱዳን ድንበሮች ላይ የሚፈጸመው ውጊያ እንዳሳሰባቸው በቃል አቀባያቸው በኩል ገልጸው፣ የሁለቱ አገሮች ፕሬዚዳንቶች የድርድራቸውን ፍሬያማ ውጤት ማስታወቅ እንዳለባቸው አሳስበዋል:: በትናንትናው ዕለት ጁባ ውስጥ ሊካሄድ የታቀደው የመሪዎቹ ስብሰባ በድንበር ግጭቱ ምክንያት መስተጓጎሉን ያስታወሰው ዘገባው፣ ሁለቱ ወገኖች ጥላቻን አስወግደው በድንበርና በፀጥታ ጉዳዮች ላይ እንዲወያዩ መጠየቃቸውን አስረድቷል:: ሁለቱ ሱዳኖች ባለፈው ሐምሌ ወር በሰላም ከተለያዩ በኋላ በተከታታይ በደረሱ ግጭቶች በርካቶች ለሞት፣ ለአካል ጉዳትና ለስደት ተዳርገዋል:: በተለይ ከደቡብ ወደ ሰሜን የሚላከው ነዳጅ ከቆመ ወዲህ የሁለቱ አገሮች ግጭት እየተባባሰ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ:: ሰሞኑን በወታደራዊ ልዑካን ደረጃ አዲስ አበባ ውስጥ ሁለቱ ሱዳኖች ውይይት ማድረጋቸው ይታወሳል::

የሶማሌ ክልል ሦስት ባለሥልጣናትን አነሳ

በጅጅጋ ከተማ ከትናትንት በስቲያ ማምሻውን የጀመረው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት አራተኛ መደበኛ ጉባዔ ሦስት የክልሉ ምክትል ርዕሳነ መስተዳደር የነበሩ ግለሰቦችን ከሥልጣን አነሳ:: ምክር ቤቱ ከኃላፊነት ያነሳቸው የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ የነበሩ አቶ አህመድ ዴቅ መሐመድ፣ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ የነበሩት አቶ አደን ፋራህ፣ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር፣ የእንስሳትና ከፊል እርሻ ምርምር ተቋም ዳይሬክተር የነበሩ ዶክተር ሱልጣን ወሌ መሆናቸውን አዲስ ዘመን ዘግቧል:: ምክር ቤቱ ግለሰቦቹን ከኃላፊነት ያነሳቸው የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ባለመወጣታቸውና በሥራቸው ላይ የአቅም ማነስ ችግር በመታየቱ እንደሆነ ዘገባው ያስረዳል:: ምክር ቤቱ ከሥልጣናቸው ባነሳቸው ባለሥልጣናት ምትክ ሌሎችን በሙሉ ድምፅ መምረጡን፣ ጉባዔው የምክር ቤቱ አባል የነበሩትን የዶክተር አብዲ መሐመድና አቶ ከበደ በዴ ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ መወሰኑን ዘገባው ጨምሮ ያስረዳል::

የደቡብ ሱዳን አዋሳኝ ክልሎች በጋራ ለመሥራት

ተስማሙየኢትዮ ደቡብ ሱዳን ተጎራባች ክልሎች የድንበር

አካባቢ ልማትን በጋራ በማፋጠን፣ ለዘላቂ ሰላምና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን በበለጠ ለማጠናከር በትብብር ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ:: የሁለቱ አገሮች የድንበር ተጎራባች ክልሎች በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ሰሞኑን በጋምቤላ ከተማ ሲያካሂዱ የቆዩትን የመጀመሪያ ስብሰባ ማጠናቀቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል:: በሁለቱ አገሮች የድንበር ተካላይ ክልሎች መካከል የተደረሰውን ስምምነት የፈረሙት በኢትዮጵያ በኩል የጋምቤላና የደቡብ ክልል፣ በደቡብ ሱዳን በኩል ደግሞ የጆንግላይ፣ የአፐር ናይልና የምሥራቅ ኢኳቶሪያል ክልሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች መሆናቸው ተገልጿል:: የሁለቱ አገሮች ተጎራባች ክልሎች ያደረጉት ስምምነት በጋራ ድንበር ፀጥታና ደኅንነት፣ በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትና ፀረ ሰላም ኃይሎችን በጋራ መከላከል በሚቻልባቸው ዙሪያ ላይ ያተኮረ እንደሆነ ዘገባው ያስረዳል::

የደጋ ፍራፍሬዎችን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ ዝግጅት እየተደረገ ነውበደቡብ ክልል በጋሞጐፋ ዞን የጨንቻ አፕልን

ከሌሎች የደጋ ፍራፍሬዎች ጋር ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ዝግጅት በማከናወን ላይ መሆኑን የዞኑ ግብይትና ኅብረት ሥራ መምሪያ ማስታወቁን አዲስ ዘመን ዘግቧል:: በዞኑ ቆላማ አካባቢዎች የሚመረቱ ማንጐ፣ አቦካዶና፣ አፕልን ጨምሮ ሌሎች የደጋ ፍራፍሬ ምርቶችን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እንዲያስችል፣ የአገሪቱን የግብርና ስትራቴጂ መሠረት ያደረገ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ለአርሶ አደሩ ተሰጥቷል:: ከሦስት ዓመት በፊት በጥቂት ሞዴል አርሶ አደሮች ማሳ የተጀመረው የአፕልና የደጋ ፍራፍሬዎች ልማት በአሁኑ ወቅት ከ5,096 ሔክታር በላይ መሬት መሸፈኑንና ምርታማነቱም 1,200 ኩንታል በሔክታር ደርሷል ተብሏል:: ከጨንቻ ወረዳ ጋር ተመሳሳይ የአካባቢ ሥነ ምኅዳር ያላቸው ጋሞ ጐፋ፣ መልካዛና በንኬ ወረዳዎችም ምርቱን በስፋት በማምረት ላይ እንደሚገኙ ዘገባው ጨምሮ ገልጿል፡

እንስሳት ያደለቡ አርሶ አደሮች ከ164 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ አገኙ

በዘመናዊ የእንስሳት ማድለብ ሥራ የተሠማሩ የባሌ ዞን የአረና ቡልቅ ወረዳ አርብቶ አደሮች ባለፉት ስምንት ወራት ከ164 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን የወረዳው የአርብቶ አደር ልማት ጽሕፈት ቤት ገለጸ:: ገቢውን ያገኙት በእንስሳት ማድለብ ሥራ ላይ የተሰማሩ 24,400 አርብቶ አደሮች ናቸው:: የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ35 ሚሊዮን ብር ብልጫ እንዳለው ተገልጿል:: እንደ ኢዜአ ዘገባ፣ አርብቶ አደሮቹ ገቢውን ያገኙት ከ20 ሺሕ በላይ እንስሳት አድልበው ለገበያ በማቅረባቸው መሆኑንና እየተሻሻለና ተጠቃሚነታቸው ይበልጥ እየተረጋገጠ መምጣቱን አስታውቀዋል:: በባለሙያዎች እገዛ ከሚያደልቡት እንስሳት እያንዳንዳቸው በዓመት እስከ 37 ሺሕ ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘታቸውን ዘገባው ያስረዳል:: ለአርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች የተሰጠውን የግብርና ማስፋፋት ስትራቴጂ ሥልጠና ተግባራዊ በማድረግ፣ ከዚህም በፊት በተለምዶ ከሚያደልቡት ሰንጋ በአማካይ ከሁለት ሺሕ ብር ያልዘለለ ገቢ እንደሚያገኙ አስታውሰው፣ አሁን በዘመናዊ ሁኔታ ከሚያደልቡት ሰንጋ በአማካይ ከስምንት ሺሕ እስከ 12 ሺሕ ብር በመሸጥ ተጠቃሚ መሆናቸውን ማስረዳታቸው ተዘግቧል::

ምዕራባዊ አፍሪካዊቷ ማሊ ከጥር 2004 ዓ.ም. ወዲህ በገጠማት የእርስ በእርስ አለመግባባት ወደኋላ ትጐተት እንጂ፣ ያለፉት 20 ዓመታትን በማኅበራዊና ፖለቲካዊ መረጋጋት በአፍሪካ የላቀ እመርታ ያስመዘገበች አገር ናት:: የባህር በር የሌላት ማሊ፣ ከ1960ዎቹ በኋላ ከፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝ ነፃ ስትወጣ ድርቅና የእርስ በእርስ ጦርነት ደቁሰዋት በድኅነት ከተፈረጁ አገሮች ተርታ ብትሰለፍም፣ ሕዝቧ ለ23 ዓመታት ያህል የወታደራዊ አገዛዝ ቀንበር ተሸካሚ ሆኖ ቢያሳልፍም ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግባለች::

ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ የዛሬ 20 ዓመት ለማሊ ቀን መውጣቱ ነበር:: እ.ኤ.አ በ1992 ዴሞክራሲያዊ ምርጫ አሃዱ ብሎ በማሊ ተጀመረ:: የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር የነበሩት አልፋ ኦማር ኮናሬም በወቅቱ በምርጫ ያሸነፉ ፕሬዚዳንታቸው ነበሩ:: ከ20 ዓመታት በፊት የዴሞክራሲ በር የተከፈተላት ማሊ ቀጥሎ ያሉትን ዓመታት ተግታ ስትሠራ ከርማለች:: አገሪቷም ፖለቲካዊና ማኅበራዊ መረጋጋትን በማስፈን በንግድና በኢኮኖሚዋ ከፍተኛ ደረጃን አስመዝግባለች::

በማሊ ለ20 ዓመት የዘለቀው ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መረጋጋት መናወጥ የጀመረው ካሳለፍነው ጥር ወዲህ ነበር:: በማሊ መንግሥት ላይ የነውጡ አነሳሽና መሪዎች የአዛዋድ ነፃነት ብሔራዊ ንቅናቄ ሸማቂዎች ቢሆኑም፣ በመጋቢት አጋማሽ ላይ ደግሞ ወታደራዊ ቡድን አገሪቷን ተቆጣጥሬያለሁ ሲል በቴሌቪዥን አስታውቋል:: ሆኖም የወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ፈጻሚዎች መቆጣጠር የቻሉት ደቡባዊ ማሊን ሲሆን ሰሜናዊውን ክፍል ለሸማቂዎች ያስረከቡ ይመስላሉ:: ሸማቂዎቹም በማሊ ዋና ከተማ ባማኮ ያለውን አለመረጋጋት ተጠቅመው ለባማኮ ቅርበት ያላቸውን የኪዳልና ትልቋን ሰሜናዊት ከተማ ጋዎ መቆጣጠር ችለዋል:: እነዚህ ከተሞች በሸማቂዎች እጅ ሲወድቁም የመጀመርያቸው ነው:: የማሊና የዓለም ቅርስ የሆነችው ቲምቡክቱም እጃቸው ላይ ወድቃለች::

የሸማቂዎቹ ማየል መፈንቅለ መንግሥት ላደረገው ወታደራዊ ክፍል ራስ ምታት ሆኖበታል:: ይህም ብቻ ሳይሆን የምዕራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ አባል አገሮች (ኤኮዋስ) በማሊ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ በመጣል ወታደራዊ ኃይሉ ወደ ዴሞክራሲያዊ አቅጣጫ እንዲሄድ ጫና እየፈጠሩበት ነው:: ማሊ የማኅበረሰቡ አባል አገር በመሆኗ እንዲሁም ህልውናዋ በአባል አገሮቹ ላይ የተመረኮዘ በመሆኑ፣ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አድራጊውን እጅ እንዲሰጥ እያስገደደው ነው:: ሆኖም የአማፅያን በአንድ በኩል ቁልፍ ከተማዎችን ከቅርብ ቀናት ወዲህ እየተቆጣጠሩ መምጣት፣ በሌላ በኩል የወታደራዊ መንግሥቱ አለመረጋጋት ማሊን ለእርስ በርስ ግጭት እንዳይዳርጋት ያሰጋል እየተባለ ነው::

በማሊ በተካሄደ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ አገሪቷን ሲመሩ በነበሩት ፕሬዚዳንት አማዶ ቱማኒ ቱሬ ላይ በቅርቡ መፈንቅለ መንግሥት ያደረገው ወታደራዊ ኃይል ሥልጣኑን እንደያዘ የአገሪቷን ሕገ መንግሥት እንዳይሠራ አግዶ ነበር:: የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪ ካፒቴን አማዶ ሃያ ሳኖጐ እ.ኤ.አ ከ1991 ወዲህ ሲሠራበት የቆየውን ሕገ መንግሥት አግጃለሁ ቢሉም በቃላቸው እንደፀኑ አልቆዩም:: የኤኮዋስ አባል አገሮች በማሊ መፈንቅለ መንግሥት ያደረገውን ወታደራዊ ቡድን ዕውቅና ባለመስጠቱና በአገሪቷ ላይ ማዕቀብ የመጣላቸው ፍራቻ ሐሳባቸውን እንዲቀይር አድርጐታል::

አሶሼትድ ፕሬስ እንደዘገበው ወታደራዊ መንግሥቱ

ማሊን አዘቅት ውስጥ የከተተው መፈንቅለ መንግሥት

ሕገ መንግሥቱን ሥራ ላይ በማዋል ምርጫ ለማካሄድ ቃል ገብቷል:: ይህንንም ያደረገው የኤኮዋስ አባል አገሮች ያስቀመጡት ቅድመ ሁኔታ ካልተፈጸመ በማሊ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ እንጥላለን በማለት የ72 ሰዓታት ማስጠንቀቂያ ባለፈው እሑድ ከሰጡ በኋላ ነው::

የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንትና የኤኮዋስ መሪ ኦሊሲን ኦታራ በማሊ ወታደራዊ መንግሥቱ በሕገ መንግሥቱ ላይ የጣለውን ገደብ ካላነሳና ምርጫ ካላካሄደ ከአባል አገሮቹ ጋር ያለው ግንኙነት እንዲቋረጥ፣ ድንበሮች እንዲዘጉ፣ አገሪቷ በአባል አገሮች ባንኮች ያላት ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ የሚሉ ጠንካራ ማዕቀቦችን እንደሚጥሉ ገልጸው ነበር:: ማዕቀቡም ማሊን የሚያሽመደምድ ነው:: ፕሬዚዳንት ኦታራ ‹‹የነበረው ሕገ መንግሥት በሥራ ላይ ካልዋለ ዲፕሎማሲያዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ገንዘብ ነክ ግንኙነቶች በሙሉ ይቋረጣሉ፤›› ሲሉ ጠንከር ያለ መልዕክት አስተላልፈው ነበር::

የወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት መሪው ሕገ መንግሥቱን ሥራ ላይ አውላለሁ፣ የሽግግር መንግሥት አቋቁማለሁ፣ ምርጫም ይካሄዳል ይበሉ እንጂ የሕግ ባለሙያዎች አባባሉ እርስ በርሱ የሚጋጭ ነው ይላሉ:: በማሊ እ.ኤ.አ. የካቲት 25 ቀን 1992 ሥራ ላይ የዋለውን ሕገ መንግሥት መልሶ እንዲሠራ ለማድረግ በመፈንቅለ መንግሥቱ የተወገዱት የማሊው ፕሬዚዳንት አማዱ ቱማኒ ቱሬ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት መሆን አለባቸው:: ይህን ደግሞ እንዴት ሊያደርገው እንደሚችል ወታደራዊ መንግሥቱ አልገለጸም::

በሌላ በኩል በማሊ የተደረገው መፈንቅለ መንግሥት እስከምን ድረስ ሊቆይ ይችላል? የሚለውን የተነተነው ቢቢሲ ነው:: የማሊ ሸማቂዎች ወደፊት እየገሰገሱ ነው:: ቀድሞውንም ቢሆን በማሊ ዋና ከተማ የሚኖረው አለመረጋጋት ለእነሱ ጥሩ አጋጣሚ መሆኑን ሲናገሩ ነበር:: በአገሪቷ ውስጥ አለመረጋጋት ሰፍኗል:: ዜጎችም በአገሪቷ ከባድ የተኩስ ድምፅ እየሰሙ ስለመሆኑ እየመሰከሩ ነው:: ማሊ እንዲህ ባልተረጋጋችበት ሁኔታ እያለች ኤኮዋስ የመፈንቅለ መንግሥት ቡድኑ መሪ ሥልጣን እንዲለቁ ይፈልጋል:: በሌላ በኩል ሸማቂዎች አዛዋድ የሚሏትን ከተማ ከበዋታል:: አንዳንዶቹም ራሷን የቻለች ነፃ አገር እንድትሆን ይፈልጋሉ::

ሌሎች ሸማቂዎች ደግሞ አዛዋድ እንድትገነጠል አይፈልጉም:: ሆኖም በአገሪቷ የሸሪያ ሕግ እንዲሰፍን የሚፈልጉ ናቸው:: ይህንን አመለካከት የሚመሩትም ከአልቃይዳ ጋር ቁርኝት እንዳላቸው ይነገራል::

ማዕቀቡ የሚኖረው አደጋ ሌላው አጀንዳ ነው:: ወታደራዊ መንግሥቱ በኤኮዋስ አባል አገሮች የተጣለበትን ውሳኔ ካልተቀበለ ማዕቀቡ ይፀናል:: ማዕቀቡም ከዚህ ቀደም የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንት ሎረንት ባግቦ ሥልጣን አላስረክብም ሲሉ ተጥሎ ከነበረው ጋር ተመሳሳይ ነው:: የማሊ ወታደራዊ መንግሥት በቃሉ መሠረት ከሥልጣን ራሱን ማግለል ካልቻለና ማዕቀቡ ከፀናበት ማሊ ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ ትገባለች:: ከውጭ የምታስገባው ነዳጅ ይቆማል:: ነዳጅ ሲቆም የአገሪቷ እንቅስቃሴ ይቆማል:: የሚጠጣ ውኃም ሆነ ኤሌክትሪክ አይኖርም::

ካፒቴን ሳኖጐ ግን ይህ ግልጽ የሆነላቸው አይመስልም:: ቃል የገቡትን ለማስፈጸምና ሥልጣኑንም ለሲቪል መንግሥት ለማስረከብ ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ከመምከር ይልቅ በሰሜን ያሉ ሸማቂዎችን በምን መልኩ ማርገብ እንደሚችሉ የአካባቢው አባል አገሮች እንዲረዱዋቸው ጥሪ አቅርበዋል::

ማሊን እያስተዳደራት ባለው ወታደራዊ መንግሥት ባለመረጋጋት፣ በአገሪቱ እያየሉ በመጡት ሸማቂዎች፣ መገንጠል በሚፈልጉትና የሸሪያ ሕግን ማስፈን በሚመኙት የሸማቂ ቡድን አባላት እንዲሁም በኤኮዋስ ማዕቀብ ተወጥሯል:: የቱን ተቀብሎ የቱን እንደሚተወውም ግራ ተጋብቷል:: ወታደራዊ መንግሥቱ ሥልጣኑን ቢለቅም ተክቶ ለሚመጣው ኃይል የማሊ ሁኔታ ከባድ የቤት ሥራ ሊሆን ነው:: ለ20 ዓመታት የተገነባው ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ እሴት ተሽመድምዷል:: የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉትም ማሊን ወደነበረችበት ለመመለስ ጊዜ የሚወስድ ይመስላል:: ከወራት በፊት በማሊ ያየለው አለመረጋጋት ተፈትቶና ወታደራዊ መንግሥቱ ሥልጣኑን አስረክቦ አገሪቱ ወደነበረችበት ትመለስ ይሆን? ወይስ እንደ ሶሪያ ትርምስ ታስተናግዳለች? ኤኮዋስ የሚወስደው ዕርምጃስ እንደ አይቮሪኮስት ሁሉ ለማሊም ያገለግል ይሆን? ለ20 ዓመታት የተገነባው ኢኮኖሚዋስ? መፈንቅለ መንግሥቱ ለማሊ ውድቀት ወይስ ምን?

የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪ ካፒቴን አማዶ ሃያ ሳኖጐ

|ገጽ 21 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ል ና ገ ር

በጳውሎስ ካሱ፣ አዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ

ኼ ዘመን ለዘመናት ስንዘፍን የኖርነውን ሁሉ መተግበር የጀመርንበት ዘመን ይመስላል:: ባለፈው እሑድ መጋቢት 23 ቀን 2004 ዓ.ም. የህዳሴውን

ግድብ አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ሰታዲዮም በመንግሥት ባለሥልጣናትና በአርቲስቶች መካከል የተደረገውን የእግር ኳስ ግጥሚያ በቴሊቪዥን ስከታተል የማስበው ይኼንን ነበር:: እውነቴን ነው የምላችሁ ተወዳጁ ቡድኔ ቼልሲ ሲጫወት በማየት ከምደሰተው ያላነሰ ነው የተደሰተኩት::

የማን ደጋፊ ነበርክ? ብላችሁ እንዳትጠይቁኝ ምክንያቱም ቼልሲዬ እየደከመ ከመጣ ጀምሮ ከራስ ምታት ለመዳን መደገፉን ትቼ ጨዋታውን ብቻ

መኮምኮም እየለመድኩ መጥቻለሁ:: እሑድ ዕለት ግን ይህንን የተለመደ ነገር መጠቀም አላስፈለገኝም፤ እንደ ሁሉም ሰው እኔም የደገፍኩት ዓባይን ነበር::

በነገራችን ላይ ተመልካቹ ሁሉ ሁለቱንም ቡድን እኩል የደገፈበትና ያበረታታበት ጨዋታ ቢኖር የእሑድ ዕለቱ ግጥሚያ በዓለም የመጀመሪያው አይመስላችሁም? ቼልሲንና ይህን ደግሞ ምን አገናኛቸው እንደምትሉም እገምታለሁ:: መልሴ ሁሉም ጨዋታ የራሱ የሆነ መልዕክትና የሚያስደስት ጎን አለው ነው:: እኔን ያስደሰተኝም የእሑዱ ግጥሚያ ያስተላለፈው መልዕክት ነው:: እኔ ከጨዋታው የተረዳሁትን ለመተየብ ላፕቶፔን የከፈትኩት የፊፋ ባጅ ያለው ዓለም አቀፍ ዳኛችን ጨዋታው ማለቁን እንዳበሰረ ነበር::

በእሑድ ዕለቱ ግጥሚያ ውስጥ የታየው መልካም መንፈስ ባለሥልጣኖቻችንን ተከትሎ ቢሮ ቢገባ ለህዳሴው ግድብ እንዳደረግነው ሁላችንም አስተዳደሩን በሙሉ ስሜት እየደገፍን በደስታ አገራችንን ለማሳደግ የልባችን እንሰጥ ነበር:: የአገራችን ችግርም በግማሽ ይፈታ ነበር:: እኔ ከጨዋታው የተረዳሁትን የሚከተሉትን መልዕክቶች ባለሥልጣኖቻችን ተረድተው ይሆን?

እንደ እግር ኳሱ ሁሉ በፖለቲካውም ትልቁ ድል የወከሉትን ሕዝብ በፍቅር እያገለገሉ አመኔታውንና አክብሮቱን ማግኘት እንጂ ማሸነፍ ብቻ አይደለም:: ባለሥልጣኖቻችን 3 ለ 0 ከተሸነፉ በኋላ በአንድነት ሜዳውን እየዞሩ ተመልካቹን ሲያመሰግኑና ተመልካቹም መልካም ምላሹን ሲሰጣቸው ከልቤ ነው ደስ ያለኝ:: ጨዋታውን ያልተመለከተ አሸናፊዎቹ እነሱ ናቸው ብሎ ቢገምት አያስደንቅም:: ሕዝቡ ዕድሉን ቢያገኝ እጃቸውን ለመጨበጥ እንደሚረባረብ እርግጠኛ ነኝ::

በህዳሴው ግድብ የእግር ኳስ ግጥሚያ ውስጥ የታየው መልካም መንፈስ

በፖለቲካውም ቢቀጥልእንደ ፖለቲካው በአቋራጭ አሸንፈው ቢሆን ኖሮ ሕዝቡ ይህን ክብር ባልሰጣቸው ነበር:: ስለፖለቲካ ብዙም ባላውቅም በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጣን ሽንፈት በፀጋ ተቀብለው ተወዳዳሪያቸውን አቅፈው መልካም ምኞታቸውን ለመግለጽ የቻሉ ፖለቲከኞች ከሕዝብ የሚያገኙት ምላሽ ተመሳሳይ ነበር::

እንደ እግር ኳሱ ሁሉ በፖለቲካውም ዋና ዓላማ መሆን ያለበት ተቃዋሚን ማሸነፍ ሳይሆን የሕዝቡ እርካታ መሆን አለበት:: የአርቲስቶቹ ወጣት ቡድን 3 ለ 0 እየመራ ባለበትና የማሸነፍ ዕድላቸው በጣም የመነመነ በነበረበት ሰዓት እንኳን፣ ባለሥልጣኖቻችን ልክ እንደ ጅምሩ በሙሉ ፍላጎትና መንፈስ እስከ መጨረሻው ከመጫወት በስተቀር ተጋጣሚዎቻቸውን ለመጉዳትም ሆነ በተቃውሞ ሜዳውን ለቀው በመውጣት ውጤቱን የማሰረዝ ሙከራ አላደረጉም:: በእኔ ግምት ይህን

ያደረጉት ተመልካቹ በሙሉ ልብ እየደገፋቸው መሆኑን በመረዳታቸውና ይህም ከማሸነፍ ያላነሰ ድል መሆኑን መገንዘባቸው ይመስለኛል::

ይህንን በፖለቲካው ውስጥም ተግባራዊ ቢያደርጉና የወከሉትን ሕዝብ የልብ ትርታ እያዳመጡ ቢሠሩ እነሱ ብቻ ሳይሆኑ ሕዝቡም በሥራቸው ይረካ ነበር:: እነሱም ዛሬ ብቻ ሳይሆን ከሥልጣን ዘመናቸው በኋላ ጭምር በሜዳው ዙሪያ እንዳደረጉት በሙሉ እርካታና ነፃነት በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ መሮጥ ይችሉ ነበር:: በአሁኑ ሁኔታ ይህን ማድረግ መቻላቸውን እጠራጠራለሁ::

በሕጉ መሠረት ተጫውቶ መሸነፍ የሚያኮራ እንጂ የሚያሳፍር አይደለም:: በአርቲስቶቹ 3 ለ 0 በመሸነፋቸው ባለሥልጣኖቻችን አፍረዋል ብዬ አልገምትም:: ምክንያቱም የሚያሳፍር ነገር አልነበረምና:: ፖለቲከኞቻችን በምርጫ መሸነፍን ለምን የሞት ያህል እንደሚፈሩት አይገባኝም:: በሕጉ መሠረት ተወዳድሮ መሸነፍ የሚያሳፍር ነገር የለበትም:: ባለሥልጣኖቻችን ይህን ዓይነት አመለካከት ቢያዳብሩ ምርጫ በመጣ ቁጥር ወጣቶቻችን ያለዕድሜያቸው እየረገፉ ወላጆቻችን በሐዘን ወደ መቃብር የሚወርዱበት ምክንያት አያኖርም ነበር::

የተጋጣሚ ቡድን አባላትን በቀይ ካርድ ከሜዳ ማስወጣት ድል አያቀዳጅም:: በነገራችን ላይ ለዚያ ጨዋታ ብቻ ተብሎ የወጣ ሕግ ከሌለ በስተቀር ዳኛ ኃይሌ ‹‹ሮናልዲኒሆ›› ከሜዳው ማስወጣታቸው ተገቢ አያመስለኝም:: ደግነቱ ያ ውሳኔ ባለሥልጣኖቻችንን ለድል አላበቃም:: ከዚህም ባለሥልጣኖቻችን የተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላትን ሰበባ ሰበብ እየፈጠሩ ከፖለቲካው ሜዳው ማግለል ጊዜያዊ እንጂ እውነተኛና ዘላቂ ድል ሊያቀዳጅ

እንደማይችል ሊገነዘቡት ይገባል:: ለሁሉም እኩል ነፃነት ሰጥቶ በሕጉ መሠረት መጫወት የተሻለ ውጤት ሊያመጣ ይችላል::

ተቀምጦ መተቸትና ሜዳ ውስጥ ገብቶ መጫወት ሁለት የተለያዩ ክህሎቶች ናቸው:: ይህ መልዕክት ለባለሥልጣኖቻችንም ለእኛም ይመስለኛል:: ሁላችንም ሶፋ ላይ ቁጭ ብለን ተጫዋቾችን በመተቸት ባለሙያዎች ነን:: ሚኒስትሮቻችን ኳስ የነኩት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ (እንዳየሁት ያ ይመስላል) እስከ ዛሬ በተጫዋቾች ላይ ለተናገሩት የትችት አስተያየት በሙሉ በአሁኑ ወቅት ንሰሃ ገብተዋል ብዬ ነው የማምነው:: በዚህም አቅማቸውን አውቀው ሙያን ለባለሙያ በመተውና በሚያውቁት ነገር ላይ በማተኮር፣ እንዲሁም እንደ ፈጣሪ ሁሉን አዋቂ አለመሆናቸውን ተገንዝበው፣ የባለሙያዎችን አስተያየቶችና ምክሮች በቀና ልብ እዲያስተናገዱ ዕድሉን ያገኙ ይመስለኛል:: ከዚህ

አጋጣሚ በመነሳት አገራችንን ከገባችበት ቀውስ ለማውጣት ይሞክራሉ ብዬ አምናለሁ::

ሕዝቡም ማድረግ እንደመተቸት ቀላል አለመሆኑን ተገንዝቦ በኃላፊነት ቦታ ላይ የተቀመጡ የመንግሥት ባለሥልጣናትን በመተቸት ላይ ብቻ ከማተኮር ይልቅ፣ እሑድ ዕለት እንዳደረገው መልካም ሙከራዎችንና ጥረቶችን በማበረታት ገንቢ አስተያየቶችን በተገቢው መንገድ ቢሰጥ፣ እንደ እሑድ ዕለቱ ግጥሚያ ሁሉም ነገር በሰላም አልቆ ሁሉም በደስታ ይለያይ ነበር::

የሕግ የበላይነት በተከበረበት ቦታ ፍርኃት የለም:: ወጣት አርስቲቶቻችን ለወትሮው እጃቸውን ለመጨበጥ እንኳን የማይደፍሯቸውን ቱባቱባ ባለሥልጣናት ከምንም ሳይቆጥሩ እንዴት ያለፍርኃት እንደተጫወቱ ልብ ብላችኋል? ለእኔ ምክንያቱ በጨዋታው ሕግ ላይ የነበራቸው እምነት ይመስለኛል:: የፖለቲካ ምኅዳሩ ነፃ ሆኖ ወጣቶቻችን ራሳቸውን በነፃነት የመግለጽ መብት ቢሰጣቸው ኖሮ ዓረብ በረሃ ውስጥ መሞትን መርጠው አይሰደዱም ነበር:: እነአቤ ቶክቻውም እንደ ሌባ በጓሮ በር እየሾለኩ በመጥፋት አገራችንን የጸሐፊ ደሃ አያደርጓትም ነበር::

በዚህ ከቀጠልኩ አፍ አድጦኝ ‹‹ጋሼ ኃይሌ›› ቀይ ካርድ እንዳያሳዩኝ ስለፈራሁ ሚኒስትሮቻችንንና እነሱን እንዲወክሉ የላኳቸውን ሁሉ እሑድ ዕለት በስታዲዮም ያሳዩትን መልካም መንፈስ በተሸከሙት ኃላፊነት ውስጥም በማሳየት፣ ሁላችንም በሰላምና በደስታ እንድንኖር እንዲተባበሩን እየጠየቅኩ በሰላም ወደ መኝታዬ ብሄድ ይሻላል:: ቸር ይግጠመን::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

አሰናጅ፡- ምሕረት አስቻለው

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

ልቤ አይከፈትምቂም ቋጥሮ አዝሎ፣ከልቡ አጅሎ፣በለበጣ አግባብቶ፣በለሆሳስ ገብቶ:: ሰሃውን ሊያስረሳ፣በራሮት ቢነሳ:: በውሸት ቢፈግግ፣ቢሞክር መወግወግ::ይመስለኛል እንጂ፣ መረሸን በቃላት፣ማሞገስ ባ’ንደበት::መጥቀስ በዓይን አዋጅ፣ ማታለል እጅን በእጅ፣ቅንጣት ታህል ስሜት፣ አይኖረኝም ለሱ፣ሕፀፅ ለማያጣው፣ መሰሪ ምላሱ::ልቤ አይከፈትም፣ ረብ ለሌለው ሰው፣ሸፍጥ ላ’ደመበት ብርሃን ለጨለመው::(ከአዜብ ዮሴፍ ‹‹የመካን እርግማን›› (2003) የተወሰደ)

አፍሪካዊ ፍልስፍና የሚባል ነገር አለ ወይ?ፕሮፌሰር ኢ. ፖዞስ የተባለው የብራስልስ፣ ቤልጂየም ተመራማሪ ‹‹የባንቱ ፍልስፍና›› በተባለው

መጽሐፍ መቅድም እንዲህ ብሎ ነበር፣ ‹‹እስከ ዛሬ ድረስ የሕብረተሰብ ጥናት ተመራማሪዎች በጎሳ ላይ የተመሠረቱ ማኅበረሰቦች የራሳቸው አስተሳሰብ ሊኖራቸው አይችልም ብለው ያስቡ ነበር:: የሠለጠነው አውሮፓዊ ክርስቲያን ከመጠን በላይ ይወደስ ነበር:: አውሬና እምነት የሌለው የሚባለው ደግሞ ይናቅ ወይም ይጣጣል ነበር:: በአሁኑ ጊዜ ተቀባይነት እያጣ የመጣው ስለ ቅኝ አገዛዝ የተሰነዘረው ንድፈ ሐሳብ መሠረቱ ይሄው ነው:: ይህ መጣጥፍ የሚያተኩረው እንግዲህ እውን የሕብረተሰብ ተመራማሪዎች እንደሚሉት ‹‹ጎሳዊ ማኅበረሰቦች ፍልስፍና የላቸውም ወይ?›› የሚለውን ጥያቄ በማንሣትና መልስ ለመስጠት በመሞከር ላይ ነው››

በአሜሪካ የሚገኙ ዋና ዋና ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጡትን የትምህርት ዓይነት ለመመርመር ብትሞክሩ የምትገነዘቡት ነገር ማንኛውም ዲፓርትመንት ቢሆን የአፍሪካን ፍልስፍና በተመለከተ አንድም ዓይነት ትምህርት ወይስ ኮርስ አለመስጠቱን ነው:: ብዙ ዩኒቨርስቲዎች፣ ለምሳሌ ኮሎምቢያ፣ ቦስተን፣ ካሊፎርኒያ እንዲሁም ኖርዝዌስተርንን የመሳሰሉ ዩኒቨርስቲዎች የአፍሪካ ጥናት ማዕከላት አሏቸው:: የአፍሪካን ታሪክ፣ ሶሲዮሎጂ፣ ስነ ጽሑፍ፣ ስነ ጥበብ፣ አስተዳደር፣ ኢኮኖሚ ወዘተ በተመለከተ የሚሰጧቸው ኮርሶች ወይም ትምህርቶች አሉ:: ሆኖም ታዲያ ማንኛዎቹም ዩኒቨርስቲዎች ቢሆኑ እኔ እስከማውቀው ድረስ በአፍሪካ ፍልስፍና ላይ ምንም ዓይነት ኮርስ አይሰጡም:: አሜሪካን የመሰለች ወጣት አገር፣ ምዕራባዊ ናት ተብላ የምትታወቅ አገር እንኳን፣ የራሷ ፍልስፍና አላት እየተባለ ነው:: እኔ ከምሰጣቸው ኮርሶች በአንደኛው ሼልደን ፒትፍሩንድ የተባለው ደራሲ የጻፈውንና ‹‹የአሜሪካ ፍልስፍና መግቢያ›› የተባለውን መጽሐፍ እጠቀምበታለሁ:: ነገር ግን የሰው ልጅ መገኛ የሆነችው አፍሪካ በፍልስፍና ረገድ ምንም ዓይነት ጥናት አይካሄድባትም::

(የኢትዮጵያና የአፍሪካ ፈላስፋዎች፣ ትርጉም ዮሴፍ ቢ.፣ 2001)

ኤትኖፊሎዞፊኤትኖፊሎዞፊ ወይም በሕብረተሰብ ጥናት ላይ የተመሠረተ ፍልስፍና ዓላማ ያደረገው የተለያዩትን

የአፍሪካ ሕዝቦች አመለካከቶች ሥርዓት ማስያዝና በመረጃ ማስደገፍ ነው:: የዚህ ዓይነት ፍልስፍና አራማጆች የሚሉት እነዚህ የተለያዩ የአፍሪካ ሕዝቦች ፍልስፍናዎች ናቸው በአንድነት የአፍሪካ ፍልስፍና የሚባለውን የሚፈጥሩት:: የአፍሪካ ፍልስፍና ህልውናውን የሚያገኘው በአፈ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ፅንሰ ሐሳቦች፣ ርዕዮቶች እንዲሁም የተለያዩ የአፍሪካ ዝርያዎች በሚተገብሯቸው ልማዳዊ ድርጊቶች አማካይነት ነው:: እነዚህም ጉዳዮች በአውሮፓውያንና ምዕራባዊ ትምህርት በቀሰሙ አፍሪካውያን አማካይነት ሊጠኑ ይችላሉ ወይም ሊጠኑ ይገባቸዋል::

የዚህ ፍልስፍና መሠረታዊ አቅጣጫ ወይም ተነሣሽነት የአፍሪካዊውን ህሊና ለአውሮፓዊው ሚሲዮን ወይም አፍሪካዊውን ‹‹በማሠልጠን››፣ ቅኝ በመግዛት እንዲሁም/ወይም ዘመናዊ በማድረግ ተግባር ለተሰማሩት ሁሉ ግልጽ አድርጎ ማሳየት ነው:: ይህ ነው እንግዲህ ከመነሻው በዚህ ‹‹የባንቱ ፍልስፍና›› በተባለው መጽሐፍ ውስጥ የተካተተው አስተሳሰብ ዓላማ:: የአፍሪካዊውን ህሊና ለሥልጣኔ ክፍት ማድረግ የቴምፕልስ ተከታዮች በሆኑት አፍሪካውያን ዘንድ የአፍሪካ ፍልስፍና መሠረታዊ ዓላማ ተደርጎ ነው የሚታየው::

(የኢትዮጵያና የአፍሪካ ፈላስፋዎች፣ ትርጉም ዮሴፍ ቢ.፣ 2001)

ፍቅር በገበያገበያ መደበኛ ተግባሩ ግብይትን ማስተናበር

ቢሆንም ማኅበራዊ ጠቀሜታው በዚህ ብቻ አያበቃም:: ዘመድ ተገናኝቶ ይጠያየቅበታል:: ትውውቅና ጉደኝነት ይመሠረትበታል ፍቅር ይጠነሰስበታል:: በተለይም በጥንቱ ጊዜ ገበያ የመንግሥት ትእዛዝና አዋጅ የሚነገርበት ሲሆን ወንጀለኛም ከግርፋት እስከ ስጥላት ገበያ ላይ ይቀጣ እንደነበር ማስረጃዎች ያረጋግጣሉ:: ቆየት ባለው ጊዜ ገበያ ለፍቅር ማስተባበር የነበረውን ሚና የሚጠቁሙ ግጥሞች …

የዶሮዬ ዋጋ ነበረ ስሙኒ ድንብሎ ጥላልኝ ወሰደች እናኒአፍላል የሚሞላ ዶሮዬ ወሠራአላድም አይበቃው ያወጣል ጠገራ…ገበያ ወጥቼ ያየዃት ብርሌ እንዴት ነው ነገሩ ቢላክ ሽማግሌሰኞ ገበያ ላይ ተገኝቷል ግራምጣ ተው ዳረኝ አባቴ ነገር ሳላመጣከገበያ ወዲህ ከወንዙ ዳርቻ ማለፊያ ልጅ ነበር ባገኘው ለብቻሽቶ ተራ ቆሜ ወገል ተራ አየሁትልቤ ተሸብሮ ምኑን ገበየሁትሾላ ገበያ ላይ ይሸጣል ድንብላልያየሁትን እንጃ ልቤ ይዋልላል… (የፍቅር ሥነቃል ዝግጅትና ቅንብር

ዘርይሁን ክፍሌ 1991)

ረዥም እድሜ ለፍቅርየእንግሊዙ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ከመሞቱ ከሁለት ዓመታት በፊት በ1970 የሚከተለውን ብሎ ነበር:: አንዳንድ ሰዎች ዘውዴን መልቀቄ

ትክክል አይደለም ብለው ያስባሉ:: እነዚህ ሰዎች እውነተኛ ፍቅር ምን ማለት እንደሆነ የሚያውቁ ናቸው:: ልጅ በነበርኩ ጊዜ ካኒንግሀም ቤተ መንግሥት ውስጥ የምፈልገውን ሁሉ አግኝቼ ኖሬያለሁ:: ይሁንና ደስተኛ አልነበርኩም:: ምክንያቱም ልቤ ባዶ ነበርና::

ዋሊስን (ሁለት ጊዜ አግብታ የፈታች) ሳገኝ ግን ሁሉም ነገር ተለወጠ:: እዚህ የሕይወቴን ግማሽ የኖርኩት የቆንደዎች ቁንጮ ከሆነችው ሴት ጋር ነው:: ዋሊስ ለእኔ ሁሉም ነገር ናት:: ዋሊስን ከጎኔ አድርጌ በአትክልት ስፍራ ስቀመጥ አልፎ አልፎ ስለቀድሞ ሕይወቴ አስባለሁ:: በመኝታ ቤቴ ያሳለፍኳቸውን የብቸኝነት ቀናት አስታውሳለሁ:: አስተማሪዬ በአርጩሜ ሲቀጠቅጠኝ ትዝ ይለኛል:: በዓለም ላይ ያደረግኳቸው ጉዞዎችና ጦርነቶች ቁልጭ ብለው ይታዩኛል:: ከዚያም ከመስኮቴ በታች ‹‹ረጅም እድሜ ለፍቅር›› እያሉ ሲጮሁ የነበሩትን በርካታ ሰዎች አስታውሳለሁ::

(የታላላቅ ሰዎች እውነተኛ የፍቅር ታሪክ ትርጉም በሰለሞን ኃ/ማርያም፣ 1990)

የመከላከያ ሠራዊት አነሣሥና አደረጃጀት

የመከላከያ ሠራዊት አነሳስና አደረጃጀት ኢትዮጵያ ጦር በዘመናዊ መልክ ማደራጀት የጀመረችው ከ1927 ጀምሮ ነው:: (ከ1916 ጀምሮ ደመወዝ የተቆረጠለት መደበኛ ሠራዊት መጀመሩን ጠቋሚ መረጃ አለ:: በ1923 ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘውድ ሲደፉ ንጉሠ ነገሥት ሲባሉ ከ6,000 በላይ መደበኛ ሠራዊት እንደነበርና ሰልፍ እንዳሳየ መረጃዎች አሉ በማለት ብ/ር ተስፋዬ ሀብተማርያም ይናገራሉ) ከዚያ በፊት ቋሚ ጦር አልነበረም:: የነበረው በአራሾች፣ ደጃዝማቾችና ፊታውራሪዎች የሚመራ የገበሬ ሠራዊት ነበር:: ሠራዊቱ ክተት ካልተጠራ ግን በየአካባቢው በግብርና ሥራ የሚተዳደር ነበር::

በ1927 ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የዘመናዊ የጦር ትምህርት ቤት በሆለታ ገነት ከፈተች:: በአጋጣሚ ግን የመጀመሪያዎቹ ተማሪዎች መመረቅ አልቻሉም:: 1928 ጣልያን ከሰሜን ከምሥራቅና ከደቡብ አቅጣጫዎች ኢትዮጵያን በመውረሩ:: በዚህም የኢትዮጵያ ዘመናዊ ጦር ጥንስስም ሆነ በደጃዝማቾቹ ይመራ የነበረው ሕዝባዊ ጦር ተፈታ::

(ምስክርነት በባለሥልጣናቱ አንደበት ሻምበል ተስፋዬ ርስቴ 2001 ዓ.ም.)

የሰው ሠራሽ ጢም ታክስ ለማስቀነስ ሰላማዊ ሰልፍ

የጢም አድናቂዎችና ሌሎች ተመሳሳይ የፊት ማስዋቢያ ፀጉር አፍቃሪዎች ከትናንት በስቲያ በእነዚህ ዓይነት ምርቶች ላይ የሚጣለው ታክስ እንዲቀንስ ለመጠየቅ በዋይት ሀውስ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ::

መቶ የሚሆኑት እነዚህ ሰላማዊ ሰልፈኞች ለሰው ሰራሽ ጢሞች ያላቸውን ፍቅር የሚያሳዩ የተለያዩ መፈክሮችን አንግበው ነበር:: የሰሜናዊው ስቴት ዩኒቨርሲቲ ዶክተር ጆን የተር ‹‹ሳይንስ ሰው ሠራሽ ጢም የገጽታን ውበት 38 በመቶ እንደሚያሻሽል ያስረዳል›› በማለት የሰላማዊ ሰልፈኞቹን ጥያቄ ተገቢነት ይገልጻሉ::

የ24 ዓመቱ ወጣት በተመሠረተበት ክስ 310

ዓመት ተፈረደበትየ24 ዓመቱ ኡጋንዳዊ ወጣት በግድያና በዝርፊያ

በተመሠረቱበት ክሶች 310 ዓመት እንደተፈረደበት ዘ ኒው ቪዥን ዘግቧል::

ወጣቱ ሮናልድ ማጌሮ የቀድሞው የናይል ቢራ ፋብሪካ ኢንጅነርን ተኩሶ በመግደሉ 60 ዓመት፣ በፈጸማቸው ሁለት የዝርፊያ ወንጀሎች ደግሞ 80 ዓመት ተፈርዶበታል:: ይኸው ወጣት ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ለፈጸመው የነፍስ ማጥፋት ወንጀልም 60 ዓመት ተፈርዶበታል:: በሌላ ዝርፊያ ወነጀል ደግሞ 40 ዓመት:: እንዲህ እንዲህ እያለ በፈጸማቸው የዝርፊያና የግድያ ወንጀሎች የተፈረደበት ዓመት በጥቅሉ 310 ዓመት ሊሆን መቻሉን የዘገባው ዝርዝር ያሳያል::

አፍሪካ ፓርክ ለመግባት ያልታደለው ብላቴና

|ገጽ 23 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

National Technical ManagerChemonics International Inc., a leading international consulting firm based in Washington, D.C., seeks experienced professionals for USAID’s Famine Early Warning Systems Network (FEWS NET III), the world’s premier provider of high quality food security analysis and early warning. Created in response to the 1984 famines in East and West Africa, this $200 million, five-year activity (2012-2016) aims to collaborate with international, regional, and national partners to provide timely and rigorous early warning and analysis of potential, emerging, and/or evolving food security issues in order to inform appropriate humanitarian response. The project currently covers 31 countries, with plans to expand over the coming five-year phase. This position is based in Addis Ababa, Ethiopia.

Chemonics International Inc. is looking for individuals who have a passion for making a difference in the lives of people around the world and demonstrate leadership, versatility, and integrity in their work. Interested candidates should send their CV and cover letter to: [email protected] by Friday, April 13th, 2012.

Position DescriptionThe National Technical Manager (NTM) serves as the technical and administrative head of the Ethiopia office. The NTM is responsible for activities in four areas:• Efficient, focused food security monitoring, early warning analysis, and response planning, including maintaining a knowledge base composed of, at a minimum, livelihood zone profiles, commodity trade flow maps, sub-national seasonal monitoring calendars, and technical databases covering commodity prices, rainfall, agricultural production, population, historical assistance flows, and nutrition/health; and developing and updating seasonal monitoring plans;

• Effective communication of this analysis to partners and decision-makers through high quality reports and briefings;

• Capacity strengthening and network management, including collaborating with national, regional and international partners;

• Project administration and management, including regular reporting requirements;

• S/He will collaborate with a team of regional technical experts and other technical mangers of the area. The NTM will be required to conduct regular field assessments of food security conditions and travel intensely within his/her country of posting, and some international travel in sub-Saharan Africa, Europe, and the United States may be required.

Qualifications•At minimum, a masters degree in a discipline that is directly relevant to food security analysis•At least five years of relevant country or regional experience in early warning/ food security information systems, food security analysis, as well as other related

fields;•GIS applications and mapping skills;•Excellent computer skills;•Excellent communication and interpersonal skills, coordinating with partners and

stakeholders;•Supervisory, management, and donor coordination experience; and•Excellent analytical and report-writing skills. •Excellent command of English; •Ability to speak local languages other than the national language will be an asset.

Only candidates qualified for the position will be contacted.

VACANCYDAWIT GIRMAY BUILDING CONTRACTOR

Invites qualified applicant to apply for the following Vacant Posts.

NO Title of the

post

Required

No

Requirements Place of work

Education Experience Skill (mandatory)

1 Project

Engineer

2 Bsc. Degree and above

in Civil Engineering OR

4- Years &

above

Computer

(primavera & MS

Project

Projects

Advance diploma

in Building or Civil

Engineering.

6- Years &

above

2 Site Engineer 4 Bsc. Degree and above

in Civil Engineering OR

2- Years &

above

Projects

Advance diploma

in Building or Civil

Engineering.

4- Years &

above

3 Office

Engineer

3 Bsc. Degree in

Construction Technology

& management OR

Bsc. Degree in Civil

Engineering

2- Years &

above

Computer

(primavera & MS

Project

Projects

4 Office

Engineer

2 Bsc. Degree in

Construction Technology

& management OR

Bsc. Degree in Civil

Engineering

2- Years &

above

Computer

(primavera & MS

Project

Addis Ababa

5 Construction

General

Forman

5 Diploma in building

construction

5- Years &

above

Projects

6 Project

Administration

& finance

3 BA. Degree or Diploma

in Accounting or

Managiment

4 years for

BA

Projects

6- Years for

Diploma

7 Project

Accountant

3 B.A. Degree in

Accounting or

2- Years Computer

littreate and

Knowledge

of peachtree

accounting is

mandatory

Projects

Diploma in Accounting 3- Years

8 Store Keeper 3 Diploma in supply

or purchasing from

recognized universtiy or

college.

2- Years &

above

Projects

9 Cashier 3 Diploma in Accounting

from recognized

university or college

1- Years &

above

Projects

10 Time Keeper 3 12 complete 1- Year Projects

11 Accountant 1 Diploma in Accounting from recognized university or college

4- Years Computer littreate and Knowledge

of peachtree accounting is

mandatory

Addis Ababa

Degree in Accounting from recognized university or College

2- years

Salary:- Attractive & Negotiable

Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements should submit non-returnable application, C.V and relevant documents to the following Address with in 10 days from the date of this announcement.Around Lem Hotel Opposite of NOC Fuel Station , near Megenagna Clinic.

Tel. Office 0116-638796(0910040846)Fax 116632072

Only short listed applicants will be contacted for interview

Dawit Girmay Building Contractor

ክፍት የሥራ ማስታወቂያ መሥሪያ ቤታችን ከዚህ በታች ለተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና አገልግሎት ወይም ከዚያ በላይ ያላችሁ አመልካቸቾ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሜክሲኮ አደባባይ በሚገኘው በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 202 ከሚያዝያ 10 ቀን እስከ ሚያዝያ 12 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ በሥራ ሰዓት እየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና ክህሎት ደመወዝ ብር ብዛት

ትምህርት ቀጥታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድና ክህሎት ደረጃ

1 የሕግ ማስከበር የሥራ ሂደት መሪ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት ሆኖ2ቱን ዓመት በዐቃቤ ሕግነት የሠራ እና ጥሩ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ

XI 8,531 1

2 የኢኮኖሚ ትንተና የሥራ ሂደት መሪ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪ 10 ዓመት እና ጥሩ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ XI 8,531 1

3 የሕግ ማስከበር ቡድን አስተባበሪ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት እና ጥሩ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ X 7,401 1

4 የሕግ ጥናትና የፍትሐብሔር ጉዳዮች አማካሪ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት እና ጥሩ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ X 7,401 1

5 ከፍተኛ ዳታቤዝ አድሚኒስትሬተር በIT ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዓይነት የመጀመሪያ ዲግሪ

6 ዓመት እና ጥሩ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ IX በስምምነት 1

6 የግብይት ፈጻሚዎች ክትትል ኦፊሰር በሕግ ወይም በምጣኔ ሃብት ወይም በማኔጅመንት ወይም በስታትስቲክስ የመጀመሪያ ዲግሪ

ለሕግ ምሩቃን 2 ዓመት እና ሌሎች 4 ዓመት እና ጥሩ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ

VIII 4,585 1

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-158181 ወይም 0115-537122 ወይም 0115-512734 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ ኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

Request for Expression of Interest (EOI) For Garage Service

USAID/Improving Quality of Primary Education Program (USAID/IQPEP) in Ethiopia is hereby seeking potential automotive service firms (garages) to provide repairing and maintenance service for its vehicles for one year.

Interested and eligible automotive service firms (garages) with good repair and maintenance workshops and qualified personnel are invited to send their letter of interest to give the above mentioned automotive service to USAID/IQPEP in Ethiopia for one year. The interested firms must submit copies of their valid and renewed trade license, VAT registration certificate, suppliers’ registration certificate, Tax Identification Number, other relevant supporting documents and their detailed addresses along with their letter of interest to USAID/IQPEP central office Room 316 during office hours (8.00am to 05.00pm) no later than April 15, 2012.

For further information, please contact Meskerem Assefa, Procurement Officer Tel. 011 1550874 /011 1111499.

USAID/Improving Quality of Primary Education Program (USAID/IQPEP) in Ethiopia

Arat Kilo, Ministry of Education, New Building, 3rd floorP.O. Box 13157

Addis Ababa, Ethiopia

Improving Quality of Primary Education Program (USAID/IQPEP) in Ethiopia

Vacancy announcement for PHE Ethiopia Consortium

Population Health Environment Consortium (PHE EC) is a local Ethiopian NGO made up of a network of 47 member organizations. Through the integration of population, health and environment issues PHE EC aims to contribute to sustainable ecosystems, community well-being, and improved livelihoods. PHE EC does this through networking, advocacy and communication, research, strengthening members’ capacity, and channeling funds to members.

PHE EC is looking to recruit Monitoring and Evaluation officer and Junior Accountant based in Addis Ababa, Ethiopia.

1. Monitoring and Evaluation officer General Scope of the job: The M&E Officer is responsible for guiding the overall M&E strategy and implementation of related activities within the project and via partners as well as providing timely and relevant information to project stakeholders. This entails close communication with all involved in M&E design and coordination.

Main Responsibilities and tasks • Develop the overall framework for project M&E• Help to develop the Annual Work Plan and Budget (AWPB) Guide the process for

identifying and designing the key indicators for each project, to record and report physical progress against the AWPB. Also steer the process for designing the format of such progress reports.

• Guide the process for identifying the key performance questions and parameters for monitoring project performance and comparing it to targets. Design the format for such performance reports.

• Clarify the core information needs of project management, funding agencies and stakeholders. Set out the framework and procedures for the evaluation of project activities.

• Review the quality of existing social and economic data in the project area of the consortium and its members.

• With the implementing partners, review their existing approaches and management information systems and agree on any required changes, support and resources.

• Develop a plan for project-related capacity-building on M&E and for any computer-based support that may be required.

• Organize and undertake training with stakeholders, including primary stakeholders, in M&E skills, including participatory aspects.

Implementation of M&E• Guide staff and implementing partners in preparing their progress reports. Together,

analyze these reports in terms of problems and actions needed. Prepare consolidated progress reports for project management to submit to the relevant bodies, in accordance with approved reporting formats and timing.

• Review monitoring reports, analyze them for impact evaluation and to identify the causes of potential bottlenecks in project implementation.

• Collaborate with staff and implementing partners on qualitative monitoring to provide relevant information for ongoing evaluation of project activities, effects and impacts.

• Organize (and provide) refresher training in M&E for project and staff, implementing member organizations, and primary stakeholders to foster participatory planning and monitoring.

Communication• Prepare reports on M&E findings, as required, working closely with financial controller,

technical staff and implementing members.• Guide the regular sharing of the outputs of M&E findings with project staff, implementing

members and primary stakeholders. • Make regular reports to the Executive Director (or equivalent decision-making structure),

highlighting areas of concern and preparing the documentation for review at meetings.• Write success stories and other communication pieces based on results gathered from

the Consortium’s M&E system Proposal Writing and assist the program team in designing M&E frameworks for proposals

Qualifications and experience requiredSuitable candidates should have a MSc or degree in a field related to development and/or management and experience in field research. Statisticians are sometimes given the job of M&E coordinator. Candidates should have 4 years and 6 years relevant experience respectively.

At least several years of proven experience with: • the logical framework approach and other strategic planning approaches;• M&E methods and approaches (including quantitative, qualitative and participatory);• design and implementation of M&E systems;• training in M&E development and implementation;• Information analysis and report writing.

2. Junior Accountant

Main Responsibilities and tasks • Effects all cash payments and collections made outside of the office (travel to field office) • Prepare check and effect payments after approval from the designated official.• Responsible to maintain files of financial records, agreements and other documents. • Prepare cash transfer request and submit for Finance Officer for review. • Track the status of personal advances and ensures their timely settlement. • Make sure taxes and any other liabilities paid timely. • Keep filing systems in which documents could be readily available and easily traced too. • Make sure each month financial documents copies are remain in the field office and filed

before documents send to Addis. • Give attention to detailed accuracy and neatness in documentation. • Prepare and finance related out going letters. • Do all tasks assigned by the Finance Officer

Qualification:• Diploma in accounting with recognized college with a minimum of 2 years experiences • Operating excel, Word and Access is required. Knowledge of Quick books accounting

system and/or other accounting software is advantageous • Ability to communicate well in English • Strong organizational and interpersonal skills • Experience to work under pressure and stressful situations

Salary: As per the Organization Scale Closing Date- April 12, 2012

Interested applicants can send your CV, application letter and copies of credentials to the following address:

PHE Ethiopia Consortium P.O.BOX: 4408, Addis Ababa

[email protected] in person to Phe-Ethiopia Consortium Office located at Mamitu Building 3rd floor infront of Bole Street Medhanialem Church Next to Edna Mall.

INVITATION FOR A CONSULTANCY OPPORTUNITY

Hamlin Fistula Ethiopia commonly known as ADDIS ABABA FISTULA HOSPITAL was Founded by Drs. Reginald and Catherine Hamlin both obstetrician/gynaecologists, from New Zealand and Australia respectively. It provides care for women with childbirth injuries and has done so since 1974. It is located in Addis Ababa, and five fistula centre branches in various regions namely Bahir Dar, Mekelle Yirgalem, Harara and Metu. We also have a Midwifery College and Desta Mender for rehabilitating fistula patients.

Hamlin Fistula Ethiopia is looking a consulting firm to conduct Feasibility Study of Conference Facility at Desta Mender (Rehabilitation and Training Center), Burayu,Gefersa Nono Kebele, Ethiopia. The consulting firm is expected to examine costs of the conference center in relation to where the capital, local economics, and demographic patterns can support the re-integration program for women permanently live with child birth injuries.

Hamlin Fistula Ethiopia, therefore, wishes to invite eligible, suitably qualified and interested consulting firms to collect the terms of reference and submit technical and financial proposals separately to conduct this study. The scope of the assignment requires visits of other conference facilities in Ethiopia.

Interested applicants are requested to collect the Terms of Reference (ToR) documents by paying birr fifty till April 4, 2012 from the Hamlin Fistula Ethiopia head office located:

Lideta Kifle KetemaAdjust to Augusta Shirt factory

Tel. 011-3-716544/45/46 Addis Ababa

Technical and Financial proposal should be submitted till 3:00PM, April 20, 2012 to the Hamlin Fistula Ethiopia tender box provided in reception office.

Hamlin Fistula Ethiopia reserves the right to accept or reject any of the bids either in whole or part thereof and is not bound to give reasons.

|ገጽ 25 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

HNM Agro Industry PLC

Urgent Vacancy1. Position: Accountant

Education: BA Degree in Accounting

Experience: 1-3 years

Salary Negotiable

Place of work Addis Ababa

2. Position: Mechanical Engineer

Education: BSC Degree in Mechanical

Engineering.

Experience: 3 years

Factory experience is dvantageous

Salary Negotiable

Place of work Wolite

Interested candidates can submit their applications along with their

relevant credentials starting April 4, 2012 to April 6, 2012.

Address:- Torehayeloch Bekele Eshete Tower 2nd Floor Office

No. 201

Tel:- 011-896 01 77

Mobile:- 0922 56 67 77

የጽሑፍና የካርቱን ስዕል ስራዎች ውድድር

ዲኬቲ ኢትዮጵያ የኮንዶምና እና የቤተሰብ ምጣኔ ምርቶቹን በተመለከተ አዝናኝና አስተማሪ ጽሑፎችንና የካርቱን ስዕል ስራዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ጽሑፎቹም ሆኑ የካርቱን ስዕሎች ዲኬቲ በሚያቀርባቸው ምርቶች ዙርያ የተሰሩና አንባቢ/ተመልካችን የሚስቡ እና በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጁ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

በተጨማሪም፡• የካርቱን ስዕሎች ስራዎቹ ተከታታይነት ያላቸውና ታሪክን የሚዘግቡ መሆን

አለባቸው፡፡• ስራዎቹ ከተመረጡ የስራዎቹን ባለቤትነት ወደ ዲኬቲ ኢትዮጵያ ይዞራል፡፡• ዲኬቲ ስራዎቹን በማንኛውም ሚዲያ የመጠቀም መብት ይኖረዋል፡፡• ለስራዎቹ መነሻ የሚሆነውን መረጃ ወይም ግብዓት ከዲኬቲ ኢትዮጵያ ቢሮ

መውሰድ ይቻላል፡፡• ዲኬቲ ለመረጠው ስራ እንደ የደረጃው ከብር 10,000-25,000/አስር እስከ ሃያ

አምስት ሺ ብር/ ይከፍላል፡፡• ስራዎቹን እስከ ሚያዝያ 15 ቀን 2004 ዓ.ም. ቦሌ ድልድይ ፊት ለፊት

በሚገኘው ቢሮ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

ለበለጠ መረጃ ዲኬቲ ኢትዮጵያ 011-663 22 22 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

አድራሻ፡- ዲኬቲ ኢትዮጵያ ፖስታ ሳ.ቁ 8744 ስ.ቁ 011-6632222 ፋክስ 011-6632223 ወይም አዲስ አበባ ዋናው ቢሮ ቦሌ ድልድይ ወይም ሳድኮ

ሕንጻ 3ኛ ፎቅ

(ጥንቅር- ብሩክ ቸርነት)

ጨረታ እና ንብረት (ጥንቅር- ዳዊት ወርቁ)

ግዥ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአማራ ብ/ክ/መንግሥት የትምህርት ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- Antivirus ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 8 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 058 226 62 67 /058 226 52 34 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ አላቂ የጽህፈት መሣሪያዎች እና የኮምፒዩተር፣ የፋክስ፣ ፎቶኮፒ ቶነሮች ወዘተ... ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-466 53 94 /011-466 54 59 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ መጻሕፍት:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 11 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0116 62 98 70 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ልዩ ልዩ ቋሚ እቃዎች፣ የመስተንግዶ ቁሳቁሶች፣ የተለያዩ ብትን ጨርቆችና ወዘተ ... ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 124 54 41 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የአመያ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ የጽህፈት፣ የጽዳት፣ የኤሌክትሮኒክስና የግንባታ ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 315 00 07 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የበቾ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችና ወዘተ ... ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 342 06 75 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቦሌ ክ/ከተማ ወረደ 5 አስተዳደር ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ቋሚ የቢሮ መገልገያ መሣሪያዎች፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ አላቂ የጽህፈት መሣሪያዎችና ወዘተ... ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 662 74 31/ 011 662 60 88 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የትግራይ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የላቦራቶሪ ኬሚካሎች፣ የተለያዩ ለምርምር የሚሆኑ የሀገር ውስጥ በጎችና ሌሎችንም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 034 440 79 01/034 440 79 02 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ልዩ ልዩ የእጅ መገናኛ ሬዲዮኖች፣ አንቴናዎች፣ ቋሚ የመገናኛ ሬዴዮኖች፣ የወለል ምንጣፍ፣ የማህደር ማስቀመጫ ፋይል ካቢኔትና ሌሎች በርካታ ዕቃዎችን ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 661 04 91/011 618 05 56 ይደውሉ::

------------------------------------

ሽያጭ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- ያገለገሉ የቢሮና የአዳራሽ እንዲሁም

የተለያዩ ሌሎች ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-1-24 10 00/011-124 10 61 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአርሲ እርሻ ልማት ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- የባህር ዛፍ:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 11 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 022 331 29 63/022 331 11 03 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- የተለያዩ ያገለገሉ ብረታ ብረቶችን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 9 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0114 65 22 94/0114 66 75 01 ይደውሉ::------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኮንስትራክሽን ዲዛይን አክሲዮን ማኀበር:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- የተለያዩ ያገለገሉ ታይፕራይተሮች፣ ወንበሮች፣ ዩ.ፒ.ኤስ፣ አየር ማቀዝቀዣ፣ ድንኳኖች፣ ቫኪዩም ክሊነርና ወዘተ ... ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 18 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 442 08 00 ይደውሉ::------------------------------------

ኮንስትራክሽን ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የአራዳ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የፓርቲሽን ሥራ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 655 39 02 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የወጣት ማዕከል ግንባታ::

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 330 25 47 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ሠገን አካባቢ ሕዝቦች ዞን:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የኮንሶ ወረዳ ጤ/ጥ/ጽ/ቤት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 773 01 85/186 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- G+2 ህንፃ Topology 15 e(Food Processing Workshop) የመዋቅር (Skeleton work) ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0118 95 96 67 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአማራ ብ/ክ/መንግሥት በሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ የባሶና ወራና ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- ቤተሙከራ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 681-18 30/011 681 18 31 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ብራይት ኢሜጅ ፎር ጄኔሬሽን አሶሴሽን:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የት/ቤትና የጤና ኬላ ማስፋፊያ ፕሮጀክት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 22 06 930 ይደውሉ::------------------------------------

ኪራይ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ኮርፖሬት ማርኬቲንግና ሽያጭ የሥራ ሂደት:: በጨረታ አወዳድሮ መከራት የሚፈልገው፡- አይሱዙ መካከለኛ የጭነት መኪኖች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 17 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 1 57 34 29 ይደውሉ::

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

1. Job Title Store OfficerNumber required One Job Summary: Responsible for the overall performance of the section in

giving services to all Departments/Sections and manage of all store operational issues, to include store safety and emergency procedures, store administrative duties, physical inventories, price changes, etc.

Qualification : Education

- Degree in Purchasing & Supplies management or related fields

Experience :- 5 years relevant experience in a commercial/Food Manufacturing unit.

Skills/Competencies: - Strong leadership skills. - Strong operations experience in receiving, stock and inventory as well

as front-end management and office management. - Ability to organize and prioritize multiple tasks in a fast-paced

environment.- Strong interpersonal, motivational, communication and organizational

skills. - Good problem solving /Analytical skills.- Computer proficiency (Peachtree Accounting Software and ERP

System). - Ability to solve problems under pressure.- Valid light duty driving license. - Professional command in English.- Willingness to work extra hours (Shift basis).

2. Job Title Cost AccountantNumber required OneJob Summary: Responsible for the ongoing analysis of process constraints,

monitor raw material inventory, margin analysis, and tracing costs back to underlying activities. The cost accountant must also construct and monitor those cost-effective data accumulation systems needed to provide an appropriate level of costing information to management.

Qualification : Education:

- B.A. Degree in Hotel Management, Accounting, Business Management or related fields

Experience:- 3 years relevant experience working in Hospitality industry.

Skills/Competencies:- Computer proficiency (Microsoft, Peachtree Accounting Software and

ERP system)- Strong Interpersonal, and Communication Skills - Ability to organize and prioritize multiple tasks in a fast-paced environment- Good problem solving /Analytical skills- Attentive to detail with strong orientation towards customers, cost and

results- Self motivated and proactive - Willingness to work extra hours.

3. Job Title Health & Safety SupervisorNumber required One Job Summary Give first aid or treat as and when required and / or evaluate

and refer staff to appropriate medical service facilities (clinic or hospital). Plans, coordinates, and implements a comprehensive occupational health and safety program to prevent injury, occupational illness and damage to property.

Vacancy Number A-006/2012External Vacancy Announcement

Addis International Catering is a prime service provider for prestigious airlines such as Emirates, KLM, Egypt Air and Saudi Arabian Airlines (www.addiscatering.com). we are inviting qualified applicants for the following vacant position:

Qualification : Education

- Degree/Diploma in Health Sciences or related fields

Experience :- A minimum of 2/4 years relevant experience on Occupational Health &

Safety in industry.

Skills/Competencies: - Strong interpersonal, motivational, communication and organizational

skills. - Good problem solving /Analytical skills.- Computer proficiency (Peachtree Accounting Software and ERP

System). - Ability to solve problems under pressure.- Professional command in English.- Willingness to work extra hours (Shift basis).

4. Job Title Cleaning Supervisor Number required One

Job Summary: Responsible to direct and supervise appropriate cleaning of all AIC function areas including the company compound. Assure appropriate waste management and pest control in all areas. Control the provision and use of appropriate cleaning equipments and chemicals.

Qualification : Education

- Degree/Diploma in Environmental Health or Hotel Management

Experience :- A minimum of 2/4 years relevant experience in a food industry or hotel

setup.

Skills/Competencies: - Strong interpersonal, motivational, communication and organizational

skills. - Good problem solving /Analytical skills.- Computer proficiency (Peachtree Accounting Software and ERP

System). - Ability to solve problems under pressure.- Professional command in English.- Willingness to work extra hours (Shift basis).

Closing date : Ten calendar days from the first date of announcement

N.B : Only short-listed candidates will be contacted

APPLICATION INSTRUCTION

ONLY qualified/experienced applicants who fulfill the minimum requirements may send non-returnable documents, which must include Curriculum Vitae, Covering Letter (indicating the Vacancy #) and copies of all Supporting documents/credentials with the following mailing address:

Addis International Catering – HRD Section P.O.Box 121 Code 1250, Addis Ababa

Location: Next to the former Bole Custom’s Office/Adjacent to Bole International Airport runway

IMMEDIATE VACANCY ANNOUNCEMENTAlemayehu Ketema General Contractor would like to invite best & competent applicants for the following positions.

S/N Position Educational Qualification Experience No Required Place of Work Remarks

1. Office Engineer BSc-Degree in Civil Engineering 2 years and above relevant experience

1 Bahir Dar University LOT-VI Project

Experience on Building Projects is preferable

2 Site Engineer BSc-Degree in Civil Engineering 3 years and above 2 Bahir Dar University LOT-VI Project

“ “ “

Note

Salary.............................. Negotiable

Terms of Employmen.......Permanent

Interested and qualified applicants are advised to submit in person the CV’s and non returnable copy of their testimonials within 5 days of this announcement.

Admin. & HRD DepartmentTel. 0116-47-77-78/80

Addis Ababa

|ገጽ 27 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

- አቤት ክቡር ሚኒስትር::

- ይኸውልሽ ከእኔ በፊት የነበሩት ሚኒስትር እንደ ዓርአያ እንደምወስዳቸው ከአሁን በፊት ነግሬሻለሁ:: እስቲ የእሳቸው ክሊኒክ የነበረችውን ፋይል አምጪልኝ::

- የትኛዋ ክሊኒክ ክቡር ሚኒስትር?

- ያቺ ውጭ አገር ባሉት የእሳቸው ቤተሰቦች ገንዘብ ተሠርታ የነበረችውንና ኋላ እኔ ይቅርብኝ ለሕዝብ ሰጥቻታለሁ ብለው ያስረክብዋት ክሊኒክ::

- እ…

- ምነው እ.. አልሽ?

- ይቅርታ እሺ አሁን አመጣልዎታለሁ::

(አመጣችላቸው:: አነበቡት፣ አጠኑት ጸሐፊያቸውን ጠርዋት)

- አቤት ክቡር ሚኒስትር::

- እጅግ በጣም ደስ የሚል ነው:: ምነው ሁላችንም እንደሳቸው በሆንን:: ፎቶውንም አየሁት:: ትልቅ ክሊኒክ ነው:: በስብሰባው ጊዜ አስረክባለሁ ያሉበትን ቃለ ጉባዔ አነበብኩት፣ ዓርአያነት ያለው ሥራ ነው የሠሩት::

- እ…

- አንቺ በቃ ይህ እ.. ማለት ልማድ ሆነብሽ አይደል?

- እ…

- ያምሻል ይህ እ.. የሚሉት ጉዳይ የልጅነት መጥፎ ልምድ ነው ማለት ነው:: ወላጆችስ ሊያስቆሙሽ ይገባ ነበር::

- እ…

- እንዴ እየነገርኩሽም አትሰሚም መጥፎ ልማድ ነው እ… አትበይ::

- እ… የሚሉት ልምድ የለብኝም ክቡር ሚኒስትር::

- ይኸው አሁን አሥሬ እ… ስትይ ሰምቼሽ የለም ወይ?

- እ… የምለው ልምድ ሆኖብኝ ሳይሆን የያዙት ፋይልና የአነሱት አጀንዳ ስለአስጨነቀኝ ነው::

- የክሊኒክ አጀንዳ ያስደስታል እንጂ ምን ያስጨንቃል? እንደውም አንቺም ከእሳቸው ተምረሽ ራሴ ለሕዝብ ምን ላድርግ ብለሽ ማሰብ አለብሽ::

- እ…

- አሁንስ አሳቅሽኝ::

- ክቡር ሚኒስትር ይቅርታ ያደርጉልኝና ሃቁን ልንገርዎት::

- ምን ሃቅ? ንገሪኝ::

- ይህ ክሊኒክ አልተመለሰም፣ ለሕዝብ አልተሰጠም ውሸት ነው::

- ምን?

- ለሕዝብ አልተሰጠም:: አሁንም በእሳቸውና በሚስታቸው የሥራ ፈቃድ ነው እየሠራ ያለው:: ገቢውም ለራሳቸው እየገባ ነው ያለው::

- ስሚ በአሁኑ ጊዜ አገራችን ኢትዮጵያ ብዙ ጠላት አላት:: የኢትዮጵያን በጎ ነገር መስማት የማይፈልጉ ጠላቶች:: በቃለ ጉባዔ የተያዘ፣ ሁሉም ኢሕአዴግ ያደነቀው ነገር ውሸት ነው ብለው ሲያወሩልሽ አትስሚያቸው:: ስለኢሕአዴግ በጎ ነገር እንዳይሰማ የሚፈልጉ ሰዎች ያወሩትን አትቀበይ:: ክሊኒኩን አስረክበዋል::

- ካሉ እሺ::

- ይኸውልሽ ሌላ የሠሩት ትልቅ ነገርም አለ:: እሱንም አምጪልኝ::

- ምን ላምጣልዎት ክቡር ሚኒስትር?

- ከእኔ በፊት የነበሩት ሚኒስትር የማደንቅበት ሌላ ምክንያት ለአካባቢ ጥበቃ ማለትም ኢንቫይሮመንት እጅግ በጣም ተቆርቋሪ መሆናቸውን ነው:: አንድ ቦታ ላይ አራት መቶ ሺሕ ሔክታር የሚሸፍን ቦታ ፈቃደኞች አሰባስበው በመስኖ ሥራ እየተጠቀሙ በረሃን ወደ አረንጓዴ

ቀይረዋል:: እስቲ ፋይሉን አምጪልኝ::

- እ…

- ቀውስ አሁንም እ… ትያለሽ?

- እህም…

- ማሻሻልሽ ነው?

- ምን ማሻሻል?

- እ.. የሚለውን ወደ እህም አሳደግሽው?

- ሆ.. ሆ.. እሺ ፋይሉን አመጣዋለሁ:: ችግር የለም፣ እሳቸውኮ የራሳቸውን ሥራ በሚገባ በፋይል እንዲቀመጥ አዘዋል:: በቀላሉ ነው የማገኘው::

(ይዛ መጣች:: አነበቡት:: አጠኑት፣ ጠርዋት)

- አቤት ክቡር ሚኒስትር::

- አይገርምም:: እንዴት ዓይነት የሚደንቅ ሥራ ነው የሠሩት፣ ደግሞ የሚገርመው ሌሎች ሹመኞችና ባለሥልጣናት ሊያደናቅፉዋቸው ፈልገውና ተንቀሳቅሰው ነበር:: እኔም የእሳቸውን ዓርአያ መከተል አለብኝ::

- እ…

- ሆ…ሆ.. አንቺ ይህ ነገር የጣመሽ አይመስለኝም:: የፕላን ክፍል ኃላፊ ከእሳቸው ጎን ሆኖ ይሠራ እንደነበር በፎቶግራፉ አይቼዋለሁ:: እስቲ እሱን ጥሪልኝ::

- እሺ ክቡር ሚኒስትር::

(ጸሐፊዋ ወጣች:: የፕላን ኃላፊውን ጠራች:: ገባ፣ ክቡር ሚኒስትሩ ጋር ወሬ ጀመረ)

- አቤት ክቡር ሚኒስትር::

- ከእኔ በፊት የነበሩት ሚኒስትር እንደ ዓርአያ ነው የምወስዳቸው፣ አሁን አንድ ፎቶግራፍ ላይ አንተንም አየሁ:: ከእሳቸው ጋር ሆነህ የተነሳኸው ነው:: ይህ ዓርአያ የሆነ የኢንቫይሮመንት ፕሮጀክት ሲሠራ አራት መቶ ሺሕ ሔክታር መሬት ከበረሃ ወደ አረንጓዴነት መቀየሩ ተአምር ነው::

- አዎን ነበርኩ?

- ተአምር ነው የሠራችሁት::

- እ…

- እ… ነው ያልከው?

- አዎን::

- እ… ማለት በመሥሪያ ቤታችን የገባ በሽታ ነው ልበል? ጸሐፊዋም ስለእሳቸው ሳወራት እ… እያለች ነበር ያስቸገረችኝ::

- እ…

- ምንድን ነው ይህ እ… አንተም መጥፎ ልማድ አለብህ::

- ልማድ ወይም ልምድ አይደለም ክቡር ሚኒስትር::

- ታዲያ ልማድ ካልሆነ ምንድነው እ… የሚያሰኝህ?

- እ… የሚያሰኘኝ አጀንዳው ነው::

- አልገባኝም?

- ያነበቡት ፋይል ቅጥፈት ያለበት ፋይል ነው::

- ቅጥፈት ስትል?

- ቅጥፈት ስል ሙስና ማለቴ ነው::

- አልገባኝም?

- ክቡር ሚኒስትር ሃቁን ልንገርዎት?

- ውሸት ንገረኝ እንድልህ ትፈልጋለህ:: የምፈልገው ሃቅና ሃቅ ብቻ ነው::

- ክቡር ሚኒስትር እውነትም በተባለው አካባቢ የተባለው የመሬት ስፋት በመስኖ ተሸፍኖ ለምቷል::

- ከዚህ በላይ የሚያኮራ ሥራ ምን አለ?

- እኔ ደግሞ ከዚህ በላይ የሚያሳፍር ሥራ ምን አለ ነው የምለው::

- ያኮራል እንጂ ምን ያሳፍራል?

- ያሳፍራል በእጅጉ ያሳፍራል:: ምክንያቱ

ያ ለማ፣ ዓርአያ ሆነ የተባለው የመሬት ስፋት ለራሳቸው ጥቅም ነው ያዋሉት::

- አልገባኝም?

- መሬቱን ወሰዱት::

- ማ?

- እሳቸው ከእርስዎ በፊት የነበሩት ሚኒስትር፣ በኢንቫይሮመንት ስም ስንት በጀት መጣለት፣ ለማ:: የመንግሥት በጀት ማለቴ ነው:: ከለማ በኋላ ወደግል ይዞታቸው አዛወሩት::

- ይህ ሁሉ መሬት ለእሳቸው?

- ለእሳቸውና ለአሽከሮቻቸው::

- ይኸውልህ አሁንም ለጸሐፊዋ ስነግራት ነበር:: የተባሉት ወሬ፣ የፀረ ሕዝብ ወሬ፣ የኪራይ ሰብሳቢዎች ወሬ ነው:: ኢትዮጵያ ለምን ለማች ብለው ቀንና ሌሊት እንቅልፍና ሰላም አጥተው የሚኖሩ ጠላቶች የሚያወሩት ወሬ ነው፣ ገባህ::

- እ…

- ወይ ... እ… አንተም በእነሱ ተለክፈሃል መሰለኝ፣ በል ቻው ምሳ ሰዓት ደርሷል፣ ቤት ልሂድ::

(ከሾፌራቸው ጋር እያወሩ ለምሳ ወደ ቤት እየሄዱ ናቸው፣ በእጁ አንድ ሕንፃ ላይ እያመለከተ ወሬ ጀመረ)

- ክቡር ሚኒስትር ይህች ሕንፃ ስትሠራ ሁልጊዜ ከዚህ አልጠፋም ነበር::

- ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታችን ውስጥ ከመቀጠርህ በፊት ነው?

- ተቀጥሬ እያለሁ እንጂ::

- የሚኒስትሩ ሾፌር እያለህ?

- አዎን::

- እንዴት እዚህ እንድትመጣና እንድትውል ክቡር ሚኒስትሩ ፈቀዱልህ?

- የራሳቸው ሕንፃ ስለሆነ ኮንትራክተሩ ጋር በየጊዜው ይልኩኝ ነበር::

- ሚኒስትሩ አምስት ሺሕ ብር እያገኙ የሃምሳ ሚሊዮን ብር ሠሩ ለማለት አትሞክር::

- እኔኮ በደሞዛቸው ነው የሠሩት አላልኩም::

- ታዲያ እንዴት ሠሩት?

- አንዱ ወዳጅ መጥቶ ሲሚንቶ ያራግፋል፣ ሌላ ወዳጅ መጥቶ ብረት ያራግፋል፣ ያኛው ጠጠር፣ ያኛው መስታወት እየተባለ ነው ያለቀው::

- በሙስና የተሠራ ነው እያለከኝ ነው?

- አደደለም እሳቸው ገንዘብ አይሰርቁም፣ አይነኩም ያውም ባለሰባት ፎቅ ይሁን ሲባል እሳቸው ናቸው ባለአምስት ብቻ ብለው የተከራከሩት::

- በእሳቸው ስም የተሠራ ነው እያልከኝ ነው::

- በሚስታቸው ስም ነው እንጂ:: እሳቸው ለስማቸው ብለው ምንም ነገር አይሠሩም:: ለአገር ብለው ነው የሚሠሩት:: ለዚህ ነው በሚስታቸው ስም የሆነው:: አልፈልግም ብለው ሲናገሩ በጆሮዬ ሰምቻለሁ::

- በሚስታቸው ስም መሆኑስ እርግጠኛ ነህ?

- ክቡር ሚኒስትር ልንገርዎት በወንድሜ ወይም በእህቴ ካልሆነ የዚህ ፎቅ ስም እኛ ቤት ውስጥ መግባትና መታወቅ የለበትም ብለው እምቢ ብለው ነበር:: ሚስታቸው ናቸው በእኔ ስም ይሁን ያሉት::

- እ…

- ምነው እ.. አሉ ክቡር ሚኒስትር:: አላመኑኝም መሰለኝ::

- አየህ የኢሕአዴግ ጠላቶች ውስጥ ለውስጥ ብዙ ስም አጥፊ ወሬ ያወራሉ:: አንተም የእነሱን እየሰማህ ነው:: የጠላት መሣሪያ እንዳትሆን ተጠንቀቅ:: የሚኒስትር ሾፌር መሆንህም አትርሳ::

- ይቅርታ ክቡር ሚኒስትር::

- ምንም አይደለም:: ለወደፊት ብቻ

ተጠንቀቅ:: እሳቸው እንደ ዓርአያ የምወስዳቸው ሚኒስትር ነበሩ::

- እኔምኮ እንደ ዓርአያ ነው የምወስዳቸው:: እንደ ሌላው ሚኒስትር ጥሬ ሥጋ፣ ውስኪ፣ ሴት የሚባል ነገር አያውቁም፣ አይወዱም:: ስንት የመኪና ስጦታ አልበቀልም ሲሉ ሰምቼያለሁ፣ አይቻለሁ:: አንዱን የጥንት ወዳጃቸውን ላለማስቀየም ብቻ ለባለቤታቸው አንዲት መኪና ብቻ እሺ ብለው ተቀበሉ::

- እ… ከሰዓት በኋላ ከውጭ የሚመጡ ሰዎች አሉኝ:: ቶሎ ወደ ቢሮ እንመለስ::

- እሺ ክቡር ሚኒስትር::

(ከሰዓት በኋላ ቢሮ ገቡ:: ከውጭ የመጡት ፈረንጆች በቀጠሮው ሰዓት ከክቡር ሚኒስትሩ ጋር ተገናኙ)

- ጤና ይስጥልኝ፣ እንኳን ደህና መጣችሁ::

- ጤና ይስጥልኝ ክቡር ሚኒስትር፣ ይህ መሥሪያ ቤት እንደ ቤታችን ነው የምናየው:: እርስዎ ጋ ስንገናኝ የመጀመሪያ ጊዜያችን ቢሆንም፣ ከእርስዎ በፊት ከነበሩት ሚኒስትር ጋ ግን ሁሌም እንገናኝ ነበር:: አሁን እሳቸው ወደ ሌላ ሥራ ስለተዛወሩ እሳቸው የጀመሩት እርስዎ ቢቀጥሉት ጥሩ ነው ብለን እናምናለን::

- እሳቸው ለእኔ ዓርአያ ናቸው:: እሳቸው የጀመሩት ይቀጥላል እንጂ አይቋረጥም::

- እናመሰግናለን ክቡር ሚኒስትር:: መቀያየር ሲመጣ ትንሽ ተጨንቀን ነበር::

- ምንም የሚያስጨንቅ ነገር የለም::

- በጣም ጥሩ ክቡር ሚኒስትር፣ እኛ እውነቱን ለመናገር መጨነቅ ብቻ ሳይሆን መፍራትም ጀምረን ነበር::

- ምን የሚያስፈራ ነገር አለ?

- የሚያስጨንቅም፣ የሚያስፈራም፣ የሚያናድድም ነገር ስለአጋጠመን ነው::

- ምን አጋጠማችሁ?

- ያለፉት ክቡር ሚኒስትር ሁሉም ነገር ነግረዎት ይሆናል ብለን እናስባለን:: ሥራችን እዚህ ስንጀምር ክቡር ሚኒስትሩ በጣም ነው ያገዙን:: በውለታችን መሠረት ደግሞ የእኛ 70 ከመቶ የክቡር ሚኒስትሩ 30 ከመቶ ነበር ድርሻችን:: በስማቸው እንዲጻፍ ስላልፈለጉ በጠባቂያቸው ስም ነበር 30 ከመቶው የተመዘገበው::

- እ….

- አሁን እሳቸው ሲቀየሩ ጠባቂያቸው በ30 ከመቶ ባለቤትነቱ ስም ከሰሰን:: ፍርድ ቤት 15 ሚሊዮን ብር እንድንከፍለው ፈርዶብናል::

- እ…

- እና አሁን ክቡር ሚኒስትር እኛ ለእርስዎ 30 ከመቶ የነበረውን 45 ከመቶ እናደርግልዎታለን:: በጠባቂ ስም ከሚሆን ግን በባለቤትዎ ስም ቢሆን እንመርጣለን::

(ደወል አደረጉና ጸሐፊዋ ገባች:: ሻይ ቡና ጠይቂያቸው አልዋት)

- ለእርስዎ ክቡር ሚኒስትር ምን ይጠጣሉ?

- ቀዝቃዛ ውኃ በጣም ቀዝቃዛ::

- በበረዶ?

- አዎን በበረዶ በጣም ቀዝቃዛ::

- (ቀረብ ብላ በጆሮአቸው) እነዚህ ሰዎች ማፊያዎች ናቸው ይጠንቀቁ ክቡር ሚኒስትር::

- እ…

- መጥፎ ልማድ ነው ክቡር ሚኒስትር::

- ምኑ ነው መጥፎ ልማድ?

- እ... ማለት ከሕፃንነትዎ ጀምሮ የለመዱት እንዳልሆነ ግን እርግጠኛ ነኝ::

- እንዴት እርግጠኛ ሆንሽ?

- እ… ማለት የጀመሩት አሁን ነው::

- አሁን ነዋ የገባኝ!

- እ…

- እ…ህ…ም…..

(ክቡር ሚኒስትሩ ለአሁኑ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት አዲስ ናቸው:: ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሚኒስትር ወደ ሌላ ሥራ ተዛውረው ሲመደቡ ነው እሳቸው ወደዚህ የመጡት:: ከእሳቸው በፊት የነበሩት ጎበዝ ሚኒስትር ናቸው እየተባለ ይነገር ስለነበር የእሳቸውን አሻራ ለመከተል ፋይል ማገለባበጥ ጀምረዋል:: ዛሬ ጧት ጸሐፊያቸውን የጠሯትም ለዚህ ነበር)

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

|ገጽ 29 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ሪፖርተር፡- የትራፊክ አደጋ እየቀነሰ ከመምጣት ይልቅ እየከፋና እየበዛ ነው:: በዚህ ላይ ያለዎት አስተያየት ምንድን ነው?

ዋና ሳጅን አሰፋ፡- የአደጋ መረጃዎቻችን እንደሚያሳዩት ከሆነ በዓመት ከ318 እስከ 312 የሞት አደጋዎች እንደሚመዘገቡ ነው:: ይህ ደግሞ ሲከፋፈል በቀን ቢያንስ አንድ ሰው እንደሚሞት ነው:: ከዚህ አኳያ አደጋው እየጨመረ መጥቷል:: ግን አደጋው ሲጨምር በምን ሁኔታ ጨመረ የሚለውን ማወቅ ያስፈልጋል:: በእርግጥ የተሽከርካሪዎች ብዛት በየዓመቱ እስከ 12 በመቶ እየጨመረ መጥቷል:: የኅብረተሰቡም ብዛት የዚያኑ ያህል እየጨመረ ነው:: በአሠራራችን ላይ ግን ይህን ያህል ተሽከርካሪ ተጨምሯል:: በዚህን ያህል ተሽከርካሪ ደግሞ ይህን ያህል አደጋ ደርሷል የሚለው ዳታ አይያዝም:: ነገር ግን ዝም ብለን በቁጥር ስናየው አደጋው እየጨመረ ነው የመጣው:: ለምሳሌ ያህል የ2002 ዓ.ም. እና የ2003 ዓ.ም. የሞት አደጋ ሲታይ በ2003 ዓ.ም. የደረሰው የሞት አደጋ በ2002 ዓ.ም. ከነበረው ተመሳሳይ አደጋ በ4.2 በመቶ ጨምሯል:: ከባድ የአካል ጉዳት ደግሞ ወደ 27.5 በመቶ ከፍ ብሎ ነው የታየው:: ይህም የዓለም ጤና ድርጅት በሚያሰላው መስፈርት በ10 ሺሕ ተሽከርካሪ ምን ያህል ሰዎች ይሞታሉ? ከ100 ሺሕ ነዋሪዎች መካከል በትራፊክ አደጋ የሚጠቁ ሰዎች ምን ያህል ናቸው? የሚለው ስሌት ውስጥ ሳይገባ ነው:: በተለይም አደጋውን አስከፊ ካደረገው መካከል አንደኛው በትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ላይ የሚደርሰው አደጋ ሲሆን፣ በአንድ አደጋ ብቻ በጣም በርካታ ሰዎች ለሕልፈተ ሕይወት ይዳረጋሉ::

ሪፖርተር፡- ኢትዮጵያ ውስጥ በተሽከርካሪ አደጋ ታሪክ እጅግ አስከፊውና ዘግናኙ የትኛውና መቼ የተከሰተው አደጋ ነው?

ዋና ሳጅን አሰፋ፡- ኢትዮጵያ ውስጥ ትልቁ አደጋ ዓባይ ውስጥ ገብቶ የተከሰከሰውና ወደ 41 ሰዎች ሰዎች በዚሁ አደጋ ለሕልፈተ ሕይወት የተዳረጉበት፣ እጅግ ዘግናኝና አሰቃቂ አደጋ ነው:: በአዲስ አበባ ከተማም በአንድ አደጋ ሁለትና ሦስት ሰዎች የሚሞቱበት ሁኔታ አለ:: የዚህን አደጋ አስከፊነት የሚያሳየው በትራንስፖርት ሥራ ላይ ከተሰማሩ አሽከርካሪዎች መካከል አንዳንዶቹ ኃላፊነታቸውን በትክክል የማይወጡ መሆናቸውን ነው:: በዚህም የተነሳ በአንድ አደጋ ብቻ በርካታ ሰዎች ለሞት፣ ብዙ ሰዎች ደግሞ ለአካል ጉዳት የሚዳረጉበት ነው:: ይህ ሲታይ ደግሞ ሰው በጣም ሊያስብበትና ሊጨነቅበት የሚገባ ጉዳይ እንዳለ ነው:: በተለይም እኛ በሥራው ላይ የተሰማራን ሰዎች እንዲህ ዓይነቱ አስከፊ የትራፊክ አደጋ ሲከሰት በጣም ነው የሚሰማን:: የተሽከርካሪዎችና የአዳዲስ መንገዶች ብዛት ሲጨምር አደጋዎቹም የዚያኑ ያህል ይጨምራሉ:: ይህም ማለት በጣም ጥሩና ዘመናዊ የሆኑ አዳዲስ መንገዶች ነው እየተሠሩ ያሉት፤ ነገር ግን ለአደጋ ምክንያት እየሆኑ ነው:: ይህም ሊሆን የቻለው የመንገድ አጠቃቀማችን ጥሩ ስላልሆነ ነው:: ለዚህም እንደ አብነት ቀለበት መንገድን ማንሳት ይቻላል:: ቀለበት መንገድ ከመሠራቱ በፊት በዚህ አካባቢ የሞት አደጋ ፈጽሞ አይታይም ነበር:: ከተሠራ በኋላ ግን ሁሉም ሰው እየዘለለ እየገባ ለሞት አደጋ እየተዳረገ ነው ያለው:: በሲኤምሲ ያለውም ሲታይ መንገዱ ከመሠራቱ በፊት አሽከርካሪዎች ቀስ ወይም ረጋ ብለው ነበር የሚያሽከረከሩት:: በዚህም የተነሳ ብዙ አደጋ አልነበረውም:: አሁን ግን መንገዱ ከተሠራ በኋላ በዚያ ላይ የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች በፍጥነት ይበራሉ:: እግረኛውም መንገድ ሲያቋርጥ ቶሎ ብሎ የማቋረጥ ልምድ የለውም:: ስለዚህ የሞት አደጋው በጣም እየከፋ ነው ያለው:: የመንገዱ መሠራት የትራፊክ መጨናነቁን እየጨመረ ነው::

ሪፖርተር፡- የአደጋ መረጃዎቻችሁ አደጋዎች በብዛት የሚደርሱት በየትኛው ሥፍራ ላይ እንደሆነ ይጠቁማሉ? አዲስ አበባ ውስጥ ምን ያህል ተሽከርካሪዎች እንደሚንቀሳቀሱ ይገመታል?

ዋና ሳጅን አሰፋ፡- በከተማው ውስጥ ቀደም ሲል የነበሩት መንገዶች የተበላሹና የተቦረቦሩ ነበሩ:: በዚያን ወቅት አሽከርካሪው ቀስ ብሎ ነበር የሚጓዘው:: ከመረጃችን ለማወቅ እንደቻልነው

ከሆነ አደጋው የሚበዛው በደሴት የተከፈለና ጥሩ አስፋልት መንገድ ላይ ነው:: የተቦረቦረና ወጣ ገባ መንገድ ላይ ብዙ አደጋ እንደማይደርስ ያሳያል:: ከዚህ ለመረዳት የሚቻለው ነገር ቢኖር መንገዱ ሲመች አብሮ ፍጥነት ያለ መሆኑንና ሕግ አለመከበሩን ነው:: በአገሪቱ ውስጥ ያሉትን የተሽከርካሪዎች ብዛት በቁጥር ለይቶ ማስቀመጥ ባይቻልም፣ 400 ሺሕ ያህል ተሽከርካሪዎች በመላው አገሪቱ እንዳሉ ይገመታል:: ከእነዚህ ውስጥ 75 በመቶ ያህሉ ያሉት አዲስ አበባ ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ተብሎ ይታሰባል:: ለትራፊክ አደጋ መከሰት የተለያዩ ምክንያቶች አሉ:: ትልቁን ድርሻ ይዞ የሚኘው የአሽከርካሪው ስህተት ነው:: የእግረኛ መንገድ ተጠቃሚና የተሽከርካሪ የቴክኒክ ችግሮች በመጠኑ ይኖራሉ:: ሌላው ደግሞ የመንገድ አለመሟላትም በተወሰነ ደረጃ አለ:: በአገሪቷ ውስጥ በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ወደ 60 በመቶ ያህል ሟቾች እግረኞች ናቸው:: ይህ ደግሞ በአዲስ አበባ ከ90 በመቶ በላይ ለሞት አደጋ የሚዳረጉት እግረኞች ናቸው:: ይህ ማለት የመንገድ ተጠቃሚው እግረኛ ተጎጂ ነው:: እግረኞች ለአደጋ የሚዳረጉት የእግረኛ መንገድ በሞላበት፣ የእግረኛና የተሽከርካሪ መንገድ ተለይቶ በተሠራበት፣ የእግረኛ ማቋረጫ ዜብራ በተሟላበትና የመሸጋገሪያ ድልድይ በተሠራበት ቦታ ላይ ሕግን ተከትለው ባለመሄዳቸው ነው:: ለዚህም ሕግ መኖሩ ወይም መውጣቱ አስፈላጊ ሆኖ ነው የሚታየው::

ሪፖርተር፡- እግረኛውን ለመቅጣት የተጀመረው እንቅስቃሴ ለምን ተቋረጠ?ዋና ሳጅን አሰፋ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቁጥር 27/2002 ላይ ባወጣው ደንብ ላይ

እግረኞች ስህተት ሲሠሩ 60 ብር እንደሚቀጡ አስቀምጧል:: ፖሊስ ኮሚሽን ለብቻው ቁጥጥር ሊያደርግ የሚችልበት አቅም የለውም:: ምክንያቱም የትራፊክ ፖሊስ ተሽከርካሪውን ያስተናብራል:: እንደገና እግረኛውን ለመቆጣጠር ተጨማሪ የሰው ኃይል ያስፈልገዋል:: ደንብ ማስከበር የሚባለው ክፍል ይህንን ተግባራዊ እንዲያደርግ ተብሎ ነበር:: ፖሊስ ኮሚሽንም ከጎኑ ሆኖ እገዛ የሚያደርግበት ሁኔታ ነበር:: በዚህ መልኩ ለተወሰነ ጊዜ ሥራዎች ተሠርተው አደጋውም ቀንሶ ነበር:: አሁን ግን በተለያየ አደረጃጀት ምክንያት ደንብ ማስከበሩ አሁን የለም:: በተለያየ ክፍል ውስጥ ገብቶ ነው ያለው:: በዚህም የተነሳ እስካሁን ድረስ ይህ የእኔ ሥራ ነው ብሎ የያዘው የለም::

ሪፖርተር፡- በአገር አቀፍ ደረጃ ማንኛውም ደንብ ተላላፊ አንድ ዓይነት ቅጣት እንዲቀጣ፣ አንድ ዓይነት ሪከርድ እንዲመዘገብበትና ደንቦቹ ሁሉ አንድ ዓይነት እንዲሆኑ የሚልና በፌዴራል ደረጃ የወጣ ደንብ መኖሩ ይታወቃል:: ይህ ደንብ ምን ያህል ተግባራዊ ሆኗል?

ዋና ሳጅን አሰፋ፡- ይህ ደንብ ደንብ ቁጥር 208/2003 ይባላል:: ዘመናዊ ከመሆኑም በላይ እግረኞችን 40 ብር የሚያስቀጣ ነው:: ከአሽከርካሪዎችም ባሻገር እንስሳት ነጂዎች ሕግን ተከትለው እንዲንቀሳቀሱና ሕግን ጥሰው ሲገኙ ደግሞ የሚቀጡበትን አስቀምጧል:: ደንቡ በቅርብ ጊዜ የወጣ

‹‹በአዲስ አበባ በሚደርሰው የትራፊክ አደጋ ከ90 በመቶ በላይ ሟቾች እግረኞች ናቸው››

ዋና ሳጅን አሰፋ መዝገቡ፣ የአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስ የማስታወቂያና የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያስለሆነ እስካሁን ተግባራዊ አልሆነም:: ነገር ግን በፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን አማካይነት የአፈጻጸም መመርያዎች እየተዘጋጁለት ነው:: አፈጻጸም መመርያዎቹ ሲዘጋጁ ደግሞ እግረኞችን እንዴት አድርጎ ነው መቆጣጠር የሚቻለው ለሚለውም ጥያቄ መልስ ይሰጣሉ ወይም ያስገኛሉ ብዬ አስባለሁ:: ደንቡ በእግረኞች ላይ የሚደርሰው የሞት አደጋ በእጅጉ እንዲቀንስ አስተዋጽኦ ያደርጋል የሚል እምነት አለኝ:: የደንብ ቁጥር 27/2002 ሲወጣና እግረኞችን መቆጣጠር በተጀመረ ሰሞን ከተማው ውስጥ ምንም ዓይነት የሞት አደጋ ሳይመዘገብ ለአንድ ሳምንት ከመቆየቱም በላይ፣ በአንድ ወር ውስጥ 71 በመቶ የሞት አደጋ የቀነሰበት ሁኔታ ነበር::

ሪፖርተር፡- የተሽከርካሪ ቴክኒክ ብልሽት ለአደጋ ያለውን አስተዋጽኦ እንዴት ይገመግሙታል?ዋና ሳጅን አሰፋ፡- የተሽከርካሪ ቴክኒክ ብልሽት ለአደጋ ያለው አስተዋጽኦ መጠነኛ ነው:: መረጃዎች

እንደሚጠቁሙት ከሆነ በቴክኒክ ብልሽት ሳቢያ የሚደርሰው አደጋ ወደ አምስት በመቶ ቢጠጋ ነው:: ግን እንዲህ ዓይነቱ አደጋ አንዱ እንኳን ቢደርስ በጣም ከፍተኛ የሆነ ጉዳት ወይም ጥፋት ነው የሚያስከትለው:: ፍሬን እምቢ ያለው ተሽከርካሪ የሆነ ቦታ ላይ አደጋ ቢያደርስ ተሽከርካሪው ተገልብጦ በሰዎች ላይ፣ በተለይም በተሽከርካሪው ውስጥ ባሉ ሰዎች ላይ በጣም ከፍተኛ ጉዳት ነው የሚደርሰው:: ለዚህ ችግር መወገድ የትራንስፖርት ባለሥልጣን የተሽከርካሪ የቴክኒክ ምርመራ አስተዋጽኦ ያደርጋል ብዬ አስባለሁ:: ይህም የሚሆነው እያንዳንዱን ተሽከርካሪ ከማኑዋል ይልቅ በማሽን አማካይነት የትኛው ነው ብልሸት ያለበት ብሎ የሚመረመር ከሆነ፣ በየቦታው ተሽከርካሪን በድንገት እያስቆመ የሚፈትሽ የትራፊክ ፖሊስ ደግሞ ግልጽ ጉድለት (ጎማ ሊሾ የሆነ፣ መስታወት የተሰበረበት፣ የጎን መመልከቻና የዝናብ መጥረጊያ የሌለው፣ ወዘተ) ባሉባቸው ተሽከርካሪዎች ላይ ቁጥጥር ካደረገ፣ በተሽከርካሪ ቴክኒክ ጉድለት ሳቢያ የሚደርሰው ጉዳት ሊቀንስ ይችላል:: አሁን ግን በተለይም ከከተማ ክልል ውጪ በሕዝብ ትራንስፖርት ላይ የተሰማሩ ተሽከርካሪዎች የፍሬን ብልሽት ወይም ሌላ ቴክኒካዊ ብልሽት ኖራዋቸው አደጋ ካደረሱ ጉዳቱ በጣም የከፋ ነው የሚሆነው::

ሪፖርተር፡- የመንገድ መብራቶችና ምልክቶች የተሟሉ አይደሉም ይባላል:: በዚህ ላይ ያለዎት አስተያየት ምንድን ነው?

ዋና ሳጅን አሰፋ፡- ዘመናዊ የሆኑ የመንገድ ምልክቶችና የትራፊክ መብራቶች ባለመኖራቸው ለአደጋ ምክንያት እየሆኑ ነው:: መስቀለኛ መንገዶች ላይ የትራፊክ ፖሊስ ወይም የትራፊክ መብራት ከሌለ አሽከርካሪዎች ባህሪያቸው ጥሩ ሆኖ እርስ በርስ የሚተላለፉበት ሁኔታ የለም:: ከዚህ ሁሉ ይልቅ እርስ በርስ የሚቆላለፉበትና እኔ ልቅደም እኔ ልቅደም እየተባባሉ የሚጋጩበት ሁኔታ ነው ያለው:: እዚህ ላይ መታየት ያለበት መንገድ መሠራቱ ብቻ ሳይሆን በመንገድ ላይ ያሉት የትራፊክ መብራቶች፣ ምልክቶችና የመንገድ መስመሮች ሁሉ መሟላት አለባቸው:: በአሁኑ ጊዜ ግን የትራፊክ መብራት አለ ከማለት ይልቅ የለም ማለቱ ይቀላል:: ያሉትም ቢሆን በጣም ውስን ከመሆናቸውም በላይ በአግባቡም የሚሠሩ አይደሉም:: የሚያስጠነቅቁና መረጃ የሚሰጡ ምልክቶች አለመኖርም ለችግሩ መባባስ አስተዋጽኦ ማድረጋቸው መዘንጋት የለበትም:: የመንገዶች ባለሥልጣን አሁን ነው ቀለበት መንገዶች ላይ የተወሰነ መረጃ ሰጪ ምልክቶችን እየሰቀለ ያለው:: ይህ መንገድ ይህን ያህል ኪሎ ሜትር ይፈጃል:: የሚቀጥለው ማቋረጫ ወደዚህ ያስኬዳል የሚሉና ሌሎችም መረጃ ሰጪ ምልክቶች ሊኖሩ ይገባል:: ምክንያቱም አንድ ሰው ከውጭ መጥቶ ምልክቱን አይቶ እዚህ አገር መኪና መንዳት አለበት:: ከዚህ አኳያ የምልክቶች መሟላት አደጋን በመቀነስ ረገድ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብዬ አስባለሁ::

ለትራፊክ ፖሊስ ቁጥጥር ሊበጁ የሚችሉ የፍጥነት መቆጣጠርያ ራዳርና ካሜራዎች የመሳሰሉት ከተሟሉ ነው አደጋው ሊቀንስ የሚችለው:: በአጠቃላይ የትራፊክ ደኅንነት (ሴፍቲ) እና ለቁጥጥር የሚያስፈልጉ መሣርያዎች ሲሟሉለትና የትራፊክ ፖሊሱ በሙያ በደንብ ሲታገዝ፣ የሚቻለውን ሁሉ ለማሟላት እንቅስቃሴ ሲደረጉ አደጋው ይቀንሳል:: በፖሊስ ኮሚሽን በኩል የተወሰነ ነገር እየተደረገ ነው:: የግንዛቤ ማስጨበጪያ ሥራም እየተከናወነና የትራፊክ ሳምንት በየከተማው እየተከበረ ነው:: በትምህርት ቤቶችና በዕምነት ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው:: ይህም በቂ አይደለም:: ብዙ መቀጠል መቻል አለበት:: ይህ ሁሉ ከተቀናጀና የሕግ ማስከበሩ በአግባቡ የሚኖር ከሆነ፣ ሌሎች መሥሪያ ቤቶችም ከእኛ ጋር አብረው ሊሠሩ ከቻሉ አደጋው ሊቀንስ ይችላል:: አሁን ባለው ደረጃ ግን እውነት ለመናገር አሳሳቢ ነው ለማለት ይቻላል:: ምክንያቱም ራሳችንን ከሌሎች አገሮች ጋር ስናነፃፅር የአደጋው ሁኔታ አሁንም አሳሳቢ ነው:: በየአሥር ሺሕ ተሽከርካሪ በሚለካው መስፈርት እንኳን እስከ 70 የሚሆኑ ሰዎች እየሞቱ ነው:: ሌሎች አገሮች ይህንን ሁኔታ ቀንሰው በአየሥር ሺሕ ተሽከርካሪ ወደ ሁለትና ሦስት ሰዎች ናቸው የሚሞቱት:: አዲስ አበባ ውስጥ የትራፊክ አደጋ ተጠቂዎችና አደጋው አድራሾች ከ18 እስከ 50 ዓመት ዕድሜ ያላቸውና መሥራት ወይም ምርታማ ሊሆን የሚችሉ ሰዎች ናቸው::

ሪፖርተር፡- የመንገድ ትራፊክ መብራቶች ለአደጋው ምክንያት ሆነዋል የሚለውን ቢያብራሩልን?ዋና ሳጅን አሰፋ፡- በከተማው ውስጥ በአሁኑ ጊዜ ያሉት የመንገድ ላይ ትራፊክ መብራቶች በድሮ

ጊዜ የተሠሩ ወይም የተተከሉ ናቸው:: በዚህም የተነሳ ተበላሽተዋል:: ምንም ዓይነት መለዋወጫም የላቸውም:: የመንገዶች ባለሥልጣንም የተቸገረበት ሁኔታ ነው ያለው:: የሚሠሩትም በጣም ውስን ናቸው ወይም በጣት የሚቆጠሩ ናቸው:: አብዛኞቹ ተበላሽተው ቆመዋል:: በአዳዲስ መንገዶች ላይ ግን አዳዲስ መብራቶች አሉ:: በአንዳንዶቹ ቦታዎች ላይ የመብራቶቹ መኖር የትራፊኩን መጨናነቅ ስለሚፈጥሩ እንዳይሠሩ እየተደረጉ ነው:: እንዳይሠሩ የተደረጉበትም ምክንያት ሊስተካከሉ የሚገባቸው ጉዳዮች ስላሉ ነው:: በአብዛኛዎቹ ደግሞ መብራት እያስፈለጋቸው ባለመኖሩ የተነሳ ለአደጋ የተጋለጡበት ሁኔታ ነው ያለው:: አንዳንድ ቦታ ላይ ደግሞ መብራት እያስፈለገ ነገር ግን ምንም የለውም::

ሪፖርተር፡- የአሽከርካሪዎች መንጃ ፈቃድ አሰጣጥን እንዴት ያዩታል?ዋና ሳጅን አሰፋ፡- የመንጃ ፈቃድ አሰጣጡ ከቀድሞው አሁን በጣም የተሻሻለ ነው:: አሁን

ጥሩ ካሪኩለም ነው የተቀረፀው:: በጥሩ ባህሪና ሥነ ምግባር አሽከርካሪዎች እንዲታነጹ የሚያደርግ፣ እንዲሁም የተሽከርካሪዎች ቴክኒክና የመንገድ ሥነ ሥርዓት የሚያስተምሩ ዩኒቶች አሉ:: ከዚህ አኳያ አሁን ያለው የመንጃ ፈቃድ አሰጣጥ እምብዛም ችግር የለበትም:: እውነት ለመናገር የአደጋውን ሁኔታ በጥልቀት ስናየው የሕግን አለማወቅ ሳይሆን፣ የግዴለሽነት ወይም ሥነ ምግባርን በትክክል ተላብሶ አለማሽከርከር ነው:: ከአሽከርካሪዎቹ መካከል አብዛኞቹ ሁለተኛ መንጃ ፈቃድ ያላቸው ናቸው:: አደጋ የሚያደርሱት ደግሞ ሦስተኛና አራትኛ መንጃ ፈቃድ የያዙና የትምህርት ደረጃቸው ሲታይ ደግሞ ከ12ኛ ክፍል በላይ የሆኑ ናቸው:: አብዛኛው አደጋ የሚደርሰው በቀን ነው:: የሞት፣ የመገልበጥና የግጭት አደጋዎች የሚደርሱት ደግሞ በማታው ክፍለ ጊዜ ነው::

ሪፖርተር፡- አደጋውን የሚያደርሱት ሴት ወይስ ወንድ አሽከርካሪዎች?ዋና ሳጅን አሰፋ፡- በአዲስ አበባ ከተማ በዚህ ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ ወደ

168 ሰዎች የሞት አደጋ ደርሶባቸዋል:: ከዚህ ሁሉ መሀል ሁለት ሴት አሽከርካሪዎች ብቻ ናቸው አደጋ ያደረሱት:: እውነቱን ለመናገር ሴት አሽከርካሪዎች በጣም ጥንቁቆችና ሕግ አክባሪዎች ናቸው:: ከአደጋም የተጠበቁ ናቸው:: በደንብ መተላለፍም ቢሆን ትራፊክ ፖሊስ የሚከሳቸው ወይም በቁጥጥር ላይ የምናገኛቸው ወንድ አሸከርካሪዎች ናቸው:: ብዙ አደጋ አድራሾች በአንደኛ ደረጃ ከ18 እስከ 35 ዓመት ሲሆኑ፣ በሁለተኛ ደረጃ ያሉ ደግሞ ከ31 እስከ 50 ዓመት የዕድሜ ክልል ላይ የሚገኙ ናቸው:: ከ51 ዓመት ዕድሜ በላይ ያሉ አሽከርካሪዎች ደግሞ በጣም ጥሩ ናቸው::

ሪፖርተር፡- ዓባይ ውስጥ ለ41 ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው ስካይ ባስ የአደጋው መንስኤ በውል ተለይቶ ታውቋል?

ዋና ሳጅን አሰፋ፡- ከእኛ ክልል ውጭ ስለሆነ የአደጋውን ሁኔታ ለማጣራት ያዳግታል:: የአደጋው ምክንያት ይህ ነው ብዬ ለማለት ባልችልም፣ ነገር ግን የፈለገ ነገር ቢሆንም የቴክኒክ ችግር ቢኖረውም አደጋው እንዲቀንስ ማድረግ ይቻል ነበር:: አደጋውን መቀነስ የሚቻለውም ቀስ ብሎ በማሽከርከር ወይም ከፍጥነት በላይ ባለማሽከርከር ነበር:: ይህ አደጋ በደረሰ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ነው በዚያው አቅራቢያ አንድ መኪና ተገልብጦ ከ13 ሰዎች መካከል ሁለት ሰዎች ብቻ ተርፈዋል:: ለአደጋ ትልቁ ምክንያት ፍጥነት ነው:: አይሱዙ ቅጥቅጥ የተባሉ ተሽከርካሪዎች ለዚህ ዓይነቱ አደጋ በጣም የተጋለጡ ናቸው::

ና ሳጅን አሰፋ መዝገቡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስ የማስታወቂያና የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ናቸው:: በትራፊክ አደጋ ሪፖርቶችና ማብራሪያዎች የሚታወቁት ዋና ሳጅን አሰፋ በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት 168 የሞት አደጋ ደርሷል

ይላሉ:: በአዲስ አበባ ከተማ እየተከሰተ ያለውን አሳሳቢ የትራፊክ አደጋ አስመልክቶ ከታደሰ ገብረማርያም ጋር ቆይታ አድርገዋል::

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

1. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የአስተዳደር ዋና ክፍል ሀላፊ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡- በማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ ያለው

የሥራ ልምድ፡- 2 ዓመት (ለመጀመሪያ ዲግሪ) 4 ዓመት (ለዲፕሎማ)

የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት

ደምወዝ፡- በስምምነት

የሥራ ቦታ፡- ቃሊቲ

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የጥራት ቁጥጥር ሃላፊ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡- በኬሚስትሪ ወይም በኬሚካል ኢንጅነሪንግ ወይም በምግብ ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው

የሥራ ልምድ፡- 2 ዓመት

ደምወዝ፡- በስምምነት

የሥራ ቦታ፡- ቃሊቲ

ተወዳዳሪዎች የትምህርትና የሥራ ልምድ መረጃዎቻቸውን ቃሊቲ ከውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ጀርባ በሚገነው ማምረቻችን አስተዳደር ቢሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ሚያዚያ 1 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ ማመልከት ይችላሉ፡፡

ፕሬዝደንት የምግብ ማምረቻስልክ፡-0114-39-39-31

0913 20 63 48

VACANCY ANNOUCNEMENTDes General Trading Plc seeks to hire competent staffs for the following position.

1) Job Title: PRODUCTION & MAINTENANCE HEADMinimum Requirements: Degree or Diploma in Mechanical Engineering

and related course from Recognized CollegeWork Experience: Five Year for Diploma & Three Years for

degree with Relevant work experienceOther requirements: Especially those who have work experience

on Aluminum FactoryRequired Number: One

2) Job Title: CHIEF ELECTRICIANMinimum Requirements: Degree or Diploma in Electrical Engineering

from recognized CollegeWork Experience: Five Years for Diploma & Three years for

degree with Relevant work experienceOther requirements: Only those who have work experience on

Industry should ApplyRequired Number: One

For all: Salary: NegotiableDuty Station: Addis Ababa/ Alemgena

Last date for submission of applicants: 12 April 2012

DES GENERAL TRADING PLCTEL: 011-1-116022

Habte Giorgis Bride Tefera Business Center 6th floor Room NO. 608

ኑሮ ፍ ሬ ና ፍ ርከ

‹‹ይኼ የአዲስ ዘመን መክፈቻ ነው ብለን ተስፋ አድርገናል፤ በአገራችን ፖለቲካ የሕዝቡ ተሳትፎና ድምፅ የሚከበርበት ምዕራፍ መዳረሱን ያመላክታል፡፡››

ለበርካታ ዓመታት ከበርማ ፖለቲካ ተገልለው የነበሩት የዴሞክራሲ አቀንቃኟና የኖቤል ተሸላሚዋ ኦንግ ሳን ሱቺ፣ ፓርቲያቸው

ብሔራዊ የዴሞክራሲ ሊግ ከፓርላማው 45 ወንበር 43ቱን ማሸነፉን ተከትሎ ከትናንት

በስቲያ ለደጋፊዎቻቸው የተናገሩት፡፡

በአይዳ ሰሎሞን

ነዳያን ሲለምኑ አይቼ በምሳ ዕቃዬ የያዝኩትን ምግብ ለመስጠት ከፈትኩ:: ሲለምኑ ለነበሩትም እጄን ዘረጋሁ:: ሆኖም ከመቀበል ይልቅ ‹‹ጾም ነው›› አሉኝ:: ከምገምተው በላይ ነበር የሆነብኝ::

ነዳያን ሆነው፣ ለምነው እያደሩና እየተራቡ ‹‹እንጾማለን›› ይሉኛል ብዬ አልጠበቅኩም:: ይህንን መነሻ አድርጌ ወደ ቤተ ክርስቲያኖች ተዟዙሬ ነዳያንን ለማጋገር ወሰንኩ::

የከሰዓቱን ፀሐይ ለመከላከል ሰማያዊና ግራጫ መልክ ያለውን ኮፍያውን አናቱ ላይ ደፍቷል:: በቤተ ክርስቲያኑ ደጃፍ ከተቀመጡት ነዳያይን ነጠል ብሎም ተቀምጧል:: ለእራቱ የሚሆነውን ዳቦም በላስቲክ አንጠልጥሏል:: በሕይወቱ ልመና እገባለሁ ብሎ የማያውቀው የደሴው ነዋሪ ዛሬ ተሸንፏል:: ማረሻና ሞፈር ጠምደው ይገፉ የነበሩ እጆቹ ዛሬ ለልመና ተዘርግተዋል:: መቼ ወደቀዬው ተመልሶ ከቤተሰቡ እንደሚቀላቀልና የእርሻ ሥራውን እንደሚጀምር አያውቅም::

ባለትዳር፣ የልጆች አባትና አርሶ አደር የነበረው አቶ ደግዋለ ወርቁ ከሚኖርበት ወሎ አዲስ አበባ እመጣለሁ የሚል ሐሳብ አልነበረውም:: ሆኖም ያልጠበቀው ሕመም አጋጠመው:: ለ58 ዓመቱ አቶ ደግዋለ በዓይኑ ላይ ያጋጠመው በቅጡ የማየት ችግርና ከፍተኛ ሳል በአዲስ አበባ እንዲታከም ያስገድደዋል:: አዲስ አበባ መጥቶም በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ሕክምናውን መከታተል ጀመረ:: መኖርያውንም ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጥግ አደረገ::

አቶ ደግዋለ በከተማዋ ለልመና ከተሰማሩት አብዛኞቹ ወገኖች የተለየ ታሪክ ላይኖረው ይችላል:: በየቤተ ክርስቲያኑ በሚገኙ አብዛኛዎቹ ነዳያን በተያዘው ዐቢይ ጾም መሠረታዊ ፍላጎታቸው ባልተሟላበትና በችግር ውስጥ ያሉ ቢሆንም በጾም የተከለከሉ ምግቦችን አይቀበሉም፣ አይበሉም::

በየቀኑ ገንዘብና ምግብ ለማግኘት ከየቤተ ክርስቲያኑ ደጅም የሚቀመጡ ነዳያን በተለያዩ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አጿማት ጾም ያለበት ምግብ አንበላም፣ አንቀበልም

የከሰዓቱ ጊዜ ነበር:: ደጃፉ በብዙ ሰዎች ተጨናንቋል:: ሴቶችም ራሳቸውን ተከናንበው ይታያሉ:: እማሆይ እመቤት ታደሰ ከምዕመናኑ ጋር ያገኘናቸው በዚሁ በቅዳሴ ሰዓት ነበር:: እማሆይ እመቤት በከዘራቸው ወደ መንገዱ እየጠቆሙ ‹‹ለአምስት ዓመት የኖርኩት እዚህ ነው›› በማለት መንገዱን አሳዩን::

በአዲስ አበባ ተወልደው ያደጉት እማሆይ እመቤት ዕድሜያቸውን ባያውቁትም 70 ሊሆናቸው እንደሚችል ይገምታሉ:: የልጆች እናት ቢሆኑም ግንኙነታቸው ከተቋረጠ ዓመታት ተቆጥረዋል:: እማሆይ ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ በእግራቸው ላይ በገጠማቸው ችግር ከዘራ ተመርኩዘው ለመንቀሳቀስ ተገደዋል:: ጤናማ በሆኑበት ጊዜ እስከ 12 ሰዓት የሚጾሙት እማሆይ እመቤት ‹‹እግዚአብሔር ሁሉንም ይሰጣል:: ሰብል ለማብቀል ዝናብ ይሰጠናል፣ ለሰውነታችን መሸፈኛ ልብስ እንዲሁም ለልባችን ፍቅር:: እኛም በጾም ራሳችንን የምንጎዳው ለሱ ያለንን ፍቅር ለማሳየት ነው፤›› ብለዋል::

የመጀመርያዎቹ የጾም ጊዜያት ከበድ ቢሉም በቀጣዮቹ ሳምንታት እየቀለሉ እንደሚሔዱም ይናገራሉ:: ‹‹በጾም ወቅት የተከለከሉ ምግቦችን በፍጹም አልመገብም:: ጌታችን ለኛ ሲል ተጎድቷል:: እኛም መጎዳት አለብን፤›› የሚለውን የእማሆይ እመቤት ሐሳብ በልመና የሚተዳደሩት የ80 ዓመቷ ወ/ሮ የሺ ንጉሴም ይጋሩታል::

ግማሽ ቀናቸውን በቅድስት ማርያም፣ ግማሹን ደግሞ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያናት እንደሚያሳልፉ የሚናገሩት ወ/ሮ የሺ፣ ያገኘናቸው 6 ኪሎ አካባቢ በሚገኘው ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ በትንሽ ድንጋይ ላይ አረፍ ብለው ነው::

አንድ ልጃቸውን በመኪና አደጋ የተነጠቁት ወ/ሮ የሺ ልጃቸው ከሞተ በኋላ ከባለቤታቸው ጋር በመሆን አዲስ አበባ የገቡት ከ10 ዓመት በፊት ነበር:: አንደ ዓይና የሆኑትን ወ/ሮ የሺን ስናገኛቸው ጭንቅላታቸውን በጥቁር ሻሽ ሸፍነውና ልብስ ደራርተው ነው:: በልመና በሚያገኙት ገንዘብም ለሳቸውና ለባለቤታቸው ምግብ ያበስላሉ::

ወ/ሮ የሺ ሁልጊዜም ከጠዋቱ 12 ሰዓት በመውጣት በየቤተ ክርስቲያናቱ በመዘዋወር ይለምናሉ:: ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ደግሞ ወደቤት በመመለስ ለዛን ቀን የሚሆናቸውን ምግብ አንዴ ይበላሉ::

ምንም እንኳን በልመና እየተዳደሩ ጾም ከሆኑ ምግቦች መታቀብ ሞኝነት ቢመስልም፣ ወ/ሮ የሺ ‹‹ይሄ ጽድቅ ነው›› ይላሉ:: ‹‹ሀብታም ለድሀ ገንዘብ ወይም ልብስ ይሰጣል:: በዚህም ነፍሳቸውን ከኃጢአት ያድናሉ:: እኛ የምንሰጠው የለንም፤ ለዚህም ነው ለመጽደቅ ራሳችንን ወይም ሥጋችንን የምንሰጠው::››

እንደሚሉ ነገሩን:: አቶ ደግዋለም እንዲሁ ነው:: ምንም እንኳን ፀረ ተዋህሲያን (አንቲባዮቲክስ) እየወሰደ ቢሆንም ጾሙን አላቋረጠም:: ብዙዎች በጾም ወቅት አትክልት የሚመገቡ ሲሆን እስከ ቀኑ ዘጠኝ ሰዓትም ከምግብና ውሃ የሚጾሙም አሉ:: ለተወሰኑት ደግሞ ከግብረ ሥጋ መቆጠብም በጾም ውስጥ የሚጠቃለል ነው:: በተለይ በዕድሜ የገፉት የእምነቱ ተከታዮች በጾም ወቅት የተከለከሉት ሁሉ ይታቀባሉ:: አቶ ደግዋለም ምንም እንኳን ሰዓቱን ጠብቆ የሚወሰድ መድኃኒት በታዘዘለት መልኩ አይወስድም ነበር:: ከምግብም ሆነ ከውሃ ታቅቦ ሦስት ዓይነት ፀረ ተዋህሲያን በባዶ ሆዱ መውሰድ ጀመረ:: ሆኖም ያለ ምግብ መድኃኒት መውሰዱ የጤና እክል በማስከተሉ መድኃኒቱን ከሰዓት በኋላ በሻይና ዳቦ እየወሰደ ነው::

እንዲህ በጤና በተጎዳህበት ወቅት መጾም ለምን አስፈለገ? ስንል ጠይቀነው ነበር:: አቶ ደግዋለ ላነሣንለት ጥያቄ በፍጥነት የመለሰልን ‹‹እግዚአብሔር ሁሌም ይደግፈናል:: በመጾሜም ጤናዬ ተመልሶ ወደ ቤተሰቤ እቀላቀላለሁ›› በማለት ተስፋ በተሞላበት መንፈስ ነበር::

አቶ ደግዋለ በተለይ በጾም ወቅት አሥሩን ትዕዛዛት ማስታወስ እንደሚገባ ይገልጻል:: ‹‹እግዚአብሔር እንደሚጠብቀኝ አምናለሁ:: ወደፊት ምን እንደሚመጣ ባላውቅም›› ብሏል::

አምስት ኪሎ በሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የደረስነው ምዕመናን ለቅዳሴ በተሰባሰቡበት

ጾምለነዳያኑ

|ገጽ 31 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Request for Expression of Interest (EOI) For Car Rental Service

USAID/Improving Quality of Primary Education Program (USAID/IQPEP) in Ethiopia is hereby seeking potential car rental firms that give transport service for one year.

Interested and eligible car rental firms which have large and new fleet of vehicles and can assign them with fuel and drivers are invited to send their letter of interest to give the above mentioned service to USAID/IQPEP in Ethiopia for one year. The interested firms must submit copies of their valid and renewed trade license, VAT registration certificate, suppliers’ registration certificate, Tax Identification Number, other relevant supporting documents and their detailed addresses along with their letter of interest to USAID/IQPEP central office Room 316 during office hours (8.00am to 05.00pm) no later than April 15, 2012.

For further information, please contact Meskerem Assefa, Procurement Officer Tel. 011 1550874 /011 1111499.

USAID/Improving Quality of Primary Education Program

(USAID/IQPEP) in EthiopiaArat Kilo, Ministry of Education, New

Building, 3rd floorP.O. Box 13157

Addis Ababa, Ethiopia

Improving Quality of Primary Education Program (USAID/IQPEP) in Ethiopia

EthSwitch S.C.VACANCY ANNOUNCEMENT

EthSwitch S.C. is a new company established by shareholding of all local commercial banks and the National Bank of Ethiopia, with the main objectives of providing transaction switching and clearing services for all electronic retail payments among banks in Ethiopia. EthSwitch is looking for professionals to fill the following vacant positions.

Corporate Planning and Business Development Manager

Minimum Required Qualifications, Skills, and Experience.

1. Minimum Required Educational Qualifications:

• B.A. degree in Economics or Management.

2. Minimum Required Experience:

• 8+ years in retail banking and related operations,

• 3+ years in planning and business development, in commercial banks

3. Minimum Required Skills:

• Very good user of Microsoft Word, Excel, and E-mail.

4. Salary and Benefits:

• Negotiable

Finance ManagerMinimum Required Qualifications, Skills, and Experience. 1. Minimum Required Educational Qualifications:

• B.A. degree in Accounting or Economics2. Minimum Required Experience:

• 8 + years in retail banking and related accounting operations• 3 + years in accounts management activities related to electronic retail payments

through banks• Experience in electronic retail payments clearing and settlement is an advantage

3. Minimum Required Skills: • Very good user of Microsoft Word, Excel, and E-mail.

4. Salary and Benefits: • Negotiable

Interested applicants are requested to submit/send their CV and copies of their supporting documents to EthSwitch S.C. until April 11, 2012 5:00 PM, at the address provided below.

Address: EthSwitch S.C., 4th Floor of Salfaz Building, In front of Atlas Hotel, Addis Ababa Telephone: 011-6634288, 011-6634420,

E-mail: [email protected]

በምዕራፍ ብርሃኔ

የዛሬ ወር ገደማ ነበር አራት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (አ.አ.ዩ.) የሕግ ፋከልቲ የአምስተኛ ዓመት ተማሪዎች ወደ ፍራንከፈርት ያቀኑት::

የጉዞው ዓላማ ከ24 ቀናት በፊት በፍራንክፈርት የተዘጋጀው ‹‹የኢንቨስትመንት የግልግል ዳኝነት ምስለ ችሎት›› ላይ መሳተፍ ነበር:: በምስለ ችሎቱ ላይ 40 ዩኒቨርሲቲዎች ከተለያዩ አገሮች የተሳተፉ ሲሆን፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም ከአፍሪካ ‹‹ምርጥ ቡድን” በመባል የሰርተፍኬትና የ1500 ዩሮ ሽልማት ማግኘት ችሏል::

ኤርሚያስ ደጀኔ፣ ተክለማርያም ብርሃኔ፣ አታኸልቲ ገብረ መድህንና አብርሃም ደበበ የተባሉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ወክለው የተሳተፉበት ይህ ምስለ ችሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲካሄድ ይኼኛው አምስተኛው ዙር ቢሆንም አ.አ.ዩ. ከዚህ በፊት ተወዳድሮበት የማያውቅና በአፍሪካም ቢሆን ያልተለመደ ነበር:: በውድድሩ ላይ የካሜሮንና የናይጄርያ ዩኒቨርሲቲዎችም ተሳትፈዋል::

ወጣቶቹ በውድድሩ ብቁ ለመሆን በኢንቨስትመንት፣ ዓለም አቀፍ ሕግ፣ የስደተኞች ሕግና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መጻሕፍትን ሲያጠኑና ሲዘጋጁ አምስት ወራትን አሳልፈዋል::

ይህ ኢንቨስትመንት ላይ ግጭት ቢፈጠር በሰላማዊ መንገድ የሚፈታበትን ዘዴ በተግባር ተማሪዎቹ የሚማሩበት መድረክ፣ ኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት አቅም ከመገንባትም ሆነ ከመደገፍ አኳያ ምስለ ችሎቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተማሪዎቹ ሐሳባቸውን ገልጸዋል::

ተማሪዎቹ እንደከሳሽና ተከሳሽ ሆነው ሁለት ለሁለት በመቧደን በአሰልጣኛቸውና በአ.አ.ዩ. የሕግ መምህር በሆኑት በአቶ ፍቃዱ ጴጥሮስ አማካይነት ያደረጉትን ክርክር፣ በኢንቨስትመንት ዘርፋ ላይ አንቱታን ያገኙ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልልቅ ኩባንያ ውስጥ የሚሠሩ የሕግ ባለሙያዎችና በኢንቨስትመንት ግልግል ዳኝነት ላይ የተካኑ ባለሙያዎች ዳኝተዋል::

ምንም እንኳን ተማሪዎቹ ያቀረቧቸው ክሶች ለውድድሩ ተብለው በውድድሩ አዘጋጅ አካል የተፈጠሩ ቢሆንም፣ ክሶቹ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁና ሁሉንም ሊያስማማ በሚችል ዓለም አቀፍ ሕግ ላይ ተመስርተው የቀረቡ ናቸው::

ተማሪዎች በክፍል ውሰጥ ከሚያገኙት እውቀት ባሻገር፣ በውድድርና ተግባራዊ በሆነ በመማር ማስተማር ዘዴ ትልቅ እውቀትን ማግኘት እንደሚችሉ ይነገራል:: በመሆኑም ወጣቶቹ በንግድና ኢንቨሰትመንት ዙርያ ትኩረት በተሰጠው በዚህ ምስለ ችሎት ላይ በመሳተፋቸው፣ የተማሪዎቹ ቦታ በዓለም አቀፍ

ማህበራዊ ማህበራዊ

‹‹እኛ ለውድድሩ አፍ ብንሆንም ውጤቱ ግን የሚመዘገበው ለኢትዮጵያና ለዩኒቨርሲቲው ነው››

ደረጃ ከፍ ከማለቱም በላይ ኢንቨስትመንት እየተበራከተባት ላለችው ኢትዮጵያም ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አቶ ፍቃዱ ተናግረዋል::

ተማሪዎቹ በቀጣይ ዓለም አቀፍ በሆነ መድረክ ላይ ቀርበው እንዴት መከራከርና ማስረዳት እንደሚችሉ ልምድና ዕውቀትን ቀስመውበታል ተብሎ ይታመናል:: ከዚህ በተጨማሪም የኢንቨስትመንት ግጭቶች በሰላማዊ መንገድ ሊፈቱ የሚገባቸው በመሆኑ፣ አገሪቷ ውስጥ ኢንቨስት ለሚያደርጉ የውጭ አገር ኢንቨስተሮች ትልቅ ከለላ መሆን እንደሚያስችላቸውም ተማሪዎቹ ስለተሞክሮአቸው አስፈላጊነት አስረድተዋል::

ወጣቶቹ በውድድሩ ላይ ከሩሲያው ኩበን ዩኒቨርሲቲ፣

ከአሜሪካው ጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲና ከሕንዱ ጉጅራት ዩኒቨርሲቲ ጋር በሦስት ዙር ተገናኝተዋል:: ተማሪዎቹ ያቀረቡት ክስ ደግሞ በአራተኛው ክፍለ ዘመን የቦስፓራን ኪንግደም በአቴንስ ባደረገው ኢንቨስትመንት ስለተፈጠረ ግጭት ነበር:: በመሆኑም ተማሪዎቹ እ.ኤ.አ. በ1951 በጸደቀው የስደተኞች መብት ሕግና የአውሮፓ የሰብአዊ መብት ጥበቃ ኮንቬንሽን ላይ ተመስርተው የከሳሽና ተከሳሽ ክርክሮቻቸውን አቅርበዋል::

ተማሪዎቹ አጠቃላይ ውድድሩን ካካሄዱ በኋላ በአህጉር ደረጃ በተደረገው ውድድር ብልጫ በማሳየታቸው ከአፍሪካ አንደኛ ሆነው ሲያልፉ በውድድሩ ያስመዘገቡት አጠቃላይ ነጥብ ደግሞ 597 ነበር:: ውድድሩን በበላይነት የመራው የጃማይካው

ኖርማን ማንሌይ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ 730 ነጥብ እንዳስመዘገበ ተማሪዎቹ አስታውሰዋል::

ተማሪዎቹ ምንም እንኳን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲንና ኢትዮጵያን ወክለው ለውድድሩ ቢመዘገቡም፣ ፍራንክፈርት ለመገኘት ግን ከሦሰት ወራት ላላነሰ ጊዜ ስፖንሰር የማፈላለግ አድካሚ ሥራን ተጋፍጠው ነበረ:: በመጨረሻ ላይ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ 25 በመቶ የቲኬት ዋጋ ቅናሽና በፍራንክፈርት ለሚኖራቸው የሁለት ሳምንታት ቆይታ ደግሞ 3000 ዩሮን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢያገኙም ሂደቱ ተስፋ አስቆራጭ እንደነበር ይናገራሉ::

“እኛ ለውድድሩ አፍ ብንሆንም ውጤቱ ግን የሚመዘገበው ለኢትዮጵያና ለዩኒቨርሲቲው ነው:: በእንዲህ አይነት ውድድሮች ላይ ውጤት ማምጣት ብቻ ሳይሆን መሳተፉ በራሱ ትልቅ ነገር ነው:: እኛ ስንመዘገብ እግዜር ከረዳን ሔደን እንወዳደራለን ብለን እንጂ እንደሌሎቹ አገሮች ዩኒቨርሲቲዎች ለውድድሩ ስለተመዘገብን ብቻ እንደምንወዳደር እርግጠኛ አልነበርንም:: ተማሪው ገንዘብ አገኛለሁ ወይስ አላገኝም የሚለውን ሲያስብ ለውድድሩ ብቻ ትኩረት ሰጥቶ ስለማይወዳደር ተገቢውን ውጤት አያመጣም:: አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መጨረሻ ላይ ስፖንሰር ቢያደርገንም ሒደቱ ግን ቀላል አልነበረም:: ቢሆንም ግን ያመጣነው ውጤት ዩኒቨርሲቲው ከ38 ዓመታት በኋላ ያስመዘገበው ነው፤›› ያሉት ወጣቶቹ፣ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ድጋፍ ለመግኘት ያደረጉት ጥረት ውጤታማ እንዳልነበረ አስታውሰዋል::

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በውድድሩ ላይ ከነበሩት የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ምርጥ ተብሎ መጠራቱና መሸለሙ፣ አገሪቷ አሁን ባላት ሰፊ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ ድጋፍና በሙያቸው አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ጠበቆች መፈጠራቸውና ተማሪዎቹ ለውድድሩ ሲዘጋጁ በርካታ መጻሕፍትን ማንበባቸው በኢንቨስትመንት የግልግል ዘርፍ ከፍተኛ እውቀት መቅሰማቸውን በማያያዝ ውድድሩ ምንያህል አስተዋጽኦ እንደነበረው ገልጸዋል::

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

ክፍት የሥራ ማስታወቂያተ.ቁ የሥራ

መደብብዛት ደመወዝ የሥራ

ቦታየቅጥር ሁኔታ

ተፈላጊ ችሎታ

1 የሽያጭ ሠራተኛ (ሴልስ ፐርሶኔል)

1 በስምምነት አ.አ በቋሚነት • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በማርኬቲንግ ትምህርት ቤ.ኤስ.ሲ/ቢ.ኤስ ዲግሪ 1ዓመት የሥራ ልምድ ያላት/ያለው ወይም በተመሳሳይ ትምህርት የኮሌጅ ዲፕሎማ እና 4 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያላት/ያለው፡፡

• የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ አጠቃቀም የሚችሉ ቅድሚያ ያገኛሉ• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ

2 ሹፌር 1 በስምምነት አ.አ በቋሚነት • 12ኛ ክፍል• 3ኛ ወይም ከዛ በላይ መንጃ ፈቃድ ያለው • 3 ዓመት እና ከዛ በላይ በንግድ ድርጅት የሥራ ልምድ ያለው

ከላይ የተጠቀሱትን መመዘኛዎች የምታሟሉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት በ10 ቀናት ውስጥ ማመልከት ይችላሉ፡፡

አድራሻ፡- ለዋና ሥራ አስኪያጅ ፖ.ሣ.ቁጥር 1128 አዲስ አበባ

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያድርጅታችን መዛብር ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከታች በተገለጸው የሥራ መደብ ሠራተኛ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደቡ የተፈላጊ ችሎታ ፆታ ደመወዝ የቅጥር ሁኔታ

ብዛት

1 የጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር ባለሙያ (ፀሐፊ)

የጽህፈትና እና የቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማና 2 ዓመት እና ከዛ በላይ የሥራ ልምድ ያላት

ሴት በድርጅቱ ስኬል መሠረት

ቋሚ 1

ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን የትምህርትና የሥራ ልምድ የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት በ10 የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ጉርድ ሾላ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ ዳሚናሮፍ ሕንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 301 እና 502 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0116-476449 ይደውሉ፡፡ 0116-47-76-43

ናይል ሆርቲ አክስዮን ማህበር

የባለአክስዮኖች አንደኛ ድንገተኛ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለተከበራችሁ የናይል ሆርቲ አክስዮን ማህበር ባለአክስዮኖች በሙሉ

የናይል ሆርቲ አክስዮን ማህበር ባለአክስዮኖች አንደኛ ድንገተኛ ጉባኤ አርብ መጋቢት 28 ቀን 2004 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ቦሌ በሚገኘው ደሳለኝ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ስለሚያካሂድ የአክስዮን ማህበሩ ባለአክስዮኖች የሆናችሁ በሙሉ በዚሁ ስብሰባ እንድትገኙለት የማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን በአክብሮት ያስተላልፋል፡፡

የድንገተኛ ጉባኤ አጀንዳዎች፡1. ረቂቅ አጀንዳ ማፅደቅ 2. አዲስ የገቡ አባላት መቀበል 3. የማህበሩን የመተዳደሪያና መመስረቻ ፅሁፎች ማሻሻልና ማፅደቅ4. የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ ማካሄድ

5. የጉባኤውን ቃለ-ጉባኤ በንባብ ማሰማትና ማፅደቅ

ናይል ሆርቲ አክስዮን ማህበርስልክ ቁጥሮች 0931 18 90 20/21/22

ሕሊና ገንቢ ምግቦች ማደራጃ ማዕከል ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያድርጅታችን ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ከታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- አካውንታንትተፈላጊ ችሎታ፡- በአካውንቲንግ በቢኤ ዲግሪ የተመረቀ/ች ሆኖ/ና በሙያው 3 /ሦስት/ ዓመት የሠራ/ች፣ የፒችትሪ ችሎታ ያለው/ት እና በማምረቻ ድርጅት የሠራ/ችየቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነትብዛት፡- 1ፆታ፡- አይደለምደመወዝ፡- በድርጅቱ የደመወዝ እስኬል መሠረትየሥራ ቦታ፡- ሕሊና ገንቢ ምግቦች ማደራጃ ማዕከል ኃላ/የተ/የግል ማህበር ለገጣፎ

ማሳሰቢያአመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር እና በተጨማሪ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ሠርተፊኬት ኦርጅናል ኮፒ በመያዝ ለገጣፎ በሚገኘው ፋብሪካችን ድረስ በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ሕሊና ገንቢ ምግቦች ማደራጃ ማዕከል ኃላ/የተ/የግ/ማህበርአድራሻ፡- ለገጣፎ /ደሴ መንገድ/ ሮፓክ ኢንተርናሽናል ፊት ለፊት

ስልክ፡- 011 860 57 02 /011 860 57 04

|ገጽ 33 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በሔኖክ ያሬድ

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ክፍለ ትምህርት ከማጠፍ እንዲቆጠብ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ጥያቄ ቀረበ::

በክፍለ ትምህርቱ ሊቀመንበር አቶ አብርሃም ዓለሙ ተፈርሞ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የተላከው ደብዳቤ እንደሚያብራራው፣ አዲሱና በቅርቡ ሥራ ላይ እንዲውል የተወሰነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካዴሚያዊና አስተዳደራዊ መዋቅር፣ እስካሁን በሰብአዊ ሳይንሶች ፋኩልቲ ስር የነበረውንና የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ክፍለ ትምህርት የሚባለውን ክፍለ ትምህርት ከስሩ የሚነቅል ሆኗል:: ውሳኔው የክፍለ ትምህርቱን የመማር፣ ማስተማርና የምርምር ፕሮግራሞች ሙሉ በሙሉ መዝጋት ብቻ ሳይሆን፣ በሀገሪቱ ብሔራዊ ማንነትና አንድነት ላይም አሉታዊ ተጽእኖዎችን ያስከትላል:: መሠረታዊ ለውጥን ከማርቀቅ ጀምሮ እስከ ውሳኔው ድረስ ባለው ሒደት ውስጥ ይህ ነው ሊባል እሚችል ውክልናም ሆነ ተሳትፎ ያልነበረውን መሆኑንና ከፍተኛ ቅሬታም እንደፈጠረበት አብራርቷል:: ክፍለ ትምህርቱ ስለጉዳዩ ለሚመለከታቸው የዩኒቨርሲቲው የበላይ አካላት ከመግለጹም በላይ፣ ለዩኒቨርሲቲው ቦርድ ሰብሳቢና ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ለአቶ ጁነዲን ሳዶ ጥር 30 ቀን 2004 ዓ.ም.፣ በቁጥር ፋሂ/ስፎት/069/2004 ደብዳቤ ቢጽፍም ምንም ዓይነት ምላሽ አላገኘም:: ክፍለ ትምህርቱ ከመዘጋቱ በፊት በጥሞና ሊጤኑ የሚገባቸው ጉዳዮች መኖራቸውን በመግለጽ፣ ጉዳዩን በአንክሮ እንዲመለከተው ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ለማመልከት መገደዱን በደብዳቤው ገልጿል::

በአዲሱ የዩኒቨርሲቲው አደረጃጀት መሠረት፣ ቀድሞ የሰብዓዊ ሳይንሶች ፋኩልቲ፣ የቋንቋዎች ጥናት ተቋምና የጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን ትምህርት ቤት ይባሉ የነበሩ ሦስት የተለያዩ ፋኩልቲዎች ተዋሕደው አንድ ኮሌጅ (የቋንቋዎች ጥናት፣ የሰብዓዊ ሳይንሶችና ጆርናሊዝም ኮሌጅ) እንዲመሠርቱ ሲደረግ በዝርዝሩ የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ክፍለ ትምህርት በአዲሱ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚያዊ መዋቅር ውስጥ አልተካተተም፤ ወይም የጥናትና ምርምር አድማሱ ወደ ሦስት ብሔር ብሔረሰቦች ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር (የባህል ጥናት) እንዲጠብ ተደርጓል::

ቀደም ሲል እራሳቸውን ችለው ተቋቁመው የነበሩት ሦስቱ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች (የትግርኛ፣ የአማርኛና የኦሮምኛ ቋንቋ) ክፍለ ትምህርቶች ከቋንቋ በተጨማሪ የሥነ ጽሑፍና ፎክሎርን መማር፣ ማስተማርና ምርምርም ደርበው እንዲሠሩ ተደርገዋል:: ይህም የሦስቱን ብሔሮች/ብሔረሰቦች ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር በየቋንቋቸው ነጣጥሎ ለማጥናት የሚያስችል ቢሆንም የራሱ ችግር እንደሚኖረው ደብዳቤው ጠቁሟል::

ሊቀመንበሩ እንደ ችግር ብለው ያነሧቸው፤ ከቋንቋና ብሔር ብሔረሰባዊ ድንበር የሰፋ አገራዊና ህብረ ባህላዊ የሥነ ጽሑፍ ፎክሎር ትምህርትና ምርምር እንዳይኖር እንደሚያደርግ፣ በሙያው መስክ ሰልጥነው የሚወጡ ተማሪዎችን የሥራ ቦታ ምርጫና የሥራ ዕድል እንደሚያጠብ፤ በአንድ የጋራ ቋንቋና በአንድነት በመማር ማስተማር ሒደት በተለያዩ ቋንቋዎች ተናጋሪዎች መካከል ሊፈጠርና ሊጠናከር ይችል የነበረው ህብረ ባህላዊ ትስስርና መስተጋብር፣ የእርስበርስ ትውውቅ፣ ሰላማዊ አብሮነት፣ ወንድማማችነት፣ እህትማማችነት፣ ወዳጅነት፣ መግባባት፣ መከባበር፣ መደናነቅ፣ መቻቻልና ለጋራ ዓላማና ጥቅም በኅብረት የመቆም ባህል እንዳይዳብር እንቅፋት የመሳሰሉት ናቸው:: ከሦስቱ ቋንቋዎችና ባህሎች ውጭ ያሉትንና የአብዛኛዎቹን የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ሥነ ጽሑፍና ባህላዊ ጥበባት ለማስተማርና ለማጥናት አለማስቻሉ ደግሞ ከሁሉ የከፋ መሆኑን የጠቆሙት ሊቀመንበሩ፣ ‹‹ውሳኔው የሲዳማን፣ የሶማሌን፣ የአፋርን፣ የወላይታን፣ የጸማይን፣ የሙርሲን፣ የአኝዋን፣ የሐዲያን፣ የመዣንገርን፣ የጉራጌን፣ የሱርማን፣ የከምባታን፣ የጌዲኦን፣

የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ክፍለ ትምህርት ከመታጠፍ እንዲያድነው

ፌዴሬሽን ምክር ቤትን እየተማፀነ ነው

“ተላላፊ”

የዶርዜን፣ የሐረሪን፣ የሐመርን፣ የአሪን፣ የሸክቾን፣ የስልጤን፣ ወዘተ. የቃል ታሪኮች፣ እውቀቶች፣ መንፈሳዊና ቁሳዊ ባህሎችን ማጥናት እንዳይቻል እንደሚያደርግ በደብዳቤው በዝርዝር ተጠቅሷል:: ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦችና ባህሎች ድምር ውጤት ብቻ ሳትሆን፣ ከዚያም በላይ መሆኗን፤ እነዚህ ሁሉ ከልዩነቶቻቸው ባሻገር የሚመሳሰሉባቸው፣ የሚጋሯቸው፣ እርስ በርስ የሚተሳሰሩባቸውና አንድ ህብረ ብሔራዊ ማንነትን የሚያላብሷቸው አያሌ የጋራ እሴቶች እንዳሏቸውም የተዘነጋ እንደሚመስል ለፌዴሬሽኑ የተላከው ደብዳቤ ያስረዳል:: አዲሱ የቋንቋና ሥነ ጽሑፍ ፎክሎር ትምህርት አደረጃጀት ከሰፊው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ማንነትና አንድነት ይልቅ፣ ለተናጠላዊው ብሔር ብሔረሰባዊ ማንነቶች (Fragmented ethnic identities) ትኩረት ከመስጠቱም በላይ፣ በጠቅላላው ከ80 በላይ ከሚሆኑት የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህሎችና ባህላዊ ጥበባት መካከል ለሦስቱ ብቻ ቦታ በመስጠት ሌሎቹን ትኩረት የሚነፍግ በመሆኑ፣ አገሪቱ ዛሬ ከምትመራበት የፌዴራሊዝም ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትና ፖሊሲ ጋርም የሚጋጭ እንደሚሆን በደብዳቤው ተገልጿል::

ክፍለ ትምህርቱ ‹‹የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር›› በሚል ስያሜ የተቋቋመባቸው መሠረታዊ ምክንያቶች እንዳሉት የሚናገረው ደብዳቤው፣ ኢትዮጵያ የብዝኃ ባህል ሀገር እንደመሆኗ የሕዝቦቿን ባህሎች በሳይንሳዊ ሥነ ዘዴ ማጥናት የሚችል የሰው ኃይል ማፍራት የሚያሰፈልጋት መሆኑን፣ የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት ለሀገሪቱ ሕዝቦች በዕኩልነት ከሰጣቸው ዲሞክራሲያዊ መብቶችና የፖሊሲ መርሆዎች የመነጨ ለመሆኑም፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 39/3 ‹‹ማንኛውም ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ በቋንቋው የመናገር፣ የመፃፍ፣ ቋንቋውን የማሳደግ፣ ባህሉን የመግለጽ፣ የማዳበርና የማስፋፋት እንዲሁም ታሪኩን የመንከባከብ መብት አለው።›› የሚለውንም መሠረት

ያደረገ መሆኑን ጠቅሷል:: በአዲሱ የዩኒቨርሲቲው አደረጃጀት ሌሎች ተመሳሳይ

ክፍለ ትምህርቶች (ለምሳሌ የውጭ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ክፍለ-ትምህርት) እንዲኖሩ ሲደረግ፣ እንደምን አገርኛውና ህብረ ባህላዊው የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ክፍለ ትምህርት እንዲዘጋ ተደረገ? ይህን ማድረግ ያስፈለገበት መነሻ ምክንያትስ ምንድን ነው? በማለት የጠየቀው ክፍለ ትምህርቱ፣ ባንዳንድ የውይይት መድረኮችና ኢመደበኛ ወጎች (ሕዝባዊ ኢንተርኔት) ውስጥ በተደጋጋሚ የሚሰሙ አስተያየቶችን መሠረት ያደረገ ግምት ሰንዝሯል::

በክፍለ ትምህርቱ አገላለጽ፣ ‹‹ጊዜው የልማትና የትራንስፎርሜሽን ነው፤ ሥነ ጽሑፍ፣ ፎክሎርና ባህል ልማታዊ አይደሉም፤›› የሚል ምላሽ እየተሰጠ ቢሆንም፣ እንዲህ ያለው አስተያየት ስለ ልማትም ሆነ ስለ ባህል፣ በጥቅሉም ስለ ሰብአዊነት ካለማወቅ፣ በልማትና በባህል መካከል ስላለው እማይፈታ ትዳር ካለመገንዘብ የመነጨ እንደሚመስል፣ ልማትና ባህል ከቶም ሊፋቱ እንደማይችሉ፣ የልማት ፍላጎት መፈጠሪያውና እውን ማድረጊያው መሳሪያ የመጨረሻ ግቡ፣ ማደሪያውና መገለጪያውም ሰው ባህል መሆኑንም ደብዳቤው ያብራራል::

ሊቀመንበሩ አያይዘውም፣ የክፍለ ትምህርቱ ስያሜ ‹‹የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር›› ቢሆንም፣ የመማር፣ ማስተማሩንና ምርምር ተግባሩን የሚያከነውነው፣ በአማርኛ ቋንቋ ብቻ በመሆኑ የኢትዮጵያ ሊባል አይገባውም›› በሚል ለሌሎች ቋንቋዎች ከመቆርቆር ወይም ከተበዳይነት ስሜት የመነጨ የሚመስል ስሞታም እንዳለ ጠቅሶ፣ የክፍለ ትምህርቱ የማስተማሪያ ቋንቋ፣ የአገሪቱ ፌደራላዊ መንግሥት የሥራ ቋንቋ የሆነው አማርኛ መሆኑና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም እንግሊዝኛ እንደሚሆን፣ ይህን ማለት ግን የክፍሉ የመማር፣ ማስተማርና ምርምር ትኩረት የአማርኛ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ብቻ ነው

በጥበበሥላሴ ጥጋቡ

ርሚያስ ማዘንጊያ ሁሌም በሚያሳያቸው የጥበብ ሥራዎች ላይ በሙያ ውስጥ ያገኛቸው ልምዶች እና በጥበቡ ውስጥ ያደረገው ጉዞ፣ ያነበባቸው

መጽሐፎች፣ ሌሎች ነገሮች ውጤት እንደሆኑለት ይናገራል:: ከአስራ ሁለት ዓመት በፊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ጥበብና ዲዛይን ከተመረቀበት ጊዜም ጀምሮ ብዙ ዓውደ ርዕዮችን አቅርቧል:: ሰሞኑን በሌላ አርት ጋለሪ ውስጥ ሥራዎቹን ያቀረበው ኤርሚያስ “ተላላፊ” በሚል ርእስ ሐሳቦቹን በቀለም ለመግለጽ

ሞክሯል:: በዓመታት ውስጥ የሚሠራባቸውን የዘይት ቀለሞችን ወደ አክሪሊክ በማሻገር የተለያዩ ሐሳቦችን አንፀባርቋል::

በዚህኛው ዓውደ ርዕይ ላይ ከ30 በላይ የጥበብ ሥራዎቹን አቅርቧል:: በዚህ አብስትራክት በሚባለው የአሣሣል ስልት የተሠሩ ሥራዎች የቀረቡት:: ተመልካቹ የራሱ ውሳኔ ላይ እንዲደርስ ተደርገው ነው እነዚህ የተለያዩ ቀለማት ህብሮች ውጤት የሆኑት ሥዕሎች ለየት ያለ ስሜት ይሰጣሉ:: አርቲስቱም በተለያዩ ቀለማት፣ ቅርፆች ሐሳቦችን ለማጫወት ሞክሯል:: ሥዕሎቹ ሲታዩ የሚታዩት አብስትራክት እንደመሆኑ መጠን የሰዎች ምስል፣ በር፣ መስኮት፣ እሳት ወይም ሌሎች ምስሎች ሊሆኑ ይችላል:: እያንዳንዱ መስመር፣ የቀለማት ጥምረት አንድ ነገር የሚናገር ይመስላል:: ተመልካቹም በየራሱ ስሜት ሥዕሎቹን መተርጐም እንዲችል ተደርገውና ታስበው:: የቀረቡ ይመስላሉ:: ይኼም የአሣሣል ዘዴ ሰዎችን በአንድ ሐሳብ እንዳይገደቡና ነፃነት እንደሚሰጥ ኤርሚያስ ያስረዳል::

ራሱን በምንም ነገር የማይገድበው ኤርሚያስ ሐሳቡን ለማስተላለፍ ብዙ ነገሮችን ይሞክራል:: አዳዲስ ቴክኒኮችን ይጠቀማል:: ይኼንን ዓውደ ርዕይ ርእሱን

የሰጠው ጓደኛው የሆነው ኢዮብ ክታብ ሲሆን ሐሳባቸውም የነበረው ሥራዎቻቸውን በቡድን ለማቅረብ ነበር ብዙ በመሆናቸው ምክንያት በአንድ ዓውደ ርዕይ መቅረብ ስላልቻሉ ለብቻቸው እንዲያቀርቡ ተስማሙ:: የዓውደ ርዕዩን ርእስ ብዙም ያላሰበበት ኤርሚያስ “ተላላፊ” የሚለው ርእስ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ እያለ የመመረቂያ ፕሮጀክቱን የሠራበትን “ትራንስፖርት” የሚለውን እንዳስታወሰውም ይናገራል:: “ተላላፊ” የሚለው ስም ለተሽከርካሪ የሚሰጠውን ታርጋ እንዳስታወሰውና በተጨማሪ ለስምንት ዓመት የሠራበትንም የዘይት ቀለም ወደ አክሪሊክም ስለቀየረ “ተላላፊ” የሚለው ርእስ ለሱ ተስማሚ እንደሆነ ተናግሯል::

“በምሥልበት ጊዜ ለራሴ ቦታ የመፈለግ ያህል ያንንም ቦታ እየሰጠሁ ከሠራሁ ተመልካቹም ያንንም ቦታ ማግኘት ከቻለ ጥሩ ነው:: እዚህ የደረስኩበት የአሣሣል ስልት የጥበብ ጉዞዬ ሒደት ነው:: ሥዕሌንም ተመልካቹ ባለው የመረዳት ችሎታና በነፃነት ስለሚያስብባቸው ለኔ ጥሩ ነው፤” ይላል:: በብዙ ቦታዎች ላይ ሥራዎችን ያቀረበው ኤርሚያስ ጃርኒ (ጉዞ) በሚለውና ጸጥታ (ሳይለንስ) በሚሉት ሥራዎቹ ይታወቃል::

ማለት እንዳልሆነ ተገልጿል:: ክፍሉ በሚያካሂዳቸው አራት ፕሮግራሞች፣ እስከዛሬ ድረስ ሲማሩ የቆዩና ዛሬም በመማር ላይ ያሉት ተማሪዎች፣ በክፍል የንድፈ ሐሳብ ትምህርትና ጥናት፣ እንዲሁም በመስክ የምርምር ሥራቸውን የሚያካሂዱት በልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ሥነ ጽሑፎችና ፎክሎሮች ላይ መሆኑን፣ ለዚህም ባለፉት አራት ወይም አምስት አሠርት የተሠሩና በዩኒቨርሲቲው ቤተ መጻሕፍት ውስጥ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ የመጀመርያ ዲግሪ የመመረቂያ ጥናታዊ ጽሑፎችና የኤም.ኤ. መመረቂያ ጽሑፎች ቋሚ ምስክሮች መሆናቸውን አስረግጦ ተናግሯል::

አማርኛ በአንድ የታሪክ አጋጣሚ የብዙ ኢትዮጵያውያን የጋራ መግባቢያ መሆኑን መካድ ባይቻልም፣ በሥነ ጽሑፍ ዕድገት ደረጃው፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ትምህርትና ምርምር ቋንቋነትም ከሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሁሉ በተሻለ ደረጃ ላይ የተገኘው ቀድሞ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ክፍል በመባል ይታወቅ የነበረው ክፍለ ትምህርት፣ በዩኒቨርሲቲው ከተመሠረተበት ከ1950ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ፣ ለዚሁ ተግባር ሲሠራበት የኖረ በመሆኑ እንደሆነ ደብዳቤው ያስረዳል:: ዛሬ የቅድመ ምረቃና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞችን ለመክፈት የበቁት ሁለቱ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ክፍለ ትምህርቶች (ማለትም የኦሮምኛ ቋንቋና የትግርኛ ቋንቋ) ሊከፈቱ የቻሉትም ከዚሁ ክፍለ ትምህርት ተምረው በወጡ ምሩቃን አማካይነት መሆኑን፣ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ለኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር የመማር ማስተማርና ምርምር ቋንቋነት ከአማርኛ የተሻለ ምርጫ ለጊዜው አለመኖሩን፣ በ80ዎቹም ቋንቋዎቻችን እናስተምር፤ አሊያም ከሁሉም ውጭ በሆነ ‹‹ገለልተኛ›› ቋንቋ (ከአውሮፓ፣ ከአሜሪካ ወይም ከወዳጃችን ቻይና ቋንቋዎች ባንዱ) እናስተምር ካልተባለ በስተቀር ይህን ለመረዳት ጥናት እንደማያስፈልግ ከጠባቡ ሳጥን ወጣ ብሎ ማሰብ ብቻ እንደሚበቃ ደብዳቤው ያብራራል::

የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ክፍለ ትምህርት መዘጋት፣ ወይም ከሦስቱ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ክፍለ ትምህርቶች ጋር መደባለቁ፣ የመማር ማስተማርና ምርምር አድማሱም ወደ እነዚህ ሦስት ቋንቋዎችና ባህሎች ብቻ እንዲጠብ መደረጉና እንዳለፉት 50 ግድም ዓመታት የሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ተናጋሪዎች መማርያ ክፍል ወይም ሰፋ ያለ ጥላ መሆኑ በአጭር መቀጨቱ በየትኛውም መስፈርት አዎንታዊ ውጤት ሊያስገኝ አይችልም ያለው ክፍለ ትምህርቱ፣ በተቃራኒው የህብረ ባህላዊው ኢትዮጵያዊነትና የብሔራዊ ማንነት መሠረት የሆኑ የጋራ እሴቶች፣ ታሪኮች፣ ርእዮችና ፍልስፍናዎች መፈጠሪያ፣ መገለጫና መተኪያ የሆኑ ሥነ ጽሑፋዊና ባህላዊ ጥበባት የሚፈጠሩበትን፣ የሚሰበሰቡበትን፣ የሚቀረሱበትን፣ የሚጠኑበትን፣ የሚገለጹበትን፣ የሚጠናከሩበትን እድል ያጠባል የሚል ሥጋት እንዳለው ለፌዴሬሽን ምክር ቤት በጻፈው ደብዳቤ አመልክቷል:: በመሆኑም ምክር ቤቱ ይህንኑ ሥጋት በመገንዘብ የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር ክፍለ ትምህርት አካዴሚያዊ ህልውናና ተግባር እንደተጠበቀ እንዲቀጥል ምክር ቤቱ የመዋቅር ለውጡ ሐሳብ በድጋሚ እንዲጤን እንዲያደርግለት በደብዳቤው ተማጽኗል::

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

መንገዱ ሠራተኞች በሳምንት አንድ ቀን ብቻ ማረፍ እንዳለባቸው መወሰኑ፣ በበርካታ ሠራተኞች ላይ ቅሬታ የፈጠረ መሆኑን ምንጮቻችን ይገልጻሉ::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕዝብ ግንኙነት ቢሮ በበኩሉ ጉዳዩን በማስመልከት ሪፖርተር ላቀረበለት ጥያቄ በሰጠው ምላሽ፣ አንድ ሠራተኛ በአየር መንገዱ ሲቀጠር በሚፈርመው የኅብረት ስምምነት መሠረት ሁለቱ ቴክኒሺያኖች ከባድ የቴክኒክ ግድፈት ፈጽመው በመገኘታቸው ከሥራ እንዲባረሩ መደረጋቸውን ገልጿል::

ከማኔጅመንቱና ከሠራተኛው ማኅበር በተውጣጡ ሰዎች የተዋቀረው ኮሚቴ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ፣ ሁለቱን ሠራተኞች በሙሉ ድምፅ ጥፋተኛ ናቸው ብሎ መወሰኑን የሕዝብ ግንኙነት ቢሮው አስታውቋል:: በሁለቱ ቴክኒሻኖች የተወሰደውን ዕርምጃ ተከትሎ ፒቲሽን ተፈራርመው ውሳኔው ተገቢ አይደለም የሚል ቅሬታ ካቀረቡ ሠራተኞች ጋር ማኔጅመንቱ ውይይት ካደረገ በኋላ፣ አስተዳደራዊ ዕርምጃው ትክክል ስለመሆኑ ስምምነት ላይ የደረሱ መሆናቸውን አስታውቋል::

እንደ ሕዝብ ግንኙነቱ ቢሮ ገለጻ፣ የአየር መንገዱ የኅብረት ስምምነት ሠራተኞች ፒቲሽን እንዲያቀርቡ የማይፈቅድ በመሆኑ ሠራተኞቹ ቅጣት የተላለፈባቸውን የሌሎች ሠራተኞች ጉዳይ ፒቲሽን በማስፈረም መጠየቃቸው አግባብ አልነበረም::

‹‹ይቅርታ እንዲረግለት መጠየቅ ያለበት የተቀጣው ሰው ነው፤ ከባድ ጥፋት ፈጽማችኋል ተብለው ከሥራ የተባረሩት ቴክኒሺያኖች ይቅርታ እንዲረግላቸው ከጠየቁ ምናልባት ማኔጅመንቱ ሁኔታውን አይቶ የራሱን ውሳኔ ሊያስተላልፍ ይችላል፤›› በማለት የተባረሩት ሠራተኞች ሊመለሱ የሚችሉበት ዕድል ሊኖር እንደሚችል የሕዝብ ግንኙነቱ ቢሮ አመልክቷል::

‹‹ቴክኒሻኖች አንድ ቀን ብቻ እያረፉ በከፍተኛ ጫና እየሠሩ ነው›› በሚል ለሚቀርበው ቅሬታ የአየር መንገዱ የሕዝብ ግንኙነት ቢሮ በሰጠው ምላሽ፣ አየር መንገዱን ከኪሳራ ለመታደግ ሠራተኞች በራሳቸው ተነሳሽነት የወሰኑት እንጂ ተገድደው የተጫነባቸው ውሳኔ አለመሆኑን ገልጿል:: አያይዞም፣ ‹‹ሳምንቱን ሙሉ በሚሠራ አየር መንገድ ውስጥ ስድስት ቀናት የሚሠሩ ሠራተኞችን ማየት ከዚህ በፊት የነበረና አዲስ ክስተት አይደለም፤›› በማለት የተለየ ነገር አለመፈጠሩን አስረድቷል::

የኢትዮጵያ...

የአዲስ አበባ ... ከገጽ 36 የዞረ

የካቢኔ ጉዳዮችን የማስፈጸም ኃላፊነት አለበት:: ከአቶ ሞቱማ በፊት የከንቲባው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

የነበሩት በአሁኑ ወቅት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶ አቡዱልአዚዝ መሐመድ ናቸው::

የከንቲባው ጽሕፈት ቤት ሠራተኞችና ባለጉዳዮች በአቶ ሞቱማ የሥራ አፈጻጸም ደስተኛ እንዳልነበሩ ይናገራሉ:: “ይህ ነው የሚባል ውጤታማ ሥራ ሳንሠራ ቆይተናል፤” ሲሉ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የጽሕፈት ቤቱ ሠራተኛ በአቶ ሞቱማ መነሳት ደስተኛ መሆናቸውን ይገልጻሉ:: አንዳንድ ባለጉዳዮችም በመነሳታቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል::

ይሁንና አቶ ሞቱማ የተነሱት በሥራው ውጤታማ ባለመሆናቸው ሳይሆን ይልቁንም የክልሉን የውኃ፣ የማዕድንና የኢነርጂ ቢሮ ወደ ተሻለ አቅጣጫ ይመራሉ ተብሎ እምነት ተጥሎበቸው ነው የሚሉ ደግሞ አሉ:: አቶ ሞቱማ በኦሮሚያ ክልል የተፈለጉትም ብቃታቸው

ታምኖበት እንደሆነ የገለጹም አሉ:: “ክልሉ ፈልጎኝ ነው፤” ሲሉ አቶ ሞቱማ የተነሱበትን

ምክንያት ለሪፖርተር ገልጸዋል:: ሪፖርተር በሚያነጋግራቸው ወቅት ደብዳቤ የደረሳቸው ባለመሆኑ ዝርዝር ማብርርያ ከመስጠት ተቆጥበዋል::

አቶ ሞቱማ እንዲመሩት የተሾሙበትን የውኃ፣ የማዕድንና የኢነርጂ ቢሮ አቶ ታሪኩ ነገሮ በመምራት ላይ ነበሩ:: ካቢኔው አቶ ሞቱማን የሾመበትን ምክንያት አቶ ታሪኩ ለሪፖርተር ሲገልጹ፣ ቢሮውን የፖለቲካ ብስለት ያለው ሰው ሊመራው ይገባል ተብሎ ነው ብለዋል::

አቶ ታሪኩ እስካሁን በአዲስ ቦታ ላይ አልተመደቡም:: “ፓርቲዬ በመደበኝ ቦታ እሠራለሁ፤” ሲሉ አቶ ታሪኩ ለሪፖርተር ገልጸዋል:: አቶ ሞቱማ ቀደም ባሉት ዓመታት አሁን የተሾሙበትን ቦታ ለረጅም ጊዜ መርተዋል:: ወደ አዲስ አበባ አስተዳደር ከመምጣታቸው በፊትም የቡራዩ ከተማ አስተዳዳሪ ነበሩ::

ከገጽ 1 የዞረ

ከገጽ 1 የዞረ

የሚሠሩ ስደተኛ የቤት ሠራተኞች የሚደርስባቸውን እንግልት በዓይናቸው ማየታቸው ነው:: የሊባኖስ መንግሥት ባለሥልጣናት የኢትዮጵያዊቷን አሟሟት በማጣራት ከመብት ገፈፋው በስተጀርባ ያሉትን እውነቶች ለዓለም ማሳየት አለባቸው ብለዋል::

የሊባኖስ ቴሌቪዥን ኢትዮጵያዊቷ ዓለም ደቻሳ በአሠሪዋና በተባባሪዎቹ መሬት ለመሬት እየተጎተተች ስትደበደብና በግዳጅ መኪና ላይ ስትጫን መታየቷ የሚታወስ ሲሆን፣ ድርጊቱም የተፈጸመው በኢትዮጵያ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት መሆኑም አይዘነጋም:: የቆንስላ ጄኔራሉ አቶ አሳምነው ደበሌ በወቅቱ በስልክ ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ ዓለም ደቻሳ ራሷን አጥፍታለች በመባሉ ጥርጣሬ እንዳላቸው ገልጸው፣ በአሠሪዋ ላይ ክስ መመሥረቱን አስረድተዋል:: ዓለም ደቻሳ በወቅቱ ሆስፒታል ሄደው ሲያነጋግሯት ሰላም መሆንዋንና አዕምሮዋም የተረጋጋ እንደነበር ገልጸዋል:: ይሁንና መጋቢት 5 ቀን 2004 ዓ.ም. ስለክሱ ሁኔታ ከፖሊስ ጋር ለመነጋገር ሲሄዱ፣ አንድ የሊባኖስ ፖሊስ ባልደረባ፣ ‹‹ልጅቷ እኮ ሕይወቷ አልፏል›› በማለቱ፣ ወደ ሆስፒታሉ ሲሄዱ የሕክምና ባለሙያዎችም ይህንን ያረጋገጡላቸዋል::

‹‹የሆስፒታሉ አስተዳዳሪንና ሕክምና የሚያደርጉላትን ዶክተር አነጋግረናቸው የሆነው ምንድን ነው? ከዚህ ቀደም ሆስፒታሉ ውስጥ የገቡ ኢትዮጵያውያን ታክመው ድነው ወጥተዋል:: በቅርብ ቀን ሆስፒታል የገባችው ዓለም ደቻሳ ደግሞ ሞታለች ተብለናል ጠየቀን፤›› ያሉት አቶ አሳምነው፣ ከሕክምና ባለሙያዎቹ ያገኙት መልስ፣ ‹‹በመልካም ሁኔታ ላይ ስለሆንሽ ከሆስፒታል ስትወጪ አገርሽ ትሄጃለች ብለን ነግረናት ነበር:: በጥሩ ሁኔታ ላይ ነበረች:: ማክሰኞ ለረቡዕ አጥቢያ የምትከታተላት ነርስ ከሌሊቱ 10 ሰዓት አይታታለች:: በአሥራ አንድ ሰዓትም ተኝታ ነበር:: ለሦስተኛ ጊዜ በ12 ሰዓት ስትጎበኛት ለአየር ማስገቢያ በተከፈተ ኮሪደር ላይ አንሶላ ቀዳ ራሷን አጥፍታ ተገኘች፤›› የሚል መልስ አገኘን ብለው ነበር:: እሳቸው ግን በተነገራቸው ምክንያት ላይ ጥርጣሬ ስለነበራቸው ወደ ክስ ማምራታቸውን ገልጸዋል::

የ33 ዓመቷ ዓለም ደቻሳ የቡራዩ ከተማ ነዋሪ እንደነበረች፣ የልጆች እናት መሆንዋንና ከሰው ገንዘብ ተበድራ ወደ ሊባኖስ ለቤት ሠራተኝነት መሄዷን መዘገባችን ይታወሳል:: በርካታ ኢትዮጵያዊያንና

የዓለምን ጥቃትና የመጨረሻ አሳዛኝ ፍጻሜ የሰሙ በርካታ ሰዎች በሊባኖስ መንግሥት ላይ ተቃውሞአቸውን እየገለጹ ነበር:: የሊባኖስ መንግሥት ጉዳዩ ተጣርቶ ለፍትሕ ይቀርባል ቢልም እስካሁን የተሰማ ነገር የለም:: የተመድ ኤክስፐርቷ

የሊባኖስ... ግን መንግሥታት እንዲህ ዓይነቶችን ጥቃቶችና ግድያዎች በተመለከተ የተሟላ ምርመራ የማድረግና ለቤተሰቦቻቸው የማሳወቅ ግዴታ ስላለባቸው፣ የሊባኖስ መንግሥት በአስቸኳይ ምርመራ እንዲጀምር በአጽንኦት ጠይቀዋል:: በኢትዮጵያዊቷ አሟሟት ላይ ጥርጣሬ ላላቸው ወገኖች ሀቁን የማስረዳት ኃላፊነት የሊባኖስ መንግሥት ነው ብለዋል::

የሕይወት መስዋዕት የሚከፍለው በማንኛውም ክልል ላይ የመኖርና ሀብት የማፍራት መብት አለኝ ብሎ ስለሚያምን ነው:: አለበለዚያ ጉዳዩ የተወረረው ክልል ጉዳይ ብቻ ይሆናል:: ወደ ፊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በማስከበር ረገድ የራሱን ችግር ይፈጥራል፤›› ሲሉ ሊከሰት የሚችለውን አደጋ ይገልጻሉ::

በጉራፋርዳ ይኖሩ የነበሩ አብዛኛዎቹ ሰፋሪዎች በቀበሌና በወረዳ አመራሮች በሕጋዊ መንገድ መሬት ተሰጥቷቸው በግብርና ሥራ ላይ ተሰማርተው የቆዩ ናቸው:: የክልሉ ኃላፊዎች

ራሳቸው በፈቀዱላቸው ቦታዎች ላይ የሰፈሩትን እነዚህን ዜጐች ሕገወጥ ናችሁ የሚሉበት ምክንያት ጉዳዩን ለሚከታተሉት ዜጐች አሁንም እንቆቅልሽ ነው::

የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ራሳቸው ከ1999 ዓ.ም. በኋላ በቤንች ማጂ ዞን ኑሮአቸውን የመሠረቱ ሰፋሪዎች መሬቱን በቀበሌም ይሁን በወረዳ ኃፊዎች ፈቃድ ያገኙ ቢሆንም፣ ከአካባቢው መልቀቅ እንዳለባቸው ትዕዛዝ አስተላልፈዋል:: እዚህ ላይ ነው እንግዲህ ‹‹ሕገወጡ ማነው?›› የሚል ጥያቄ የሚያስነሳው::

ሕገ መንግሥትና... ከገጽ 7 የዞረ

|ገጽ 35 | ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በደረጀ ጠገናው

የሕዳሴው ግድብ አንደኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ባለፈው እሑድ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተከበረበት ዕለት በመንግሥት ባለሥልጣኖችና በዲፕሎማቶች መካከል ሊደረግ ታስቦ የነበረው የእግር ኳስ ጨዋታ መቅረቱ አነጋጋሪ ሆኗል:: አዘጋጅ ኮሚቴው በበኩሉ፣ ዲፕሎማቶቹ በስብሰባ ምክንያት ያለመቀናጀት ችግር ስለገጠማቸው ነው ይላል::

ለውድድሩ በባለሥልጣናቱ በኩል ለሳምንት ያህል ዝግጅትና ልምምድ ሲደረግ ቢቆይም፣ በዲፕሎማቶቹ በኩል

ግን ስለነበረው ዝግጅት የተሰማ ነገር አልነበረም:: በሌላ ወገን ደግሞ ለዲፕሎማቶቹ መቅረት የግጥሚያው አዘጋጆች ቀደም ብለው የተለያዩ አካላትን በማሳተፍ መንቀሳቀስ አለመቻላቸውና የማሳመን ሥራ ባለመሥራታቸው የተፈጠረ ክፍተት እንዳይሆን ሲሉ የሚናገሩ አሉ::

እነዚሁ አስተያየት ሰጪዎች በአገሪቱ ከሚገኙ ዲፕሎማቶች ቀደም ሲል ከነበረው ልምድ መረዳት እንደሚቻለው፣ ቀድሞ በነበረው የፌዴሬሽን አመራሮች ዲፕሎማቶች በአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲጫወቱ ጥሪ ተደርጐላቸው ሐሳቡን ተቀብለው የተጫወቱበት ሁኔታ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ስለመሆኑ

ጭምር ያስረዳሉ::ከዚህ አንፃር አሁን ለሕዳሴው ግድብ በተለይም ስፖርታዊ

ዝግጅቱን በተመለከተ ለማስተባበር ኃላፊነቱን የተረከቡት ወገኖች ከዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ ጋር በተለያየ የሥራ አጋጣሚ ቀረቤታ ይኖራቸዋል ከሚባሉ ታዋቂ ሰዎችና ግለሰቦች ጉዳዩ ብሔራዊ ጉዳይም በመሆኑ ጭምር ከንዑስ ኮሚቴው ጋር አብረው እንዲሠሩ ቢደረግ ኖሮ ዲፕሎማቶቹን ለማቀናጀት ያን ያህል የሚከብድ እንዳልነበር ነገር ግን ባለመሆኑ ብቻ የባለሥልጣኖቹና የዲፕሎማቶቹ ጨዋታ ሊሳካ አለመቻሉን ነው በምክንያትነት የሚያቀርቡት::

ስ ፖ ር ት ስ ፖ ር ት

ቀን ቀረው ኦ ሊ ም ፒ ክ

ለን ደ

ን 1 1 4

የዲፕሎማቶቹ ጨዋታ መቅረት አነጋጋሪ ሆኗልከዚህም በላይ ሲሉ የሚያክሉት አስተያየት ሰጪዎቹ፣

ለሕዳሴው ግድብ ሁሉም ሰው የበኩሉንና የዜግነቱን ሊወጣ የሚችልበት ትልቅ አገራዊ አጀንዳ ሆኖ እያለና ነገር ግን ሰዎች ውኃ የማይቋጥር ተወዳጅነትን ለማግኘትና አልፎ ተርፎም የሚወዱት የሚጋበዙበት፣ የሚጠሉትን ደግሞ የሚያርቁበት መድረክ መምሰሉን እንዳልወደዱት ጭምር ያስረዳሉ::

ለዝግጅቱ እውን መሆን ሁሉም ከግል ጥላቻና ቂመኝነት ራሱን ነፃ አድርጐ ለትልቁና ፋይዳ ላለው ለሕዳሴው ግድብ ማንኛውም ዜጋ እንደየአቅምና ችሎታው መንቀሳቀስ እንዲችል ማድረግ ይገባል ነበር ሲሉም ያዩትንና የታዘቡትን ሁሉ ያስረዳሉ::

ለበዓሉ መታሰቢያ ከተደረጉት ሁለቱ የእግር ኳስ ጨዋታዎች ሌላ የሩጫ ውድድር ለማድረግ ታቅዶ ነበር:: ይሁንና የሩጫው ውድድር ተወዳዳሪዎች ለብሰውት እንዲሮጡ የተመረጠው ቲሸርት ሊደርስ ባለመቻሉ እንዲሰረዝ መደረጉም ታውቋል::

በመንግሥት ባለሥልጣኖችና በዲፕሎማቶች መካከል ሊደረግ የታሰበው የእግር ኳስ ጨዋታ ሳይከናወን የቀረበትን ምክንያት አስመልክቶ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ሳህሉ ገብረወልድ በበኩላቸው የሚከተለውን ይላሉ::

በዕለቱ ከመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ጋር የእግር ኳስ ጨዋታ እንዲያደርጉ በተለይ የተፋሰሱ አገሮች ዲፕሎማቶች በዝግጅቱ ለመሳተፍ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ተጠይቀው ይሁንታቸውን ሰጥተው ነበር:: ሆኖም ዝግጅቱ እየተቃረበ ሲመጣ ዲፕሎማቶቹ ‹‹በውኃ ፖሊሲ›› ጉዳይ ዙርያ በአዳማ ከተማ ስብሰባ ላይ የተቀመጡበት ወቅት ስለነበረና በዚያም የተነሣ ያለመቀናጀት ችግር በመፈጠሩ ለውድድሩ ሊቀርቡ አልቻሉም::

ዲፕሎማቶቹን ለጨዋታው በማስተባበር ደረጃ ከእሳቸው ጋር የተቀናጀው ንኡስ ኮሚቴ ያደረገው ደካማ እንቅስቃሴ የፈጠረው ክፍተት በመሆኑና ምናልባትም ዲፕሎማቶቹን ለማቀናጀትና ለማሳመን ከሚችሉ ታዋቂ ግለሰቦች ጋር ተቀናጅቶ መሥራት ቢቻል ኖሮ ማሳካት በተቻለ ነበር ለሚለው አቶ ሳህሉ፣ ምንም እንኳ ከእግር ኳሱ ጋር በተያያዘ ሊከናወኑ የታሰቡት ክንውኖች በዋናነት የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ቢሆኑም፣ እየተባለ ያለውን ዲፕሎማቶቹን ማሳመኑን በተመለከተ ግን የዲፕሎማሲ ሥራ በመሆኑና የጉዳዩ ባለቤትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመሆኑ በዚያ በኩል እንደተሔደበት ከዚያ ውጭ በግለሰብ ደረጃ የሚሠራ አለመሆኑን ጭምር አስረድተዋል::

አንዳንድ የፖለቲካ ተመልካቾች በበኩላቸው፣ ዲፕሎማቶቹ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር ቢጫወቱ ለግድቡ ግንባታ ሙሉ ዕውቅና እንደመስጠት የሚያስቆጥርባቸው በመሆኑና እነግብፅን የመሳሰሉ ተቀናቃኞች ሊያኮርፉባቸውና ሌላም ጥያቄ ሊያስነሣባቸው የሚችል በመሆኑ ምክንያት አለመጫወታቸው አስገራሚ አይሆንም ይላሉ::

በደረጀ ጠገናው

ቅዳሜና እሑድ ለአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫና ለአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ የሚጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ዛሬና ከነገ በስቲያ ምሽት ወደ ቱኒዚያና ግብፅ ያመራሉ::

ቅዱስ ጊዮርጊስም ሆነ ኢትዮጵያ ቡና ከሁለት ሳምንት በፊት ተጋጣሚዎቻቸውን በሜዳቸው አስተናግደው በአቻ ውጤት ማለትም ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቱኒዚያው ክለብ አፍሪካ ጋር 1ለ1፣ ኢትዮጵያ ቡና ደግሞ ከግብፁ አልሃሊ ጋር 0ለ0 በሆነ ውጤት መለያየታቸው የስፖርት ቤተሰቡን ከማሳዘኑም በላይ ሁለቱም ቡድኖች ቅዳሜና እሑድ የሚያደርጉት ጨዋታ የውድድሩን መርሐ ግብር ለማሟላት ካልሆነ በውጤት ደረጃ ሁለቱም ቡድኖች ተስፋ እንደሌላቸው ይነገራል::

ምክንያቱ ደግሞ ቅዱስ ጊዮርጊስም ሆነ ኢትዮጵያ ቡና ሜዳቸው ላይ ባደረጉት ጨዋታ ቢያንስ ግብ አስቆጥረው ማሸነፍ ሲገባቸው ነገር ግን በተቃራኒው ተጋጣሚዎቻቸው ክለብ አፍሪካና አልሃሊ ከወትሮው በተለየ የተሻለ ተንቀሳቅሰው ውጤት አስጠብቀው መመለስ መቻላቸው በሜዳቸው ተጠቃሚ መሆን የሚችሉበትን ዕድል ያመቻቸበት ሁኔታ የሰፋ በመሆኑ ነውም ይላሉ::

በሌላ በኩል በአሁኑ ወቅት በበርካታ የዓረብ አገሮች እየተስተዋለ የሚገኘው የሕዝብ አመፅ ቅዱስ ጊዮርጊስን በሚያስተናግደው ቱኒዚያ የተረጋጋ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ቡና የሚጓዝበት ግብፅ ግን አመፁ እንደቀጠለ ነው:: አገሪቱን እያስተዳደረ የሚገኘው ጊዜያዊ መንግሥት የግብፅ ሕዝብ እግር ኳሱን ምክንያት አድርጐ መሰባሰብ እንዳይችል በአገሪቱ ምንም ዓይነት የሊግ ውድድር እንዳይካሔድ አግዷል::

ሆኖም ግን አልሃሊና ዛማሊክ አገሪቱን በአፍሪካ መድረክ የወከሉ ክለቦች ከመሆናቸው የተነሣ በአገራቸው የሚያደርጉት ጨዋታ ተመልካች በማይኖርበት ዝግ ስታዲየም እንዲጫወቱ ውሳኔ ላይ መድረሱ ተነግሯል::

ይህንኑ በሚመለከት የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ

ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ቅዳሜና እሑድ የመልስ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ

ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ፀጋዬ ደስታ፣ የግብፅ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንም ሆነ ለኢትዮጵያ ቡና ያስተላለፈው መልዕክት፣ ከአልሃሊ ጋር የሚጫወተው ኢትዮጵያ ቡና በግብፅ አንዳች ችግር እንዳይገጥመው፣ እንዲያውም ቡድኑ የሚያርፍበት ሆቴል፣ ልምምድ የሚሠራበት ስታዲየምና ዋናውን ጨዋታ የሚያደርግበትን

ስታዲየም ጭምር የትና በምን ሁኔታ መጠቀም እንደሚችል ያብራራበት ሁኔታ እንዳለ አስረድተዋል::

የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ያለተመልካች በዝግ ስታዲየም መከናወኑን በተመለከተ ግን ምንም ዓይነት መረጃ እንዳልደረሳቸው ነው የገለጹት::

ቅዱስ ጊዮርጊስ

ኢትዮጵያ ቡና

ገጽ 36|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 26 ቀን 2004

የዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

በታምሩ ጽጌ

በቡድን ተደራጅተው ‹‹የ24 ቀበሌ ልጆች ነን›› በማለት በማስፈራራትና በማስገደድ ተግባር፣ ያረገዙ ሴቶችን በማስገደድ እንዲያስወርዱ በማድረግ፣ ከሕግ ውጭ ይዞ በማቆየትና በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተካፋይ በመሆን ወንጀል ተጠርጥረው ተከሰው ከነበሩት አምስት ግለሰቦች ውስጥ አራቱ ከክሱ ነፃ ተባሉ:: ፍርድ ቤቱ በነፃ ያሰናበታቸው ተከሳሾች ፍራኦል አብዲሳ ኢትቻ፣ አንለይ ገብሬ፣ ወልደ እዝጊና ዳንኤል ጥላሁን ማሞ የተባሉትን ተጠርጣሪዎች ነው::

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ሐምሌ 27 ቀን 2003 ዓ.ም በጽሑፍ ያቀረበውን የክስ ሒደት ሲመረምር የሰነበተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ከትናንት በስቲያ በሰጠው ፍርድ፣ ዓቃቤ ሕግ አቅርቧቸው የነበሩትን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች፣ ሦስቱ ተከሳሾች ያቀረቧቸውን የመከላከያ ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎች ማስተባበል በመቻላቸው ከክሱ ነፃ መሆናቸውን በሰጠው ፍርድ ተንትኖ አቅርቧል::

ተጠርጥሮ ከተከሰሰበት አራት ክሶች በሦስቱ ነፃ ሆኖ በአንድ ክስ ጥፋተኛ የተባለው ተከሳሽ ሳምሶን ግዛቸው ወልደሰማያት (ሳሚ ፋዬር) ሲሆን፣ ከተመሠረተበት ሁለት ክሶች በአንዱ ነፃ ሆኖ በአንዱ ጥፋተኛ የተባለው ደግሞ፣ ለግል ሥራው የሒሳብ መመዝገቢያ ማሽን ለመግዛት ከማረሚያ ቤት በአጃቢ ከወጣ በኋላ፣ ከአጃቢዎች በማምለጥ መጥፋቱ የተገለጸው ዋሲሁን መኮንን የተባለው ተጠርጣሪ ነው::

ዓቃቤ ሕግ በተጠረጠሩበት ወንጀል ክስ መሥርቶባቸው የነበሩት ፍራኦል አብዲሳ፣ አንለይ ገብሬና ዳንኤል ጥላሁን የተጠረጠሩበት ወንጀል፣ ከህዳር ወር 2001 ዓ.ም እስከ

2001 ዓ.ም መጨረሻ ወር ድረስ በተለያዩ ቦታዎች ፍሬሕይወት አንጋሶም የተባለች የግል ተበዳይ፣ ሁለቱ ቦዲጋርድ በመሆን ከፍራኦል አብዲሳ ጋር ያለፍላጎቷ በማስገደድ የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንድታደርግና በጤንነቷ ላይ ጉዳት እንዲደርስባት አድርገዋል የሚል ነበር::

ሌላው ክስ ደግሞ ፍራኦል፣ ዳንኤልና ዋሲሁን ራሳቸውን ‹‹የቀበሌ 24 ልጅ›› በሚል በሕገወጥ ቡድን ተደራጅተው በመጋቢት ወር ቀኑ በውል ባልታወቀበት ርብቃ ካሳሁን የተባለችን የግል ተበዳይ፣ ከፍራኦል ጋር እንድታድር በኃይል በማስገደድና የመድፈር ወንጀል ፈጽመዋል በሚል የተጠረጠሩበት ነው::

ሳምሶን ግዛቸው ወልደሰማያት (ሳሚ ፋዬር) ‹‹የቀበሌ 24 ልጅ›› በሚል ሕገወጥ የቡድን ስምና ተፈሪነት በመጠቀም፣ የግል ተበዳይ የሆነችውን ርብቃ ካሳሁንን አስገድዶ የግብረ ሥጋ ግንኙነት በመፈጸምና ሳምራዊት ዓለሙ የተባለች ግለሰብ ያለፍላጎቷ ለግብረ ሥጋ ግንኙነት እሺ እንድትለው የማስገደድ ሙከራ አድርጓል በሚል ተጠርጥሮ ነበር ዓቃቤ ሕግ ክስ የመሠረተበት::

ፍርድ ቤቱ ዓቃቤ ሕግ ከዚህ በላይ በተጠርጣሪዎቹ ላይ አቅርቧቸው የነበሩትን ክሶች ካቀረባቸው የሰዎች ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎችን፣ ተጠርጣሪዎቹ ያቀረቧቸውን የመከላከያ ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎችን አግባብ ካለው የሕግ ድንጋጌ ጋር በማገናዘብ ሲመረምራቸው ለዓቃቤ ሕግ እንደ ክሱ ሊያስረዱለት ስላልቻሉ፣ ተጠርጣሪዎቹ የተጠረጠሩባቸውን ወንጀሎች ፈጽመዋል ሊያስብላቸው ስለማይቻል በነፃ እንዲሰናበቱ ሲል ፍርዱን ሰጥቷል::

ዓቃቤ ሕግ በሳምሶን ግዛቸው (ሳሚ ፋዬር) ላይ የመሠረተው አራተኛ ክስ እንደሚያስረዳው፣ ተከሳሹ በጥቅምት ወር 2003 ዓ.ም ቀኑ ባልታወቀበት ሁኔታ፣

ከምሽቱ አምስት ሰዓት ላይ በመዝናናት ላይ የነበረችውን ነቢያት አህመድ የተባለችን የግል ተበዳይ፣ አስገድዶ በራሱ መኪና ውስጥ አስገብቶ በመውሰድ ያለኮንዶም የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸሙንና በአስገድዶ መድፈር ወንጀል መክሰሱን ገልጿል::

ተከሳሹ ድርጊቱን የፈጸመ መሆኑን ዓቃቤ ሕግ በሰዎችና በሰነድ ማስረጃዎቹ በተገቢው ሁኔታ በማረጋገጡ፣ ተከሳሹ ያቀረባቸው የመከላከያ ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎች የዓቃቤ ሕግን ማስረጃዎች ሊያስተባብሉ ባለመቻላቸው፣ ፍርድ ቤቱ ተከሳሹን በፈጸመው ወንጀል ጥፋተኛ ብሎታል::

ዋሲሁን መኮንን የተባለው ተጠርጣሪ ደግሞ በጥቅምት ወር 2003 ዓ.ም ቀኑ ባልታወቀበት ጊዜ፣ ከሳምሶን (ሳሚ ፋዬር) እና ካልተያዘው ኤርሚያስ ዳንኤል ከተባለ ግለሰብ ጋር በግብረ አበርነት፣ ራኒ ከፍያለውና ዋይሚ ታደሰ የተባሉ ተበዳዮችን ከሚዝናኑበት ቦታ ወደ ሌላ ቦታ በመውሰድ የትም እንዳይሄዱ ካደረጓቸው በኋላ ‹‹ሽንት ቤት ደርሰን እንምጣ›› በማለት ልጆቹ ያመለጡ ቢሆንም፣ በፈጸሙት ከሕግ ውጭ ይዞ ማስቀመጥ ወንጀል መከሰሱን ዓቃቤ ሕግ በክሱ አብራርቷል::

በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ እንደ ክሱ በሰውና በሰነድ ማስረጃዎች በሚገባ በማስረዳቱና ተከሳሹ በችሎት ተገኝቶ ድርጊቱን ላለመፈጸሙ ሊያስረዳ ባለመቻሉ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ብሎታል:: ግለሰቡ ከአጃቢዎች አምልጧል ነው የተባለው::

ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ በተባሉት ዋሲሁን መኮንንና ሳምሶን ግዛቸው (ሳሚ ፋዬር) ላይ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ሲዘጋጅ፣ ‹‹ለቅጣት ማቅለያ ሐሳብ ለማቅረብ በሰነድ የተደገፈ ማስረጃ አለኝ፤›› በማለት ሳምሶን ለፍርድ ቤቱ በማመልከቱ፣ ሰነዱን ተቀብሎ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ በመስጠት ችሎቱ ተጠናቋል::

በቡድን በመደራጀት ወንጀል ድርጊት ክስ የተመሠረተባቸው

የ‹‹24 ቀበሌ ልጆች›› በነፃ ተሰናበቱ ሁለት ተከሳሾች ጥፋተኛ ተብለዋል

በውድነህ ዘነበ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ ሞቱማ መቃሳ በኦሮሚያ ክልል የቢሮ ኃላፊነት ሹመት ተሰጣቸው:: አቶ ሞቱማ ላለፉት ሦስት ዓመታት ከሠሩበት የከንቲባ ጽሕፈት ቤትና ከአስተዳደሩ ካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊነት የተነሱት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ስለፈለጋቸው ነው ተብሏል::

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ካቢኔ ትናንት ተሰብስቦ አቶ ሞቱማን የክልሉ ውኃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ አድርጎ ሾሟቸዋል::

የከንቲባው ጽሕፈት ቤት በሌሎች የአስተዳደሩ መሥርያ ቤቶች ያልተፈቱ ጉዳዮችና አቤቱታዎች የሚቀርቡበት፣ የከንቲባውን የዕለት ተዕለት ሥራዎችና

የአዲስ አበባ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊን የኦሮሚያ ክልል ሾማቸው

ወደ ገጽ ዞሯል34

አቶ ሞቱማ መቃሳ