reporter issue 1457

40
|ገጽ 1 | ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006 ቅፅ 19 ቁጥር 1457 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRIT ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ የረቡዕ እትም ቅፅ 19 ቁጥር 1457| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 www.thereporterethiopia.com ሚያዝያ 8 ቀን 2006 የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ዋና ሥራ አስኪያጅ በሙስና ተጠርጥረው ታሰሩ ፍርድ ቤት ቀርበው ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል በውድነህ ዘነበ ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ ልዩ ዞን በጋራ የተዘጋጀው የተቀናጀ ማስተር ፕላን ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ አስነሳ:: ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በአዳማ (ናዝሬት) በተካሄደው ስብሰባ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች፣ ኦሮሚያ ከአዲስ አበባ ከተማ ማግኘት ያለባት ጥቅም በግልጽ ሊነደገግ ይገባል የሚል አቋም ይዘው ተከራክረዋል:: ሕገ መንግሥታዊው ድንጋጌ በአዋጅ ተደግፎ ሳይወጣ ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ ሊሆን አይገባም በማለት፣ የኦሕዴድና የኦሮሚያ ክልል አመራሮች አስተያየታቸውን አቅርበዋል:: ሕገ መንግሥቱ በአንቀጽ 49 ንዑስ ቁጥር አምስት ላይ ባስቀመጠው ድንጋጌ ‹‹የኦሮሚያ ክልል የአገልግሎት አቅርቦት ወይም የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀምና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በተመለከተ፣ እንዲሁም አዲስ አበባ ከተማ በኦሮሚያ ክልል መሀል የሚገኝ በመሆኑ፣ ሁለቱን የሚያስተሳስሩ አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ያለው ልዩ ጥቅም ይጠበቅበታል፤›› ይላል:: ከዚህ በተጨማሪም ሕገ መንግሥቱ የኦሮሚያን ጥቅም ለማስከበር ዝርዝር ጉዳዮች በሕግ እንሚወሰኑ ያስረዳል:: የአመራሮቹ መከራከሪያ በዚህ ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ማስተር ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ የተዘጋጀው ማስተር ፕላን ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ አስነሳ በታምሩ ጽጌና በዮናስ አብይ የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡርን ላለፉት በርካታ ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ሲመሩ የነበሩት አቶ ጥዑም ተክዔ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከሚያዝያ 2 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ በድሬዳዋ ከተማ በእስር ላይ እንደሚገኙ ታወቀ:: በሥራ ምክንያት ወደ ድሬዳዋ መሄዳቸው የተገለጸው አቶ ጥዑም፣ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል በቁጥጥር ሥር የዋሉት ባረፉበት ሆቴል መሆኑን የዓይን እማኞች ለሪፖርተር ገልጸዋል:: ለአቶ ጥዑም በቁጥጥር ሥር መዋል ዋናው ምክንያት በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘው የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ስፖርተኞች (ሠራተኞች) ክበብ ጋር የተገናኘ ሳይሆን እንደማይቀር ምንጮቹ ተናግረዋል:: ላለፉት ዓመታት ክበቡን በኮንትራት ይዘውት የነበሩ ግለሰብ የኮንትራት ጊዜያቸው በሰኔ ወር 2006 ዓ.ም. የሚያበቃ ስለሆነ፣ ኮንትራት እንዲያራዝሙላቸው ዋና ሥራ አስኪያጁን ሲለማመጡ እንደነበር ምንጮቹ ጠቁመዋል:: አቶ ጥዑም ያረፉበት ሆቴል እንዲፈተሽ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፀረ ሙስና መርማሪ ፖሊስ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ አውጥቶ ሲፈትሽ፣ ክበቡን በኮንትራት የያዙት ግለሰብ ለመርማሪ ፖሊሶች ያስመዘገቡት 2000 ብር በመገኘቱ፣ ወደ ገጽ 4 ዞሯል ወደ ገጽ 4 ዞሯል በቤኒሻንጉል ክልል ዘጠኝ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ በዘካሪያስ ስንታየሁ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአሶሳ ዞን ማክሰኞ ማለዳ 28 ሰዎችን ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ዘጠኝ ሰዎች ሲገደሉ፣ ሰባት ሰዎች ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል:: የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ሽመልስ ከማል ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የመንግሥት ንብረት በሆነው ፒካፕ መኪና በተሳፈሩ ግለሰቦች ላይ ተኩስ በመክፈት ሰባት ሰዎች ወዲያው ሲገደሉ፣ ሁለቱ ደግሞ ሆስፒታል ሲደርሱ ሞተዋል:: በጥቃቱ ጉዳት የደረሰባቸው በሙሉ የአካባቢው ነዋሪዎች መሆናቸውን የገለጹት አቶ ሽመልስ፣ በአካባቢው ትራንስፖርት እንደልብ የማይገኝ በመሆኑ 28 ተሳፋሪዎች ጥቃቱ በተከፈተበት የመንግሥት ተሽከርካሪ ላይ ተሳፍረው እንደነበር አስረድተዋል:: ለጊዜው ማንነታቸው ያልታወቁት ታጣቂዎች በተሽከርካሪው ላይ ጥቃቱን ያደረሱት ከንጋቱ 12 ተኩል አካባቢ መሆኑንና ወንጀሉ የተፈጸመውም የክልሉ ርዕሰ መዲና ከሆነችው አሶሳ ከተማ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ሸርቆሌ ወረዳ ልዩ ስሙ ጠይባ በሚባለው አካባቢ እንደሆነ፣ የመንግሥት ወደ ገጽ 4 ዞሯል አቶ ጥዑም ተክዔ

Upload: ambachew2006

Post on 28-Dec-2015

388 views

Category:

Documents


0 download

DESCRIPTION

Reporter Issue 1457

TRANSCRIPT

Page 1: Reporter Issue 1457

|ገጽ 1

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRITነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

የረቡዕ እትም

ቅፅ 19 ቁጥር 1457| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

The Reporter | Saturday | February 22, 2014

www.thereporterethiopia.com

|1

Vol. XVIII No. 911| February 22, 2014 | ADDIS ABABA, ETHIOPIA www.thereporterethiopia.com Price 5.00 Birr

Advertisment

Page 7

The curious case of

HailemedHin abera

When the hijacking of an Ethiopian Airlines plane flight number ET-702 that was bound to Rome but diverted to Geneva was heard, people had to wait the whole day to find out who the first officer-turned-hijacker was. It was Redwan Hussein, head of Government Communication Affairs Office, who revealed the name – Hailemedhin Abera Tegegne – to the world. Not many, including his neighbors, knew his name. In fact, they knew him by another moniker – Tadé, short for Tadlo, which is translated as “he is lucky”. The hijacker took those who knew him and the rest of the world by surprise and is now considered to be an unlucky person. Pictured above is Hailemedhin in Khartoum. The picture was taken by his brother, Endalamaw Abera (MD), 2 years ago. Pictured on the right is the house of Hailemedhin guarded by federal police officers. SEE FULL STORY ON PAGE 6.

Exclu

sive i

ntervi

ew w

ith

the hi

jacke

r’s br

other

Phot

o By

Rep

orte

r

By Kaleyesus Bekele

The British Oil company prospecting for oil in the Ogaden basin, New Age, has noted oil and gas flow in its appraisal well Elkuran-3.

New Age started drilling the appraisal well last October, with a targeted depth of 2,850 meters. Reliable sources told The Reporter that a crew was drilling the well when it noted oil and gas flow at a depth of 1200 meters on February 12, 2014.

“Oil and gas shows were noted throughout the intervals,” the source said. The results are similar to that of Tenneco, the American company that drilled the first exploration well in the Elkuran locality in the 1970s. “Tenneco’s drilling crew encountered similar results in 1972,” the source said.

A petroleum expert told The Reporter that oil and gas flow does not necessarily mean that there is a commercial deposit. “Oil and gas flows are very common in that region, especially in the Elkuran and Hilala localities. More exploration work is needed,” the expert said.

Sources said the reservoirs at Elkuran-3 have low porosity and permeability and will likely require acid or fracture stimulation to produce the necessary commercial levels. “Oil and gas-condensate was recovered from one of sample zones. At the base of the well, a flow of gas was encountered and the drilling is suspended in order to mobilize test equipment to evaluate this zone. A decision has also been taken to deepen the well to below the initial planned target depth of 2,300m, to evaluate the deeper sandstone zone which is considered to have a significant gas condensate potential,” the source said.

New Age discovers oil, gas in Elkuran-3

New Age... page 28

Hailemedhin Abera

ሚያዝያ 8 ቀን 2006

የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ዋና ሥራ አስኪያጅ በሙስና ተጠርጥረው ታሰሩ

ፍርድ ቤት ቀርበው ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል

በውድነህ ዘነበ

ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ ልዩ ዞን በጋራ የተዘጋጀው የተቀናጀ ማስተር ፕላን ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ አስነሳ:: ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በአዳማ (ናዝሬት) በተካሄደው ስብሰባ

የኦሮሚያ ክልል አመራሮች፣ ኦሮሚያ ከአዲስ አበባ ከተማ ማግኘት ያለባት ጥቅም በግልጽ ሊነደገግ ይገባል የሚል አቋም ይዘው ተከራክረዋል:: ሕገ መንግሥታዊው ድንጋጌ በአዋጅ ተደግፎ ሳይወጣ ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ ሊሆን አይገባም በማለት፣ የኦሕዴድና የኦሮሚያ ክልል አመራሮች አስተያየታቸውን አቅርበዋል::

ሕገ መንግሥቱ በአንቀጽ 49 ንዑስ ቁጥር አምስት ላይ ባስቀመጠው ድንጋጌ ‹‹የኦሮሚያ ክልል የአገልግሎት አቅርቦት ወይም የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀምና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በተመለከተ፣ እንዲሁም አዲስ አበባ ከተማ በኦሮሚያ ክልል መሀል የሚገኝ በመሆኑ፣ ሁለቱን የሚያስተሳስሩ አስተዳደራዊ ጉዳዮችን

በተመለከተ ያለው ልዩ ጥቅም ይጠበቅበታል፤›› ይላል:: ከዚህ በተጨማሪም ሕገ መንግሥቱ የኦሮሚያን ጥቅም ለማስከበር ዝርዝር ጉዳዮች በሕግ እንሚወሰኑ ያስረዳል::

የአመራሮቹ መከራከሪያ በዚህ ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ማስተር

ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ የተዘጋጀው ማስተር ፕላን ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ አስነሳ

በታምሩ ጽጌና በዮናስ አብይ

የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡርን ላለፉት በርካታ ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ሲመሩ የነበሩት አቶ ጥዑም ተክዔ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከሚያዝያ 2 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ በድሬዳዋ ከተማ በእስር ላይ እንደሚገኙ ታወቀ::

በሥራ ምክንያት ወደ ድሬዳዋ መሄዳቸው የተገለጸው አቶ ጥዑም፣ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል በቁጥጥር ሥር የዋሉት ባረፉበት ሆቴል መሆኑን የዓይን እማኞች ለሪፖርተር ገልጸዋል::

ለአቶ ጥዑም በቁጥጥር ሥር መዋል ዋናው ምክንያት በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘው የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ስፖርተኞች (ሠራተኞች) ክበብ ጋር የተገናኘ ሳይሆን እንደማይቀር ምንጮቹ ተናግረዋል:: ላለፉት ዓመታት ክበቡን በኮንትራት ይዘውት የነበሩ ግለሰብ የኮንትራት ጊዜያቸው በሰኔ ወር 2006 ዓ.ም. የሚያበቃ ስለሆነ፣ ኮንትራት እንዲያራዝሙላቸው ዋና ሥራ አስኪያጁን ሲለማመጡ እንደነበር ምንጮቹ ጠቁመዋል::

አቶ ጥዑም ያረፉበት ሆቴል እንዲፈተሽ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፀረ ሙስና መርማሪ ፖሊስ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ አውጥቶ ሲፈትሽ፣ ክበቡን በኮንትራት የያዙት ግለሰብ ለመርማሪ ፖሊሶች ያስመዘገቡት 2000 ብር በመገኘቱ፣

ወደ ገጽ 4 ዞሯልወደ ገጽ 4 ዞሯል

በቤኒሻንጉል ክልል ዘጠኝ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉበዘካሪያስ ስንታየሁ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአሶሳ ዞን ማክሰኞ ማለዳ 28 ሰዎችን ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ዘጠኝ ሰዎች ሲገደሉ፣ ሰባት ሰዎች ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል::

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ሽመልስ ከማል ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የመንግሥት ንብረት በሆነው ፒካፕ መኪና በተሳፈሩ ግለሰቦች ላይ ተኩስ በመክፈት ሰባት ሰዎች ወዲያው ሲገደሉ፣ ሁለቱ ደግሞ ሆስፒታል ሲደርሱ ሞተዋል:: በጥቃቱ ጉዳት የደረሰባቸው በሙሉ የአካባቢው ነዋሪዎች መሆናቸውን የገለጹት አቶ ሽመልስ፣ በአካባቢው ትራንስፖርት እንደልብ የማይገኝ በመሆኑ 28 ተሳፋሪዎች ጥቃቱ በተከፈተበት የመንግሥት ተሽከርካሪ ላይ ተሳፍረው እንደነበር አስረድተዋል::

ለጊዜው ማንነታቸው ያልታወቁት ታጣቂዎች በተሽከርካሪው ላይ ጥቃቱን ያደረሱት ከንጋቱ 12 ተኩል አካባቢ መሆኑንና ወንጀሉ የተፈጸመውም የክልሉ ርዕሰ መዲና ከሆነችው አሶሳ ከተማ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ሸርቆሌ ወረዳ ልዩ ስሙ ጠይባ በሚባለው አካባቢ እንደሆነ፣ የመንግሥት

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

አቶ ጥዑም ተክዔ

Page 2: Reporter Issue 1457

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ማስታ

ወቂያ

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊማኔጂንግ ኤዲተር፡ መላኩ ደምሴዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09/11/12 የቤት ቁ. 217

ከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም

ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ ዮሐንስ አንበርብር

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰለሞን ጎሹሪፖርተር፡ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' ብሩክ ቸርነት፣

ራህዋ ገ/ኪዳንማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡ መሳይ ሰይፉ፤

ኤፍሬም ገ/መስቀልኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ ቤተልሔም ታደሰ፣ ቤዛዊት መኮንን፣ መስከረም ሽብሩ፣ ሰብለ ተፈራ ማስታወቂያ ፅሁፍ፡ እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወል፣ የሺሀረግ ሀይሉሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ርእሰ አንቀጽ

ፋክስ: 011-661 61 89

አዲስ አበባ የተሰጣትን ደረጃና ስያሜ ትመጥን!

አዲስ አበባ በአሁኑ ጊዜ የዓለምን ትኩረት እየሳበች ነው:: በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት የሚወጡ ሪፖርቶችም አዲስ አበባን መጎብኘት ካለባቸው የዓለም ታዋቂ ከተሞች ተርታ እየመደቧት ሲሆን፣ በተለይ ታዳጊ ኢኮኖሚ በሚባሉ አገሮች ከተሞች ዝርዝር ውስጥ ሁነኛ ቦታ እየተሰጣት ነው::

የኤቲ ከርኒ የዓለም አቀፍ ከተሞች እ.ኤ.አ. የ2014 ኢንዴክስ (A.T. Kearney Global Cities Index 2014) ሚያዝያ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. ባወጣው መረጃ መሠረት፣ የታዳጊ ኢኮኖሚ አገሮች ሰንጠረዥ ውስጥ ሦስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች::

በኢንዴክሱ መሠረት በሚቀጥሉት የተወሰኑ ዓመታት ዕምቅ ኃይላቸውን በመጠቀም ዕድገት የሚያሳዩ የታዳጊ አገሮች አምስት ከፍተኛ ከተሞች ማለትም ጃካርታ (ኢንዶኔዥያ)፣ ማኒላ (ፊሊፒንስ)፣ አዲስ አበባ (ኢትዮጵያ)፣ ሳኦ ፖሎ (ብራዚል)፣ እና ኒው ዴልሂ (ህንድ) ናቸው:: ዋና ከተማችን በዚህ ደረጃ ስሟ ሲነሳ ምክንያቱ ምን ይሆን ብሎ መጠየቅ አስፈላጊ ነው::

አዲስ አበባ በመሠረተ ልማት ግንባታ፣ በንግድና ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ፣ የአፍሪካ ኅብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮዎች መቀመጫ በመሆኗ ምክንያት ትኩረት እየሳበች ነው:: በዚህም ምክንያት ከተማዋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስሟ በተጠራ ቁጥር የብዙዎችን ቀልብ ትስባለች:: በዚህ ላይ በተለያዩ አካባቢዎችና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ለመምከር በሚዘጋጁ ስብሰባዎች ምክንያት ከተማዋ በኮንፈረንስ ቱሪዝም ጭምር እየታወቀች ነች:: ስለዚህ አዲስ አበባ የዓለምን ትኩረትን መሳቧ ያስደስታል::

ነገር ግን አዲስ አበባ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስሟ እየተሞገሰ ባለችበት ወቅት በእርግጥ ደረጃዋን የሚመጥን አስተዳደር አላት ወይ? በዓለም አቀፍ ደረጃ አንድ ከተማ ሊያሟላ የሚገባውን መመዘኛ ታሟላለች ወይ? የባቡር፣ የመንገድና መሰል መሠረተ ልማቶች በጥሩ ሁኔታ እየተካሄዱ ቢሆንም፣ ለነዋሪዎቿ የምትመች ከተማ ናት ወይ? የንግዱ ማኅበረሰብንና የውጭ ኢንቨስተሮችን የሚያረካ አገልግሎት አለ ወይ? በርካታ ጥያቄዎችን ማንሳት ይቻላል::

አዲስ አበባ በኦፊሴላዊ መረጃ መሠረት ከ3.8 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ የሚኖርባት ከ55 ሺሕ ሔክታር በላይ መሬት ላይ ያረፈች ከተማ ናት:: በአሥር ክፍላተ ከተሞችና በ116 ወረዳዎች የተከፋፈለችው ይህች በማደግ ላይ ያለች ከተማ የተለያዩ እምነቶች፣ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና አመለካከቶች ያሉዋቸው ኢትዮጵያውያን በሰላም ይኖሩባታል:: እንዲህ ዓይነቱን ብዝኃነት አሰባጥሮ ከተማዋን የሚያስተዳድረው አካል የነዋሪዎችን ፍላጎት በማርካት ረገድ ምን ያህል ብቁ ነው?

የአገሪቱና የአኅጉሪቱ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ የነዋሪዎችና የተገልጋዮችን ፍላጎት ለማርካት የሚደረገው እንቅስቃሴ አመርቂ አይደለም:: በቢሮዎች፣ በክፍላተ ከተሞችና በወረዳዎች በመሬት አቅርቦት፣ በግንባታ ፈቃድ፣ በንግድ ፈቃድ ምዝገባና ዕድሳት፣ በደረቅና በፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ፣ በደንብ ማስከበር፣ በውኃ አቅርቦት፣ በመኖሪያ ቤት አቅርቦት፣ ወዘተ ለሚቀርቡ አቤቱታዎች በቂ ምላሽ እየተሰጠ ባለመሆኑ የነዋሪዎችን ምሬት በዋቢነት ማቅረብ ይቻላል:: በዋና ከተማዋ በትራንስፖርት ችግር ምክንያት እየደረሰ ላለው እንግልት ዋቢ መጥራት አያስፈልግም:: በአደባባይ የሚታይ ነውና::

በከተማዋ የመልካም አስተዳደር ችግርና ብልሹ አሠራሮች በመበርከታቸው ምክንያት ተጠያቂነትና ግልጽነት የሚባሉ መርሆች ተረስተዋል:: ሙስና በየቦታው ሥሩን ሰዶ በኔትወርክ የተደራጁ ኃይሎች ሕዝቡን እያስመረሩት ናቸው:: በተለይ በመንግሥታዊ ተቋማት ውስጥ በከፍተኛ ወጪ የተገዙ ተሽከርካሪዎች፣ የቢሮ ዕቃዎች፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶችና ሌሎች ንብረቶች ሲባክኑ ይታያሉ:: ለበርካታ ትምህርት ቤቶች፣ የሕክምና ተቋማትና አገልግሎት መስጫዎች ሊውል የሚገባው ሀብት በየሜዳው እየባከነ ነው::

በሠራተኛ ቅጥር፣ ስምሪት፣ ዝውውርና ዕድገት በሕግ የወጡ አሠራሮች እየተጣሱ አንዳንድ የከተማው መሥሪያ ቤቶች በቤተሰብና በመንደር ልጆች ሲወረሩ የሚጠይቅ የለም:: አገልግሎት ለማግኘት የሚመጣው ግብር ከፋይ ሕዝብ ጉዳዩ እየተወዘፈበት ለማን አቤት እንደሚል ተቸግሮ ሲቆዝም ጠያቂ የለም:: ፍትሕ የተነፈጉ የከተማው ነዋሪዎች አቤቱታቸውን ለማን እንደሚያሰሙ ሲቸገሩ ይታያሉ::

እዚህ ላይ አንድ መረሳት የሌለበት ነገር አለ:: አዲሱ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ ችግሮችን ለመፍታት ጥረቶች እየተደረጉ ቢሆንም፣ የቀድሞው ካቢኔ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ሁኔታ ባለመለወጡ ሲንከባለሉ የመጡ ችግሮች ዛሬም ፈታኝ ናቸው:: አዲስ አበባ ውስጥ የመሠረተ ልማትና የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎች እየተከናወኑ ቢሆንም፣ በእነዚህ ጠቃሚ ተግባራት ውስጥ የተሸፈኑ አሳዛኝ ድርጊቶችም አሉ::

በሕገ መንግሥቱ መሠረት አዲስ አበባ ተጠሪነቷ ለፌደራል መንግሥት ነው:: በዙሪያዋ ካሉት የኦሮሚያ ክልል ልዩ ከተሞች ጋርም የምትጋራቸው ነገሮች ሲኖሩ፣ ከተሞቹም ከአዲስ አበባ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ በሕገ መንግሥቱ ላይ ሰፍሯል:: በዚህና በመሰል ምክንያቶች አዲስ አበባ በውስጧ ከሚኖሩ ነዋሪዎቿ እኩል ህልውናዋ የሚያሳስባቸው ዜጎች ብዙ ናቸው::

አዲስ አበባ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትኩረት በምትስብበት በዚህ ወቅት አስተዳደሩ በዚህ ደረጃ የሚመጥን አመራር ሊኖረው የግድ ይላል:: የዜጎችን ዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብት ማስከበር አለበት:: ነዋሪዎቿ በሕግ የበላይነት ተማምነው እንደሚኖሩ ዋስትና መስጠት ይኖርበታል:: ሀብታቸውን በተለያዩ ኢንቨስትመንት መስኮች ያፈሰሱ የአገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች በራስ የመተማመን መንፈስ እንዲያዳብሩ ማገዝ አለበት::

በከተማዋ ውስጥ በርካታ ሰማይ ጠቀስ የንግድ ሕንፃዎች፣ የገበያ ማዕከላት፣ ሆቴሎች፣ መዝናኛዎችና መሰል ተቋማት መገንባታቸው የአዲስ አበባን ዋጋ ከፍ አድርጎታል:: ሌላው ቀርቶ በለሙ አካባቢዎች መሬት በካሬ ሜትር ከ30 ሺሕ ብር በላይ በጨረታ እየቀረበበት ነው:: አዲስ አበባ ተመራጭና ተፈላጊ እየሆነች በመጣች ቁጥር፣ ለአረንጓዴ ሥፍራዎችና ለፓርኮች የሚሰጠው ትኩረት መጨመር አለበት:: የወደፊቱ የዓለማችን ተመራጭ ከተሞች የአካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማትን የትኩረት አቅጣጫቸው እያደረጉ ነውና::

አዲስ አበባችን ከ127 ዓመታት በላይ በዘለቀ ታሪኳ በርካታ ትዕይንቶችን አስተናግዳለች:: የመንግሥት መቀመጫ ከመሆኗ አንፃርም ብዙ ውጣ ውረዶችን አይታለች:: አሁን በለውጥና በተሃድሶ ጉዞ ላይ ሆና በተሽከርካሪ መንገዶችና በባቡር መስመሮች፣ በሕንፃዎችና በተለያዩ መሠረተ ልማቶች እያማረች ናት:: ይህ ደግሞ ሁላችንንም ያስደስተናል::

የዚያኑ ያህል ደግሞ ለሰው ልጆች ትኩረት መደረግ አለበት:: ከቁሳዊው ዕድገት በበለጠ በሰብዓዊ ፍጡር ላይ ትኩረት ይደረግ:: ከተማዋ የዜጎች እርካታ ማግኛ ትሁን:: የሰው ልጆች መብት የተከበረባት፣ ዜጎቿ በሰላም ወጥተው የሚገቡባት፣ ከሙስና፣ ከአድልኦ፣ ከብልሹ አሠራርና ከመልካም አስተዳደር እጦት ትላቀቅ:: በዓለም አቀፍ ደረጃ ያገኘችው መልካም ስም ይጠበቅላት:: በመሆኑም አዲስ አበባ በዓለም አቀፍ ተቋማት የተሰጣትን ደረጃና ያገኘችውን ስያሜ ትመጥን!

Page 3: Reporter Issue 1457

|ገጽ 3

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትየጨረታ ቁጥር አከአአድ/020/2006

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ብዛቱ 600 ቲዩብለስ (295/80R22.5)

የሆነ ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተገለጸውን መስፈርት በማሟላት መወዳደር ይችላሉ፡፡

1. በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ለጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመግዛት ከድርጅታችን ዋና መሥሪያ ቤት ቁጥር 217 ሰነዱን መውሰድ ይቻላል፡፡

3. ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አብሮ የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለጨረታው የሰጡትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡

4. ጨረታው ሚያዝያ 24 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት

አዲስ አበባ

ስልክ ቁጥር 011 629 31 61፣ 011 629 28 57 ፖ.ሳ.ቁ 472

በታምሩ ጽጌ

በየካቲት ወር 2005 ዓ.ም. ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሸ ዞን ያሶ ወረዳ በተፈናቀሉ የአማራ ብሔር ተወላጆች ምክንያት የክልሉ መንግሥት፣ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርና በድርጊቱ ተሳትፈዋል በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመሥረቱ ታወቀ::

ለበርካታ ዓመታት ከኖሩበት አካባቢ ያለምንም ማስጠንቀቂያ 1,346 የሚሆኑ አባዎራዎችን ጨምሮ 3,240 ቤተሰቦቻቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል::

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

ፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ተከሰ

በዮሐንስ አንበርብር

ትምህርት ሚኒስቴር በ2004 ዓ.ም. በዋና ኦዲተር ከተገኘበት ያልተሰበሰበ ሒሳብ ውስጥ፣ ከ43 ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆነውን ማስመለስ ባለመቻሉ ምክንያት በሕግ አግባብ እንዲሰረዝለት እየጣረ እንደሚገኝ ለፓርላማው ገለጸ::

የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት በ2004 ዓ.ም. በ31 የፌደራል መንግሥት ተቋማት ላይ ባካሄደው ኦዲት ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ በአግባቡ ጥቅም ላይ ውሏል የሚለውን ማረጋገጥ አለመቻሉን ገልጾ ነበር:: ከዚህ ውስጥ ከ401.7 ሚሊዮን ብር በላይ በቀጥታ የሚመለከተው ትምህርት ሚኒስቴርን ነው::

ትምህርት ሚኒስቴር ማስመለስ ያልቻለውን ከ43 ሚሊዮን ብር በላይ

ከመዝገቡ ሊያሰርዝ ነውባለፈው ማክሰኞ የዘጠኝ ወራት የሥራ

አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ ሚኒስቴሩን በሚመለከተው ኦዲት መደረግ ያልቻለ ሒሳብ ላይ የወሰዱትን ዕርምጃ ገልጸዋል::

‹‹ለጉዳዩ ትኩረት ተሰጥቶ በመሠራቱ 301 ሚሊዮን 459 ሺሕ ብር ያህሉ እንዲወራረድ በማድረግ ያልተሰበሰበ ሒሳብ መጠን ወደ 100 ሚሊዮን 298 ሺሕ ብር ዝቅ እንዲል ተደርጓል፤›› ብለዋል:: መሰብሰበ ከሚገባው 100 ሚሊዮን 298 ብር ውስጥ 43 ሚሊዮን 362 ሺሕ ብር የሚሆነውን ግን ማስመለስ የማይቻል መሆኑን ገልጸዋል::

በታምሩ ጽጌ

የካቲት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. አጥቢያ ከሌሊቱ 7፡30 ሰዓት ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወደ ሮም በመብረር ላይ የነበረውንና የበረራ ቁጥር ET 702 ቦይንግ 767 አውሮፕላን ጠልፎ በስዊዘርላንድ ጄኔቭ ካሳረፈ በኋላ፣ በእስር ላይ የሚገኘው ኢትዮጵያዊው ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን አበራ ተገኝ ክስ ተመሠረተበት::

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤቱ ባቀረበው የሰነድ ማስረጃ ላይ እንደተገለጸው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረዳት አብራሪው አማካይነት ከ253,336.42 ዩሮ በላይ ጉዳት ደርሶበታል::

ረዳት አብራሪው ላለፉት ሁለት ወራት ጥገኝነት በጠየቀበት ስዊዘርላንድ በእስር ላይ የሚገኝ ቢሆንም የዓቃቤ ሕግ ‹‹ረዳት አብራሪው በ1996 ዓ.ም. የወጣውን የወንጀል

የአየር መንገዱን አውሮፕላን የጠለፈው ረዳት አብራሪ ክስ ተመሠረተበት

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

ሕግ አነቀጽ 507(1)ን ተላልፏል›› በሚል ሁለት ክሶችን በመጻፍ፣ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የወንጀል ችሎት መጋቢት 4 ቀን 2006 ዓ.ም. አቅርቧል::

ዓቃቤ ሕግ የመሠረታቸው ሁለት ክሶች፣ ‹‹በጉዞ ላይ ያለን አውሮፕላን በማገት›› ወንጀልና ‹‹በጉዞ ላይ ያለን አውሮፕላንን አስጊ ሁኔታ ላይ በመጣል›› ወንጀል የሚሉ ናቸው::

ግንቦት 27 ቀን 2000 ዓ.ም. ለረዳት አብራሪነት ተመልምሎ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀጠረው ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን አበራ፣ ለአምስት ዓመታት ሥልጠናውን ከተግባር ልምምድ ጋር በመውሰድ ከፍተኛ ዕውቀት እያገኘ የቆየ ቢሆንም፣ የካቲት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. ግን ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ዓለምን ጭምር ያነጋገረ ተግባር መፈጸሙ ይታወሳል::

የጣሊያናዊው አብራሪ ካፒቴን ፓርቲዚዮ ባርቤሪ ረዳት

አየር መንገዱ ከ253,336 ዩሮ በላይ ኪሳራ እንዳደረሰበት ተጠቁሟል

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

በታምሩ ጽጌ

መንግሥት የከተማ ነዋሪዎች ዋና ችግር በሆኑባቸው የኤሌክትሪክ፣ የውኃ፣ የትራንስፖርትና የቴሌኮም አገልግሎቶች ላይ የፖሊሲ ማሻሻያ በማድረግ ነዋሪዎችን ሊታደግ እንደሚገባ ሰማያዊ ፓርቲ ጥያቄ አቀረበ::

መንግሥት በተለይ በከተማ የሚኖረውን ሕዝብ የሚመጥን ፖሊሲ ባለመንደፉ ዝርክርክ የሆነ የአፈጻጸም ችግር መታየት ከጀመረ ዓመታት እየተቆጠሩ መሆኑን በመግለጽ፣ በአሁኑ ጊዜ ከላይ በተጠቀሱት የአገልግሎት ዘርፎች ያለው ችግር እየተባባሰ በመምጣቱ በአፋጣኝ ሊስተካከል እንደሚገባ፣ የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ ይልቃል ጌትነት ሚያዝያ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት

መንግሥት በዋና ዋና አገልግሎቶች አሰጣጥ ላይ የፖሊሲ ማሻሻያ

እንዲያደርግ ሰማያዊ ፓርቲ ጠየቀ

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

በጃንሜዳ ሰላማዊ ሠልፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አቶ ይልቃል ጌትነት

ኃይለ መድኅን አበራ ተገኝ

Page 4: Reporter Issue 1457

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ከገጽ 1 የዞረከገጽ 5 የዞረ

ኢትዮ ቴሌኮም...ማለትም አስኮ፣ ኮልፌና አካባቢው፣ አሮጌው አውሮፕላን ማረፊያና አካባቢውና ሃና ማርያምና አካባቢው በሚገኙ ቦታዎች ላይ መሆኑን አቶ አብዱራሂም አስታውቀዋል::

ለኔትወርክ መተካትና ተከላ የሚያስፈልጉትን ከ300 በላይ ቦታዎችን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነፃ መስጠቱን የገለጹት አቶ አብዱራሂም፣ ቀሪዎቹንና በሕንፃዎች ላይ ለሚተከሉት ደግሞ ከባለቤቶቹ እጅግ በጣም ትንሽ በሆነ ክፍያ በመገኘቱ የተባበሩትን አካላት አመስግነዋል::

በአዲስ አበባ ከተማ በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ማለትም እስከ ሰኔ ወር ድረስ ነባሩን የሞባይል ኔትወርክ መሠረተ ልማት በአዲስ የመተካትና በተመረጡ ቦታዎች የ4ኛ ትውልድ (4G) አገልግሎት ተግባራዊ የማድረግ ሥራ ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ፣ መቶ በመቶ የኔትወርክ ችግር እንደሚቀረፍ አስታውቀዋል::

ኢትዮ ቴሌኮም በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎሜሽን ዕቅድ በቴሌኮም ዘርፍ የተቀመጠውን ዕቅድ ለማሳካት በሚያደርገው እንቅስቃሴ፣ በዕቅዱ መጨረሻ 2007 ዓ.ም. የሞባይል አገልግሎት አቅሙን 59 ሚሊዮን ለማድረስ ጠንክሮ እየሠራ መሆኑን አቶ አብዱራሂም ገልጸዋል:: በአሁኑ ጊዜ ያለው የሞባይል ተጠቃሚዎች 20 ሚሊዮን መሆናቸውንና የኢትዮ ቴሌኮም አቅም ግን 23 ሚሊዮን እንደሆነም አክለዋል::

በአዲስ አበባ ከተማና በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በተፈጠረው የሞባይል ኔትወርክ ችግር ምክንያት ከግለሰብ እስከ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ድረስ ከፍተኛ ችግር እንደገጠማቸው ይታወቃል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ጨምሮ በወራት ውስጥ ይቀረፋል ማለታቸው አይዘነጋም::

በአሁኑ ወቅት በአንዳንድ አካባቢዎች የታየው የኔትወርክ አገልግሎት ጥራት መሻሻል በተቻለ ፍጥነት በሁሉም ሥፍራዎች እንዲዳረስ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚዎች እየጠየቁ ናቸው::

ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታውቋል:: የክልሉ ፖሊስ ጉዳዩን በመመርመር ላይ በመሆኑ

ጉዳቱን ያደረሱት ታጣቂዎች ማንነት እስካሁን እንዳልታወቀ አቶ ሽመልስ ቢገልጹም፣ ተጠርጣሪዎች ግን በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ምንጮች ገልጸዋል:: ወንጀሉን ፈጽመው የተሰወሩ ግለሰቦችን አድኖ ሕግ ፊት ለማቅረብ ሕግ አስከባሪዎች ክትትል በማድረግ ላይ መሆናቸውን የገለጸው ጽሕፈት ቤቱ፣ በወንጀሉ ተጠያቂ የሆኑትን ግለሰቦች ማንነት ለማጣራትም ምርመራ መጀመሩን፣ የምርመራውን ውጤት የሚመለከቱ መረጃዎችም ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ጨምሮ ገልጿል::

ፕላኑ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት ይህ ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌ በሕግ ማዕቀፍ ተተንትኖ፣ ኦሮሚያ ከአዲስ አበባ ልታገኝ የምትችላቸው ጥቅማ ጥቅሞች ሊረጋገጡ ይገባል የሚል ነው::

አንዳንድ የኦሕዴድ አመራሮች ከዚህ መከራከሪያ ባሻገር በጥልቀት በመሄድ ኦሮሚያ ከአዲስ አበባ ከተማ ጥቅም እንኳ ባታገኝ፣ መጎዳት ግን እንደሌለባት ተከራክረዋል:: ለዚህ መከራከሪያ በምክንያትነት የቀረበው ንፁህ የመጠጥ ውኃ፣ የፈሳሽ ቆሻሻና የደረቅ ቆሻሻ ጉዳይ ነው:: የአዲስ አበባ ከተማ የውኃ ምንጮች በሙሉ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ናቸው:: ከውኃ ምንጮቿ መካከል ለገዳዲና ገፈርሳ ግድቦች፣ እንዲሁም የአቃቂ ከርሰ ምድር ውኃ ተጠቃሾች ናቸው::

የኢሕአዴግ ካድሬዎች እንደሚናገሩት ከእነዚህ የውኃ ምንጮች አዲስ አበባ ውኃ በመሳብ ስትጠቀም፣ የአካባቢው ነዋሪዎች ግን በንፁህ የመጠጥ ውኃ ችግር ውስጥ ይገኛሉ:: በሁለተኛ ደረጃ የቀረበው አዲስ አበባ የቆሻሻ መጣያዋን በኦሮሚያ ክልል አካባቢ በመገንባት ላይ ትገኛለች:: ከዚህ በተጨማሪ ትንሹና ትልቁ የአቃቂ ወንዞች ሙሉ በሙሉ አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ ኢንዱስትሪዎች፣ ሆስፒታሎችና መኖሪያ ቤቶች ተበክለው ወደ ኦሮሚያ ክልል ይፈሳሉ:: በኦሮሚያ በተለይም በልዩ ዞኑ ደቡብ ምሥራቅ አካባቢ የተፈጥሮ ሀብት ላይ ጉዳት ከማድረሳቸው በተጨማሪ፣ ለሰዎችና ለእንስሳት አደገኛ የበሽታ ጠንቅ ናቸው በማለት ባለሙያዎች በተለያዩ ጽሑፎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል:: ከዚህ በተጨማሪ በፌዴራል መንግሥት ደረጃ የተሰጡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የሚያወጡት ቆሻሻ ነዋሪዎች የሚጠቀሙበት ወንዝ ውስጥ እየገባ አስቸጋሪ ሁኔታዎችን እየፈጠረ መሆኑ ተጠቅሷል::

ከዚህ በዘለለም ሪፖርተር ያነጋገራቸው የኦሕዴድ አመራሮች በድንበር አከላል ጥርጣሬ ከማሳደራቸውም በላይ፣ በማስተር ፕላኑ አማካይነት ልዩ ዞኑን ከአዲስ አበባ ጋር የማቀላቀል ፍላጎት አለ የሚል አስተያየት አላቸው::

የአዲስ አበባና ዙሪያዋ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ልማት ፕላን ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች የተዘጋጀው የጋራ ማስተር ፕላን የተጠቀሱትን ችግሮች ከመፍታቱም በላይ፣ ለሁለቱም ክልሎች የተሻለ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ያስገኛል በሚል ለማግባባት ሞክረዋል:: ነገር ግን የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ማግባቢያውን አልተቀበሉትም:: ‹‹ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ ሲሆን ኦሮሚያ ተጠቃሚ ስለመሆንዋ ምን ማረጋገጫ አለ?›› በማለት ጥርጣሬያቸውን በማጉላት ጉዳዩን እንደማይቀበሉት አስታውቀዋል::

በ1995 ዓ.ም. የተዘጋጀው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማስተር ፕላን በ2005 ዓ.ም. የመጠቀሚያ ጊዜው አብቅቷል:: ከ2006 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚቀጥሉት 25 ዓመታት ተግባራዊ የሚደረገው ማስተር ፕላን አዲስ አበባን ብቻ ሳይሆን በአዲስ አበባ ዙሪያ በቅርቡ እንደ አዲስ የተዋቀረውን የኦሮሚያ ልዩ ዞን እንዲያቅፍ ተደርጓል::

በልዩ ዞኑ ስድስት ከተሞችና ስምንት የገጠር ወረዳዎች

የሚገኙ ሲሆኑ፣ እነዚህ ከተሞችና የገጠር ወረዳዎች ከአዲስ አበባ ጋር የተቀናጀ ካርታ ተሠርቶላቸዋል:: የተሠራላቸው ማስተር ፕላን የተጠናቀቀ በመሆኑ ተግባር ላይ የሚውለው ግን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤትና የልዩ ዞኑ ምክር ቤት ሲያፀድቁት ብቻ ነው::

ማስተር ፕላኑ ከመፅደቁ በፊት የአዲስ አበባና የልዩ ዞኑ አመራሮች በጉዳዩ ላይ በቂ መረጃ ይዘው ኅብረተሰቡን እንዲያወያዩ ዕቅድ ተይዞ ነበር:: ሰሞኑን እነዚህን አመራሮች ለማሠልጠን የተያዙት ፕሮግራሞች የተሳኩ እንዳልሆኑ ስብሰባውን የተከታተሉ ኃላፊዎች ለሪፖርተር ገልጸዋል:: አዳማ ላይ ባለፈው ቅዳሜና እሑድ በተካሄደው የአሠልጣኞች ሥልጠና ላይ በተለይ ከኦሮሚያ አመራሮች ጉዳዩ ተቃውሞ ገጥሞታል:: በልዩ ዞኑ ጉዳይ ላይ የሚወስነው መላው የኦሮሚያ ሕዝብ መሆን አለበት፣ ይህ ጉዳይ የማንነት ጉዳይ ነው የሚሉ አስተያየቶች በወቅቱ ተሰንዝረዋል::

ከአዲስ አበባ የተወከሉ አመራሮች ግን ጉዳዩን ለማለሳለስ ጥረት ማድረጋቸው አልቀረም:: እነዚህ አመራሮች ይህ ማስተር ፕላን የተዘጋጀው ከዓለም አቀፍ ተሞክሮ፣ ከአገሪቱ ዕድገት አንፃር፣ ከሕዝቡ ቁጥር ዕድገት፣ አዲስ አበባ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ በመሆኗ ልዩ የሆነ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ለራሷና ለአቅራቢያ ከተሞች ያስፈልጋል በሚል መነሻነት መሆኑ ተዘርዝሯል::

ከዚህ ባሻገርም የአዲስ አበባ አስተዳደር ለኦሮሚያ ክልል መሥሪያ ቤቶች፣ ከፍተኛ የባህል ማዕከላት መሥሪያ የሚሆን ቦታ በነፃ ማቅረቡ ተጠቅሷል:: ነገር ግን አባባሉ ያላረካቸው አመራሮች ጉዳዩ የአመለካከት ችግር ተደርጐ እንዳይወሰድባቸው በመጥቀስ፣ ይህ በቂና አሳማኝ መረጃ እንዳልሆነ ገልጸዋል::

የኦሮሚያ ክልል አመራሮች በተሰጣቸው ማብራሪያ ባይረኩም፣ ስብሰባውን የመሩ ከፍተኛ አመራሮች አለመግባባቱን በማስወገድ ኅብረተሰቡን ማወያየት የግድ መሆኑን በመግልጽ የስብሰባውን አቅጣጫ ለማስተካከል ሞክረዋል:: ነገር ግን በወቅቱ ስብሰባውን የመሩ ከፍተኛ አመራሮች ተጭነው ለማሳመን ቢሞክሩም፣ ከስብሰባው በኋላ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የኦሮሚያ ካድሬዎች አልተዋጠላቸውም::

የኦሮሚያ ክልልን ጥቅማ ጥቅሞች ለመደንገግ ከአምስት ዓመታት በፊት ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ነበር:: የቀድሞው ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዓመቱ ስለሚሠሩ ሥራዎችና ስለሚወጡ ሕጎች በገለጹበት ወቅት፣ የኦሮሚያ ክልል ከአዲስ አበባ ስለምታገኘው ጥቅማ ጥቅም ሕግ እንደሚወጣ ገልጸው ነበር:: ነገር ግን አዋጁ በዚያኑ ዓመት ካለመውጣቱም ባሻገር፣ እስካሁን ድረስም አልወጣም::

ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ ሲደረግ አዲስ አበባና ልዩ ዞኑ በጠቅላላ 1.1 ሚሊዮን ሔክታር ስፋት ይኖረዋል:: በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ 54 ሺሕ ሔክታር መሬት ነው ያረፈችው::

ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ...

አቶ ጥዑም በቁጥጥር ሥር ሊውሉ መቻላቸውን አስረድተዋል::

አቶ ጥዑም ሚያዝያ 5 ቀን 2,006 ዓ.ም. ድሬዳዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበው ፖሊስ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸው፣ በድጋሚ ሚያዝያ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. መቅረባቸው

ታውቋል:: ፖሊስ ምርምራ እንደሚቀረው ለፍርድ ቤቱ በማስረዳት ተጨማሪ የ14 ቀናት ጊዜ ጠይቆ እንደተፈቀደለትና ለሚያዝያ 20 ቀን 2006 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱም ታውቋል:: አቶ ጥዑም የተጠረጠሩበት ወንጀል ዋስትና የሚከለክል በመሆኑ የዋስትና መብታቸው መታለፉም ተገልጿል::

ከገጽ 1 የዞረየኢትዮ ጂቡቲ...

ሆኖ 202 ተሳፋሪዎችን ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጭኖ ወደ ጣሊያን አገር በመብረር ላይ የሚገኘውን ET 702 ቦይንግ አውሮፕላን ረዳት አብራሪ የነበረው ኃይለ መድኅን አውሮፕላኑን ከሱዳን አየር ክልል ጀምሮ እንደጠለፈው መዘገቡ ይታወሳል::

በረራው በሱዳን አየር ክልል ውስጥ እንዳለ ዋና አብራሪ ካፒቴን ባርቤሪ ወደ መፀዳጃ ቤት ሲያመሩ፣ ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን የበረራ መቆጣጠሪያ ክፍሉን ይቆልፍና በዋና አብራሪነት ጉዞውን ይቀጥላል:: የበረራ ቡድኑ አባላት በሩን እንዲከፍት ሲጠይቁት፣ አርፋችሁ የማትቀመጡ ከሆነ በአውሮፕላኑ ላይ ዕርምጃ እወስዳለሁ በማለትና አውሮፕላኑን በፍጥነት ወደ ላይና ወደታች ከፍ ዝቅ በማድረግ አስፈራርቶ የአውሮፕላኑን አቅጣጫ መቀየሩ በክሱ ሰፍሯል::

በወቅቱ ረዳት አብራሪው የስዊዘርላንድ ባለሥልጣናትን ጥገኝነት እንዲሰጡት ጠይቆ ጄኔቭ ካረፈ በኋላ፣ በአውሮፕላኑ መስኮት ተንጠላጥሎ ከወጣ በኋላ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋሉ አይዘነጋም:: በፖሊስ ምርመራ ላይ ያለው ረዳት አብራሪው አንድ ጊዜ ፍርድ ቤት ከመቅረቡ ውጪ አሁን ያለበት ሁኔታ አይታወቅም::

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የወንጀል ሕግ 507(1) እና 508/1)ን ተላልፏል ባለው ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን አበራ ላይ፣ የወንጀል ክሶችን በማቅረብ የቆጠራቸውን ስምንት የሰው ምስክሮችና ሁለት የሰነድ ማስረጃዎችን ለማቅረብ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶታል::

ከገጽ 3 የዞረየአየር መንገዱን አውሮፕላን...

ትምህርት ሚኒስቴር በዋና ኦዲተር የተገኘበት ያልተሰበሰበ ሒሳብ ከ1943 ዓ.ም. ጀምሮ የተከማቸ ነው ያሉት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው፣ ‹‹በንጉሡ ትዕዛዝ ክፍለ አገር ለሄደ ዳኛ ተከፈለ የሚል ሰነድ አለ፤›› በማለት ሰነዶችን ከወጪዎች ጋር ለማስታረቅ አስቸጋሪ መሆኑን አስረድተዋል:: በኦዲተሩ የተገኘው መሰብሰብ ያልቻለ ገንዘብ በንጉሡ፣ በደርግ እንዲሁም በአሁኑ የኢሕአዴግ መንግሥት ጊዜያት የተፈጸሙ መሆናቸውንም ገልጸዋል:: ከ43 ሚሊዮን 362 ሺሕ ብር ውጪ የቀረውን 56 ሚሊዮን 935 ሺሕ ብር ግን በተለያዩ ኮሌጆች፣ ዩኒቨርሲቲዎችና የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ላገለገሉ በሚኒስቴሩ የተከፈለ መሆኑንና ሊሰበሰብ የሚችል እንደሆነ ጠቁመዋል:: መሰብሰብ የማይችለውን 43 ሚሊዮን 362 ሺሕ ብር ግን ከሚኒስቴሩ የሒሳብ መዝገብ እንዲሰረዝ የሕግ አግባብን ተከትሎ እየተሠራ መሆኑን አመልክተዋል::

ይህ በእንዲህ እንዳለ የትምህርት ሥርዓቱን አስመልክቶ ሚኒስትሩ ባቀረቡት ሪፖርት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እጥረት በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ መሆኑን ገልጸዋል:: በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከ20 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የሚገኙ ቢሆንም፣ እነዚህ ተማሪዎች ከ8ኛ ክፍል እያቋረጡ ነው ብለዋል::

ይህ እየሆነ ያለው በአገሪቱ ውስጥ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ እንደተሠራው ሁሉ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ላይ ባለመሠራቱ መሆኑን አስረድተዋል:: በአገር አቀፍ ደረጃ 1,900 ብቻ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን፣ እነዚህ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ከመኖሪያ አካባቢዎች በርካታ ኪሎ ሜትር ርቀው የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች ለማቋረጥ ይገደዳሉ ብለዋል:: ማንም ወላጅ ከ10 እስከ 14 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ልጆቹን ቤት ተከራይተው እንዲኖሩ ለመወሰን እንደሚቸገር የጠቀሱት ሚኒስትሩ፣ በሰፊው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን መገንባት እንደሚገባ ተናግረዋል::

የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በስፋት አለመኖር ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥርም እንዳያድግ ተፅዕኖ ሆኗል ብለዋል:: ‹‹ባለፈው ዓመት (2005) ማትሪክ የተፈተኑ ተማሪዎች ቁጥር 167 ሺሕ ነው:: በዩኒቨርሲቲ የተቀበልነው ግን 103 ሺሕ ነው፤›› ያሉት አቶ ሽፈራው፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቁጥር እንዲቀንስ የመግቢያ ነጥቡን ከግማሽ በታች ዝቅ እንዲል ተደርጓል ብለዋል::

‹‹የማትሪክ ውጤት የሚመዘነው ከ700 ነጥብ ነው ይኼም ማለት አንድ ተማሪ ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት ቢያንስ 350 ነጥብ ማግኘት አለበት:: አሁን ግን ወደ 256 ዝቅ እንዲል ተደርጓል:: የዚህ ሁሉ ምክንያቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህር ቤቶች በስፋት ባለመገንባታቸው ወደ መሰናዶ ትምህርት፣ ቀጥሎም ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር እንዲቀንስ ምክንያት ሆኗል፤›› ሲሉ አስረድተዋል::

ትምህርት ...ከገጽ 3 የዞረ

ከገጽ 3 የዞረመንግሥት በዋና ዋና...በመሆኑም ሰማያዊ ፓርቲ በወቅቱ ለምን

እንዲፈናቀሉ እንደተደረገ፣ የተፈናቀሉትም ወደነበሩበት ቀዬ እንዲመለሱና ለደረሰባቸው ጉዳት ካሳ እንዲከፈላቸው፣ አፈናቃዮቹም ለሕግ እንዲቀርቡ በተደጋጋሚ መጠየቁ አይዘነጋም:: የአማራ ተወላጆችም የተፈናቀሉት ኪራይ ሰብሳቢዎች በሠሩት ስህተት መሆኑን በመጠቆም በሕግ እንደሚጠየቁ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በግልጽ መናገራቸውም እንዲሁ::

ነገር ግን የክልሉ መንሥትም ሆነ ፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ለተፈናቃዮቹ ካሳ መስጠትም ሆነ ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ባለማድረጋቸውና በተጠርጣሪዎቹ ላይ ዕርምጃ ባለመውሰዳቸው፣ ሰማያዊ ፓርቲ በታዋቂው የሕግ ምሁር ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም አማካይነት ያቀረበው ክስ ተቀባይነት በማግኘቱ፣ በክሱ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ የክልሉ መንግሥትና ሌሎች ተጠርጣሪዎች ሚያዝያ 9 ቀን 2006 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ቀርበው የተጠረጠሩበት ክስ እንደሚነበብላቸው ታውቋል::

ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን ያሶ ወረዳ 3,240 የአማራ ብሔር ተወላጆች መፈናቀላቸው እውነት መሆኑን የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አህመድ ናስር አረጋግጠው፣ ችግሩ የተፈጠረው በኪራይ ሰብሳቢዎች መሆኑን በመጠቆም፣ ሁሉም ወደ ነበሩበት ቀዬ እንዲመለሱ መደረጉን መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል::

ፌደራል ጉዳዮች...ከገጽ 3 የዞረ

መግለጫ ላይ አስታውቀዋል:: የግል ሴክተሩ እንዳይሳተፍ ሁሉንም ነገር

በሞኖፖል በመያዝ ችግሮች እንዲባበሱ እንጂ አበረታችና አስደሳች ሥራ በገዢው መንግሥት ኢሕአዴግ ሲሠራ እንደማይስተዋል የተናገሩት አቶ ይልቃል፣ የችግሮቹ ምክንያት ኢሕአዴግ የሚከተለው የተሳሳተ ፖሊሲ እንጂ፣ የአገልግሎት ሴክተሮቹ በራሳቸው ችግር አለመሆናቸውን አስረድተዋል:: መንግሥት ማንም ሳይጠቁመውና ሳይነግረው ችግሩ ዓይን አፍጥጦ የወጣ መሆኑን እየተመለከተው እንደሚገኝ የገለጹት አቶ ይልቃል፣ ፖሊሲውን አስተካክሎ የሕዝብን ችግርና ብሶት መፍታት ካልቻለ የሕዝብ ሥልጣንን ማስረከብ እንዳለበትም ገልጸዋል::

በየአምስት ዓመቱ አገራዊ ምርጫ ተደርጎ አመራሩ የሚቀየር ወይም የሚፀድቅ ቢሆንም፣ በአምስት ዓመት ውስጥ የማስፈጸምና የመልካም አስተዳደር ችግሮች በሚገጥሙት ጊዜ፣ ሕዝቡ ሰላማዊ ሠልፍ የማድረግ መብት ስላለው መብቱን በሰላማዊ ሠልፍ የማስጠበቅ ግዴታ ውስጥ እንደሚገባ መንግሥት ማወቅ እንዳለበት አስገንዝበዋል::

በተለይ ከተወሰኑ ወራት ጀምሮ ውኃ፣ ኤሌክትሪክ፣ ኢንተርኔት፣ ስልክና ሌሎችም አገልግሎቶች መቆማቸውን የገለጹት አቶ ይልቃል፣ ‹‹በአጠቃላይ አገር ቆሟል ማለት ይቻላል፤›› ብለዋል:: ሁኔታው ሥር የሰደደና የመኖርና ያለመኖር የህልውና ጥያቄ በመሆኑ፣ መንግሥት ባስቸኳይ ምላሽ መስጠት እንዳለበትም አክለዋል:: ሌላው አቶ ይልቃል ያነሱት ነጥብ የዜጐችን መፈናቀል በሚመለከት ሲሆን፣ ዜጐች ከአገራቸው ወይም ከሚኖሩበት ቀዬ በ24 ሰዓታት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ መደረጉን ፓርቲያቸው እንደሚያወግዘው ተናግረዋል::

የኢትዮጵያ የሥልጣን ባለቤት ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እንጂ ዜጐች ባለመሆናቸው፣ በአንድ ክልል ውስጥ የሚኖር የሌላ ብሔር ተወላጅ በሌላ አገር እንደሚኖር ሰው በአስቸኳይ እንዲለቅ እንደሚደረግ፣ በሕገ መንግሥቱ ተዘዋውሮ ሀብት ማፍራት የተሰጠው መብት እንደማይከበርለትና እንደሚባረር አቶ ይልቃል አስረድተዋል:: ይህንን ደግሞ ኢሕአዴግ የወደደው ስለሆነ የማፈናቀሉ ተግባር እየቀጠለ መሆኑንና ሰሞኑንም ተግባራዊ እየሆነ እንደሚገኝ ጠቁመዋል:: ምናልባት ማፈናቀል የሚቆመውና የዜጐች መብት መከበር የሚጀምረው ኢሕአዴግ ሥልጣን ሲለቅ ሊሆን እንደሚችል አክለዋል::

በሕገ መንግሥቱ ይቻላል የሚባለው የመብት ጥያቄና ተግባራዊነት እውነት ቢሆን ኖሮ እስካሁን ተግባራዊ ሆኖ ታይቶ ምስክር ሊሆን ይችል እንደነበርም ጠቁመዋል:: የቀድሞዎቹ መንግሥታት ጭቆናን እንጂ ማፈናቀልን አድርገውት እንደማያውቁ የተናገሩት ሊቀመንበሩ፣ መሬትና አገር የሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ እንጂ የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባለመሆኑ ሕገ መንግሥቱ ሊከበር እንደሚገባ አሳስበዋል:: ሰማያዊ ፓርቲ የሚያስበው በቁጭትና በእልህ ሳይሆን እንደ ፓርቲ ማድረግ ያለበትን የመፈጸም ግዴታ ስላለበት መሆኑን አውስተዋል:: ፓርቲው ሕዝቡ መፍትሔ እስከሚያገኝ ከጎኑ ሆኖ እንደሚሠራ፣ የማይሠራ ከሆነ ግን መጥፋት እንዳለበትም እምነቱ መሆኑን አስረድተዋል::

በመሆኑም ፓርቲው በሕዝቡ ላይ እየደረሰ ያለውን አገልግሎት የማጣት ችግር መፍትሔ ለማስገኘት በተደጋጋሚ ያቀረባቸው ጥያቄዎችን በሚመለከት ለመንግሥት ለማሳወቅ፣ ሚያዝያ 19 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቢሮው እንደራሴ ሠፈር እስከ ጃንሜዳ ከጠዋቱ አራት ሰዓት እስከ ስምንት ሰዓት የተቃውሞ ሰላማዊ ሠልፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል::

ከገጽ 1 የዞረበቤኒሻንጉል...

Page 5: Reporter Issue 1457

|ገጽ 5

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

The Reporter | Saturday | April 12, 201436|

www.thereporterethiopia.com

Cont`d from page 4Indian firm... Heineken seeks... Cont`d from page 4

The Embassy of Sweden in Addis Ababa is recruiting a National Program Officer for Development Cooperation within the field of Regional Economic Integration

Tasks include but are not limited to:• Identify, assess and manage contributions within regional economic integration;• Engage in policy dialogue with the cooperation partners;• Participate in consultations and coordination with involved donor groups; and• Participate in regional team and Embassy activities, including planning,

monitoring and reporting, as well as other issues when required.

Required qualifications:• Documented academic degree, minimum a Master’s level, with direct relevance

for economic integration; • Fluency inEnglish(oral and written);• Good command of French (oral and written); and• Extensive experience of work with computer programs, applications and systems.

Required work experience:• At least 5 years documented experience of work related to regional economic

integration efforts or other programs related to market development (i.e. private sector development, financial systems or international trade); and

• At least 3 years documented experience in handling contributions in a development cooperation context.

Ethiopian citizens, and citizens of other countries resident in Ethiopia who are entitled to work in Ethiopia, are eligible to apply. The Embassy applies a policy of gender equality and encourages women to apply.

Applications shall be submitted in two copies, either by direct delivery or posted to: Swedish Embassy, PO Box 1142, Addis Ababa. The envelope must be sealed and addressed “Regional Section, Embassy of Sweden” and clearly marked “Application for Regional NPO Post Economic Integration”. The application should contain the following:

1. A comprehensive CV including details of education and work experience2. A letter of application in English, setting out why you consider yourself a good

candidate for this post3. Copies of your higher education certificates and degrees, as well as your ID

documents and (if relevant) residence permit and work permit4. Names, telephone numbers and addresses of two reference persons who are

willing to provide a reference on your character and work capacity5. Clear contact phone numbers and addresses in Ethiopia where the Embassy can

rapidly make contact with you.

Applications can also be sent electronically, to:<[email protected]>. As subject or title,pls indicate“Application for

Regional NPO Post Economic Integration”

Applications must be submitted no later than by close of business, Tuesday15 April, 2014.The Embassy will not return documentation received from the applicants.You are therefore advised to deliver only copies of the certificates listed above as part of the application.For further details, please see the following page at the Embassy’s web-site:http://www.swedenabroad.com/Pages/StandardPage.aspx?id=70625&epslanguage=en-GBQuestions may be received by Ms. Egla Berhane, by e-mail ([email protected]) or telephone: 011-518 0000.

Advertisment

Vacancy announcement

We are foods company, planning to set up a representative office /company in Addis Ababa, Ethiopia.

We are now seeking for right candidates to meet our expanding in the new market as follows:

No Position Required No. Qualification and requirements

1 Sales & Marketing Assistant:

2 (two) Male / Female

- One for sales assistant and one for Marketing assistant (Report directly to Sales & Marketing Director)

Degree - At least 05 years of experience

in FMCG company in Sales, Marketing Managerial level

- Understand destruction channel- Ability to lead and implement

business strategy- Strong leadership, problem

solving, coaching skills- Active & initiative, strong

ambition and truthful- Experienced in motivating

candidates- Willing to travel- English is a must

2 Sales Staff 06 (six) sales staff for both male and female

- Fluent Amharic (English is comparative advantage) in both verbal and written.

- Good Microsoft Office skills (Word, Excel, Power Point ) and internet skills.

- At least 2-3 years experience in sales position

- Driving license is an advantage

3 Accountant 1 (one) person both for male and female

- Diploma/Degree- Work experience of at least

three years- Very good knowledge

of computer, MS Office, Peachtree

4 Secretary 1(one) person for Female

- Diploma- Excellent knowledge of

English Speaking & Writing skills

- Communicable, self motivated

- Have a good look and appearance

Full CV should be sent to: UNIBEN ETHIOPIA

Email: [email protected]. Com

Tel: +251 116 13999

Heineken officials bore no fruit since phone calls and e-mail requests were turned down.

In a related news, the newly-formed Raya Beer Share Company has pocketed a 279 million birr loan from CBE. Sources said the Commercial Bank approved loan is, of course, less than the 350 million birr Raya was looking for. Prior to the recent approved loan, Raya was able to amass some 630 million birr loan from some financial institution. Lemma Bekele, general manager of Raya Beer, said that CBE would officially announce the approval of the loan this week.

The construction of the factory has been progressing well according to the recent

information officials of Raya Beer have provided. By September, Raya Beer is expected to hit the market with an annual production of 600,000 hectoliters. Currently, Raya has raised its paid-up capital to 600 million birr against 500 last year and currently has accounted for a total investment capital of 1.5 billion birr.

Dawit Gebregziabher, a successful businessman who is well established in the Middle East and is currently here, owns 25 percent of shares by investing 157.5 million birr. BGI, a French-owned beer factory, is the other giant contender owning 42 percent of shares in Raya Beer.

a month or two,” John told The Reporter.

He said he had been meeting with both federal and local government officials about accessing a plot of land but with no success so far. “This time, I am having a fresh round of meetings. Meeting with the minister of agriculture, I am getting familiar with the federal and regional set-up here. I do not know how much success I will have this time around,” Mr. John said.

If successful, his investment will sit on 200 acres of land. But to kick things off, the company needs half of the total land to build a textile plant that will integrate spinning and weaving. Terry towel manufacturing is the other alternative to look at, according to Mr. John.

Though it is Sutlej’s first time to Africa, the company is reputable in India with a turnover of 20 billion rupees or close to eight billion birr annual.

Sutlej is also eying coffee in Ethiopia. As far as coffee is concerned, the company is looking to invest in an Arabica coffee plantation for which it needs two thousand hectares. But that seems unlikely to happen since Ethiopian investment law reserves the business only to Ethiopian nationals.

Meanwhile, at the moment there are about 15 foreign textile companies awaiting the completion of the construction of the Bole-Lemi industrial zone located east of the capital. According to information from the Ministry of Industry, all of these companies, mainly from South Korea and India, have settled their initial payments while some are installing machineries in the new sheds for production.

Write your comments and

opinions to [email protected]

CorrectionOn the Vol. XVIII No. 890 September 28, 2013 issue of The Reporter we carried a story headlined “New star ready for service in Hawassa”. In the story, we erroneously stated that the interior design and other features were designed and managed by Element Management and Consultancy PLC, we would like to set the record straight and inform our esteemed readers that the interior design was was conducted by Soul Interior Design. We therefore unequivocally withdraw our incorrect statement and sincerely apologize for any mishaps, inconvenience and/or distress caused.Ed.’s Note: As a guiding principle, we at The Reporter always strive to provide fair, balanced credible and accurate information to readers. In light of this standard, with the aim of demonstrating our integrity, we believe that it is our professional and ethical obligation to rectify all noteworthy mistakes that undermines our code of conduct and editorial policy whenever they come to our attention.

በዮሐንስ አንበርብር

የአውስትራሊያ መንግሥት እ.ኤ.አ ከ2010 ጀምሮ ሲሰጥ የቆየውን ነፃ የትምህርት ዕድል አቋረጠ:: ዕድሉን ያገኙ ተማሪዎች ወደ ኢትዮጵያ ሳይመለሱ በመቅረታቸው ነው የአውስትራሊያ መንግሥት ዕድሉን ያቋረጠው::

‹‹ይህንን ደብዳቤ የምጽፈው የአውስትራሊያ መንግሥት ለኢትዮጵያውያን ሲሰጥ የቆየውን የአጭር ጊዜም ሆነ የረዥም ጊዜ ነፃ የትምህርት ዕድል ማቋረጡን ለማስገንዘብ ነው:: እገዳው እ.ኤ.አ. ከአፕሪል 9 ቀን 2014 ጀምሮ ለ18 ወራት የሚፀና ነው፤›› በማለት በደቡብ አፍሪካ የአውስትራሊያ ከፍተኛ ኮሚሽን ካውንስለር የጻፉት ደብዳቤ ጃሚ ኢዝቢስተር ያመለክታል::

በመሆኑም ከኢትዮጵያ የሚመጣ የነፃ ትምህርት ዕድል ጥያቄ እንደማይስተናገድ አስታውቀዋል::

‹‹የአውስትራሊያ መንግሥት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰበት ምክንያት የነፃ ትምህርት ዕድሉን አግኝተው ከተማሩ ኢትዮጵያውያን መካከል ወደ አገራቸው የማይመለሱት ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ

በመምጣቱ ነው:: የአውስትራሊያ መንግሥት ይህንን የነፃ ትምህርት ፕሮግራም የጀመረው የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴ ለመደገፍና የወደፊቶቹን የአፍሪካ መሪዎች ለመፍጠር ነው፤›› በማለት ሚስተር አዝቢስተር የጻፉት ደብዳቤ ያስረዳል::

የአውስትራሊያ መንግሥት በሰጠው በዚህ የነፃ ትምህርት ዕድል እ.ኤ.አ. ከ2010 ጀምሮ በርካታ ኢትዮጵያውያን ተጠቃሚ ሆነዋል:: የአውስትራሊያ መንግሥት ለኢትዮጵያና ለሌሎች የአፍሪካ አገሮች የሚሰጠው ነፃ የትምህርት ዕድል የአጭርና የረዥም ጊዜ ተብለው ከሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች መካከል በግብርና ዘርፍ ላይ የሚያተርኩሩ የማስትሬትና የዶክትሬት ዲግሪዎች ቅድሚያ የተሰጣቸው ናቸው::

እ.ኤ.አ. በ2013 ብቻ 88 ኢትዮጵያውያን የነፃ የትምህርት ዕድሉን አግኝተው ወደ አውስትራሊያ ሄደዋል:: ከእነዚህ ውስጥ 26 ለረዥም ጊዜ ትምህርት፣ ቀሪዎቹ ለአጭር ጊዜ ሥልጠና መሆኑን ለመረዳት ተችሏል:: ምን ያህል ተማሪዎች ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላ እዚያ እንደቀሩ ግን ለማወቅ አልተቻለም::

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

የአውስትራሊያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ሲሰጥ የቆየውን የነፃ ትምህርት ዕድል አቋረጠ

በሪፖርተር ኅዳር 12 ቀን 2003 ዓ.ም. በቅጽ 16 ቀጥር 11/1102 እና ኅዳር 19 ቀን 2003 ዓ.ም. በቅጽ 16 ቁጥር 11/1104 ዕትም፣ ‹‹በውጭ አገር ዜጋ በደል እየተፈጸመብን ነው ያሉ ቤተሰቦች የፍትሕ ያለህ እያሉ ነው›› በሚል ርዕስና ‹‹ኖርዌጂያዊው ዜጋ እኔንና ቤተሰቦቼን አላስኖር አለን የምትለው ኢትዮጵያዊት የፍትሕ ያለህ እያለች ነው›› በሚል ርዕስ ሁለት ዕትሞች፣ የኖርዌይ ዜጋ በሆነው ሚስተር ቱር ኤድቫርድ ቶርገርሰን በደል እየተፈጸመባቸው መሆኑን የሚተነትኑ ዘገባዎች፣ ወ/ሮ መስከረም ከተማና ቤተሰቦቿን በሚመለከት መቅረባቸው ይታወሳል::

ዜናው በተሠራበት ወቅት የሚመለከታቸውን የፖሊስ አካላት የሰጡትን ምላሽና ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ዝርዝር በጋዜጣው ላይ ሲዘገብ፣ ባለጉዳይ የነበረውን ወይም ተበዳዮች በደል ፈጽሞብናል ያሉትን ሚስተር ቱር በተንቀሳቃሽ ስልኩ በተደጋጋሚ ተደውሎለት ሊገኝ ባለመቻሉ በዜናው ውስጥ ሳይካተት ቀርቷል:: ነገር ግን ሚስተር ቱር ኤድቫርድ ቶርገርሰን የተባለው የኖርዌይ ዜጋ፣ ‹‹ምንም ዓይነት ማረጋገጫ ሳይኖራቸው ስሜን አጥፍተዋል›› በማለት በጋዜጣው ዘጋቢና ዋና አዘጋጅ ላይ በስም ማጥፋት ለፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት በፍትሐ ብሔር የ100 ሺሕ ብር የሞራል ካሳ ክስ አቅርቦ ነበር::

ጉዳዩን የመረመረው የየካ ምድብ ችሎት ግለሰቡ ያቀረበውን የ100 ሺሕ ብር የካሳ ጥያቄ ውድቅ በማድረግ፣ በፍትሐ ብሔር ሕጉ ላይ በተቀመጠው

በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የተሰጠ ማስተባበያ

መሠረት ግለሰቡ የሕሊና ጉዳት የደረሰበት መሆኑን በመጥቀስ፣ አንድ ሺሕ ብር ካሳ እንዲከፈለው አዟል:: በተጨማሪም ዘገባው ከአንድ ወገን የተገኘና በገለልተኛ ወገን ያልተረጋገጠ መሆኑን በመግለጽና የግለሰቡንም አስተያየት በአጭሩ በማስገባት ማስተካከያ እንዲደረግ አዟል::

ሚ/ር ቱር እንዲስተባበልለት ባቀረበው መግለጫ በጋዜጣው ላይ በወጡት ዘገባዎች በአቶ ከተማ ጅማና በልጃቸው ወ/ሮ መስከረም ከተማ የተነገረው ሁሉ በአሉባልታ ላይ የተመሠረተ ነው ብሏል:: በዚህ ጽሑፍ ምክንያት በራሱና በልጁ ያዕቆብ ላይ ለተፈጠረው ችግር ጋዜጣው ይቅርታ እንዲጠይቅ በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሠረት ጥያቄ አቅርቧል::

ሚ/ር ቱርና ወ/ሮ መስከረም ባልና ሚስት ነበሩ ተብሎ በዘገባው የቀረበ ቢሆንም፣ ሚ/ር ቱር ግን በፍርድ ቤት በተረጋገጠ ውሳኔ ጋብቻ እንደሌላቸው እንዲገለጽለት ጠይቋል:: ወ/ሮ መስከረም የስምንት ወር እርጉዝ እያለች እንድታስወርድ በሚ/ር ቱር የተገደደች መሆኑ ቢገለጽም፣ እውነታው ግን ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በሰጠው ማስረጃ መሠረት ፅንሱን አላስወረደችም:: ነገር ግን ልጁ ከተወለደ በኋላ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ከቀዶ ጥገና በኋላ መሞቱ ተረጋግጧል:: ወ/ሮ መስከረም ከሚ/ር ቱር ተበድራ በወሰደችው ገንዘብ ቤት የገዛች ቢሆንም፣ ግዴታዋን ባለመወጣቷ በፍርድ ቤት ቤት ውሳኔ ተሸጦ የተበደረችውን ገንዘብ እንድትከፍል ተወስኗል::

ምንም እንኳን ሪፖርተር ዘገባውን በሠራበት ወቅት ግለሰቡን ለማግኘት ያደረገው ጥረት ግለሰቡ ሊገኝ ባለመቻሉ ምክንያት ለማካታት ያልተቻለ መሆኑን ጠቅሶ የዘገበ ቢሆንም፣ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማስተባበያ እንዲሰጥ ተወስኗል:: በኅዳር 12 እና 19 ቀን 2003 ዓ.ም. የሪፖርተር ዕትሞች ላይ የወጡት የዜና ዘገባዎች፣ አቶ ከተማ ጅማና ልጃቸው ወ/ሮ መስከረም ከተማ የተናገሩት ብቻ ሆኖ እንዲነበብ አንባቢያንን እየጠየቅን፣ በሚስተር ቱርና በልጁ ያዕቆብ ቱር ላይ ለተፈጠረው ችግር ይቅርታ ለመጠየቅ እንወዳለን::

በታምሩ ጽጌ

የቴሌኮም መሠረተ ልማት አቅሙን ለማሳደግና ዘመኑ ያፈራቸው ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም አገልግሎቱን በተለይ በአዲስ አበባ በጥራት ለማዳረስ በበጀት ዓመቱ መጀመርያ ወራት የ1.6 ቢሊዮን ዶላር የማስፋፊያ ፕሮጀክት ኮንትራት የተፈራረመው ኢትዮ

ቴሌኮም፣ በአዲስ አበባ ከተማ ካለው የኔትወርክ ችግር አሥር በመቶ የሚሆነውን መቅረፉን አስታወቀ::

የኢትዮ ቴሌኮም ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ አብዱራሂም አህመድ፣ ኢትዮ ቴሌኮም ለማስፋፊያ ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ የ1.6 ቢሊዮን ዶላር ኮንትራት ከቻይናዎቹ ህዋዌና ዜድቲኢ ኩባንያዎች ጋር ተፈራርሞ ወደ ሥራ መገባቱን

ኢትዮ ቴሌኮም አሥር በመቶ የሚሆነው የአዲስ አበባ ኔትወርክ ችግር ተቀርፏል አለ

አስታውሰው፣ በአዲስ አበባ የኔትወርክ መተካትና ማስፋፊያ የአንቴና ተከላ ሥራ ከሚያስፈልጋቸው 722 ቦታዎች፣ የ75 (10 በመቶ) ተከላና መተካት ሥራ ተግባራዊ መደረጉን ገልጸዋል:: የኔትወርክ መተካትና ተከላ የተደረገባቸው ቦታዎች በተለምዶ የኖኪያ አካባቢዎች የሚባሉት

Page 6: Reporter Issue 1457

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

www.thereporterethiopia.com

The Reporter | Saturday | April 05, 2014 |39

Write your comments and

opinions to [email protected]

Advertisment

REQUEST FOR PROPOSAL -RFP-ETH-2014-9111185.

UNICEF Ethiopia Office is seeking Request for Proposals from International Academic Institutions in association with Ethiopian Universities specialized in Urban Water and Sanitation to independently monitor the implementation of the ONEWASH PLUS programme (2014-2018) and to provide periodic knowledge management products (publications, learning notes, studies).

The overall objective of the proposed assignment, taking place in Amhara, Tigray, Oromia and Somali regions, is to monitor programme activities, perform yearly sustainability checks, document the progress and impacts of the Programme and disseminate lessons learnt across the sector.

The assignment will be phased in different periods: Phase 1 (June 2014 – December 2014) Phase 2 (June 2015 – December 2015) Phase 3 (January 2016- December 2018).

Interested and eligible bidders are invited to collect the complete tender documents by sending an email to Mr. Sebastian Muzuma ([email protected]) or Mr. Samson Lulu ([email protected]) starting from 11-April-2014 (Friday). Proposals are to be submitted to UNICEF Ethiopia Office on or before 9.00 am (East African Time) 28th April 2014 (Monday). Please quote the RFP nr. 9111185 in all your correspondences. Due to the nature of the bid, there will be no bid public opening for this offer. UNICEF reserves the right to accept or reject part or all of any or all bids. ADDRESS: UNICEF ETHIOPIA, Supply Section, Room 112, Attn. Mr. Sebastian Muzuma / Mr. Samson Lulu, P.O.BOX 1169, TEL: +251-11 518 4233 / 4167, Addis Ababa, Ethiopia.

REQUEST FOR PROPOSAL -RFP- ETH-2014-9111188

UNICEF Ethiopia Office, in the context of the One WASH Plus Programme (to be implemented nationally and in 8 towns and 40 satellite villages in Amhara, Oromia, Tigray and Somali regions), is seeking Request for Proposals from a Consortium composed, as minimum, by an International Non-Governmental Organization and an International Capacity Building Institution with the objective of:

(1) Developing and implementing a comprehensive package for urban Hygiene and Sanitation in programme areas, (2) Curriculum development and implementation of an urban water and sanitation capacity building package(3) Strengthening and enhancing the participation of Civil Society Organizations (CSOs) in the implementation of the national wash programmeThe assignment will be for two years 2014-2016, with possibility of extension, depending on funds availability.

Interested and eligible bidders are invited to collect the complete tender documents by sending an email to Mr. Sebastian Muzuma ([email protected]) or Mr. Samson Lulu ([email protected]) starting from 11-April-2014 (Friday). Proposals are to be submitted to UNICEF Ethiopia Office on or before 9.00 am (East African Time) 28th April 2014 (Monday). Please quote the RFP nr. 9111185 in all your correspondences. Due to the nature of the bid, there will be no bid public opening for this offer. UNICEF reserves the right to accept or reject part or all of any or all bids. ADDRESS: UNICEF ETHIOPIA, Supply Section, Room 112, Attn. Mr. Sebastian Muzuma / Mr. Samson Lulu, P.O.BOX 1169, TEL: +251-11 518 4233 / 4167, Addis Ababa, Ethiopia.

requirements in the banking business. He also said that the lack of credit analyzing capacity of banks to provide credit in a speedy manner is to blame for the shortage of credit. Participants from the foreign community at the meeting were taken by surprise by Getahun’s statement and asked if they can direct FDI companies who have already invested in Ethiopia to access the credits. The response to this was a bit surprising, according to some of participants. FDI companies are supposed to come with their own financial resource, not the other way around, officials said.

Donors... Cont`d from page 7 companies used to pay for foreign

reinsurance,” Temesgen Zeleke, insurance supervision directorate direct at NBE told a press conference on Thursday.

Thus far, 30 percent of the annual premium collected by local insurance companies was dedicated to purchase the services of foreign reinsurance companies.

The establishment of the reinsurance company promotes financial resource mobilization and reduces costs related to cross-border reinsurance transactions, the directive read.

The reinsurance company will be run by a board of directors, a chief executive office and a senior executive officer.

After the establishment of local reinsurers, Ethiopian insurance companies would no more be allowed to obtain reinsurance services from foreign companies unless it is allowed by another directive. Temesgen also noted that a follow-up directive would detail the circumstances that domestic insurance can look for foreign reinsurers.

Reinsurance is insurance that is purchased by an insurance company from one or more other insurance companies as a means of risk management, sometimes in practice including tax mitigation. The ceding company and the reinsurer enter into a reinsurance agreement which details the conditions upon which the reinsurer would pay a share of the claims incurred by the ceding company. The reinsurer

is paid a “reinsurance premium” by the ceding company, which issues insurance policies to its own policyholders.

In Ethiopia, the oldest and biggest insurance company, the state-owned Ethiopian Insurance Corporation, maintains outward reinsurance contracts with international reinsurance companies like Munich Re, Swiss Re and Africa Re.

Major global reinsurers include Munich Re, Swiss Re, Hannover Re, Lloyd’s of London, Berkshire Hathaway/General Re, SCOR, Reinsurance Group of America, China Reinsurance Group, Korean Reinsurance Company, Partner Re, Everest Re, Transatlantic Re, London Reinsurance Group and General Insurance Corporation of India.

Central bank... Cont`d from page 1

በሰለሞን ጐሹ

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሥራ የጀመረበትን ሦስተኛ ዓመት እዚያው ግድቡ በሚገኝበት ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉባ ውስጥ ያከበረው በቅርቡ ነው:: የግብፅና የወዳጆቿ ‘ይቁምልን’ ውትወታ ሳያሰናክለው የግድቡ አንድ ሦስተኛ ሥራ መጠናቀቁ ለዓለም ይፋ በሆነበት ወቅት፣ መቀመጫውን በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ያደረገው የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ (International Rivers Network) የተሰኘ ድርጅት ይፋ ሳይደረግ ረጅም ጊዜ የቆየው የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ሪፖርትን የተወሰነ ክፍል በድብቅ ማግኘቱን በመግለጽ፣ 54 ገጾች ያሉት ሪፖርት በድረ ገጹ ይፋ አድርጓል:: በተጨማሪም ይኼው ድርጅት በቅርቡ ‹‹GERD Panel of Experts Report: Big Questions Remain›› በተሰኘ ርዕስ ይኼው ሪፖርት ኢትዮጵያን ‘አጥፊ’፣ ግብፅን ደግሞ ‘ተጠቂ’ አድርጎ መደምደሙን የሚያትት ጽሑፍ አውጥቷል::

የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ እ.ኤ.አ. በ1985 የተቋቋመ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማዬ ብሎ የተነሳው የዓለም ወንዞችን ከግድብ ጥፋት መታደግና በግድብ ግንባታ ሕይወታቸው የሚነካ ዜጎችን ድምፅ በማስተጋባት፣ በወንዞቹ ላይ ጥገኛ የሆኑ ነዋሪዎችን መብት ማስጠበቅ ለዚህም ከአካባቢ ጥበቃ ባለሙያዎች፣ ከሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና ሌሎች አጥፊ የወንዝ ፕሮጀክቶችን በማስቆም የተሻለ ሕይወት ለመፍጠር የሚያስችል ፍትኃዊና ዘላቂ የውኃና የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ልማት ለማምጣት ከሚሠሩ አካላት ጋር አብሮ እንደሚሠራ ይገልጻል:: በአራት የተለያዩ አኅጉሮች የሚገኙ ሠራተኞቹ በትልልቅ ግድቦች፣ በኃይልና ውኃ ፖሊሲ፣ በአየር ንብረት ለውጥና በዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ላይ ኤክስፐርቶች እንዲሆኑና ድርጅቱ በግድብ ሕይወታቸው ለተጎዱ ሕዝቦች ከመንግሥታት፣ ከባንኮች፣ ከኩባንያዎችና ከዓለም አቀፍ ኤጀንሲዎች ጋር ሙግት እንደሚገጥምም ያመለክታል::

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ብሔራዊ የኤክስፐርቶች ቡድን ለዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን አፀፋ ምላሽ

የቅርብ ጊዜ ጽሑፍና በአጠቃላይ ድርጅቱ ኢትዮጵያ ላይ ባለው አቋም ዙሪያ ‹‹A Proxy Campaign Against Ethiopia?›› በተሰኘ ርዕስ ከአራት ቀናት በፊት ምላሽ የሰጠ ሲሆን፣ ድርጅቱ ገለልተኛ ሆኖ የኢትዮጵያን ሁኔታ እንዳልተመለከተው ያመለክታል::

የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ሪፖርት

የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ የቅርብ ጊዜ ሪፖርት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረው የተለያዩ ክፍሎች ያሏቸው መነሻ ጥናቶችና የዲዛይን ሰነዶችን መሠረት አድርጎ እንደሆነ ይገልጻል:: የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን እ.ኤ.አ. በ2013 ያዘጋጀውና ድርጅቱ በድብቅ አገኘሁት የሚለው ሪፖርት የኢትዮጵያ አጎራባች የታችኛው የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ላይ ግድቡ ስለሚያስከትለው ተፅዕኖ በቂ ጥናት አልተደረገም የሚል አስተያየት እንዳለውም ያመለክታል:: የኤክስፐርቶች ቡድን በተጨማሪም በጥናቱ የግብፅ ሥጋቶች በተለይም ግድቡ ሊያስከትል የሚችለው መሠረታዊ ተፅዕኖ በሚገባ የሚታወቅ አለመሆኑን በተመለከተ ማረጋገጫ መስጠቱንም ይጠቁማል::

የድርጅቱ ሪፖርት ከአጠቃላይ የተፅዕኖ ጥናት በተጨማሪ ጥናት የተደረገባቸው ጉዳዮችም ጥልቀት የሚጎድላቸው መሆኑን ሪፖርቱ እንዳካተተ ይገልጻል:: ኤክስፐርቶቹ ተጨማሪ ጥናት የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች መጥቀሳቸውን፣ ከእነዚህም መካከል ኃይድሮሎጅያዊ ተፅዕኖ (የታችኛው የዓባይ ተፋሰስ አገሮችን የውኃ አቅርቦትና የኃይል ማመንጫን ጨምሮ)፣ የአየር ንብረት ለውጥ ሥጋቶችና ጂኦቴክኒካል ጉዳዮች እንደሚካተቱም አመልክቷል:: የኤክስፐርቶቹ ቡድን ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ግድቡ ስለሚኖረው ወሰን ተሻጋሪ አካባቢያዊና ማኅበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ ማድረግ እንዳለባቸው የውሳኔ ሐሳብ መስጠታቸውም በሪፖርቱ ተካቷል::

ከኢትዮጵያ፣ ከግብፅና ከሱዳን ሁለት ሁለት ኤክስፐርቶችን እንዲሁም ገለልተኛ አራት ዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶችን ያካተተው የኤክስፐርቶቹ ቡድን በአንድ ዓመት የሥራ ቆይታው ግድቡ በሚገኝበት ቦታ አራት ጊዜ የመስክ ጉብኝት ማድረጉን የጠቆመው ዘገባ፣

አባላቱ ቁልፍ የፕሮጀክቱ ሰነዶችን እንዲያዩ ቢደረግም የዋናው ግድብና የተጨማሪው ‘ሳድል’ (Saddle) ግድብ ጂኦቴክኒካል ግምገማንና የፕሮጀክቱን የጥቅምና ኪሳራ ስሌትን ጨምሮ፣ ሌሎች ቁልፍ ሪፖርቶችን ግን የማየት ዕድል እንዳልተሰጣቸው ይገልጻል:: አንዳንድ ሪፖርቶችም በኤክስፐርቶቹ ቡድን ጊዜያቸው ያለፈባቸውና በሒደት ላይ ያሉ ጉዳዮችን የሚመለከቱ እንደሆነ መገለጹንም ዘገባው ያመለክታል::

የግድቡን የግንባታ ሒደት ‘በትርምስ የተሞላና ያልተሟላ’ ሲል የገለጸው ይህ ዘገባ፣ በግድቡ ላይ ክትትል የሚያደርግ ነፃ ወገን አለመኖሩንም ይተቻል:: የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድኑ መጠነኛ የክትትል ሥራ ማከናወኑንም በመጥቀስ በግድብ ግንባታ ሒደት ወቅት ሊከናወኑ የሚገባቸውን ነገሮች ለማረጋገጥ ቡድኑ ምርጥ ተሞክሮዎችን በማካፈል እንዲቀጥል አለመደረጉ ስህተት እንደሆነ ይጠቁማል:: የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን ሪፖርት በዋነኛነት በፕሮጀክት ሰነዶች ጥራት፣ በግድቡ ደኅንነት፣ በታችኛው ተፋሰስ አገሮች ላይ ስለሚከሰተው የውኃ ፍሰት ለውጥ፣ የአካባቢ ሁኔታ ተፅዕኖ፣ የአየር ንብረት ሥጋቶች፣ የደለልና የውኃ ጥራት ጉዳዮች፣ የግድቡ የሥራ ሒደት ላይ አተኩሮ ሰጣቸው ያላቸውን የውሳኔ ሐሳቦችም አካቷል::

በተለይም ከግድቡ ጥንካሬ ጋር የተየያዙ የመንሸራተት፣ የውኃ ፍሰት መጠንና ሌሎች የደኅንነት ጉዳዮች ላይ የኤክስፐርቶቹ ቡድን ጥያቄ ማንሳቱን ዘገባው ያመለክታል:: በላይኛው የዓባይ ተፋሰስ አገሮች የሚደረጉ የልማት እንቅስቃሴዎችና በታችኛው የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ስለሚኖረው የፍሰት መጠን ጥናት እንዳልተደረገም ይጠቅሳል:: ከህዳሴው ግድብ ቋት ስለሚተነው የውኃ መጠን የቀረበው ግምትም ጥያቄ እንደተነሳበት ያመላክታል:: በህዳሴ ግድቡ የተነሳ በግብፅ የትልቁ አስዋን ግድብ ላይ ሊደርስ ስለሚችለው ተፅዕኖ በቂ መረጃ አለመቅረቡንም ይጠቁማል::

ግድቡ በአካባቢው ነዋሪዎች፣ በሥነ ምኅዳርና የዓሳ ሀብት ወይም ብዝኃ ሕይወት ላይ ስለሚያስከትለው ተፅዕኖ ጥቂት መረጃዎች ብቻ መቅረባቸውንም ያትታል::

የግድቡ ቁመት የተመረጠው በታችኛው የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ላይ ሊያስከትል ስለሚችለው የአካባቢ ሁኔታና ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተፅዕኖ ከግምት ውስጥ ሳያስገባ እንደሆነም ሪፖርቱ ይገልጻል:: የግድቡ ቋት የደለል ክምችትን በተመለከተም የፕሮጀክቱ ሰነዶች በቂ ትንታኔ አለማቅረባቸውም ተመልክቷል:: ግድቡ ተጠናቆ ሥራ ሲጀምር ስለሚኖሩ የሥራ እንቅስቃሴዎች በቂ መረጃ እንዳልተሰጠም እንዲሁ ዘገባው ያሳያል::

በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የግድቡን ሥራ የጀመረችው ያለበቂ ጥናትና ዝግጅት እንደሆነ የሚወቅሰው ሪፖርት፣ በመጨረሻ የኤክስፐርቶች ቡድን የሰጣቸው የመፍትሔ ሐሳቦችን መሠረት ያደረጉ አስፈላጊ ጥናቶች እስኪጠናቀቁ ድረስ ኢትዮጵያ የግድቡን ግንባታ እንድታቆም ይመክራል:: የኤክስፐርቶቹ ቡድን ግኝቶችን መሠረት በማድረግ ግብፅ ያቀረበችው የድርድር ሐሳብም ይህንን መደገፉ ምክንያታዊ እንደሆነ በመግለጽ ለጋሽ መንግሥታትና ዓለም አቀፍ አካላትም ለግብፅ ሐሳብ ድጋፍ እንዲሰጡ ጥሪ በማድረግ ነው ሪፖርቱ የሚያጠቃልለው::

የብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን ምላሽ

በዶ/ር ያዕቆብ አርሳኖ የሚመራው የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን በዋነኛነት በግድቡ ሥራ መንግሥትን ከሚያማክሩ ከፍተኛ የውኃ ባለሙያዎች የተውጣጣ ቡድን ሲሆን፣ በዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን አባል ለነበሩ ሁለት ኢትዮጵያዊያን የተለያዩ መረጃዎችን በጥናትና በዕውቀት ላይ ተመርኩዞ ሲሰጥ ቆይቷል:: ግድቡን በተመለከተ በዓለም ዙሪያ በሚገኙ የሚዲያ ተቋማት የሚሠራጩ የተሳሳቱ መረጃዎች ላይ ትክክለኛና እውነተኛ መረጃዎችን በመስጠት የማረምና የማቅናት ሚናም ያለው ቡድን ነው::

የብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን ከላይ የተገለጸው የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ዘገባ ከመውጣቱ በፊት በሦስት የተለያዩ ደረጃዎች ድርጅቱ ኢትዮጵያ ላይ በአመክዮ ላይ ያልተመሠረቱ የጥላቻ ዘመቻዎች ሲያካሂድ እንደነበር አስታውሶ፣ መጋቢት 22 ቀን 2006 ዓ.ም. ‹‹GERD Panel of Experts Report:

Page 7: Reporter Issue 1457

|ገጽ 7

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

Big Questions Remain›› በሚል ርዕስ ያወጣው ዘገባ ድርጅቱ ከዚህ ቀደም የሠራቸው ሥራዎች እንዳልተሳኩለት ያረጋገጠበትና በኢትዮጵያ ቁርጠኝነት መደናገር ውስጥ እንደገባ እንደሚያመላክት ገልጿል::

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሚያመነጨው የኤሌክትሪክ ኃይል አካባቢያዊ የኢኮኖሚ ትስስር እንደሚፈጥር፣ የግብፁ ትልቁ አስዋን ግድብ ለረጅም ጊዜ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት እንደሚችል፣ የአስዋን ግድብ የደለል መጠን በህዳሴው ግድብ የተነሳ እንደሚቀንስ፣ የአስዋን ግድብ በዓመት በትነት የሚያጣው 10.8 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር መጠን ያለው ውኃ በህዳሴ ግድቡ የተነሳ ወደ 9.5 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር መጠን ዝቅ እንደሚል፣ በህዳሴ ግድቡ የተነሳ በአስዋን ግድብ የተሻለ የጎርፍ ቁጥጥር እንደሚኖር፣ በህዳሴ ግድቡ የተነሳ የተሻለ ውኃ የማጠራቀም አቅም እንደሚኖር፣ የህዳሴ ግድቡ የአስዋንን የውኃ ፍሰት እንደማይቀንስ፣ የህዳሴ ግድቡ በሱዳን ሕዝብና በመሠረተ ልማት ግንባታዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖን እንደሚቀንስ፣ የህዳሴ ግድቡ የመስኖ ቦዮች በሱዳንና በግብፅ በደለል የተነሳ እንዳይበላሹ እንደሚያደርግና በሱዳን ያሉ ግድቦች ውጤታማ እንዲሆኑ በህዳሴ ግድቡ የፍሰት ቁጥጥር የተነሳ በየዓመቱ የሚጨምረው 2,567 ጊጋ ዋት አወር የውኃ አጠቃቀምና የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅምን እንደሚጨምር የብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን ገልጾ፣ የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ግድቡ ጉዳት ከማምጣት በዘለለ የሚያመጣውን ጥቅም ለመመልከት ዝግጁ እንዳልሆነ ዘርዝሯል::

የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን በህዳሴ ግድቡ ላይ ቁጥጥር የማድረግ ሥራ ለመሥራት አለመቋቋሙን አስታውቆ የቡድኑ ሥራ በኢትዮጵያ፣ በግብፅና በሱዳን የውኃ ሀብት ሚኒስትሮች በተገለጸው ሁኔታ ሚናው ሦስቱ አገሮችን የሚመለከቱ ከህዳሴ ግድቡ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግና በመረዳዳት በአገሮቹ መካከል መተማመን እንዲፈጠር ማስተባበር ብቻ እንደሆነ አመልክቷል:: የብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን የዓለም አቀፉ ኤክስፐርቶች ቡድን በሪፖርቱ በየትኛውም ገጽ ላይ የህዳሴ ግድቡን ስለማቆምም ሆነ ስለመዘግየት አለመግለጹንም ጠቁሟል::

የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ዘገባ የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን የግብፅን ሥጋት እንደሚጋራና በግብፅ ላይ መሠረታዊ ጉዳት ሊደርስ ይችላል የሚል አስተያየት እንዳለው በሪፖርቱ የተገለጸ በማስመሰል የጠቀሰውም፣ ውሸትና የተጣመመ መረጃ እንደሆነ የብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን ገልጿል:: በዘገባው በዋነኛነት ኢትዮጵያ የግድቡን ግንባታ እንድታቆም፣ ግብፅ የምታቀርበው ጥያቄ ተገቢነት ያለው በመሆኑ ለጋሽ አገሮችና ዓለም አቀፍ አካላት ድጋፍ እንዲሰጡ የተጠየቀ ሲሆን፣ የብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን እነዚህ ጥያቄዎች ከግድቡ መጀመሪያ ቀን አንስቶ

ቡድን መሆኑን የሚያወሳው የኢትዮጵያ ኤክስፐርቶች ቡድን፣ በኢትዮጵያ ላይ የሚያራምደው አቋም ጤነኛ እንዳልሆነ የሚያሳየው ማስረጃ እ.ኤ.አ. ከ2006 በኋላ ብቻ 10,000 ያህል ግድቦች በተለያዩ ታዳጊ አገሮች የተገነቡ ቢሆንም፣ በህዳሴ ግድቡ ላይ ያለው ትኩረት ግን ኢትዮጵያ ከውኃ ሀብቷ እንዳትጠቀም የተለያዩ የውጭ ኃይሎች በቀጥታ ጦርነትና በተዘዋዋሪ የውክልና ጦርነቶች ካደረጉት ተፅዕኖ የማይተናነስ እንደሆነ አመልክቷል::

የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ የኢትዮጵያ ወዳጆችና ጠላቶች ሁሉ የኢትዮጵያ ዜጎች ግድቡን በመገንባት ከውኃ ሀብታቸው ለመጠቀም ቁርጠኛ በመሆናቸው የህዳሴ ግድቡ ግንባታ ለሰነድም ቢሆን እንደማይቁረጥ ሊያውቁ እንደሚገባ በመግለጽ፣ የኢትዮጵያ ኤክስፐርቶች ቡድን ምላሹን ደምድሟል::

የግብፅ ባለሥልጣናትና ኤክስፐርቶች የአገራቸውንና የዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን በመጠቀም አቋማቸውን ለማራመድ ያደረጉትን ሙከራ ያህል ከኢትዮጵያ በኩል ተመሳሳይ ነገር እየተደረገ አለመሆኑን በመጥቀስ ተደጋጋሚ ቅሬታ ኢትዮጵያውያን ሲያቀርቡ ቆይተዋል:: ይህ የኤክስፐርቶቹ ቡድን ምላሽ በመላው ዓለም ባሉ ኢትዮጵያዊያን ከፍተኛ ድጋፍ የተቸረውም ለዚህ ነው::

የውኃ ኤክስፐርቱ ዶ/ር ታደሰ ካሳ በኢትዮጵያ በኩል መሰል የተሳሳቱ እውነታዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ የማስተካከል ሥራ ሊቀጥል ቢገባም፣ የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ግን ኢትዮጵያን ለማጥቃት እንደተቋቋመ ማሰብ ተገቢ አለመሆኑን አስረድተዋል:: ‹‹ቡድኑ በኢትዮጵያ ጉዳይ ፍትሐዊ እንዳልሆነ ዘገባዎችን አይቶ ማንም ሊረዳው የሚችል ነው:: ይሁንና ቡድኑ በተፈጥሮው ፀረ ግድብ በመሆኑ በቅርብ ዓመታት ብራዚል ላይ ተመሳሳይ ቅስቀሳ አድርጓል:: የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን የህዳሴ ግድቡን በተመለከተ አሉታዊና አዎንታዊ ነጥቦችን ያካተተ ቢሆንም፣ ድርጅቱ ለዓላማው እንዲመች ትኩረት ያደረገው በአሉታዊ ተፅዕኖዎች ላይ ብቻ ነው:: ድርጅቱ በሥነ ምኅዳር፣ በባህላዊ አኗኗርና በአካባቢ ጉዳዮች እንዲሁም በታዳጊ አገሮች ላይ እንደሚያተኩር ግን ሊታወቅ ይገባል:: የድርጅቱን ይኼን ተፈጥሮ ከግምት ውስጥ በማስገባት የኢትዮጵያ መንግሥት፣ ኤክስፐርቶችና ዜጎች የተሳሳቱ ዘገባዎች ላይ አተኩረው ምላሽ ለመስጠት ሚዲያዎችን መጠቀም ድርጅቱ ጋር አተካሮ ከመግባት የተሻለ አካሄድ ይመስለኛል፤›› ሲሉ ዶ/ር ታደሰ ገልጸዋል::

በተቋሙ በተለያዩ ጊዜያት በወጡ ጽሑፎች በተደጋጋሚ የተንፀባረቁና አዲስ አለመሆናቸውን ያስረዳል::

ለምሳሌ እ.ኤ.አ. በሰኔ 2013 በወጣ አንድ ዘገባው ድርጅቱ ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር ያላትን ችግር በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ለመፍታት ፈቃደኛ ባለመሆኗ እንደ አሜሪካ ያሉ ምዕራባውያን ለጋሽ መንግሥታት ተፅዕኖ በመፍጠር የግድቡን ግንባታ እንዲያስቆሙ ጥሪ አድርጓል:: ከዚህ አንፃር በዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን መጠነኛ ማስተካከያ እንዲደረግ የውሳኔ ሐሳብ የቀረበባቸውን ርዕሰ ጉዳዮች በማጣመም ለውጦቹ እስኪደረጉ ድረስ ግድቡ ይቁም ማለቱ አዲስ ነገር አለመሆኑን ምላሹ ያሳያል::

ብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን ወደ መጨረሻውና ግድቡን አስቁሙት ጥሪ ከመተላለፉ በፊት ድርጅቱ በመጀመሪያ ኢትዮጵያ ግድብ መገንባቱን እንድትተው ለማድረግ ቀጥሎ የስም ማጥፋት ዘመቻ፣ በሦስተኛነት ደግሞ ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ በማስጠንቀቅ የህዳሴ ግድቡን የመገንባት ሥራ ለማደናቀፍ ወጥ አቋም ማሳየቱን ይተነትናል::

የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ዘገባዎች በግልጽ ለግብፅ በመወገን የተዛባ፣ በማስረጃ ያልተደገፉ የቅጥረኛና የጥላቻ ፕሮፖጋንዳ ሲያሰራጭ ዝም ብሎ በመደነቅና ስሜት አልባ ሆኖ በማየት ለመቀጠል ህሊናው እንደማይፈቅድ በመጠቀም ምላሽ ለመስጠትና የድርጅቱን ድብቅ ፍላጎት ከኋላ ጀምሮ ለመዘርዘር መገደዱን የብሔራዊ ኤክስፐርቶቹ ቡድን ገልጿል::

የመጀመሪያው ክፍል የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ዘገባዎች የህዳሴ ግድቡን በተመለከተ በኢትዮጵያ ውሳኔ ሰጪ አካላት ግድቡ እንዳይጀመር እንዲወስኑ ያነጣጠሩ መሆናቸውን የብሔራዊ ኤክስፐርቶቹ ምላሽ ያሳያል:: ይኼንንም ተልዕኮ ለመወጣት ግድቡን መገንባት የኢትዮጵያን ብሔራዊ በጀት እንደሚያሟጥጥ፣ ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡ ነገሮችን እንደሚያዛባና ግድቡን ለመጨረስ ገንዘብ ማግኘት ከባድ መሆኑን የተመለከቱ ዘገባዎች ማውጣቱ ተመልክቷል:: ለምሳሌ በአንድ ዘገባው ኢትዮጵያ በዓባይ ውኃ ላይ ያላትን ፍላጎት ለማረጋገጥ የህዳሴ ግድብን ከመገንባት ያነሰ ቁጣ ቀስቃሽ አማራጭ መጠቀም እንዳለበት መምከሩም እንደምሳሌ ተጠቅሷል:: በሌላ ዘገባው ደግሞ የኢትዮጵያ ግድብ ከመጠን ያለፈ ግዙፍ በመሆኑ ዲዛይን በተደረገው ደረጃ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያመነጭም አትቷል:: እንደ ብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን ምላሽ ከሆነ የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ የህዳሴው ግድብ የመስኖ ፕሮጀክት መሆኑን ያለምንም ተጨባጭ ማስረጃ ይገልጽ የነበረው በዚሁ ደረጃ ነበር::

ሁለተኛው ደረጃ በስም ማጥፋት ዘመቻ የተሞላ እንደነበር የሚገልጸው ምላሽ በዋነኛነት ለግድቡ

ግንባታ የገንዘብ ዕርዳታ እንዳይገኝ ያነጣጠሩ ዘገባዎች መስተናገዳቸውን ይጠቁማሉ:: የግድቡ ግንባታ የዕቅድና የዝግጅት ሒደት በድብቅ የተፈጸመ፣ በግድቡ የሚጠቁ ሰዎችንና በአጠቃላይ ሕዝቡን ሳያማክር በፈላጭ ቆራጭነት ከላይ ወደታች በሚወርድ የውሳኔ አሰጣጥ ሥርዓት የተፈጸመና የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ምንም ዓይነት ጉዳት እንደሌለ በመግለጽ የራሳቸውን ሐሳብ ብቻ በመያዝ የሌሎችን በማጣጣል የተፈጸመ እንደሆነ የተለያዩ ዘገባዎች ማውጣቱም ተጠቅሷል:: የግብፅ ግድቦች ሲገነቡ በሚስጥር የተፈጸሙ ቢሆንም ድርጅቱ ይኼንን ሀቅ በዘገባዎቹ አለማካተቱን ብሔራዊ ኤክስፐርቶች ተችተዋል::

በተጨማሪም ድርጅቱ የህዳሴ ግድቡ በዓመት እስከ ሦስት ቢሊዮን ሜትር ኪዩቢክ ውኃ እንደሚያተን በመግለጽ ትችት ሲያቀርብ በሰሀራ በረሃ መሐል የሚገኘው የአስዋን ግድብ በዓመት ከ10 እስከ 15 ቢሊዮን ሜትር ኪዩቢክ ውኃ እንደሚያተን ከመግለጽ መቆጠቡ የህዳሴውን ግድብ ጉዳይ በፍትኃዊነት እያየው እንዳልሆነ ማሳያ እንደሆነ የኢትዮጵያ ኤክስፐርቶች ቡድን ጠቁሟል:: በግድቡ የተነሳ በግብፅ ከፍተኛ የሆነ የውኃ አቅርቦት ችግር እንደሚከሰት በተደጋጋሚ የሚወተውተው የዓለም አቀፍ ወንዞች ግብፅ ከአፍሪካ አገሮች ሁሉ 98 በመቶ የሚሆነው ሕዝቧ የመጠጥ ውኃ በማግኘት ቀዳሚ እንደሆነና አንዲት የ16 ዓመት ኢትዮጵያዊ ልጃገረድ አንድ ጋሎን ውኃ ከወንዝ ወይም ከጉድጓድ ውኃ ለማግኘት በአማካይ እስከ 6 ኪሎ ሜትሮች እንደምትጓዝ የማይገልጽ እንደሆነም ገልጸዋል:: ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ግብፅና ሱዳንን በግድቡ ጉዳይ አለማማከሯን በተደጋጋሚ ይገልጽ የነበረው ድርጅት ሱዳን የግድቡን ሥራ ስለመደገፏ ትንፍሽ አለማለቱም የግብፅ ወገንተኛ እንጂ ነፃና ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን አለመሆኑን በግልጽ የሚያሳይ ስለመሆኑም ያስረዳሉ::

በሦስተኛ ደረጃ ድርጅቱ የማስጠንቀቂያ ጋጋታ እንደደረደረ ያስታወሰው የብሔራዊ ኤክስፐርቶች ቡድን የህዳሴ ግድቡ ሥራ የጀመረው ግብፅ በፖለቲካ ቀውስ በተናጠችበት ጊዜ እንደሆነ በመግለጽ ግድቡ የሴራ ጥንስስ ውጤት መሆኑን በመጠቆም ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለግድቡ ድጋፍ እንዳይሰጥ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን ያስረዳል:: ግድቡን በገንዘብ መርዳት ማለት ጦርነት መቀስቀስ እንደሆነም በመግለጽ ግድቡ ከሚጠናቀቅ ይልቅ ጦርነት ቢነሳ እንደሚመርጥ ማረጋገጡንም ጠቅሰዋል:: ‹‹ለግብፅ የውኃ ደኅንነት የሚሟገተው ድርጅት ስለኢትዮጵያ ድህነት፣ የውኃና የኤሌክትሪክ ኃይል፣ እንዲሁም የምግብ ደኅንነት አለማንሳቱን በማየት ድርጅቱ በግብፅ በገንዘብ እንደተገዛ መጠርጠር የሚያስተች ይሆን?›› ሲልም ይጠይቃል::

የሚዲያ ጦርነት

የዓለም አቀፍ ወንዞች ኔትወርክ ፀረ ህዳሴ ግድብ

Page 8: Reporter Issue 1457

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

Page 9: Reporter Issue 1457

|ገጽ 9

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

Page 10: Reporter Issue 1457

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

የሱ ብረታ ብረት ፋብሪካና ሠራተኞች ተቃቅረዋል

በዳዊት ታዬ

በኢትዮጵያ የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ውስጥ በግል ከተቋቋሙ የብረታ ብረት ፋብሪካዎች ውስጥ በግዙፍነቱ በሚጠቀሰውና የሱ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ንብረት በሆነው ፋብሪካ ሠራተኞችና በማኔጅመንቱ መካከል የተፈጠረ ያለመግባባት ከሁለት ወራት በላይ አስቆጥሯል::

ከ600 በላይ ሠራተኞችን በሚያስተዳድረው በዚህ ፋብሪካ ሠራተኞችና በማኔጅመንቱ መካከል ተፈጠረ በተባለው አለመግባባት ምክንያት ሁለት መቶ ሠራተኞች ከሥራ ገበታቸው ተቀንሰዋል::

የድርጅቱ ሥራ ተፅዕኖ ውስጥ መግባቱ ሲነገር፣ ችግሩን ለመፍታት ተደረጉ የተባሉ ጥረቶች ባለመሳካታቸው በሁለቱ ወገኖች መካከል የተፈጠረው ልዩነት እየሰፋ መምጣቱን ለማወቅ ተችሏል::

በሠራተኞቹና በማኔጅመንቱ መካከል የተፈጠረው ያለመግባባት መነሻው በድርጅቱና በሠራተኞች መካከል የተፈረመው የኅብረት ስምምነት ባለመከበሩ ነው::

የድርጅቱ የሠራተኞች ማኅበር እንዳስታወቀው፣ የተፈረመው የኅብረት ስምምነትና የአሠሪና ሠራተኞች አዋጅ ሊከበርልን ይገባል ያሉ ሠራተኞች በየካቲት 18 ቀን 2006 ዓ.ም. በጽሑፍ ለድርጅቱ ማኔጅመንት ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ አስተዳደሩ ምንም ዓይነት ምላሽ አለመስጠቱ ለችግሩ መፈጠር ዋነኛ ምክንያት ተደርጐ ተወስዷል::

ሠራተኞቹ የካቲት 18 ቀን 2006 ዓ.ም. በጽሑፍ አቅርበው ነበር ከተባሉት ጥያቄዎች መካከል ደመወዝ እንዲጨመር፣ የሥራ ሰዓት ከ12 ሰዓት ወደ ስምንት ሰዓት እንዲቀነስና ጥቅማ ጥቅሞቻችን እንዲከበሩ የሚሉት ይገኙበታል:: በድርጅቱና በሠራተኞች ማኅበሩ በኩል የተፈረሙ የኅብረት ስምምነቶች እንዲከበሩላቸው ጭምር ጥያቄ አቅርበው እንደነበር በተለያዩ ቀናት የሠራተኛ ማኅበሩ የጻፋቸው ደብዳቤዎች ያመለክታሉ::

እንደፋብሪካው ሠራተኞች ገለጻ፣ ሠራተኞች ላቀረቧቸው የመብት ጥያቄዎች ማኔጅመንቱ መልስ ከመስጠት ይልቅ ‹‹ላልተወሰነ ጊዜ ሥራ ስለማቆም›› በሚል ርእስ ያወጣው ማስታወቂያ

ነገሩን የበለጠ እንዲከር አድርጐታል ተብሏል::

ማኅበሩ ያለመግባባቱ እንዲባባስ አድርጓል የተባለውና 78 የሚሆኑ ሠራተኞችን ከሥራ ማሰናበቱን የሚገልጸው የፋብሪካው ማስታወቂያ መውጣቱ ያለመግባባቱን አካርሯል ይላል:: ‹‹እንደሚታወቀው በፌሮ ሳይት ላይ በጥሬ ዕቃ ምክንያት ወደቆርቆሮ ፋብሪካ የመጣችሁ መሆኑ ይታወቃል:: ሆኖም በአሁኑ ወቅት በቆርቆሮ ፋብሪካው ውስጥ በጥሬ አቅርቦት ምክንያት እጥረት ስለደረሰብን፣ ከየካቲት 22 ቀን 2006 ዓ.ም. ሥራ የሌለ መሆኑን እንገልጻለን፤›› የሚል ማስታወቂያ መለጠፉ ተመልክቷል::

ሥራ የማይኖረው ላልተወሰነ ጊዜ መሆኑን የሚገልጸው ይህ ማስታወቂያ፣ ‹‹በምንፈልጋችሁ ጊዜ የምንጠራችሁ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፤›› የሚል ዓረፍተ ነገርም አክሏል::

ለሠራተኞቹ ቅነሳ ምክንያት ተደርጐ የተገለጸውና በምርት መቀነስና መቆም ሰበብ የተደረገ የሠራተኛ ቅነሳ በሚል ነው:: የተቀነሱት ሠራተኞች በድርጅቱ ውስጥ ባሉት የተለያዩ የማምረቻ ክፍሎች ውስጥ በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ላይ ተመድበው ይሠሩ እንደነበርም ይገልጻል::

ድርጅቱ ከዚህ በፊት በሙሉ አቅሙ ለማምረት ጥረት ሲያደርግ የቆየ ቢሆንም፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ የምርት አቅም እየቀነሰ ከመምጣቱም በላይ የተለያዩ የምርት ክፍሎቹን ሙሉ በሙሉ እንዲያቆም በመገደዱ ጭምር የተወሰደ ዕርምጃ ስለመሆኑም በድርጅቱ ማስታወቂያ ላይ ተገልጿል:: በዚህ ምክንያት ሠራተኞችን ይዞ ለመቀጠል እንደማይችል በማስታወቅ፣ በሕጉ መሠረት የአገልግሎት፣ የቀሪ ደመወዝና ሌሎች ሕጉ የሚያዛቸውን ጥቅማጥቅሞች የሚሰጥ ስለመሆኑም አመልክቷል:: ይህ የድርጅቱ ዕርምጃ ግን በሠራተኞቹ ዘንድ ተቀባይነት አላገኘም:: እንዲያውም ሠራተኞቹን ለመቀነስ የተሰጠው ምክንያት እውነትነት የለውም በማለታቸው የተነሳ ያለመግባባቱ እየሰፋ ሊመጣ መቻሉ ታውቋል::

ድርጅቱ እየወሰደ ያለው ዕርምጃ ተገቢ ባለመሆኑ፣ ጉዳዩ በሠራተኛ ማኅበሩና በአስተዳደሩ ሁለትዮሽ ድርድር አሊያም በሦስትዮሽ እንዲታይ በማለት ሠራተኞቹ በመግለጽ ፋብሪካው ለሚገኝበት የገላን ከተማ አስተዳደርና ለማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በደብዳቤ

ገልጸዋል:: የገላን ከተማ ከንቲባ፣ የከተማው የማኅበራዊ ጉዳይና ሌሎች የሚመለከታቸው የከተማው አስተዳደር ኃላፊዎች የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት የፋብሪካውን ማኔጅመንትና የሠራተኛ መሪዎች በማወያየት ለማግባባት ሞክረዋል::

በተደረገው ውይይት ወቅትም ላለመግባባቱ ምክንያት ናቸው በተባሉ ጉዳዮች ላይ በመነጋገር መፍትሔ ይሆናሉ የተባሉ ሐሳቦች ቀርበው እንደነበር ታውቋል:: በተወያዮቹ መካከል የተደረሰበት ድምዳሜ ሠራተኞች ወደ ሥራ መመለስ እንደሚገባቸው ነው::

ለሠራተኞቹ ቅነሳ እንደምክንያት የቀረበው የጥሬ ዕቃ ዕጦት ባለመሆኑ በመጀመሪያ የተቀነሱት ወደ ሥራ ይግቡ የሚል ውሳኔ ላይም ተደርሷል:: ሠራተኞች ያቀረቡት የጥቅማጥቅም ጥያቄ በሒደት እንዲመለስና ስምምነት ላይ የተደረሰበት የሥራ መጀመር ሒደት ቀድሞ ተፈጻሚ እንዲሆን ለመግባባት ተችሎ ነበር::

ሆኖም የፋብሪካው ማኔጅመንት በመጋቢት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. በማታ ፈረቃ የሥራ ገበታችሁ ላይ አልተገኛችሁም ባላቸው 48 ሠራተኞች ላይ የሥራ አድማ አድርጋችኋል በሚል ከሥራ ማሰናበቱ ሌላ እንደ ድርጅቱ ማስታወቂያ ከሆነ፣ 48 ሠራተኞች ወደ ሥራ እንዲገቡ ሰርቪስ ተዘጋጅቶለቸው የነበረ ቢሆንም ወደ ሥራ ሊገቡ ባለመቻላቸው የተወሰደ ዕርምጃ ነው::

በዚህም ማስታወቂያ ላይ ያለማስጠንቀቂያ በአድማ የተደረገ ተግባር በመሆኑና ይህንንም በዕለቱ በሥራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙ ሠራተኞች ያልገቡበትን ምክንያት በደብዳቤ እንዲያስታውቁ ተደርገው በሥራ ገበታችን ያልተገኘነው የደመወዝ ጭማሪ ስላልተደረገልን በመሆኑ የሥራ ማቆም አድማ አድርገናል በማለታቸው ጭምር የተወሰደ ዕርምጃ ነው ማለቱም ታውቋል::

ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ የመጠየቅ መብት እንዳላቸው የድርጅቱ ማስታወቂያ ቢገልጽም፣ ያለምንም ማስጠንቀቂያ በአድማ ከሥራ ቦታ መቅረት እንደማይቻልም አሳስቧል:: በመሆኑም የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ፣ የድርጅቱና የኅብረት ሥራ ስምምነትን የሚፃረር በመሆኑ ከሥራ እንዲሰናበቱ መደረጉ አግባብ መሆኑን ይጠቁማል::

ድርጅቱ አድመዋል በማለት ከሥራ ያሰናበታቸውን 48 ሠራተኞች በአድማው ምክንያት ድርጅቱ ኪሳራ ላይ እንዲወድቅ ጭምር በማድረጋቸው ኪሳራውን በሕግ እንደሚጠይቅም አስጠንቅቋል::

የድርጅቱ ውሳኔ በእንጥልጥል ላይ የነበረውን ያለመግባት ይበልጥ በማባባስ ከከተማው አስተዳደር ጋር ተደርጐ በነበረ የጋራ ስምምነት መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል ተብሎ ይጠበቅ የነበረውን መግባባትም አፋልሶታል ተብሏል:: የከተማው አስተዳደርና የማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሱ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በስምምነቱ መሠረት ሠራተኞች ወደ ሥራ ያልተመለሱበትን ምክንያት እንዲያሳውቅ ደብዳቤ እስከመጠየቅ ደርሰዋል::

የፋብሪካው ሠራተኞች ማኅበር ከሁለት ወር በላይ የዘለቀውን ያለመግባት በተመለከተ አሁንም መፍትሔ ያለማግኘቱን ይገልጻል:: በተለይ በጋራ ምክክሩ አማካይነት የተደረሰበት ስምምነት ተፈጻሚ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ፣ ተጨማሪ ሠራተኞች መባረራቸው ተገቢ እንዳልሆነ አስታውቋል::

በስምምነቱ መሠረት ከተባረሩት 200 ሠራተኞች ውስጥ ድርጅቱ የመለሳቸው 44ቱን ብቻ ሆኖ ሳለ እንደገና 48 ሠራተኞች መቀነሱ ጉዳዩ መባባስ ምክንያት መሆኑ ተነግሯል:: በአሁኑ ወቅት ጉዳዩ በእንጥልጥል ላይ የሚገኝ ሲሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ እልባት ስለማግኘቱም አሥግቷል::

በተፈጠረው አለመግባባት 200 ሠራተኞች ተቀንሰዋል

ማስታ

ወቂያ

የንግድ ምክር ቤቱ ጠቅላላ ምርጫ ተራዘመበዳዊት ታዬ

የኢትዮጵያ የንድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አዲስ አመራሮችን ለመምረጥ ሊያካሂድ የነበረውን ምርጫና ጠቅላላ ጉባዔ ለአንድ ሳምንት አራዘመ::

የዘንድሮው ጠቅላላ ጉባዔ መካሄድ ከነበረበት ከአራት ወራት በላይ ዘግይቶ ሚያዝያ 22 ቀን 2006 ዓ.ም. እንዲካሄድ ተወስኖ ነበር:: ሆኖም ባለፈው ሳምንት የንግድ ምክር ቤቱ ቦርድ ስብሰባ ተቀምጦ ለሚያዝያ 22 ቀን 2006 ዓ.ም. ተይዞ የነበረው ፕሮግራም ለሚያዝያ 30 ቀን 2006 ዓ.ም. እንዲራዘም ወስኗል::

ከአሠራርና ከመተዳደሪያ ደንቡ ውጪ መራዘሙ አግባብ አይደለም እየተባለ ቅሬታ የቀረበበት ምርጫ ዘግይቶም ቢሆን ቀን ከተቆጠረለት በኋላ እንደገና መራዘሙ ቅሬታ ማስነሳቱ ተሰምቷል:: ቦርዱ ፕሮግራሙን ያራዘመበትን ምክንያት ይፋ ባያደርግም፣ የዓመት በዓል ሰሞን ስለሆነ ነው በሚል ምክንያት እንደሆነ ምንጮች ጠቁመዋል::

በጉዳዩ ላይ ያነጋገርናቸው የንግድ ምክር ቤቱ አንዳንድ አባላት በንግድ ምክር ቤቱ ከሚታዩ ችግሮች አንዱ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔውን በወቅቱ ያለማካሄድ ነው:: የዘንድሮ ባሰ እንጂ ከዚህ ቀደምም ይህ ዓይነቱ ክፍተት ይስተዋላል:: ስለዚህ ከአሠራርም ከደንብም ውጪ የሆነ አካሄድ ፈር እንዲይዝ መደረግ አለበት በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል:: ይህንን ችግር በተመለከተ በቀጣዩ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ቅሬታቸውን የማቅረብ ሐሳብ እንዳላቸውም አንድ የክልል ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አባል ጠቁመዋል::

በዘንድሮው ምርጫ አዳዲስ የአመራር አባላት ይመረጣሉ ተብሎ ይገመታል:: በተለይ ላለፉት ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤቱን በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ወ/ሮ ሙሉ ሰለሞን በድጋሚ አልወዳደርም በማለታቸው አዲስ ፕሬዚዳንት ይመረጣል ተብሎ ይጠበቃል:: በዘንድሮው ምርጫ በተለይ ለፕሬዚዳንትነት መወዳደር እፈልጋለሁ ብሎ በይፋ የወጣ ዕጩ ስለመኖሩ መረጃ ባይኖርም፣ የቀድሞዎቹ የንግድ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንቶች አቶ ጌታቸው አየነውና አቶ ሰለሞን አፈወርቅ ለውድድር እየተዘጋጁ መሆናቸው እየተነገረ ነው:: የኦሮሚያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትም አንድ ዕጩ ለማቅረብ እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰምቷል::

Page 11: Reporter Issue 1457

|ገጽ 11

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

በብርሃኑ ፈቃደ

ደቡብ ኮሪያ ከ30 ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ አሁን በምትኝበት የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ትገኝ እንደነበር ይነገራል:: ሆኖም የአምስት ዓመት የኢኮኖሚ ልማት ፕሮግራም በመንደፍ በፍጥነት ከድሆች ተርታ በመውጣት በዓለም ላይ ግዙፍ ከሚባሉ ኢኮኖሚዎች አንዷ ለመሆን በቃች::

ይህንን የሚያውቁ የኢትዮጵያ ሹማምንትም በተለይ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን በኢትዮጵያ መተግበር በጀመሩ ማግስት፣ ደቡብ ኮሪያውያንን ከልማት መንገዳቸው ልምዳቸውን እንዲያጋሩና ዕውቀታቸውን እንዲያካፍሉ ይጠይቃሉ:: በዚህም መሠረት በርካታ የኮርያ ምሁራን ከአራት ዓመት ወዲህ በአዲስ አበባ ከትመው ጥናት ሲያካሂዱና ምክር ሲሰጡ ከርመዋል:: ከእነዚህ መካከል አንዱ ደግሞ የኮሪያ ዕውቀት ማካፈል ፕሮግራም ተብሎ የሚጠራው ተቋም አንዱ ነው:: ይህ ተቋም ላለፉት ሁለት ዓመታት ምሁራኑን በኢትዮጵያ የልማት ዕቅዶች ላይ ጥናት እንዲያደርጉ ሲያተጋ ቆይቷል:: በንግድ ሥራ ፈጠራ፣ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በኢንተርኔት የተደገፈ አገልግሎት አተገባበርና ተጠቃሚነት፣ በግብርና ምርቶች ኤክስፖርት መስፋፋትና በቆዳ ኢንዱስትሪው ላይ በማተኮር ከአንድ ዓመት በላይ ያጠናውን ውጤት በሪፖርት ይፋ አድርጓል::

በንግድ ሥራ ፈጠራ ረገድ ጥናት ያደረጉትና መንግሥትን ሲያማክሩ የቆዩት ሱንግ ዩን ኦህ ለሪፖርተር እንዳስታወቁት፣ ኢትዮጵያ የባህር በር አልባ በመሆኗ ምክንያት በኢንዱስትሪ ለማደግ አልቻለችም:: ግዙፍ ኢንዱስትሪዎች ከባህር ዳርቻ ትይዩ መመሥረት፣ ከማጓጓዣ ወጪ አኳያ ብቻም ሳይሆን በቀላሉ ለማምረት ካለው ምቹነት አኳያም እንደሚታይ ተናግረዋል:: ኦህ እንደሚገልጹት፣ ኢትዮጵያ የባህር በር የሌላት በመሆኑ ምክንያት የወጪና ገቢ ንግዱን በቀላሉ ኢንዱስትሪ መር ለማድረግ ከባድ አድርጎታል:: ‹‹የባህር በር ስለሌላችሁ አዝናለሁ፤›› በማለት ስሜታቸው የገለጹት ኦህ፣ አገራቸው ኮሪያ እ.ኤ.አ. በ1907ዎቹ ግዙፍ ኢንዱስትሪዎችን ስትመሠረት፣ ማዕከል ያደረገችው የባህር ዳርቻዎቿን እንደነበር አስታውሰዋል:: ምንም የተፈጥሮ ሀብት የሌላት ደቡብ ኮሪያ ከሌሎች አገሮች በምታስገባቸው ጥሬ ዕቃዎች ላይ ጥገኛ ለመሆን ትገደዳለች:: ይህ በመሆኑ ከውጭ በብዛት የምታገባውን ጥሬ ዕቃ ከባህር ዳርቻዎቿ ሳይርቅ በማቀነባበር የወጪ ንግዷን ለማቀላጠፍ የሚያችሉ ግዙፍ ኢንዱስትሪዎችን በመፍጠር በአሁኑ ወቅት ዓለምን ከሚመሩ 16 ግዙፍ ኢኮኖሚዎች ውስጥ አንዷ ለመሆን በቅታለች::

ኢትዮጵያ ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመሸጋገር የሚበጃት መንገድ ከቀላል ኢንዱስትሪ መጀመር እንደሆነ የሚመክሩት ኦህ፣ በቀላሉ ጥሩ ደረጃ ላይ ሊያደርሱ የሚችሉ እንደሞልድ የመሳሰሉ ቀላል ኢንዱስትሪዎችንም ዋቢ አድርገዋል::

በኢትዮጵያ የንግድ ሥራ ፈጠራ የሚገኝበትን ደረጃ የገመገሙት ኦህ፣ በአገራቸው ከ3.2 ሚሊዮን በላይ ጥቃቅንና አነስተኛ ድርጅቶች ከ76 በመቶ ያላነሰ ሠራተኛ በመቅጠር አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉ አብራርተዋል:: በኢትዮጵያ በአንፃሩ ከሁለት ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል መፈጠሩን አስታውሰው፣ ይህ ግን ጊዜዊና በኮንስትራክሽን ዘርፉ የተፈጠረ ዕድል በመሆኑ ለዘላቂነቱ፣ ከንግድ ሥራ መጀመር አንስቶ እስከ ዘላቂው ድረስ ለሥራ ፈጣሪዎች የሚሰጥ የሥልጠናና የመነሻ ካፒታል አቅርቦት በአግባቡ ሊዘረጋ እንደሚገባ በጥናታቸው መክረዋል::

የኮርያ መንግሥት ለንግድ ሥራ ፈጣሪዎች ልዩ የሥልጠና ፕሮግራም አለው:: በፖሊሲ ተደግፎ የሚተገበው ይህ ሥልጠና ከመነሻው የንግድ ሥራ ፈጠራ አካዴሚ የሚል መጠሪያ ያለው ነው:: ምንም እንኳ መደበኛውን የአካዴሚ ቅርፅና ይዘት ባይከተልም፣ ወጣት ጀማሪዎችን ለአንድ ዓመት ያህል በንግድ ሥራ ፈጠራ ዙሪያ እያሠለጠነና ዓመታዊ በጀት እየበጀተ ለሥራ ፈጣሪዎቹ ምቹ እንዲሆን ያደርጋል:: ከአራት ዓመት በፊት ደቡብ ኮሪያ የንግድ ሥራ ፈጣሪዎችን ለምታሠለጥንበት አካዴሚ በዓመት 18 ሚሊዮን ዶላር በጀት ፈሰስ ታደርግ ነበር:: ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ለዚህ ተቋም ከ25 ሚሊዮን ዶላር በመመደብ የወጣት ሥራ ፈጣሪዎችን እያሠለጠነች ትገኛለች:: ከዚህ ባሻገር የንግድ ሥራ ለመጀመር ጫፍ የደረሱ ወጣቶች የመነሻ ጥናትና መሰል ወጪዎችን እንዲሸፍኑበት እስከ 83 ሺሕ ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ ትሰጣቸዋለች::

ደቡብ ኮሪያ ተግባራዊ የክህሎት ሥልጠናውን ከቦታ አቅርቦትና በባለሙያዎች በተደገፈ የልምምድ ዕገዛ እንዲሁም ከመንግሥት ብድርና የገበያ ማመቻቸት እንዲደረግላቸው በማድረግ፣ የወጣቶቿን ምናባዊ የንግድ ሥራ ሐሳቦች ተግባር ላይ እንዲውሉ ታደርጋለች:: በዚህ መልኩ ከጅምሩ እንዳይቀጩ ድጋፍ የሚደረግላቸው የኮሪያ ወጣቶች፣ ከመንግሥት ፈንድ እስክ 3.5 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ በብድር እየተመቻቸላቸው የንግድ ሥራቸውን ለገበያ እንዲያቀርቡ ይደረጋል:: በዚህም ሳያበቃ ለዋስትና ከመንግሥት በኩል እስከ 57 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የዋስትና ድጋፍ ለወጣት የንግድ ሥራ ፈጣሪዎች ይሰጣቸዋል፤ በከፍተኛ ኩባንያዎች የገበያ ጫና እንዳይደርስባቸውም ከለላ ይሰጣቸዋል::

ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ የሚደረግ ሽግግርና የባህር በር አለመኖር ፈተና

መሠረት በአገሪቱ የሚገኙት ጥቃቅንና አነስተኛ ድርጅቶች ብዛት 51,376 ነው:: ሆኖም ከእነዚህ ውስጥ 82 ከመቶው ከአቅማቸው በታች ለመሥራት የተገደዱ ናቸው:: ለዚህ ደግሞ የፋይናንስ፣ የገበያ፣ የቴክኖሎጂ፣ የሥልጠናና ሌሎችም ችግሮች አስተዋጽኦ አድርገዋል::

በሌላ በኩል በግብርና ውጤቶች ኤክስፖርት ዘርፍም ላይ ኢትዮጵያ ችግሮች አሉባት:: ኢኮኖሚው ከሚገባው በላይ በጥቂት የግብርና ውጤቶች ላይ ጥገኛ መሆኗ አንዱ ችግር ነው:: በተለይ ቡናና የቅባት እህሎች ዋናዎቹ ናቸው:: እነዚህ ምርቶች ወደውጭ የሚላኩበት የጥራት ደረጃ ዝቅተኛ ነው ያሉት በኮሪያ የገጠር ኢኮኖሚ ኢንስቲትዩትን በመወከል ኢትዮጵያ ላይ ጥናት ያካሄዱት ኤዎር ምዮንግ ኪውን ናቸው:: ኪውን እንደሚያሳስቡት፣ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ለውጭ የምታቀርባቸው የግብርና ውጤቶችን በጥሬው ከመላክ ይልቅ ማቀነባበር መቻል እንዳለባት ይመክራሉ:: ኢትዮጵያ በኤክስፖርት ዘርፉ ላይ ተገቢ ዓለም አቀፍ የገበያ መረጃ ስለሌላት የመደራደር ኃይሏን ደካማ አድርጎታል ብለዋል:: በአንፃሩ ደቡብ ኮሪያ የግብርና ውጤቶች የሆኑ የምግብ ምርቶችን ወደ ውጭ ከመላክ እየተቆጠበች እንደምትገኝ ያስታወቁት ኪውን፣ እ.ኤ.አ. በ1970ዎቹ 20 ከመቶ የወጪ ንግድ ድርሻ የነበረው ይህ ዘርፍ፣ በአሁኑ ወቅት አንድ በመቶ ብቻ እንዲሆን ተደርጓል:: ይህንን በሚቃረን መልኩ ኮሪያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበው የተቀነባበረ ግብርና ነክ የምግብ ውጤት 60 ከመቶ ላይ ይገኛል:: የተቀነባበረ የቀንድ ከብት ሥጋ፣ የዓሳና የስኳር፣ የመጠጥ፣ የሲጋራ ምርቶችን ጨምሮ 12 ያህል የታወቁ የግብርና ዘርፍ ምርቶችን ለዓለም ገበያ የምታቀርበው ኮሪያ፣ ኢትዮጵያም በዚህ መንገድ መጓዝ እንደሚገባት ምሁራኖቿ ይመክራሉ:: ከደቡብ ከሪያ በሚቃረን መልኩ ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ከሚላኩ የግብርና ምርቶች ውስጥ የቁም እንስሳት ይገኝበታል::

እንዲህ ዓይነቱን የወጪ ንግድ ኢትዮጵያ በማቆም ወደ ማቀነባበር እንድትገባ ምሁራኑ ይገፋፋሉ:: ይህ ግን ቀላል አልሆነም:: የዓለም ባንክ በቅርቡ ይፋ እንዳደረገው በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ከሰሃራ በታች ባሉ አገሮች ውስጥ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ለውጥ ማምጣት አልተቻለም:: ላለፉት 20 ዓመታት ሳያቋርጡ የኢኮኖሚ ዕድገት ቢያስመዘግቡም ኢኮኖሚያቸው የመዋቅር ለውጥ ለማምጣት ብዙ ይቀረዋል:: የኢትዮጵያ መንግሥትም የመዋቅር ለውጥ ወይም ኢንዱስትሪያዊ ጉዞን ለመጀመር ጭላጭል እየታየ መሆን ከመግለጽ ውጭ እንዲህ ያለውን ለውጥ ለማምጣት ኢኮኖሚው አቀበት መውጣት እንደሚኖርበት ያምናል::

የትምህርት ፖሊሲ እንቅፋት ይሆናል ይላሉ:: መንግሥት 70/30 በሚለው የትምህርት መርህ መሠረት 70 ከመቶ የሳይንስ 30 ከመቶ ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ የሚል ቀመር በማስቀመጡ ምክንያት የሥራ ፈጠራ ዕድሉንና የሙያ ምርጫ ሜዳውን አጥብቦታል ይላሉ:: ከቀረቡት ሌሎች የመፍትሔ ሐሳቦች መካከል፣ የጎዳና ላይ የሥራ ፈጠራ ትርዒቶችንና የሥራ ፈጠራ የቢዝነስ ዕቅድ ውድድሮችን ማካሄድ ዘርፉን ሊያስፋፋው እንደሚችል ኦህ ይገልጻሉ::

በኮሪያ የአነስተኛና መካከለኛ የንግድ ኮርፖሬሽን መንግሥታዊ ተቋም ውስጥ ለ28 ዓመታት ማገልገላቸውን የተናገሩት ኦህ፣ ከኢትዮጵያ አማካሪ ኩባንያ ጋር በመሆን ያቀረቡት ጥናት አንድ አስገራሚ ውጤትም ይፋ አድርጎ ነበር:: ይኸውም በአገሪቱ ኢኮኖሚው እያደገ ቢሆንም በአንፃሩ የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት የዕድገት መጠን እቀነሰ መምጣቱን ማመላከታቸው ነው:: ይህ ውጤት ምናልባት ከመረጃ አለመሟላት ጋር ሊያያዝ እንደሚችል ግን ሥጋት አላቸው:: በሌላ በኩል ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በ2002/2003 ዓ.ም. ባደረገው ዳሰሳዊ ጥናት

በዚህ መልኩ ጥቃቅንና አነስተኛ ድርጅቶቿን የምትደግፈው ኮሪያ በኢኮኖሚው ላይ እስከ 50 በመቶ አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉላት አስታውቃለች:: እ.ኤ.አ. በ1953 ጠቅላላ ብሔራዊ ገቢዋ 67 ዶላር የነበረ ሲሆን እ.ኤ.አ. በ2012 ግን 22,708 ዶላር መድረሱን ይፋ አድርጋለች:: ኢኮኖሚዋ በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ከ300 ዕጥፍ በላይ ተመንድጓል:: ለዚህ ዕድገት ሁነኛ ድርሻ ካላቸው ዘርፎች መካከል የንግድ ሥራ ፈጠራ ፕሮግራም እንደሆነ ተነግሯል::

በዚህ የዕድገት ጉዞ እንድትጓዝ ለኢትዮጵያ ምክር የሚለግሱት ኦህ፣ በመፍትሔ ሐሳብነት ካቀረቧቸው ውስጥ በኢትዮጵያ የሥራ ፈጠራ ሥልጠና ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ መሰጠጥ አለበት የሚለው ይገኝበታል:: ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ተማሪዎች ምርጫቸው በሆነው የሥራ መስክ ላይ እንዲሰማሩ ማድረግ እንደሚበጅ ይመክራሉ:: ይህ የመፍትሔ ሐሳብ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲተገበር ማድረግ ቀላል እንደማይሆን የሚገልጹ ሙያተኞች፣ አንዱ ችግር አገሪቱ የምትከተለው

ሱንግ ዩን ኦህ

ጃፓን ለአነስተኛ ገበሬዎች ግብዓት ማሟያ የመቶ ሚሊዮን ብር ዕርዳታ ሰጠች

በብርሃኑ ፈቃደ

በኢትዮጵያ የግብርና ሥራ ላይ ማዳበሪያን ጨምሮ ሌሎች የግብርና ግብዓቶችን በአግባቡ ለማያገኙ አነስተኛ ገበሬዎች የሚውል የ100.4 ሚሊዮን ብር ወይም የ520 ሚሊዮን የን (የጃፓን መገበያያ ገንዘብ) ዕርዳታ ሰጠች::

በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ካዙሂሮ ሱዙኪ ዕርዳታውን ለመስጠት ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አሕመድ ሺዴ ጋር ተፈራርመዋል:: አምባሳደር ሱዙኪ የመጀመሪያቸው በሆነው የፊርማ ሥነ ሥርዓት ላይ እንዳስታወቁት፣ ጃፓን ለኢትዮጵያ በኦፊሲላዊ የልማት ትብብር፣ በጠቅላላ የዕርዳታ ድጋፍ፣ ፕሮጀክት ነክ ባልሆኑና በምግብ ዕርዳታ መስኮች፣ በቴክኒክና በመሳሰሉት ላይ ለኢትዮጵያ ዕርዳታ መስጠት የጀመረችው እ.ኤ.አ. ከ1974 ጀምሮ ነው::

በቀጥታ ለኢትዮጵያ መንግሥት ከሚሰጠው የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፎች በተጨማሪም በማኅበራዊ መስኮች ላይ በአገር በቀል መንግሥታዊ ላልሆኑ አነስተኛ ድርጅቶች የገንዘብና የቴክኒክ ዕርዳታ ትሰጣለች:: ከዚህም ባሻገር በጎ ፈቃደኛ ጃፓናውያንን በማስመጣት በትምህርት፣ በጤናና በሌሎችም ዘርፎች ውስጥ አገልግሎት እንዲሰጡ አገራቸው እንደምታደርግ የገለጹት አምባሳደር ሱዙኪ፣ በግብርናው መስክም ‹‹አንድ መንደር አንድ ምርት›› ተብሎ ከተሰየመው ፕሮጀክት ባሻገር ያልተቋረጠ ለውጥ ለማምጣት ያስችላል በሚባለው ካይዘን ፍልስፍናም ኢትዮጵያን እየረዳች ትገኛለች ብለዋል::

ሚኒስትር ዴኤታው አቶ አሕመድ ሺዴም ከአምባሳደሩ ጋር የዕርዳታ ስምምነት ሲፈርሙ የመጀመሪያቸው መሆኑን አስታውቀው፣ ጃፓን የሰጠችው ዕርዳታ የተሟላ ድጋፍ ማግኘት ላልቻሉ አነስተኛ ገበሬዎች፣ የማዳበሪያና ሌሎች የግብርና ግብዓቶችን ለማሟላት ይውላል ብለዋል:: ጃፓን የምትሰጣቸው ዕርዳታዎች በጉልህ የሚታዩ ናቸው ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፣ የአነስተኛ ገበሬዎችን

የግብርና እንቅስቃሴ ለማቀላጠፍ ይረዳል ብለዋል::

ባለፈው ጥር ወር የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በኢትዮጵያ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ የጃፓን ኩባንያዎች ለመምጣት ፍላጎት ማሳየት መጀመራቸውንና ጥቂት ኩባንያዎችም በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን አምባሳደር ሱዙኪ አስታውቀዋል::

የጃፓን ባለሙሉሥልጣን አምባሳደር ካዙሂሮ ሱዙኪ በኢትዮጵያ ሥራቸውን ባለፈው ጥር ወር ከጀመሩ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሚኒስትር ደኤታ አሕመድ ሺዴ ጋር የአንድ መቶ ሚሊዮን ብር የዕርድታ ስምምነት ፈርመዋል

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

Page 12: Reporter Issue 1457

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

- እንኳን ደህና መጡ ክቡር ሚኒስትር:: - እንዴት እየሄደላችሁ ነው?- ያው እንግዲህ እንደሚይዩት ፕሮጀክቱ ከ80

ፐርሰንት በላይ ተጠናቋል:: - አሁን ታዲያ ምንድን ነው የቀራችሁ?- እንግዲህ የፊኒሺንግ ሥራዎችን መሥራት

ይጠበቅብናል:: - ለቤት ዋናው እኮ የፊኒሺንግ ሥራው ነው:: - ልክ ነው ክቡር ሚኒስትር:: - ስለዚህ ይህን ሥራ በጥንቃቄ ልትሠሩት

ይገባል:: - እኛም ያንን ብለን ደረጃቸውን የጠበቁ

ዕቃዎችን ለመግጠም አስበናል:: - ይህ በጣም ደስ ይላል:: ለመሆኑ አንተ ምን

ያህል ቤቶችን ነው የምትገነባው?- በዚህ ሳይት ብቻ ወደ አምስት ሺሕ ቤቶችን

ገንብቻለሁ:: - በጣም ብዙ ቤቶችን ገንብተሃል ማለት ነው:: - አዎን ክቡር ሚኒስትር:: - ታዲያ እነዚህን ቤቶች ስትገነባ ያጋጠመህ

ችግር ምንድን ነው?- እሱማ የተለያዩ ችግሮች ነበሩብኝ:: - እኮ እስቲ ምንድን ናቸው?- ለምሳሌ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች መጨመር

የመጀመሪያው ችግር ነበር:: - እሺ:: - እናም በዚህ ምክንያት ለከፍተኛ ወጪ

ተዳርጌያለሁ:: - ከስሬያለሁ እያልከኝ ነው?- በሚገባ ክቡር ሚኒስትር:: - ታዲያ ከስረህ ለምን ትሠራለህ?- ያው ከመንግሥትጋር ሌሎች ሥራዎችን

ለመሥራት ይህንን ፕሮጀክት መሥራት ግዴታዬ ነዋ::

- ለምን?- መንግሥት ሌሎች ትልልቅ ፕሮጀክቶችን

ሲያወጣ መሥራት አልችልማ:: - እንዲህ የሚባል ሕግ አለ እንዴ?- የተጻፈ ሳይሆን ያልተጻፈ አለ:: - ሌላስ ምን ችግር ገጥሞህ ነበር?- ሌላው ችግር ደግሞ ሠራተኛ ማግኘት ነው:: - እሺ:: - የኑሮ ውድነት ሠራተኞችንም

አስወድዷቸዋል:: - እንዴት?- በየጊዜው በሚጨምረው የዋጋ ንረት

ሳቢያ የሠራተኞች ደመወዝም በየጊዜው ይጨምራል::

- እሺ:: - እናም በመጀመሪያ ለሠራተኞች በያዝኩት

በጀት ለማሠራት ብሞክር እስካሁን ፕሮጀክቱ እዚህ መድረስ አይችልም ነበር::

- ታዲያ ብዙ ፈተናዎች ነበሩብህ ማለት ነው? - በሚገባ ክቡር ሚኒስትር:: - ሌላስ ምን አለ?- ያው ክቡር ሚኒስትር ለነገርኩዎት ችግሮች

ወሳኙ መፍትሔ ገንዘብ ነበር:: - እሺ:: - ኢኮኖሚው ውስጥ ደግሞ ከፍተኛ የገንዘብ

እጥረት ይታያል:: - ታዲያ ችግሮችህን እንዴት ፈተሃቸው?- ለነገሩማ ኢፍ ዜር ኢዚ ኤ ዊል ዜር ኢዝ ኤ

ዌይ ይባላል አይደል? - ልክ ነው ግን ይህንን ችግር ለመፍታት ምን

ዘዴ አገኘህ?- ያው ከዚህም ከዚያም ብዬ እንደምንም

አብቃቃሁት:: - በጣም ጐበዝ ሰው ነህ:: - አመሰግናለሁ ክቡር ሚኒስትር:: - በእነዚህ ሁሉ ችግሮች ፕሮጀክቱን እዚህ

ደረጃ ማድረስ ያስመሰግንሃል:: - ታንኪው ክቡር ሚኒስትር:: [ክቡር ሚኒስትሩ ቤቶቹን እየጐበኙ ሳለ የኮንትራክተሩ ተቆጣጣሪ ያገኛቸዋል]- ጤና ይስጥልኝ ክቡር ሚኒስትር::

- እዚህ ምንድን ነው ኃላፊነትህ?- የፕሮጀክቱ ተቆጣጣሪ ነኝ:: - በእውነት ግሩም የሆነ ፕሮጀክት ነው::

በጣም ደስ ብሎኛል:: - እንዴት?- የምን እንዴት ነው? ያው የነበሩትን ችግሮች

ተቋቁማችሁ ፕሮጀክቱን እዚህ በማድረሳችሁ ልትመሰገኑ ይገባል::

- ልትጠየቁ ይገባችኋል ማለትዎ ነው?- የምን ጥያቄ አመጣህ? ምሥጋና ነው እንጂ

የሚያሻችሁ:: - ክቡር ሚኒስትር ብዙ ያልገባዎት ነገር አለ:: - ኧረ ሁሉ ነገር ገብቶኛል:: እንዲያውም

ብልኃታችሁ አስደንቆኛል:: - የምን ብልኃት?- የገጠሙዋችሁን ችግሮች የፈታችሁባቸው

ብልኃቶች ናቸዋ:: - እኮ የትኞቹ ብልኃቶች ክቡር ሚኒስትር?- በኮንስትራክሽን ዕቃዎች ውድነት

የገጠማችሁን ችግር ለመፍታት የወሰዳችኋቸው መፍትሔዎች::

- እ . . .- በኑሮ ውድነቱ ሳቢያ የሠራተኞች ደመወዝ

ላይ ለደረሰባችሁ ጭማሪ ችግር ለመፍታት የወሰዳችኋቸው መፍትሔዎች::

- እ…- በአጠቃላይ በገንዘብ እጥረት ሳቢያ

በደረሰባችሁ ችግር ተቋቁማችሁ ፕሮጀክቱን እዚህ በማድረሳችሁ በጣም ኮርቼባችኋለሁ::

- እ… - ምነው እ ትላለህ?- ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ አሉ:: - እንዴት?- ክቡር ሚኒስትር ዛሬ እርስዎን በማግኘቴ

ተደስቼያለሁ:: - እኮ የደረሳችሁበትን ስኬት ልትነግረኝ?- ኧረ ያለብንን አደጋ ልነግርዎት ነው:: - የምን አደጋ?- እኔ የዚህ ፕሮጀክት ተቆጣጣሪ መሆኔን

ነግሬዎታለሁ አይደል?- አዎን ነግረኸኛል:: - በእርግጥ የነገሩኝ ችግሮች ነበሩብን:: - እሺ:: - ችግሮቹን ለመፍታት የወሰድናቸው

መፍትሔዎች ግን አደጋ ያላቸው ናቸው:: - እንዴት?- ለምሳሌ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች ዋጋ

በእርግጥ ጨምሯል:: - እሺ:: - ይህን ችግር ለመፍታት በኮንትራክተሩ

የተወሰደው ዕርምጃ ግን ተገቢ አይደለም:: - እኮ እንዴት?- ለምሳሌ በአንድ ኩንታል ሲሚንቶ አሥር

ብሎኬት የሚመረት ከሆነ አሁን ግን የሚመረተው ሃያ ብሎኬት ነው::

- ምን?- አዎን ክቡር ሚኒስትር:: - እና ጥራቱን ያልጠበቀ ሥራ ነው የተሠራው

እያልከኝ ነው? - በሚገባ ክቡር ሚኒስትር:: - መጀመሪያ ብቃት ያለው ዕቃ እንደሚቀርብ

ተስማምቶ አይደል እንዴ ፕሮጀክቱን ያሸነፈው?

- እሱማ መጀመሪያ ላይ ነው:: - ከዚያስ?- ከዚያ በኋላማ እንደነገርኩዎት ነው

የሚሠራው:: - ታዲያ ለምን አልተቆጣጠርካቸውም?- እኔማ ስለተቆጣጠርኳቸው ነው አሁን ይህንን

የምነግርዎት:: - ፕሮጀክቱ እዚህ ደረጃ ላይ ከመድረሱ በፊት

ለምን አልተናገርክም?- ለሚመለከታቸው አካላት በተደጋጋሚ

ተናግሬያለሁ:: - ታዲያ ምን አሉህ?

- ምንም:: - እንዴት ምንም?- ይኸው በተደጋጋሚ የጻፍኳቸው ደብዳቤዎች:: - ታዲያ ለምን ለእኔ አልነገርከኝም?- እርስዎ ዘንድ ማን አስደርሶኝ?- እንዴት?- በኔትወርክ ነው የሚሠሩት:: - እ …- አዎን ክቡር ሚኒስትር:: - ወይ ጣጣ:: - እኔ ደግሞ ከኔትወርካቸው ውጪ ስለሆንኩ

የእኔን ጥሪ አይቀበሉም:: - እ…- ለዚህ ነው አደጋ አለው ያልኩዎት:: - ታዲያ ምን ተሻለ?- እሱ አፋጣኝ የመንግሥት ውሳኔ የሚሻ

ጥያቄ ነው:: - እ…- አዎን ክቡር ሚኒስትር:: - ምን ዓይነት ግራ የሚያጋባ ነገር ነው?- እኔም እንደርስዎ ግራ ከተጋባሁ ቆየሁ:: - ወይ ጣጣ:: - ዛሬ ግን ለእርስዎ በመተንፈሴ ደስ ብሎኛል:: - እ…- ህሊናዬ ቀንና ማታ ነበረ የሚረበሸው:: - እ…- በህልሜ ሳይቀር ቤቶቹ ሲፈርሱ እያየሁ

እሰቃያለሁ:: - እኔም ከዛሬ ጀምሮ ልሰቃይ ነዋ? - ክቡር ሚኒስትር አትሊስት እርስዎ ከእኔ

ይሻላሉ:: - ለምን?- ይህን ቢናገሩ የሚሰማዎት አያጡም:: - ወቼ ጉድ:: - እኔ ግን ከዛሬ ጀምሮ ሥራዬን ለቅቄያለሁ:: - ለምን?- ይኸው የብዙ ጊዜ ጭንቀቴን ለእርስዎ

ስለተነፈስኩ ከዚህ በኋላ በእንደዚህ ዓይነት ሕይወት መኖር አልፈልግም::

- እ…- በሉ ደህና ይዋሉ ክቡር ሚኒስትር:: [ክቡር ሚኒስትሩ በቀጣይ የሚጐበኙዋቸው መንግሥት ያሠራቸውን አዳዲስ የዩኒቨርሲቲ ሕንፃዎች ነበር:: ክቡር ሚኒስትሩ በአንድ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው አዲሱን ሕንፃ እየጐበኙ ነው:: ሕንፃውን ከሠራው ኮንትራክተር ጋር እየተነጋገሩ ነው] - እንኳን ደህና መጡ ክቡር ሚኒስትር:: - ፕሮጀክቱ እንዴት እየሄደላችሁ ነው?- ያው እንደሚያዩት ፕሮጀክቱ ከ85 ፐርሰንት

በላይ ተጠናቋል:: - ደስ ይላል:: - እና አሁን የቀረን የፊኒሺንግ ሥራ ነው:: - ኦኬ:: - እና የፊኒሺንግ ሥራውን በአጭር ጊዜ

አጠናቀን ፕሮጀክቱን ለመንግሥት እናስረክባለን::

- ታዲያ ፕሮጀክቱ ላይ ምን ዓይነት ችግር ገጥሟችኋል::

- በርካታ ችግሮች ገጥመውን ነበር ክቡር ሚኒስትር::

- እኮ ለምሳሌ?- ዋነኛ ችግራችን የኮንስትራክሽን ዕቃ ዋጋ

መጨመር ነበር:: - እ…- እናም በዚህ ምክንያት ከፍተኛ ወጪ

አውጥቼያለሁ:: - እና በኪሳራ ነው የሠራሃው?- በሚገባ ክቡር ሚኒስትር:: - ለምን?- አንደኛ ዩኒቨርሲቲው የአገር ሀብት ስለሆነ

ነው:: - እ…- በዚያ በላይ ደግሞ ከመንግሥት ጋር ቀጣይ

ሥራዎች ስለሚኖረኝ መረዳዳቱ ያስፈልጋል በሚል ነው::

- ሌላስ ምን ችግር ገጥሞሃል?- የሠራተኛ ደመወዝ ጉዳይ ሌላው ችግር ነበር:: - እንዴት?- ያው በኑሮ ውድነቱ ምክንያት የሠራተኞች

ደመወዝ በየጊዜው ይጨምራል::

- እሺ::

- እናም በመጀመሪያ ለሠራተኞች የያዝኩት

በጀት ጨምሯል::

- እ…

- አዎን ክቡር ሚኒስትር::

- ሌላስ ምን ችግር ገጥሞሃል?

- እንደሚያውቁት በኢኮኖሚ ውስጥ የገንዘብ

እጥረት አለ::

- ታዲያ ችግሩን እንዴት ተወጣሃው?

- በማብቃቃት ነዋ::

- እ…

- አዎን ክቡር ሚኒስትር፣ አብቃቃሁት::

- እሺ::

- [ክቡር ሚኒስትር ወዲያው የሕንፃ ግንባታ

ተቆጣጣሪውን አገኙት]

- ጤና ይስጥልኝ ክቡር ሚኒስትር::

- ፕሮጀክቱ እንዴት እየሄደ ነው?

- ዛሬ ስላገኘሁዎት በጣም ደስ ብሎኛል::

- ለምን?

- ፕሮጀክቱ ብዙ ችግሮች አሉበት::

- እሱንማ ሰምቼያለሁ::

- ማለቴ የነበሩብንን ችግሮች ለመፍታት

የተወሰዱት ዕርምጃዎች አደጋ አላቸው::

- እንዴት?

- ለምሳሌ የኮንስትራክሽን ዕቃ ዋጋ መናሩን

ለመከላከል ኮንትራክተሩ የተጠቀመው ብረት

ጥራቱን ያልጠበቀ ነው::

- እ…

- ከዚያም ባለፈ የተጠቀምነው የሲሚንቶ ብዛት

ሕንፃው ከሚጠይቀው ያነሰ ነው::

- እ…

- አዎን ክቡር ሚኒስትር፣ የገጠሙንን ችግሮች

ለመፍታት የወሰድናቸው ዕርምጃዎች ከፍተኛ

አደጋ አላቸው::

- አንተ ለምን አልተቆጣጠርካቸውም?

- እኔማ ለሚመለከታቸው አካላት ሁሉ

በተደጋጋሚ አስታውቄ ነበር::

- ታዲያ ምን አሉህ?

- እነሱ የእኔን ጥሪ አይቀበሉም::

- እ…

- አዎን ክቡር ሚኒስትር፣ በጣም የሚያሳዝነው

እዚህ ሕንፃ ላይ የባከነው ሀብት ነው::

- እ…

- ከመንግሥትና ከሕዝብ ሀብት ባሻገር የአገሪቱ

ጊዜና የዜጐች ጉልበትም በከንቱ ባክኗል::

- እ…

- ሕንፃው በዚሁ ቀጥሎ በጥቅም ላይ ከዋለ

አደጋው የከፋ ነው የሚሆነው::

- እኔ የምልህ፣ ኮንትራክተሩ ከፍተኛ ደረጃ

ኮንትራክተር አይደለም እንዴ?

- መንግሥት እኮ የሚያስፈልገው ከፍተኛ

ኮንትራክተር ሳይሆን ከፍተኛ ኃላፊነት

የሚሸከም ኮንትራክተር ነው::

- ወቼ ጉድ፣ ታዲያ ምን ተሻለ?

- የሚሻለውንማ እርስዎ ያውቃሉ::

- በጣም ግራ ያጋባል::

- ግራ ከተጋባንማ ቆየን::

[ክቡር ሚኒስትሩ መንግሥት የሚያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች ሒደት ለመከታተል በፕሮጀክት ሳይት ይገኛሉ:: ከሚጐበኙት ሳይት ኮንትራክተር ጋር እየተወያዩ ነው]

Page 13: Reporter Issue 1457

|ገጽ 13

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ሪፖርተር፡- ሪፖርቱ ያካተታቸው አንኳር ጉዳዮች ምን ምን ናቸው?

ሼንገን ፋን፡- ከአጋሮቻችን ያገኘነው ዳታ የምግብ ዋጋ ያን ያህል አለመጨመሩንና ባለፉት ሦስት ዓመታት ከነበረው ሁኔታ ሲነጻጸር የተረጋጋ መሆኑን ያሳያል:: የዚህ ዋነኛ ምክንያት በርካታ አገሮች ምርታማነትን ለመጨመር ጠንክረው በመሥራታቸው እንደሆነ ይታመናል:: ሦስተኛው ዙር ሪፖርት ዋነኛ ትኩረቱ ሥነ ምግብ ነው:: ሥነ ምግብ ሁለት ዋነኛ ክፍሎች ያሉት ሲሆን የመጀመሪያው በቂ ምግብ የማግኘት ጉዳይ ሲሆን ሁለተኛው ግን የምግቡ ጥራት ላይ ያተኩራል:: ከዓለም ሕዝብ መካከል ከሁለት ቢሊዮን በላይ የሚሆኑት ጥራት ያለው የተመጣጠነ ምግብ አያገኙም:: የምግብ እጥረትንና ጥራትን ለማሻሻል ግብርና ላይ የተሻለ ኢንቨስት ማድረግ ያስፈልጋል:: ሰዎች ከምግብ እጥረት እንዳይሞቱ መከላከል የሚያስፈልግ ቢሆንም የግብርና ምርትን በመጨመር ኢኮኖሚያዊ ጥቅምም ይበልጥ ኢንቨስት ለማድረግ ሌላው ምክንያት ነው:: እንደ ናይጀሪያ፣ ኢትዮጵያና ጋና ያሉ መንግሥት ከብሔራዊ በጀታቸው አሥር በመቶውን ግብርናን ለማሻሻል ያውሉታል::

ሪፖርተር፡- የኢትዮጵያ አፈጻጸም ምን ይመስላል?

ሼንገን ፋን፡- ኢትዮጵያና ሌሎች ጥቂት የአፍሪካ አገሮች ከእኛ ጋር እንዲያሳኩ ያቀዱትን ግብ ለመፈጸም በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ:: ባንግላዴሽና ኢትዮጵያ ባለሙያዎችን እያሰለጠኑ ሲሆን፣ አዳዲስ የኤክስቴንሽን ፕሮግራሞችን እየቀረፁ ነው:: በተጨማሪም የበጀቱን አሥር በመቶ ለግብርና ማዋሏ የሚገርም ቢሆንም በዘርፉ ዙሪያ የምታደርጋቸው ምርምሮችና ኢንቨስትመንቶች አንዳንድ ችግሮች አሉባቸው::

ሪፖርተር፡- በአጠቃላይ የኢትዮጵያ እንቅስቃሴ አርክቶዎታል?

ሼንገን ፋን፡- ከአሥር ዓመት በፊት የአፍሪካ አገሮች በተለየ ሁኔታ ውስጥ ነበሩ:: የግጭቶች ቁጥር መቀነስና አገሮቹ ተግዳሮቶቻቸውን ለማስወገድ ቁርጠኝነት በማሳየታቸው ተስፋ ሰጪ ጅምሮችን አሁን አሳይተዋል:: አሁን ሁኔታዎቹን ለመለወጥ ዝግጁ ናቸው:: እነዚህ መልካም ጅማሮዎች ወደፊት አገሮቹን ወደተሻለ ሁኔታ ይመሯቸዋል:: የእኛ ኢንስቲትዩት ከአፍሪካ አገሮች ጋር ከሌሎች አገሮች ልምዶች የተማርናቸውን ነገሮች በማካፈል አጀንዳቸውን፣ ፕሮግራማቸውንና የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በመደገፍ አብሮ መሥራት ይፈልጋል::

ሪፖርተር፡- ኢትዮጵያን ጨምሮ ጥቂት የአፍሪካ አገሮች ኢኮኖሚያቸውን ለማሸጋገር እየሠሩ ቢሆንም ሕዝቦቻቸውን ግን በምግብ ራስን የመቻልና የምግብ እጥረት ችግር አለባቸው:: ይሄን እንዴት ያዩታል?

ሼንገን ፋን፡- እ.ኤ.አ. በ2007 እና በ2008 የተከሰተው ከምግብ ጋር የተያያዘ ቀውስ መሠረታዊ መነሻ ምክንያት አሁንም እንዳለ ነው:: ለምሳሌ ያህል የኢንቫይሮንመንት ለውጥ፣ ድርቅ፣ ጎርፍ፣ ግጭትና ምግብን ለባዮ ፊውል ምርት መጠቀም ከተግዳሮቶቹ መካከል የሚካተቱ ናቸው:: አሁን የምግብ ዋጋ ተረጋግቷል:: ነገር ግን በዚህ ረክተን መቀመጥ የለብንም:: ሌላ የምግብ ቀውስ ሊቀሰቀስ ይችላል:: የምግብ ቀውስን ለመከላከል መተባበር ያለብን ሲሆን፣ መንግሥታት በግብርና ላይ ይበልጥ ኢንቨስት

ማድረግ አለባቸው:: ከራሳቸው አጀንዳና ፕሮግራም ጋር ለሚሄዱ ለሰፋፊ የግብርና ፕሮጀክቶች ትልቅ ትኩረት መስጠት አለባቸው:: በተመሳሳይ ለጋሾችና የግል ባለሀብቶችም በምግብ ዙሪያ ይበልጥ ኢንቨስት ማድረግ አለባቸው:: ሌላው ወሳኝ ነገር ደሃና የተራቡ ሰዎች የምግብ አቅርቦት እንዲኖራቸው ማድረግ ነው:: ይህን ማድረግ ካልቻልን የአካልና አእምሮ አቅማቸው ጥያቄ ውስጥ ይገባል:: የአጭር ጊዜ እፎይታ የረዥም ጊዜ ዕድገት ለማምጣት እጅግ አስፈላጊ ነው:: ሌላው ጉዳይ ገበያውን በመጠቀም ታዳጊ አገሮችን በውድድር አሸናፊ በሚሆኑበት ዘርፍ ተጠቃሚ ማድረግ ነው:: የተለያዩ አገሮች የተለያዩ ሀብቶች ነው ያላቸው:: ስለዚህ አንዳቸው ከአንዳቸው የሚፈልጉት ነገር ይኖራል:: ለዚህ ደግሞ የግብርና ልማት መኖሩን ማረጋገጥ አለብን::

ሪፖርተር፡- በሪፖርታችሁ ሥነ ምግብ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶታል:: የአፍሪካ አህጉር ዝቅተኛ የምግብ አቅርቦትና በምግብ ጥራት ችግር ተቀዳሚ ነው:: ይሄን ችግር ለመቅረፍ ምን ዓይነት መፍትሔዎች መተግበር አለባቸው?

‹‹የምግብ ቀውስን ለመከላከል መንግሥታት ለሰፋፊ የግብርና ፕሮጀክቶች ትልቅ ትኩረት መስጠት አለባቸው››

ሼንገን ፋን፣ የዓለም አቀፍ የምግብ ፖሊሲና ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተርእ.ኤ.አ. በ1975 ከተቋቋመ ጀምሮ ዓለም አቀፍ የምግብ ፖሊሲና ጥናት ኢንስቲትዩት ረሃብን ከዓለም ለማጥፋት ያለሙ ቅስቀሳዎችን የሚያግዙ በርካታ ጥናትና ምርምሮችን

አድርጓል:: ኢንስቲትዩቱ ሥራውን ሲጀምር የአሜሪካዋ የኮሎምቢያ ግዛትን መሠረት ያደረገ ለትርፍ ያልተቋቋመና የግብርና ቴክኖሎጂዎች ፈጠራ ሽግግር ላይ የሚሠራ ማኅበር ነበር:: እ.ኤ.አ. በ2025 ከረሃብና ከምግብ እጥረት የፀዳ ዓለምን ለመፍጠር የሚጥረው ይህ ተቋም በበርካታ ታዳጊ አገሮች ውስጥ የሚንቀሳቀስ ሲሆን በዋነኛነት በቻይና፣ ኢትዮጵያና ህንድ

ውስጥ ይሠራል:: የተቋሙ እ.ኤ.አ. የ2013 ሪፖርት በአዲስ አበባ ይፋ የተደረገ ሲሆን፣ ሔኖክ ረታ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ጋር ቆይታ አድርጓል::

እየቀረበች ነው:: እስያ በ1970ዎቹና 80ዎቹ በ‹‹አረንጓዴ አብዮት›› አማካይነት አስደናቂ ለውጥ አምጥታ ነበር:: ይሄ አሁን ወደ አፍሪካ እየመጣ ቢሆንም በእስያ አገሮች ተፈጽመው የነበሩ ስህተቶች ግን ሊደገሙ አይገባም:: በበቆሎ፣ ሩዝና ስንዴ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን የተመጣጠነና ጤነኛ ምግቦች እንደምሳሌም ስኳር ድንች፣ ካሳቫ፣ ፍራፍሬዎችና አታክልት እንዲሁም የሥጋና የወተት ውጤቶች ቅድሚያ ሊሰጣቸው ይገባል:: ሌላው በእስያ የተስተዋለው ነገር ከአካባቢ ጥበቃ ጋር በተያያዘ ከምድር በታች ያለውን የውኃ አካል እንዲያሽቆለቁል በመደረጉ የመሬት መራቆትን አምጥቷል::

ሪፖርተር፡- ጥቂት የአፍሪካ አገሮች ሰፋፊ መሬቶቻቸውን ለውጭ ባለሀብቶች እየሰጡ ነው:: እነዚህ የውጭ ባለሀብቶች የሚያመርቱትን ምግብ ወደ ውጭ በሚልኩበት ሁኔታ አፍሪካ በምግብ ራሷን እንዴት ትችላለች?

ሼንገን ፋን፡- ለዚህ ሥራ ንፁህ መሬት ያስፈልጋል:: ገበሬዎች ከባለሀብቶቹ ጋር የመደራደር መሠረታዊ መብት ሊኖራቸው ይገባል:: በባለሀብቶቹ እንቅስቃሴ አገር የምትጠቀም ከሆነ ዋነኛ ተጠቃሚዎች ገበሬዎቹ መሆን አለባቸው:: ገበሬዎች በምንም ሁኔታ ከመሬታቸው ሊፈናቀሉና ምርታማነታቸው በውጭ ባለሀብቶች የተነሳ ሊቀንስ አይገባም:: ይሄን ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል መመሪያ የዓለም ባንክ፣ የምግብና ግብርና ድርጅት፣ እና ዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ አዘጋጅተዋል:: የኢትዮጵያ መንግሥትና የአፍሪካ ኅብረት ይሄን ተቀብለው ተግባራዊ ያደርጉታል ብዬ አምናለሁ:: ትንንሽ መሬቶች ያሏቸው ገበሬዎችን በሚጎዳ መልኩ ሊፈጸም አይገባም::

ሪፖርተር፡- ምርቶቻቸውን ወደ ውጭ የሚልኩ የውጭ ባለሀብቶችስ?

ሼንገን ፋን፡- ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ሁኔታ እንዲህ ያሉ ሪፖርቶች በጣም የተጋነኑና ግልጽነት የሚጎድላቸው ናቸው:: ተጨባጭ ማስረጃዎች አይቀርቡም:: በዚህ ረገድ ሚዲያው ገንቢ ሚና መጫወት አለበት::

ሪፖርተር፡- ብዙ የአፍሪካ አገሮች አሥር በመቶ በጀታቸውን ለግብርና አያውሉም:: ምክንያቱ ምንድነው ይላሉ?

ሼንገን ፋን፡- በዚህ ረገድ ከፍተኛ መሻሻል አለ:: በ2003 ሦስት በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን አሁን ስድስት በመቶ ደርሷል:: ይሄ ሊበረታታ የሚገባ ሲሆን ወደ አሥር በመቶ በቅርቡ ይደርሳል የሚል ተስፋ አለኝ::

ሪፖርተር፡- በአፍሪካ ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት ለነዋሪዎቹ ከባድ ሆኗል:: ምክንያቱ ምንድን ነው?

ሼንገን ፋን፡- በመጀመሪያ ገበሬዎች እንዲያድጉ ሁኔታዎች ሊመቻቹ ይገባል:: ሥራ ካላገኙ በስተቀር ወደ ከተማዎች መሄድ የለባቸውም:: የከተማ ነዋሪነት ከኢንዱስትሪ ዕድገቱ ጋር አልተመጣጠነም:: የሥራ አጥነት ዋናው ችግር ነው:: ለዚህ ነው መንግሥታት ግብርና ላይ የተሻለ ኢንቨስት ያድርጉ የምለው:: ይህ ሲሆን ሰዎች ወደ ግብርናም ሊሄዱ ይችላሉ::

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

ሼንገን ፋን፡- ግብርና ምግብ ማምረት ብቻ ሳይሆን የተሻሻለ ሥነ ምግብ መፍጠርም ነው:: ከአፍሪካ የተለያዩ አገሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እንሠራለን:: በሥነ ምግብ ምንነት ዙሪያ ሰዎች የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖራቸው እየሠራን ነው:: የምግብ አስፈላጊነት ላይ ትንታኔዎች እናቀርባለን:: ትምህርትን በመጠቀም ሰዎች የተሻለ ኑሮ እንዲኖሩ ለማድረግ እንሞክራለን:: ገበሬዎች የተሻለ ምግብ እንዲያመርቱ የሚያስችሉ ፖሊሲዎች እንቀርጻለን::

የረሃብ ሦስት ሸክሞች የሚበላ በቂ ምግብ አለማግኘት፣ በቂ ጥራት ያለው ምግብ አለማግኘትና ከመጠን በላይ መመገብ ናቸው:: አፍሪካ የአደገ አህጉር ባለመሆኑ ከመጠን በላይ በተጠበሱ ምግቦች የሚመጣን መጥፎ ተፅዕኖ ችግር አያጠቃውም:: ይሄ በአደጉት አገሮች የተለመደ ችግር ነው:: ነገር ግን ይሄ ችግር ከአፍሪካ ሙሉ በሙሉ የራቀ አይደለም::

ሪፖርተር፡- አፍሪካ በዓለም የምግብ ምርትና ቀውስ ላይ ያስከተለው ተፅዕኖ ምን ይመስላል?

ሼንገን ፋን፡- አፍሪካ አሁን ወደሌላው ዓለም

Page 14: Reporter Issue 1457

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ የጎተራ ሳይት ኮንዶሚኒየም የቤት ባለቤት ኑዋሪዎች ኃ/የተ/የሕብረት ሥራ ማህበር አንድ ፀሐፊ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

1. የሥራ መደብ …………………… ፀሐፊ 2. የትምህርት ደረጃ ……………….. ዲፕሎማ በጽሕፈትና

መዝገብ አያያዝ 3. የሥራ ልምድ …………………… በቂ የኮምፒተር ችሎታ

ያላት 4. የቅጥር ሁኔታ …………………... በቋሚነት 5. ብዛት …………………………….. አንድ 6. ደመወዝ ………………………….. በስምምነት 7. የስራ ቦታ ………………………… አዲስ አበባ

ማሳሰቢያ ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ ቀናት የመጨረሻው ቀን 10፡30 ሰዓት ድረስ ማህበሩ ጽ/ቤት ድረስ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ማሕበሩ ጽ/ቤት በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- ጎተራ ሳይት ኮንዶሚኒየም የቤት ባለቤቶች ሕብረት ሥራ ማህበር

ስልክ ቁጥር፡- 118 40 22 70

ክፍት የሥራ ማስታወቂያ

አስቸኳይ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ቦን ካፌና ሬስቶራንት ኃላ.የተ.የግ.ማህበር ከታች በተገለጸው ክፍት የሥራ ቦታ መስፈርቶቹን የሚያሟሉ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

1. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- ረዳት የአስተዳደር ሠራተኛየትምህርት ደረጃ፡- ከታወቀ የትምህርት ተቋም

በሴክሬታሪያል ሳይንስ ዲፕሎማ የተመረቀች፤

የሥራ ልምድ፡- ቢያንስ የሦስት ዓመት ልምድ ያላት፤የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት፤ጾታ፡- ሴት፤ደምወዝ፡- በድርጅቱ እስኬል መሰረት፤ብዛት፡- 1

ማሳሰቢያ፡-አመልካቾች የተጠየቀውን የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አሥር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውሥጥ ዋናው መስሪያ ቤታችን በሥራ ሰዓት በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አድራሻ፡- ቦሌ መድሃኒያለም አካባቢ ከሸገር ህንጻ በስተጀርባ

ሥልክ ቁጥር፡- +251 116 61 10 12

ቦን ካፌና ሬስቶራንት ኃላ.የተ.የግ.ማህበር

አስቸኳይ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 11-01B/14/2448

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ጃን ሜዳ ሰላም ማስከበር ኘሮጀክት ለሚካሄደው ግንባታ ቁጥር 11-01B/11/2448/06 የቁፋሮ ስራ፣ ኮብልስቶን ንጣፍ መንገድ ስራ እና የተለያዩ የሳይት ወርክ ስራዎች በአንድነት ለማሰራት ስለሚፈልግ ደረጃችሁ GC5, RC5, BC3 እና ከዚያ በላይ የሆናችሁ መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾች በሙሉ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በኘሮጀክቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመገኘት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታው ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ፡፡ ስለሆነም፡-

1. ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡ ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር Bid document 15 page 3 መሰረት በባንክ በተረጋገጠ ቼክ C.P.O ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ (Unconditional Bank Guarantee) መሆን አለበት፡፡

3. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 22/08/2006ዓ.ም ከቀኑ 7፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ጨረታው ሚያዚያ 22/08/2006ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ተጫሪቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኘሮጀክቱ ግብአት አቅርቦትና አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል፡፡

5. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ ጃን ሜዳ ሰላም ማስከበር ኘሮጀክት ጽ/

ቤት ስድስት ኪሎ ወደፈርንሳይ ላጋሲዎን በሚወስደው መንገድ 1ኪ.ሜ

ስልክ 011 123 32 07 ወይም 011 123 80 59

Invitation for External AuditTeam Today and Tomorrow (TT&T) is indigenous, non-profit making humanitarian organization established on August 1998, by voluntary experts with different professional background. TT&T reregistered as Ethiopian Residents Charity Organization with Certificate bearing number of 370.

TT&T is accepting proposals from Auditing Firms to provide audit services. The initial engagement will be to perform annual audit of our book of accounts for the fiscal year January 2013 ending 31 December, 2013. Competent audit firms which fulfill the following criteria are invited to offer their prices.

1. Licensed and registered audit firm from the Office of the Audit General and classified ‘B’ or above Category

2. The audit firm should provide TIN Certificates3. Evidences of paying current government taxes4. Duration to complete the audit service

DeliverablesAudit report for all accounts and association management letters

Application proceduresInterested applicants can submit their technical and financial proposals along with their company profiles before, Wednesday, 23 April, 2014 in a Sealed Envelop Addressed;

Team Today and TomorrowBole Sub City, Kebele 08, House No. 291

P.O.Box 14073Tel. 0116611985, E-mail [email protected]

Addis Ababa

Page 15: Reporter Issue 1457

|ገጽ 15

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

z ¡ Wü China MCC17 Construction Co., LtdVacancy Announcement

Our company invites competent and qualified candidates for the following

positions.

S/N Job TitleMinimum Requirement of Qualification and

Experience

1 Material Engineer3 years work experience as ME in road construction projects with certificates

2 Auto crane operator5 years work experience in crane operating with

license

3 Excavator operator3 years relevant work experience with operating

license

4 Dozer Operator3 years relevant work experience with operating

license

5 Dump truck driver3 years relevant work experience with required

license6 Water truck driver

3 years relevant work experience with required license

NB:Salary: NegotiableWork place: Mizan-Dima road project

Interested and qualified applicants are invited to submit their non-returnable application, CV and copies of testimonials with original document within two weeks after the date of this announcement to China MCC17 Construction Co., Ltd (Ethiopian Branch) Addis office located at Meskel Flower Road (in front of Nazra Hotel).

Tel: +251 11 466 94 06/ 09 11 24 01 28

Vacancy AnnouncementSunderji Kalidas & Sons (Eth) plc, invites qualified Aplicants for the

following past.

Position: Head Finance,

Experience: Two – three years after graduation or aboveQualification: Degree in Accounting,

- Knowledge of Tally is Mandatory.- Experience in comprehensive auditing,

Salary: - Negotiable

Note: - Interested applicants can send their non-returnable applications with CV along with relevant documents with in 7 working days from the date of announcement through our email address: [email protected] Or in person to the following address: Sunderji Kalidas & sons Eth plc Piassa in front of Cinema Empire, next to Alem Buna or through our email address

Sunderji Kalidas & Sons (Eth) plc,Addis Ababa, Ethiopia, Tel: 00251 11 1553690,

Mobile: +251-911-21 0416/0911-886863,Fax: 00251 11 1551915

Email: [email protected]

እስቲ እንደማመጥ!እነሆ መንገድ። ከፒያሳ ወደ አዲሱ ገበያ ልንጓዝ ነው። ‹‹እማማ ዶሮዎቹን አንድ ይበሏቸው!›› ወያላው

ይነጫነጫል። ‹‹ወይ አንድ ማለት! አላወቅክም ማለት ነው ዋጋ የተሸመቱበትን ልጄ፤›› ይመልሳሉ በምፀት። ‹‹እኔ ምን አገባኝ ታዲያ? ተሳፋሪ አላስገባ እያሉ ስለሆነ ወደ እግርዎ ሥር ሰብሰብ አርገው ይያዟቸው፤›› ይላል:: ከኋላ መቀመጫ የተቀመጡ ሁለት ወጣቶች፣ ‹‹በመጪው ምርጫ ልዩ ምልክትን ዶሮ ወይም በግ ያደረገ ፓርቲ ባያሸንፍ ምን አለ በለኝ! ባያሸንፍ እንኳ ሳያማልለን እንደማይበተን አንጠራጠርም…›› ሲባባሉ ይሰማል። ‹‹ለመሆኑ እናንተ ቤት ለፋሲካ ዶሮ መታረድ አልቀረም እንዴ?›› እያለ አንደኛው ይጠይቃል። ‹‹አብደሃል እንዴ? ‹ሦስቴ ዶሮ ሳይጮህ ትከዳኛለህ› በሚለው አሳሳዣኝ አባባል ብቻ ለትንሳኤ በዓል ዶሮ ካልታረደ ምኑን ትንሳኤ ሆነ ይባላል?›› ይላል የወዲያኛው:: እንዲህና እንዲያ እያሉ ንትርክ መሰል ጭውውታቸው ረገብ ይላል። የትዕይንቱ ፍጥነት ግን እየጨመረ ነው።

ሐሳብ የሚበዛበት ጎዳና እየወዘወዘ ያስፈነጥረናል። ልብ በሐሳብ ብዛት እየገረጣ ጥርስ የአመሉን እየፈገገ ማስመሰል የሰርክ ተግባር ከሆነ ውሎ አድሯል። የኑሮ ምጣድ ፌዝ በሚባል ማሰሻ ይለሰልሳል። የዘመኑ ብልጣ ብልጥ ደግሞ ትዕይንቱ ልዩ ነው። በደም በሕዋሳቱ ዳርቻዎች የሚገኝ ልዩነት የማያውቀው ልዩ ችሎታው ይህ ነው። በአጠቃላይ አፍሪካ የተባለችው አኅጉር ተዘርታ የበቀለችው ትንሳኤ ባልታሰበለት የመክሰም ልዩ አፈር ላይ ሳይሆን አይቀርም። ይህ ስሜት ይኮረኩራል። ደርሶ እንባ እንባ የማይለው ቢታሰስ የታጣው ለዚህ ሳይሆን ይቀራል? በጊዜ ሰበብ ከምናገኘው የምንለየው የበዛ ይመስላል:: ተቆራረጥነው የቅርብ ሩቅ የሆነብን በዝቷል። የምንቋምጥለት በዝቶ ምላስ ሳይነሳን ማጣጣም ጠፍቶብን፣ እጅ ሳይነሳን እጅ ጠባቂ ከሆነን ዘመናት አልፈዋል። ስንትና ስንት የደመና ትውልድ ታይቶ ጠፍቷል። መሬቱን ጠል ሳያውቀው አገሩን ፍሬ ነስቶት ጊዜ በእኛ ተጫውቷል። ይኼው ዛሬም መንገድ የለመደ እግራችን ስለዕለት እንጀራው ቁጭቱን በታጠፈ አንጀቱ አምቆ የምፀት ገለባ ያበራያል።

ታክሲያችን ሞልቶ መንቀሳቀስ ጀምሯል። ወያላው በዝምታ ተሸብበው ዓይን ዓይኑን የሚያዩትን ወይዘሮ እያየ ሰላም የሚነሳ ገልምጫ ይቸራቸዋል። ማዶ የሚያየው በሐሳብ ነጉዷል:: ‹‹ስማ ደውላልኝ እኮ…›› ሦስተኛ ወንበር ላይ የተቀመጠ ልጅ እግር ጨዋታ ጀምሯል። ‹‹ማን ናት እሷ?›› ጓደኛው ይጠይቃል:: ይኼኛው ስሟን ይናገራል:: ‹‹ደህና ነኝ አለች?›› አምጦ ጠየቀው። ‹‹ምን ትሆናለች?! የ‹ዲሲን› ውኃ እየጠጣች። ይብላን ለእኛ ወንዝ በሞላበት አገር ውኃ ለሚጠማን። ይልቅ ሰላም በልልኝ ተብያለሁ፤›› ይመልሳል የወዲያኛው። ‹‹በፋሲካ ባዶ ሰላምታ ምን ዋጋ አለው አትልልኝም። ሰላምታ ኪስ አይገባም›› እላት ነበር እኔ አንተን ብሆን። ሰው አገር ሲቀይር በቃ ያደገበትን ተረት ሁሉ አስታውሱኝ እያለ አስቸገረን እኮ?›› ሲል ያማርራል። ጭውውታቸውን ድንገት ለአፍታ ገታ አድርገው ሁለቱም በሐሳብ ሰመጡ። የረሱት ነገር ከትውስታቸው ጓሮ የጠራቸው ይመስላሉ።

እንደ አብዛኞቻችን ገና በለጋነታቸው ወደ ትናንታ ሲጣደፉ እንታዘባቸዋለን። ‹‹… እኔ ግን የእሷ ልጅ ነገር ገርሞኝ አያባራም! ለመሆኑ እንዴት እንዴት አድርጋ እንደሾለከች አጫውታሀለች?›› የተገረመው ይጠይቃል። ‹‹እንዴት እንደሆነ አልነገረችኝም! ግን አዳሜ በሰበብ አስባቡ ‹አሳይለም› ጠያቂ በሆነበት ዘመን መጠያየቅ እኮ አያስፈልገንም፤›› ሲል ይመልሳል። ‹‹ታዲያ ‹አሳይለም› ጠያቂው የበዛው እኮ ገፋፊው በርክቶ ነው:: አንተ ደግሞ ነገር ስታቃልል አይጣል!›› ይለዋል ከፍ ባለ ድምፅ። ድምፁ ውስጥ የለየለት ቁጣ እንሰማለን። ወያላው መሀል መሀል ላይ ‹‹እሺ እዚህ ጋ ሒሳብ?›› እያለ ጣልቃ ይገባል። እጆቻችን ለታሪፍ የሚሆን ሳንቲም ለመቆንጠር ወደ ኪሶቻችን ሲገቡ ሐሳባችን አብሮ ኑሮን ብርበራ ይሰደዳል። እግር ሳይርቅ ልብ በሚርቅባት ምድር ስደት መዋያና ማደሪያችንን የምናውጠነጥንበት ጎሬ ይሆናል። መራቅን ማለም ህልም የሆነባት ምድር!

የምሥራቾች ተረግዘው ባልተወለዱበት ጎዳና ጉዞው አሁንም አላለቀም። በቅርበት የሚተዋወቁ የሚመስሉ ጓደኛማቾች ከጋቢናው በኩል ሳያስቡት የተገናኙ ይመስላሉ። ‹‹አቦ ጠፋህ እኮ!›› ሲል አንደኛው ‹‹‹ኔትወርክ› ውጩ ነው!›› ሲል ይመልሳል ወዲያኛው። ሻካራ ሳቅ ይናኛል። ሳቁ ሲያበቃ፣ ‹‹አቤት ፀሐይ! አንተን ያጠቆረ እኛንማ በቃ ያረረ በቆሎ አስመስሎናል በለኝ፤›› አለ መሀል ላይ ከሾፌሩ አጠገብ የተቀመጠው። ‹‹አንዳንዱ ሰው መቼም ቀስ ብሎ ማውራት አይቀናውም፤›› ትላለች ከጎኔ የተቀመጠች እርጉዝ ሴት። የሆዷን ትልቅነት ያየ ‹እርግዝናም ከበፊቱ ጨመረ እንዴ?› ያስብላል። ‹‹… ወንድ ልጅ ኪሱ አይጥቆር እንጂ መልኩ ቢጠቁር ምን ጣጣ አለው። እ? ውል ውል ያልክ የመሳፍንት ወይም የገዥው መደብ አካል ብትሆን ኪስህ ባዶ ከሆነ ‹ፊኒቶ…› ›› ይላል ዳር የተቀመጠው። አባባሉ ወዳጁንም ሾፌራችንም አንከተከታቸው።

መሀል ያለው፣ ‹‹ምን ይደረግ ዘመኑ ነፍስ ያላሳወቀው የለም:: ይኼው ገንዘብ ወደ ቋጠሩት እንጂ ወደ መናጢዎቹ አይመጣም። ላላቸው ብቻ ነው የሚጨመር…›› ካለ በኋላ የሠፈሩን አንድ ገጠመኝ መተረክ ቀጠለ። ‹‹ይገርምሃል አንድ አግኝቶ ያጣ ምስኪን አለ። ቢይዘው አልበረክትለት እያለ ንግዱን ሲከስር አበደ። አበደ በቃ! የማበዱን ቁርጡን ሲያውቀው ምን እንዳደረገ ታውቃለህ? የሚያምር ቡችላ ከአዟሪ ገዝቶ ስሙን ‹ሰው ማመን ከንቱ›› አለው:: ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰውየው ከውሻው ጋር እንጂ ከሰው ጋር መቀራረብ ተወ:: ‹‹ሰውን ማመን ቀብሮ…›› አለች ቀበሮ:: የወገኑን ታሪክ የተረት ያህል ለመላው ተሳፋሪ በሚሰማ ድምፅ አነበነበው። ቅርፁ ቢለያይ እንጂ ይዘቱ ከግል ኑሮው ጋር ተመሳሳይ የሆነባቸው ተሳፋሪዎች ልለው ሰሙት:: ልብ ያለው ልብ ይበል ይሉት ዓይነት ሆኖባቸው!

ጥቂት እንደተጓዝን እግራቸው በገመድ ተጠፍንጎ የታሰሩት ዶሮዎች ጩኸት ታክሲዋን አደበላለቃት። ጩኸታቸው ሲያይል ተሰፋሪዎች መነጫነጩን ትተው መተራረብ ጀመሩ። ‹‹እማማ መጀመሪያ የሚያጣጥሙት ጉሮሯቸውን ይሁን! አደራ! ከክንፉም ከእግሩም በፊት መጀመሪያ ጉሮሯቸውን!›› ይላል አንድ ወጣት። ሴትዮዋ ፈገግታቸውን በነጠላቸው ለመከለል እየታገሉ ያዳምጣሉ። ‹‹አቤት ይኼኔ እኮ አዳሜ በቅናት አንጀቱ ደብኗል፤›› የሚለው ደግሞ ከመጨረሻ ወንበር ፊት ከተቀመጡት ወጣቶች አንዱ ነው። ‹‹በምን? በጩኸታቸው?›› ይጠይቃል ወዲያኛው። ‹‹ታዲያስ? እስኪ አንተ አንዴ እሪ ብለህ ጩህ? በላ! … አየህ! የዶሮን ያህል አይደለም ሩቡን የማየስጮህ ዲሞክራሲ ባለበት አገር ሰው በዶሮ ጩኸት ይቀናል ስልህ አዎ ነው ማለት ያለብህ…›› ሲል አስገረመን። አንዳንዱ እንደፈለገው ሲያወራ የሌላው ፍርኃት ደግሞ ያስፈራል:: ዶሮዎቹ አሁንም ይንጫጫሉ። ወያላው ዓይኑ ደም ለብሶ፣ ‹‹ምናለበት አንድ ነገር ቢያደርጉ?›› ሲል ወይዘሮዋ ላይ አፈጠጠ። ‹‹አንድ ነገር አድርጊ ብሎ አማርኛ ነው የማይገባኝ። እንግዲህ እዚህ አላርዳቸው ሲያምርህ ይቀራታል እንጂ…›› ሲሉ ታክሲያችን በሳቅና በሁካታ ተናጋ። ወያላው በመረታቱ ስላፈረ ዝምታ ዋጠው።

ወደ መዳረሻችን ተቃርበናል። ጉዟችን ከመጠናቀቁ በፊት ጥቂት ወራጆች ወረዱ። በምትካቸው ሁለት አዛውንቶች ተሳፈሩ። ሁለቱም ዶሮ ከሸመቱት ወይዘሮ ጋር ይተዋወቁ ኖሮ ሞቅ ያለ ሰላምታ ተለዋወጡ። በስንት ግዜያቸው እየተያዩ እንደሆነ በሚመስል ሁኔታ ተጨዋወቱ። ‹‹ምን ይደረግ እንዳንጨባበጥ ሕማማት ነው፤›› አሉ አንደኛው። ወዲያው አንደኛው ቀበል አደረጉና፣ ‹‹ይኼኛውስ የአንድ ሳምንት ነው! አለላችሁ አይደል ስንትና ስንት ዘመን ያስቆጠረ ‹ሕማማት› ›› ሲሉ ተናገሩ። ተሳፋሪዎች ግራ ተጋቡ። ወይዘሮዋ ፈጠን ብለው፣ ‹‹ምን የሚባለው ነው ደግሞ እሱ?›› ሲሉ ጠየቁ። ‹‹ማራቶን!›› ብለው ጎልማሳው በፍጥነት መለሱ። ነገሩ ይብስ ተቆላልፎ ቁጭ አለ። ‹‹ምንድነው የምታወራው?›› ወዳጃቸው ጠየቋቸው። ‹‹አኼ ይኼኔ ከገፈቱ ፉት ብለው ነው የወጡት! ሌላም አይደል ሚስጥሩ…›› እያሉ የጎልማሳውን ባለቤት የጠላ አጠማመቅ ሙያ ጠቃቅሰው እንዳበቁ ወይዘሮዋ በሳቅ አሽካኩ። ‹‹የለም! እኔ የምናገረው ለስንትና ስንት ዘመን ሳያጨባብጠን፣ እርቀ ሰላም አውርዶ ሳያሳስምንና ስለሚያራርቀን፣ እያደር እርስ በእርሳችንን ስለሚከፋፍለን ዘመናት ያስቆጠረ መርገም ነው። አላበቃ ማለቱን አይቼ ነው ‹‹ማራቶን›› ያልኩት፤›› ብለው ጥቂት ተከዙ። ወያላው ትካዜያቸውን አቋርጦ ‹‹ሒሳብ›› ጠየቃቸው። ጓደኛቸው ሊከፍሉ ሲቃጡ ወይዘሮዋ ‹‹አይደረግም!›› ብለው ሲከራከሩ ቀልብ ዘረፉን።

ድንገት ከትካዜያቸው መለስ ሲሉ እኚያ አዛውንት፣ ‹‹በፖለቲካ፣ በማኅበራዊ ኑሮ፣ በዘርና በአጥንት ልዩነታችንን የሚያሰፋብን ነገሮች እየበዙ መጡ። መቀራረብ፣ መጨባበጥና መቀባበል ህልም ሆኑብን። ታዲያ በሕይወታችን ‹ሕማማቱና ማራቶኑ› የሚያከትመው፣ ትውልድ ለትውልድ ሸክም የሚያወርስበት ዘመን የሚያቆመው መቼ ነው? ብሎ መጠየቅ ነውር ነው?›› ብለው ሲጠይቁ ወይዘሮዋና ወዳጃቸው፣ ‹‹የለም ይኼ ሰው ከገፈቱ ሳይቀምስ ከቤት አልወጣም…›› እየተባባሉ ይሳሳቁ ነበር። ወያላው ‹‹መጨረሻ›› ብሏል። አንድ ነገሩ የከነከነው አጠገቤ የተቀመጠ ወጣት፣ ‹‹ምነው መግባባት ቢጠፋ አንዱ ሌላውን እንዴት መረዳት ያቅተዋል?›› እያለ በአዛውንቱ ላይ የቀረበውን ሽሙጥ ተቸ:: የአዛውንቱ ብቻ ሳይሆን በየቦታው የስንቶች ቁም ነገር አዳማጭ እያጣ ስለሆነ እስቲ እንደማመጥ! መልካም ጉዞ!

Page 16: Reporter Issue 1457

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

Page 17: Reporter Issue 1457

|ገጽ 17

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ታዋቂ በሆኑት በአለም አቀፍ ገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች በኩል ከየትኛውም አገር የሚላክልዎትን

ገንዘብ ከማናቸውም የባንካችን ቅርንጫፍ እንዲቀበሉ በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡

የንብ ካርድን ዛሬዉኑ

ይውሰዱ !

ማስታወቂያ

Page 18: Reporter Issue 1457

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

Vacancy Announcement CORE Consulting Engineers Plc is a Highway and Bridge Consulting firm involved in feasibility study, design and construction supervision of road and bridge projects. CORE also pro-vides soil and material laboratory testing service. Currently the firm wants to recruit personnel based on the following criteria:

Position Qualification & Work ExperienceHead, Finance Department (One) BA Degree in Accounting, or related course from recognized institution with minimum of 8 years out of which 4 years in supervisory

position.Encoder Accountant (One) BA Degree or College Diploma in Accounting, or related course from recognized institution with minimum of 2 or 4 years relevant experi-

ence respectively

Salary: For both positions is negotiable, Place of Work: Addis Ababa

Interested applicants should present in person or send a non-returnable application with CV and photocopies of credentials within Five consecutive working days immediately after the positing of this announcement to:-

CORE Consulting Engineers Plc Head Office, Human Resources Management Team P.O.Box 28662/1000. Addis Ababa; Ethiopia, Tel: 0113-72-70-13/0113724813N.B Only short-listed candidates will be contacted

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያድርጅታችን ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የስራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ የስራ ልምድ ብዛት

1 ሲንየር አውቶ ኤሌክትሪሻን በአውቶ ኤሌክትሪሻን ዲፕሎማ ያለው/ት በሙያው ከ6 ዓመታት በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት በኮንስትራክሽን ድርጅቶች የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል 12 ሲንየር አውቶ መካኒክ በአውቶ መካኒክ ዲፕሎማ ያለው/ት በሙያው ከ6 ዓመታት በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት በኮንስትራክሽን ድርጅቶች የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል 13 ጁንየር አውቶ ኤሌክትሪሻን በአውቶ ኤሌክትሪሻን ዲፕሎማ ያለው/ት በሙያው 2 ዓመት ያገለገለ/ች 14 የመሳርያዎች መረጃ ሰብሳቢ በአውቶ መካኒክ ዲፕሎማ ያለው/ት በሙያው 2 ዓመት ያገለገለ/ች 2

የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት ደመወዝ:- በስምምነት የስራ ቦታ ተ.ቁ. 1 እና 2 አዲስ አበባ ዋና መ/ቤት ተ.ቁ 3 እና 4 ፕሮጀክትአ ድራሻ፡- ዮቴክ ኮንስትራክሽን ኃ. የተ. የግል ማህበር ሳርቤት አካባቢ ከአዳምስ ፖቪሊዮን ህንፃ ቀጥሎ ባለው መንገድ ካቦድ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት የስልክ ቁጥር 0113200826/0113726176/0113726175/0113726182 ፋክስ 0113717766/0113727124 ኢ-ሜይል [email protected] አዲስ አበባ

ማሳሰቢያ:- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ድርጅታችን ፐርሶኔል እና ስልጠ~ ክፍል በመቅረብ እንድ ትመዘገቡ ወይም በኢ-ሜይል አድራሻችን እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡

የጨረታ ማስታወቂያ

የጎተራ ሳይት ኮንዶሚኒየም የቤት ባለቤት ማሕበር በግቢው ውስጥ ተገንብተው የሚገኙ 4(አራት) የጋራ መጠቀሚያ ሕንፃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡-

ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፤

ተጫራቾች በግቢው ውስጥ ያሉትን የጋራ መጠቀሚያዎች ተመልክተው የኑዋሪውን ሕብረተሰብ የማያውክና የድምጽ ብክለት አላስፈላጊ ተረፈ ምርት ወደኑዋሪው የማይለቅበትና ከኑዋሪው ሰላም ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችል ስራን መስራት የሚችል፤

ተጫራቾች መስራት የሚፈልጉትን የስራ ዝርዝር መግለጫ (ፕሮፖዛል) በዝርዝር ማቅረብ የሚችሉ፤

ተጫራቾች መስራት የሚፈልጉትን የስራ ዝርዝር መግለጫውን ይህ ጨረታ ከወጣበት እለት ጀምሮ በአስራምስት ቀን ጊዜ ውስጥ ማቅረብ አለባቸው ከዚህ ቀን በኋላ የሚመጣ ፕሮፖዛል ተቀባይነት የለውም፤

የጨረታውን ዝርዝር ሰነድ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ከጽ/ቤቱ መግዛት ይቻላል፤

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ• የጎተራ ሳይት ኮንዶሚኒየም የቤት ባለቤቶች ኃ/የተ/

የሕ/ሥራ ማሕበር • ስልክ 118 40 22 70

( : 011552 81 95/96 ፋክሰ፡ 011552 81 93 *: 285

ኩባንያችን የካሣ ክፍያ ፈጽሞ የተረከባቸውን ተሽከርካሪዎች፣ የተሽከርካሪ አካላት እና ሌሎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተሽከርካሪዎቹንና የተሽከርካሪ አካላትን መግዛት የሚፈልጉ ሁሉ ሀና ማርያም አካባቢ የቻይና ጠጠር ማምረቻ በስተጀርባ እና ቃሊቲ ቆርኪ ፋብሪካ ጀርባ በሚገኘው የኩባንያችን ሪከቨሪዎች በመገኘትና በማየት የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ሚያዝያ 14 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ደንበል ህንፃ 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የካሣ መምሪያ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ገቢ በማድረግ መጫረት ይችላሉ፡፡

ጨረታው ሚያዝያ 15 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቀኑ 4፡00 ሰዓት በኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል፡፡

ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት የተከለከለ ነው፡፡

ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ተሽከርካሪ ወይም ዕቃ የመነሻ ዋጋውን 10% (አስር በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ መነሻ ዋጋቸው ከብር 50,000.00 በታች ለሆኑ ተ

ሽከርካሪዎች የተሽከርካሪ አካላት የጨረታ መነሻ ዋጋቸው በሚከተለው ዝርዝር መሠረት ይሆናል፡፡

የጨረታ መነሻ ዋጋ ማስያዣከብር 1,000.00 በታች ………..………………….. ብር 200.00ከብር 1,001-2,000.00 …………………………..…… ብር 500.00ከብር 2,001.00-4,000.00……………………….. ብር 800.00ከብር 4,001.00-15,000.00 …………………………. ብር 1,000.00ከብር 15,000.00-በላይ……………………..…………. አስር በመቶ (10 %)

ከቀረጥ ነፃ ከሆኑት ተሽከርካሪዎች በስተቀር በሌሎች ተሽከርካሪዎችና አካላት ከጨረታው በፊት ዕዳዎች ቢኖሩ በኩባንያው ይሸፈናል፡፡ በጨረታው ለተካተቱ ንብረቶች ከጨረታው በኋላ ያሉትን ማናቸውም ወጪዎች ገዥው ሙሉ በሙሉ ይሸፍናል፡፡

የጨረታ አሸናፊዎች ያሸነፉበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 15% (አስራ አምስት በመቶ) በተጨማሪነት ይከፍላሉ፡፡

አሸናፊዎች የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2006 ዓ.ም. እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ ክፍያ ፈጽመው ንብረቶቹን ካልተረከቡ የጨረታው ውጤት የሚሰረዝ ሆኖ ከላይ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለኩባንያው ገቢ ይደረጋል፡፡

ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ. ማ.)

የጨረታ ማስታወቂያ

ማስታወቂያ

Page 19: Reporter Issue 1457

|ገጽ 19

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

የጨረታ ማስታወቂያ (ቁጥር 63/2006)

ናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ.ጉዳት/አደጋ ደርሶባቸው ለደንበኞቹ ተገቢውን ካሣ ከፍሎ በውክልና የተረከባቸውን ልዩ ልዩ ተሽከርካሪዎች፣ የተለያዩ የተሽከርካሪ አካሎች፣ እና የመሳሰሉትን በአሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

የተሽከርካሪ የስም ማዛወሪያ፣ የጉምሩክ ቀረጥ፣ ግብርና ሌሎች ዕዳዎችና ወጪዎች ቢኖሩ በአሸናፊው የሚሸፈኑ ይሆናል፡፡

ንብረቶቹ የሚገኙበት የኩባንያው ሪከቨሪ አድራሻ፣ ቃሊቲ ሪከቨሪ፡ አዲስ አበባ አቃቂ–ቃሊቲ ክ/ከተማ፣ ቀበሌ 11፣ ከኮሜት ትራንስፖርት አ.ማ. በስተ

ምሥራቅ በሳሪስ አቦ ወደ ቃሊቲ 1 ኪ.ሜትር እንደሄዱ

ኮሜት ሪከቨሪ፡ ሳሪስ አቦ አካባቢ ቀለበት መንገድ አጠገብ

ማንኛውም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ንብረቶቹ በማገኙበት አድራሻ በሥራ ሰዓት ሄዶ በማየት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድና የጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ከፍሎ መውሰድ ይችላል፡፡

የጨረታ መነሻ ዋጋ 15% ቫት ያላካተተ መሆኑን እየገለጽን፤ ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበትን የእያንዳንዱን ምድብ እቃ ዋጋ (ቫት ሳይጨመር) በጨረታ ማቅረቢያ ቅፅ ላይ በመሙላት ለእያንዳንዱ ምድብ እቃ የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የሚጫረትበትን የጨረታ ዋጋውን 10% (አሥር ከመቶ) በኩባንያው ስም በተዘጋጀ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም የኢንቩራንስ ቦንድ ጋር በኢንቨሎፕ በማሸግ እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2006 ዓ.ም. 11፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ የኩባንያው ዋና መ/ቤት በሚገኝበት ጐተራ ምድር ቤት ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል፡፡

ማሳሰቢያ፡- አሸናፊ ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ 15% ቫት የሚጨመር መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ጨረታው ሚያዝያ 21 ቀን 2006 ዓ.ም. ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጐተራ በኩባንያው ዋና መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ከጠዋቱ በ2፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ለተሸናፊዎች ሙሉ በሙሉ የሚመለስ ሲሆን ለአሸናፊዎች ግን ከሚገዙበት ዋጋ ጋር ይታሰባል፡፡ ተጫራቾች ለተጫረቱበት ንብረት አሸናፊነታቸው ከተገለፀበት ዕለት ጀምሮ በአሥር ቀናት ውስጥ ክፍያውን አጠናቀው ንብረቱን ባያነሱ ያስያዙት ገንዘብ በመቀጫ መልክ ለኩባንያው ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸው ይሰረዛል፡፡

ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያበስልክ ቁጥር 011-442-14-99/0932-15-34-89/ በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

ናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ.

በሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጅት

የጨረታ ማስታወቂያ

1. ድርጅታችን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ያወጣውን የደረጃ መስፈርት የሚያሟሉና ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡ የተለያዩ ሸቀጦችን፤

2. ES 92:2002/2013 (CES 31-2013) የሚያሟላ ክብሪት፣3. ES 3785:2013 (CES 121-2013) የሚያሟላ ፈሳሽ ሣሙና፣4. ES 187:2012 (ES 198,204,201:2001) የሚያሟላ የዱቄት

ሳሙና፣

ከሀገር ውስጥ አምራቾች እና አስመጪዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በዘርፉ የታደሰ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስና የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሠርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ ሁሉ በጨረታው እንዲሳተፉ የተጋበዙ መሆኑን እየገለፅን፣ ለዚህ የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 100.ዐዐ (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ከድርጅቱ ግዥ ዳይሬክቶሬት የሀገር ውስጥ ግዥ ኬዝ ቲም በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያ ዋጋቸውንና የሕጋዊነት ማረጋገጫ ሠነዶችን ኮፒ ከ1% የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ጋር በታሸገ ኤንቬሎፕ እስከ ሚያዝያ 15 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም ከቀኑ 8፡ዐዐ ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ ጨረታው በዕለቱ በ8፡0ዐ ሰዓት ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡:ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ዐ11 111 193ዐ/ዐ11 111 4683 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጅትwww.mewit.com.et

ማስታወቂያ

Page 20: Reporter Issue 1457

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

Page 21: Reporter Issue 1457

|ገጽ 21

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

Page 22: Reporter Issue 1457

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

The HMIS Project is currently seeking to recruiting candidates for the following positions:

1. Job Title: Administrative & Operation OfficerNumber of Position: One (1)Salary: Negotiable according to the project scaleLocation: Central office, Addis Ababa with possible filed trip to other project

areasJob Specification: The Administrative & Operation Officer under the supervision of the

Finance, Administrative & Operation Director, provides administrative, operation and clerical support for the project.

Specific responsibilities include the following: Obtain quotes in line with the Procurement Policies and Procedures Manual for supplies,

materials and equipment to be purchased by the Project; prepare Quote Summary Sheet and get approval following the authority channel.

Keep records of all the office procurement; assure the proper inventory control and recording of procurements

Ensure positive relationship with vendors, suppliers, etc. Assist in conducting a semi annual physical inventory review and record any losses or

damaged furnishings or equipment. Handle petty-cash and settle according to the project financial system. Arrangement and organization of offices with close supervision of the Finance, Administrative

& Operation Director. Control and enumerate out incoming correspondence and make sure the letter reaches in

time for appropriate person. Assist with organizing events, arrange travel logistics, and coordinate scheduling of the

rental vehicles and drivers Maintain an up to date expatriate and local staff roster with home addresses, telephone

numbers, and e-mail. Maintain emergency telephone tree update. Manage telephone operations and communications; monthly request, buy and distribute

mobile cards for authorized staffs. Control the consumption of office supplies and prepare a replenishment order when it

reaches the reorder level. Ensure timely settlement of office & expatriate residence bills like telephone, electricity water

and, internet. Identify and inform the Finance, Administrative & Operation Director of personal international

calls to be refunded. Collect and compile medical documents from staff, submit to the insurance company and

ensure the refund is made on time. Obtain necessary documents (driving licenses, resident permits, etc.) for Project expatriates. Assist the finance officer in any project finance matter, and perform other duties as may be

assigned from time to time.

Skills/Knowledge Required: BA degree / Diploma in, Accounting, Management, Business, or other relevant field. 5 years of relevant professional experience in office administration or accounting. Excellent knowledge and experience with Windows, Word, Excel and other data processing. Ability to independently plan and execute complex tasks while addressing daily management

details and remaining organized and focused on long-term deadlines and strategy highly desirable.

Ability to assess problems and develop solutions. Excellent inter-personal communication skills and excellent organizational skills. USAID funded project experience and experience in working on HMIS in Ethiopia, particularly

in SNNPR (or Oromia - as the case might be) is advantages to be selected.

2. Job Title: Finance OfficerNumber of Position: One (1)Salary: Negotiable according to the project scaleLocation: Central office, Addis Ababa with possible filed trip to other project

areas Job Specification: Under the supervision of the Finance,

Administrative & Operation Director (FAOD), the Administration Finance Officer assists in all project finance duties, serving both the project’s central office operations and the Oromia regional team that shares the same office in Addis Ababa.

Specific responsibilities include the following: Handle expenditures, income, and any other related transactions of the project and report

regularly to the project FAOD. Prepare training advance reconciliations in accordance with the JSI & USAID financial

guideline. Records expenditures, income, and any other related transactions, in the books of accounts.

Ensures that the books of accounts are up to date at all times, orderly, well kept, and readily available for reference and audit, when required.

Prepares payment vouchers and correspoonding checks. Prepares payroll and other regular payments with due consideration to deductions (for

advances, loans, taxes, etc). Checks petty cash payments and periodically reconciles petty cash balances. Keeps a register of fixed assets and maintains an easy cross reference system of all

government property; ensures that periodic inventory of the fixed assets (property) of the company is conducted.

Prepares monthly bank reconciliations and monthly field accounts in accordance with USAID/ JSI procedures and policies.

Prepares monthly cash requests, and promptly advises action required to cover estimated costs.

JSI Research & Training Institute Inc,Health Management Information System Scale Up Project

Liaise with JSI HQ finance manager on all aspects of financial procedures and any issues that may arise.

Ensures that government taxes are paid on time. Assists the FAOD in the implementation of the internal control system and financial procedures

manual of the company. Assist the Adminstrtive & operation officer in any finanace & operation matter Assist in procurement of equipment, and supplies as required by project activities, in

accordance with the JSI & USAID operation guideline and regulations. Prepares monthly financial reports and submits them to the FAOD Assure the proper

inventory control and recording of procurements in accordance with JSI & USAID financial procedures and policies.

Assist the Project Team in completing travel arrangements including travel advances, hotel reservations, and in-country transportation. Perform other duties as may be assigned from time to time.

Skills/Knowledge Required:Education: Bachelor’s Degree in Business, Accounting, or other relevant field.Experience: 8 years of relevant professional experience in program accounting and

bookkeeping. Knowledge of Quick book highly desirable. USAID funded project experience and experience in working on HMIS

in Ethiopia, particularly in SNNPR (or Oromia - as the case might be) is advantages to be selected.

Other Experience: A self-starter that is able to perform under pressure is preferred.Language: English, Amharic & Afan Orromifa language proficiency is

advantageous.

3. Job Title: Office, Finance & Adminstrative AssistantNumber of Position: One (1)Salary: Negotiable according to the project scaleLocation: Central office, Addis Ababa with possible filed trip to other project

areasJob Specification: Under the direct supervision of the Finance, Administrative & Operation

Director the Office, Finance and Administrative Assistant provides support to the project administrative and finance teams, and performs clerical and office maintenance duties for the project’s Central office.

Specific responsibilities include the following: Deliver different project official letter to bank, companies and governmental offices. With closed supervision of the project Administrative & Operation officer assist on collation of

quotes, procurement & dispatch project materials to regional offices. Prepare summery of the project staff insurance claims and follow-up on the reimbursement. Collect bank advises from bank of Abyssinia and wire money to project sponsored trainings. Copy & DHL the project ready financial documents to head office Cleans floors of offices, corridors, and other assigned areas and stairways by sweeping,

mopping, waxing and polishing. Dusts, waxes, and polishes office furniture and empties waste baskets. Cleans restrooms, sweeping, mopping, scrubbing, and waxing floors; cleaning, disinfecting,

and deodorizing lavatories, commodes, and other restroom fixtures; polishes and cleans mirrors and water fountains; dusts woodwork; replaces soap, towels, and toilet tissues.

Performs routine maintenance chores around the office and responsible for reporting broken fixtures or equipment.

Opens office for the work days or closes the office at the end of the work day. Assists with general photocopying, and the collation and binding of project reports and

training materials, upon request. Checks and replenishes stock in supply cupboards, bathrooms and kitchen on a daily basis

and informs the Administrative Assistant of purchasing requirements; prepares order lists, obtains approval when necessary, and settles expenses promptly.

Answers telephone calls, provides beverage service (tea, coffee, water) for guests and staff, and performs other clerical duties

Carryout other related duties as assigned by regional director and project staff.

Skills/Knowledge Required:Education: Accounting certificate / High school complete Experience: Basic accounting knowledge & USAID experience; QuickBooks skill is

desirable.Additional Experience: USAID funded project experience and experience in working on HMIS

in Ethiopia, particularly in SNNPR (or Oromia - as the case might be) is advantages to be selected.

Language skill: English & Amharic language proficiency is advantages.

4. Job Title: Driver LiaisonNumber of Position: Two (2)Salary: Negotiable according to the project scaleLocation: Central office (Addis Ababa), SNNP Regional office (Awassa) with

possible filed trip to other project areasJob Specification: Under the supervision of the Finance, Administrative & Operation

Director or his / her designate the drive liaison is responsible for providing safe and efficient transport for project staff and visitors, project materials and equipment, and will assist the finance & administrative team with activities.

Specific responsibilities include the following: Ensure the Project vehicle assigned is in top condition, well oiled, well fueled, clean inside

and outside, and ready for use. Maintain a clean and professional personal appearance. Operate vehicle in a safe and responsible manner; park vehicle in a safe location, such as

project offices, govt. offices or hotels.

Job announcementBack ground: The JSI Research & Training Institute Inc, / Health Management Information System (HMIS) Scale Up Project is a two-year project funded by USAID established with the purpose of assisting the Southern Nations, Nationalities and People’s (SNNP) & Oromia Region in Ethiopia to efficiently scale- to efficiently scale-up the reformed HMIS / CHIS and use health information for evidence-based decision-making. Team Members in the HMIS and M&E Scale-up Project are expected to contribute to the achievement of the stated objectives through their exerted efforts.

ማስታወቂያ

Page 23: Reporter Issue 1457

|ገጽ 23

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

Check daily assignments from Administrative Assistant or Finance & Administrative Manager as destinations and times.

Advise Administrative & Finance team about timely servicing and needed spare parts allowing sufficient time for the parts to arrive without affecting the project activity.

Maintain the vehicle log and ensure that a traveler signs to acknowledge the travel. During travel, if recognizing any threat to life and property, advise traveler to go back to base

or divert to an alternate route. Always drive, in cities and large towns with windows one inch open and advise the travelers

to do the same. Report any accident involving the vehicle as soon as practical by phoning the Administrative

Assistant/Program Assistant. A written accident report may be required from the drivers and any other travelers in the same vehicle.

Occasionally perform other duties (carry boxes, move furniture, photocopy, deliver checks, pick-up bills/invoices, etc.) required to ensure the smooth functioning of the Project.

Purchase of basic cleaning and kitchen supplies and assist in the purchase of other project authorized items.

Perform relevant general service activities such as collection of quotes, processing customs duty c1earance exemption, pay payroll tax, withholding tax etc. as required.

Work with his supervisor to arrange for repairs, maintenance, and improvements to the office as necessary.

Regularly check post office boxes, collect and dispatch letters, parcels and other correspondence.

Provide project logistic support; assist finance team on training perdiem settlement; and, collect wire advices if required

Perform other duties as may be from time to time assigned.

Skills/Knowledge Required:Education: 12th complete with valid 3rd grade driving license.Experience: Minimum of five years field experience in driving and other

liaison activities.Other experience: Basic auto mechanic knowledge required

Excellent driving record and experience in Addis Ababa and other areas advantageous.

Additional experience: USAID funded project experience and experience in working on HMIS in Ethiopia, particularly in SNNPR (or Oromia - as the case might be) is advantages to be selected.

Language Proficiency: Basic knowledge (spoken and written) of English & Amharic language.

5. Job Title: Driver MessengerNumber of Position: One (1)Salary: Negotiable according to the project scaleLocation: Central office (Addis Ababa) with possible filed trip to other project

areasJob Specification: Under the supervision of the Finance, Administrative & Operation

Director or his / her designate, the drive messenger is responsible to support the project activity and provide maintenance, and management of project vehicles, as well as providing transportation for project activities in Ethiopia. In addition, to this the driver messenger also assists the project operation officer on different logistic matters.

Specific responsibilities include the following: Ensure the Project vehicle assigned is in top condition, well oiled, well fueled, clean inside

and outside, and ensure the readiness of the vehicle for transport service according to the vehicles log

book prior to driving. Transport project, USAID, and project affiliated personnel within Addis Ababa and to project

sites within and outside of Addis Ababa for project activities including official site visits, trainings etc.

Establish record keeping systems for vehicle issues, including fuel, mileage, and trip logs; observe all company vehicle utilization policies and country traffic laws.

Always keep his or her driving license valid Responsible to alert his supervisor of maintenance need of the vehicle in time without

affecting the project activity. Keeping accurate records, and following a schedule of routine maintenance, cleaning, etc. Perform project routine business around Addis Ababa, Hawassa & any other places such as

receiving and delivering official project documentation. Maintain a clean and professional personal appearance. Assess any security situation and inform his supervisor in time. Office Tasks include: Purchase of basic cleaning and kitchen supplies (coffee cleaners, etc.);

assist in the purchase of other project authorized items; work with supervisor to arrange for repairs, maintenance, and improvements to the office as needed.

Perform relevant general service activities such as collection of quotes, processing customs duty c1earanceN AT exemption, payroll tax, withholding tax etc. as required.

Regularly check post office boxes, collect and dispatch letters, parcels and other correspondence.

Check daily assignments from his supervisor, and perform any other tasks as designated by his supervisor

Skills/Knowledge Required:Education: 12th complete. Experience: Minimum of three years field experience in driving and other liaison

activities.Additional experience: USAID funded project experience and experience in working on

HMIS in Ethiopia, particularly in SNNPR (or Oromia - as the case might be) is advantages to be selected.

Basic auto mechanic knowledge required. Excellent driving record and experience in Addis Ababa and other

areas advantageous.Language Proficiency: Basic knowledge (spoken and written) of English & Amharic language.

Qualified individuals interested in any of these positions can submit letter of interest and their non returnable CVs at the following email address within ten (10) days from the date of announcement. Applicants are required to specify the Job Title and assignment location they are interested to apply for in the subject line of the email. No application will be considered for screening other than those applied through the given e-mail address:

e-mail: [email protected] Only short listed candidates will be contacted for interview.The project reserves all right to cancel partially or fully the positions.

Invitation for Bids IFB No. OT/ 07/13-14

1. Oromia International Bank S. C. has allocated a budget

towards the cost of procurement of goods and services,

and it is intended that, part of the proceeds of this budget

will be applied to eligible payments under the contract for

which this invitation for bids is issued.

2. Oromia International Bank now invites sealed bids from eligible bidders for the supply of:

S/N Description Quantity1 Exchange Rate Display

Machine 102 Queue Management System 6

3. Interested bidders may obtain further information from and

inspect the

• bidding document at the office of: • The Materials & Services Department

• Biftu Building, 7th floor, Room No. 701

• Senga tera, in front of Commercial College

• Tel No. 0115572098/93

• Fax No. 0115572091

• E-mail [email protected]

• P.O. Box 27530/1000

• Addis Ababa, Ethiopia

4. A complete set of tender documents may be purchased by interested bidders on the submission of a written application to the above and payment of a non-refundable fee of Ethiopian Birr 200.00.

5. Bids must be delivered to the above office on April 24, 2014 before 2:00 p. m. local time and must be accompaniedby a bid security amount indicated in the tender document.

6. Bids will be opened in the presence of bidders’ representatives who choose to attend on the closing day at 2:30 p.m.

7. Oromia International Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

Oromia International Bank S. C.

ማስታወቂያ

Page 24: Reporter Issue 1457

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

Page 25: Reporter Issue 1457

|ገጽ 25

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ

ማስታወቂያ

እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

Page 26: Reporter Issue 1457

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ል ና ገ ርበደነቀ ፀጋዬ አባይሬ

በመጀመሪያ ደረጃ ጦርነት ለምን? ጦርነት ለማን? የሚለውን ነጥብ መመልከት ይገባል:: ጦርነት ማለት የእብዶች ጨዋታ ስለመሆኑ አግባቡ ሊታወቅ ይገባል:: ጦርነትን በማካሄድ የተጠቀመ አገር እንደሌለ በአግባቡ ሊሰመርበት ይገባል:: ጦርነትን ያስተናገዱ አገሮች በሙሉ ውጤት አልባ ሆነው ለመቅረታቸውም ብዙ መድበሎችን ማገላበጥ የሚያስፈልግ አይመስለኝም:: አስፈላጊ ነው ተብሎ ከታመነም አሁን በዓለማችን ላይ ከሚታይ አነስተኛ ግጭት አንስቶ እስከ ታላቁ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ድረስ የታየውን ውድቀት በሙሉ በአግባቡ አገላብጦ ማየት ይቻላል::

በተጓዳኝ ደግሞ ጥሩ የልማት ፖሊሲ የቀረፁና ከጦርነት የራቁ አገሮችን ስንመለከት ሕዝቦቻቸውንና አገራቸውን በእጅጉ አበልፅገው ከፍተኛ ደረጃ ላይ ማድረሳቸውን ማየት ይቻላል:: ለምሳሌ ያህል ጃፓንንና ደቡብ ኮሪያን ብንመለከት ለዚህ እውነታ ትልቅ ማሳያ ምሳሌ ሊሆኑልን ይችላሉ:: በአጠቃላይ አገላለጽ ጦርነትና የጦርነት አባዜ ለአገራችን ኢትዮጵያም ሆነ ለሌላው አገር መመኘት አስፈላጊም ተገቢም አይደለም ማለት ይቻላል::

በመጀመሪያ ደረጃ የአገራችን መንግሥትና ምሁራን በዓባይ ወንዝ ጉዳይ ላይ ከሚሰጡዋቸው በርካታ መግለጫዎች በተጨማሪ ግብፃውያን ወንድሞቻችን በዚህ ዓይነቱ ስህተት ውስጥ እንዳይዘፈቁ በሚል መነሻ ሐሳብ መሠረት ‹‹ይድረስ ለግብፃውያን›› የሚለውን ወንድማዊ መልዕክቴን ጥር 28 ቀን 2006 ዓ.ም. በወጣው የሪፖርተር ዕትም ገጽ 26 ላይ አንድ መነሻ ፍሬ ሐሳብ የሚሆን ቁም ነገር ለማቅረብ ሞክሬ ነበር:: ግብፃውያን በአግባቡ ሊያስተውሉት የሚገባ ዓብይ ጉዳይ በሚል ርዕሰ ጉዳይ ሥር ማለት ነው:: በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ሥር የጋራ ተጠቃሚነትን ነባራዊ ዕውነታ በግልጽ ለማስቀመጥ ሞክሬአለሁ::

ይሁን እንጂ አሁንም ጥቂት የሚባሉ ግብፃውያን ከዚህ ዓይነቱ ሕዝባዊ መልዕክትም ሆነ በመንግሥታችን ግልጽ ከሆነው ፖሊሲ ላይ ተነስተው ነባራዊውን እውነታ እያዩ አይደለም ማለት ይቻላል:: በመጀመሪያ ደረጃ እነዚህ ጥቂት ግብፃውያን ፖለቲከኞች መነሻው ከኢትዮጵያ ምድር ስለሆነው ‹‹ጥቁር ዓባይ›› ስለተባለው የቃል ኪዳን ወንዝ ልጆች ጉዳይ በአግባቡ ማየት የተሳናቸው ይመስላል:: በመጀመሪያ ደረጃ አንድ እናት መንታ ልጆች ብትወልድ ሁሉም ልጆች

ለእናታቸው የጡት ወተት እኩል ድርሻ እንዳላቸው በአግባቡ ሊሰመርበት የሚገባ ይመስለኛል:: በግልጽ እንደሚታወቀው ማንኛዋም እናት ከሁለት ልጆቿ ለአንዱ ልጇ ብቻ አብልጣ የምታደላበት ነባራዊ እውነታ የለም ብንል ማጋነን ሊሆን አይችልም:: የማይለወጥ ነባራዊ እውነታም ስለሆነ ማለት ነው:: የዓባይን ነባራዊ እውነታንም በአግባቡ ስንመለከተው ይህንን ሀቅ ይጋራል ማለት ይቻላል::

ጥቁር ዓባይ የሦስት ልጆች የግብፅ፣ የሱዳንና (ኑቢያ) የኢትዮጵያ እናት ለመሆኑ ሊካድ አይችልም:: ዓባይ ለግብፅ ወይም ለሱዳን ወይም ደግሞ ለኢትዮጵያ ብቻ ለይቶ ሊያዳላ አይችልም:: ዓባይ በሰው ሠራሽም ሆነ በተፈጥሮ ሕግ የሦስቱ አገሮች የጋራ እናት መሆኑ በግልጽ ይታወቃል:: ‹‹ዓባይ ወይም ግዮን›› የሚባለው ወንዝ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሳይቀር ጎላ ያለ ድርሻ ይዞ ይገኛል:: ይህንን ጎላ ያለውን ድርሻ ለመመልከትም፣ በመጀመሪያ ደረጃ ‹‹ዓባይ›› የተባለው የቃል ኪዳን ወንዝ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስድስት ሥፍራ ላይ በግልጽ ተጠቅሶ መገኘቱን በአግባቡ መረዳት ያስፈልጋል:: ከእነዚህ ስድስት ሥፍራዎች ላይ ከተጠቀሱት ውስጥ ደግሞ በኦሪት ዘፍጥረት በምዕራፍ 2 በቁጥር 13 ላይ የተመለከተውን ብቻ መመልከት በቂ ነው:: ይህም ዕውነታ «የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል፤›› ይላል::

አገራችን ኢትዮጵያ ‹‹በዓባይ ወንዝ ላይ እንዳትጠቀም›› የሚል አንዳችም ሕግ የለም:: ሊኖርም አይችልም:: በሰው ሠራሹም ሆነ በተፈጥሮ ሕግ ላይ ኢትዮጵያ ዓባይን እንዳትጠቀም የሚያግዳት አንዳችም የለም ማለት ነው:: ይህ መሠረታዊና የማይቀየረው ነባራዊ እውነታ በመሆኑ በአግባቡ ሊታይ ይገባል:: እ.ኤ.አ. የ1929 እና የ1959 የቅኝ ገዥዎች ውል ይህንን እውነታ በምንም ዓይነት ሁኔታ ሊቀይረው አይችልም:: እንደ ቅኝ ገዥዎቹ ውልም የሚያዳላ አይደለም:: በሌላ በኩል ደግሞ ግብፃውያንና እኛ ኢትዮጵያውያን ከላይ በአጭሩ ለመግለጽ እንደተሞከረው የአንድ እናት ልጆች መሆናችንን ልብ ብለን ልናስተውል ይገባል ነው::

በመጀመሪያ ደረጃ መንታ የሆኑ ልጆች የእናታቸውን የጡት ወተት በጋራ ሊጠቀሙ እንደሚችሉና ነባራዊው እውነታም በአግባቡ እንደሚያስገድድ በአግባቡ መመልከት ተገቢ ጉዳይ የሚሆን ይመስለኛል:: ከሁሉም በላይ ደግሞ በእናት ጡት ወተት ላይ ለአንዱ ይገባሃል ለአንዱ አይገባህም ብሎ መወሰንም በራሱ የተፈጥሮ ሕግን መሻር ሊሆን እንደሚችል በአግባቡ መረዳት ያስፈልጋል:: በአጠቃይ አገላለጽ ሁሉም

ልጆች በእናታቸው ጡት ወተት በጋራ ሊጠቀሙና ሊያድጉ እንደሚገባ ማመን የግድ ነው:: ይሁን እንጂ ይህ ከሰሞኑ በጥቂት ግብፃውያን ፖለቲከኞች ዘንድ የሰማነውን አባባል በአግባቡ ስንመዝነው፣ እነዚህ ጥቂት ግብፃውያን የእናትህ ጡት ወተት ለአንተ አይገባህም የሚል ዓይነት ፈሊጥ ይዞ ይገኛል ማለት ይቻላል:: ይህንንም ፈሊጥ ይዘው ‹‹ውጋ ንቀል! ኧረ ዘራፍ!›› የሚል ዓይነት የጦርነት ክተትና ምታ ነጋሪት ዓይነት አዋጅ ሲያውጁም ተሰምቷል::

ከሁሉም በላይ ደግሞ የግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ምክንያት አድርገው ዓባይን የምርጫ ግብዓት ለማድረግ መሞከራቸው ትልቅ ስህተት ከመሆኑም በላይ በስህተቱ ባለመፀፀትም ብዙ ተንቀሳቅሰዋል:: በተለይ በተለይ ደግሞ ሞርታዳ ማንሱር የተባሉ ግብፃዊ ፖለቲከኛ በግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዕጩ ሆነው ለመወዳደር ባደረጉት ቅስቀሳ እሳቸው የግብፅ ፕሬዚዳንት ሆነው ቢመረጡ፣ ‹‹ኢትዮጵያ የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ካላቆመች ወታደራዊ ኃይል እጠቀማለሁ›› ብለዋል:: ጉዳዩን ከድጡ ወደ ማጡ እያደረጉት ነው ማለት ይቻላል:: ለመሆኑ የእኚህ ዕጩ ፕሬዚዳንታዊ ተወዳዳሪ ፖለቲከኛ የጦርነት ዛቻ ለግብፃውያን ወንድሞቻችን አዲስና ጠቃሚ የሚሆን ነገር ይዞላቸው ይመጣ ይሆን? መልሱን ለግብፃውያን ወገኖቻችን መተው ይበጃል ብዬ አምናለሁ::

በእርግጥ ይህ ዓይነቱ የጥቂት ግብፃውያን ፖለቲከኞች አባባል የተለመደ ነገር ቢሆንም፣ ግብፃውያን ወገኖች ግን ይህንን እውነታ አሁንም በአግባቡ ሊያስተውሉት ይገባል እላለሁ:: የእነዚህ ጥቂት ግብፃውያን ፖለቲከኞች ችግር ይህ ብቻ አይደለም:: ‹‹በአንድ ራስ ሁለት ምላስ›› የሚለውንም ዓይነት እየሆነ ነው ማለት ይቻላል:: ለምሳሌ ለግድቡ ግንባታ ምንም ዓይነት የዕርዳታ ድጋፍ እንዳይሰጥ በሚል ይሞግታሉ:: በሌላ በኩል ደግሞ የግድቡ ከፍታ ከ145 ሜትር ወደ 90 ሜትር ከፍታ ይቀንስ ይላሉ:: ከዚያ ደግሞ 6,000 ሜጋ ዋት የማመንጨቱ መጠን ወደ 1,800 ሜጋ ዋት ይቀንስ ይላሉ:: እንደገና ደግሞ ግድቡን በጋራ ለመሥራት ቦንድ እንግዛ ይላሉ:: በሌላ በሌላ ወገን ደግሞ የግድቡ ግንባታ በአስቸኳይ መቋረጥ አለበት ይላሉ::

ከዚህ ሁሉ አልፈው ተርፈው ምንም ዓይነት ግድብ መሠራት የለበትም ይላሉ:: በሌላ ዘመኑ ያለፈበትና ኢፍትሐዊ የሆነውን የቅኝ ገዥዎች ውል ተግባራዊ መሆን አለበት ይላሉ:: ሲብስ ደግሞ ወታደራዊ ጥቃት እንፈጽማለን ይላሉ:: ማለቂያ በሌለው ይላሉ ማለት ነው:: ለመሆኑ የእነዚህ ጥቂት

ግብፃውያን ፖለቲከኞች ዋነኛው ፍላጎት ምን ይሆን? እውነት የግድቡ መገንባት የግብፃውያንን ህልውና ስለሚጎዳ ይሆን? በምን ዓይነት መንገድ ይጎዳ ይሆን? ዋነኛው መልስ ግን ግብፃውያንን ስለሚጎዳ አይደለም:: ይልቁንም ወንድሙን አቤልን እንደገደለው የቃየልን ዓይነት የቅናት መንፈስ የገጠማቸው ይመስላል:: መግጠምም ብቻ አይደለም:: ይልቁንም የኢትዮጵያ ሕዝብ ከድህነት መውጣት በእጅጉ እያሰቃያቸው ያለ ጉዳይ ይመስላል::

ከዚህም መሠረታዊ እውነታ ላይ ተነስተው በድህነት አለንጋ የተጎሳቆለውን ሕዝባችንን ከድኅነት አረንቋ ሊያወጣ የሚችለውን የልማት ተቋም፣ ያለምንም የሕግ አገባብ የተፈጥሮም ሆነ ሰው ሠራሽ ሕግ በማይፈቅደው መንገድ ልማቱን በጦርነት እናወድመዋለን የማለቱ ዋነኛው ትርጉም ከዚህ የዘለለ ፖለቲካዊ አንደምታ ሊኖረው አይችልም:: በመጀመሪያ ደረጃ ‹‹ዓባይ›› የተባለው ወንዝ እንኳን ሦስቱን የበኩር ልጆቹን ግብፅን፣ ሱዳንና ኢትዮጵያን ቀርቶ በሜዲትራኒያን ባህርና በአካባቢው ያሉትንም የሕይወት ክፍሎች ሁሉ ሲያጠጣ የኖረ የቃል ኪዳን ወንዝ መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል:: ከሁሉም በላይ ደግሞ ዓባይ ሲገደብ ዓባይ ይቆማል የሚል ሐሰተኛ የፖለቲካ ውዥንብር ሊነዛ አይገባም:: ዓባይን የአስዋን ግድብም ሆነ የግብፅ ከፍተኛ በረሃማ ሥፍራዎች አላስቆሙትም:: ወደፊትም በተፋሰስ አገሮቹ ውስጥ የሚገነቡት ግድቦች ሊያስቆሙት አይችሉም:: ሌላውም ግድብ ሊያስቆመው አይችልም::

የግብፃውያኑ ጥቂት ፖለቲከኞች ይህንን ‹‹ዓባይ ከተገደበ ሙሉ በሙሉ ይቆማል›› የሚለውን ኋላ ቀርና ጭፍን አስተሳሰባቸውን ሊተው ይገባል:: ከጦርነት ናፋቂነት ስሜትም ላይ ሊላቀቁ ይገባል:: መላው ግብፃውያን ይህንን እውነታ በአጽንኦት ሊመረምሩት ይገባል:: የተስተካከለና ጠቃሚ አቋምም ላይ ሊደርሱ ይገባቸዋል:: የዓባይ ግድብ ይገነባል፣ በጋራ ተጠቃሚ እንሆናለን የሚል ቀና የሆነ አንደምታ ላይ ሊደርሱ ይገባል:: የጥቂት ፖለቲከኞች ዛቻና የጦርነት እወጃ ለኢትዮጵያም ሆነ ለፈርኦኖቹ ምድር በተለይም ደግሞ ለግብፃውያኑ ወገኖቻችን ጠቃሚና አስፈላጊም ነገር አይደለም እላለሁ:: ከዚያ ባሻገር ያለው የግብፃውያን ዛቻና ድንፋታ ሊቆም ይገባል! ቸር እንሰንብት::

ከአዘጋጁ፡- ጹሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ ሲሆን፣ ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው

[email protected] ማግኘት ይቻላል::

የግብፃውያን ዛቻና ድንፋታ ሊቆም ይገባል!

በአብርሃም ጴጥሮስ

የዛሬው ጽሑፌ መነሻ የሁሉም ነገሮች መነሻ የሆነው የሰው ልጆች አስተሳሰብ ነው:: በዓለም ላይ ያሉ የሰው ልጆች አስተሳሰብ በጣም ሰፊና ተጨልፎ የማያልቅ ስለሆነ የማይሞከረውን አልሞክርም:: የእኔ ትኩረት በአገራችን ከሚታዩ በርካታ የአስተሳሰብ ለውጥ ከሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ውስጥ አንዱ በሆነው በሥራ ላይ ባለን አመለካከትና በአደጋገፍ ሥርዓታችን ላይ የሚያጠነጥን ይሆናል::

የጽሑፉ መነሻ ወደሆኑት ርዕሰ ጉዳዮች ከመሄዳችን በፊት አስተሳሰብ በአንድ ግለሰብ፣ ማኅበረሰብ እንዲሁም አገር ላይ ሊፈጥር የሚችለው አሉታዊና አዎንታዊ ተፅዕኖ በወፍ በረር ማየቱ ጠቃሚ ይመስለኛል:: አስተሳሰብ በአንድ ትውልድ ተፈጥሮ በዚያው ትውልድ የሚጠፋ ሳይሆን ለዘመናት ሲሸጋገር የሚኖር ትውልድ ተሻጋሪ ክስተት ነው:: በንጉሡ ዘመን የነበረው አስተሳሰብ ሥርዓቱ ሲፈርስ አብሮ አልፈረሰም:: በጨፍጫፊው የደርግ ሥርዓት የነበረው አስተሳሰብ ሥርዓቱ ሲገረሰስ አብሮ አልተገረሰሰም:: በገሀዱ ዓለም ሲፈጠሩ የምናያቸው አደናቃፊ ክስተቶች ከእነዚሁ ሥርዓቶች ለትውልድ የተላለፉ የአስተሳሰብ ውጤቶች ናቸው::

ብዙ አጀንዳዎቻችን በአስተሳሰብ ምክንያት ሲጓተቱ ይስተዋላል:: ግለሰብ፣ ማኅበረሰብና አገር ለመለወጥ የመጀመሪያው ሥራ መሆን ያለበት የሚፈለገውን ለውጥ ሊያደናቅፍ የሚችለውን አስተሳሰብ በመለየት እሱን ለመቀየር መረባረብ ነው:: በአጭር ጊዜ ውስጥ ከድህነት ወለል ወጥተው ወደ መካከለኛና ከፍተኛ ገቢ ከተሸጋገሩት የሩቅ ምሥራቅ አገሮች ታሪክ የምንማረው ይህንኑ እውነታ ነው:: ይህ ርዕስ ብዙ ሊባልበትና ሊጻፍበት የሚችል ዓለም አቀፍ ጉዳይ በመሆኑ በዚህ አጭር ጽሑፍ አብራርቶ መጨረስ ስለማይቻል፣ ለመነሻ ያህል ይህንን ካልኩኝ ለዚህ መጣጥፍ መነሻ ወደሆኑት ከላይ የጠቀስኳቸው ርዕሰ ጉዳዮች አመራለሁ::

በሥራ ላይ ያለን አመለካከትበከተሞች የሥራ አጥነት ችግርን ለመፍታት

መንግሥት በርካታ ፕሮግራሞችን ነድፎ እየተንቀሳቀሰ ቢሆንም፣ ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ በመጣው ሥራ የማማረጥ አስተሳሰብ ምክንያት የሚሠራ ጉልበትና የሚያስብ አዕምሮ ይዘው በሌሎች ጥገኝነት የሚኖሩ በርካታ ሥራ ፈቶች መኖራቸው፣ በከተሞች እየተከሰቱ ላሉት የማኅበራዊ ኑሮ ጠንቆችና የምግብ ዋስትና እጦት ተጋላጭነት አንዱ ምክንያት ነው:: ለምሳሌ ‹‹እኔ

የከተማ ልጅ ነኝ››፣ እኔ የእከሌ ዘር ነኝ፣ እኔ የተማርኩ ሰው ነኝ፣›› ወዘተ በማለት ሥራን በፆታና በዘር ግንድ በመከፋፈል ሥራ እያማረጥን በሀብታም አገር ደሃ ሆነን እየኖርን ያለነው በአስተሳሰባችን ምክንያት ነው:: ከላይ በተጠቀሱት ምክንያታዊ ያልሆኑ ሰበቦች የተነሳ እዚህ አገር ሆነን ሥራ ፈትተን በድህነት የምንማቅቅ ሰዎች በቦሌም በባሌም የአገር ድንበር አቋርጠን ከወጣን የማንሠራው ሥራ፣ የማንፈነቅለው ድንጋይ የሌለ መሆኑን መናገር ለቀባሪ እንደማርዳት ነው::

ይህ ታዲያ ለምን ሆነ? መልሱ አጭር ነው:: በአገራችን ስንሆን እንፈራለን፣ ለክብር እንጨነቃለን፣ ‹‹ኩራት እራት›› ነው የሚለው የቆየው አባባል እያስኮፈሰ ያደኸየናል:: ከአገር ውጭ ስንሆን ግን እነዚህ ሁሉ ስለሌሉ በነፃ ቀጣና እየተንቀሳቀስን ሳህን አጥበን፣ ሽንት ቤት ጠርገን፣ ግመል አግደን፣ የፈረስ ጥርስ ቦርሸን፣ የጥበቃ ሥራ (በእንግሊዝኛ ሲጠሩት ሌላ ሥራ ይመስላል መሰለኝ ሴክዩሪቲ ይሉታል) እየሠራን፣ ወዘተ ገንዘብ ሰብስበን እንመጣና ዳያስፖራ ሆነን እየተዝናናን የሌላውም ልብ እንዲሸፍት እናደርጋለን:: አስተሳሰባችን ችግር ያለበት መሆኑ የሚገለጸው እዚህ ላይ ነው:: የሌሎችን አገር ተሞክሮ አይተው ለተለያየ ምክንያት ወደ አገራቸው የሚመጡ ዜጎቻችን ሌሎች አገሮች የተለወጡት በተዓምር ሳይሆን በሥራና በሥራ ብቻ ነው፣ ሥራ መናቅም ሆነ መምረጥ የለብንም ብለው እዚህ ሆኖ ልቡ የሸፈተውን ዜጋ አስተሳሰብ መለወጥ ሲገባቸው፣ እዚያ ሲሆኑ የሚሠሩት እዚህ ሲሆኑ ግን የሚንቁትን ሥራ ስም ቀይረው ይነግሩናል:: በእኔ እይታ እነዚህ ሰዎች አገር ቀየሩ እንጂ አስተሳሰባቸው አልተቀየረም ማለት ነው::

በአገራችን ያለው የተቋጥሮ ዝምድና ገደብ የለሽ በመሆኑ ተወላጆች ቢሠሩም ባይሠሩም ዕድሜ ልካቸውን በቤተ ዘመድ የኑሮ ዋስትና እንዲኖሩ የሚፈቅድ በመሆኑ፣ ቤተሰብ ልጆቹን በተወሰነ የዕድሜ ገደብ ራሳቸውን እንዲችሉ የሚያዘጋጅበት የአኗኗር ሥርዓት አለመኖሩ ለሥራ ትኩረት እንዳንሰጥ የበኩሉን አስተዋፅኦ አድርጓል:: አንዳንድ ሰዎች እኮ በተገረዙበት ይገነዛሉ:: ታዲያ ቢሠራም ባይሠራም መብላት፣ መልበስ፣ መጠለያ ማግኘት፣ ወዘተ ከቻለ ሥራ መምረጡና መናቁ ለምን ያስገርመናል? ሥርዓቱ ያበጀው ስለሆነ አሁን ማንንም ተጠያቂ ልናደርግ ስለማንችል ኅብረተሰቡ ግን ልክ ነን ወይ ብሎ ሊነጋገርበት ይገባል:: ለዘመናት ይዘነው የመጣነው አስተሳሰብ በአንድ ጊዜ ለመለወጥ የማይቻል ቢሆንም ትክክል አለመሆናችንን ከተግባባን ለወደፊቱ ትውልድ የተሻለ ነገር ለማውረስ ማሰብ እንጀምራለን::

ከሥራ ጋር ተያይዞ ያለን የተወዳዳሪነት አስተሳሰብ አንዱ ልንወያይበት የሚገባ የአስተሳሰብ ዝንፈት ነው:: ሥራ የመምረጡና የመናቁ አባዜ ልናወግዘውና ልንለውጠው የሚገባ የአስተሳሰብ ችግር እንዳለ ሆኖ ወደ ሥራ በተሰማራውም ላይ ሊስተካከሉ የሚገቡ አስተሳሰቦች አሉ:: ሊስተካከሉ ከሚገባቸው በርካታ ጉዳዮች አንዱ ‹‹ኢንተርፕረነር›› መሆን አለመቻል ነው:: አንድ ንግድ ለማንቀሳቀስ የገንዘብ፣ የሰው ኃይልና የአቅም ብቃት ያለው ሰው የራሱን ፈጠራ ተጠቅሞ አዲስ ሥራ መፍጠር ሲገባው፣ ጎረቤቱ የጀመረውን ሥራ መሥራት የመጀመሪያ ምርጫው ነው ለአብዛኛው ኢትዮጵያዊ:: የአንዱ ሥራ ለሌላው ግብዓት አቅራቢ ሆኖ የተለያዩ ሰዎች የተለያዩ ሥራዎች ሠርተው ተደጋግፎ ማደግን ለምን አንማርም? ለምሳሌ አንዱ እንስሳት ቢያረባና ቢያደልብ፣ ሌላው የእንስሳት ውጤት የሆነውን ሥጋ ወይም ወተት ቢሸጥ፣ ሦስተኛው ከተረፈ ምርቶቹ ማዳበሪያ ቢሠራ፣ ሌላው የቆዳ ውጤቶች፣ ወዘተ እያለ ተያያዥ የሆኑ ሥራዎች መሥራት እየተቻለ በተሳሳተው አስተሳሰባችን ተያይዘን ከማደግ ይልቅ ተያይዘን እየወደቅን ስለሆነ ልናስብበት ይገባል እላለሁ::

የመደጋገፍ ሥርዓታችንበተለያዩ በኋላ ቀርና በተሳሳቱ ምክንያቶች ቁጥሩ

ቀላል የማይባል አምራች ሊሆን የሚችል ኃይል የተገኘውን ማንኛውም ሥራ ከመሥራት ይልቅ ጎዳና ወጥቶ መለመንን የማያፍር ዜጋ እየሆነ ነው:: ከመረዳዳት ባህላችን ጋር ተያይዞ ኅብረተሰቡ አንድም ከሰብዓዊነት በሌላ በኩል ደግሞ ከሃይማኖት ጋር በማያያዝ መሥራት ለሚችለውም ለማይችለውም ያገኘውን ሲለግስ ይስተዋላል:: በሥራ ታታሪነትና ተገቢ ሥነ ምግባር ታንፆ ያላደገ ትውልድ ደግሞ ይህንን በጎ እሴት በተዛባ አኳኋን ሲጠቀምበት ይታያል:: በዚህም ምክንያት በሥራ ላይ ቢሰማራ ለራሱና ለአገሩ እሴት በመፍጠር ለውጥ ሊያመጣ ይችል የነበረ ትልቅ ሀብት ሲባክን ይታያል::

እዚህ አገር ሆነን የምንጠየፈው ሥራ ወደ ዓረብና ሌሎች አገሮች ሄደን እንደምንሠራው ሁሉ፣ ልመና ደግሞ በትውልድ ቀዬአችን ስንሆን የምንጠየፈው ይሆንና ወደ ዋና ዋና ከተሞች በመፍለስ እንደ ሥራ መስክ ተቆጥሮ ስምሪት የሚደረግበት ደረጃ ላይ ተደርሷል:: አንድ ሰው በቀን በአማካይ ከ140 እስከ 170 ብር እንደሚያገኝ አንዳንድ ጥናቶች ይጠቁማሉ:: በዚህ ዘርፍ ተሰማርተው በርካታ ገንዘብ በመሰብሰብ የቤት፣ የመኪናና ሌሎችም ሀብቶች ባለቤት የሆኑ ብዙ ለምኖ አዳሪዎች ያሉ መሆኑን መረዳት ይኖርብናል::

ብዙ ገንዘብ እንዳላቸው የሚታወቁ አንድ ለምኖ አዳሪ ንግድ ለምን እንደማይጀምሩ ሲጠየቁ የሰጡት መልስ ምን መሰላችሁ? ‹‹ምንም ሳልደክም ይህን ያህል ገንዘብ ማግኘት እየቻልኩ ቤት ተከራይቼ፣ ሠራተኛ ቀጥሬ፣ ለመንግሥት ግብር ከፍዬ ለምን እሰቃያለሁ?›› ነው ያሉት:: ከተሜ የዋህ ነው፣ ደግ ነው፣ ለጋስ ነው፣ የሚለው በለምኖ አዳሪዎች ዘንድ ያለው አስተሳሰብ ለማን መስጠት እንዳለብን ከማንለይ ከተሜዎች አስተሳሰብ ጋር ተዳምሮ ክስተቱ በየዕለቱ እንዲጨምር እያደረገ ያለው አስተሳሰባችን መሆኑ ልናጤነው ይገባል::

ሕፃናትና አካል ጉዳተኞች ዋነኛ የመለመኛ መሣሪያ መሆናቸውም፣ አካል ጉዳተኞች መሥራት አይችሉምና መረዳት አለባቸው ብለን ራሳችንን ካሳመንበት አስተሳሰባችን የሚመነጭ ነው:: እውነታው ግን ይህ አይደለም:: ሁኔታዎች ከተመቻቸላቸው በርካታ አካል ጉዳተኞች ከአካል ጉዳት አልባዎች የተሻለ ሥራ መሥራት እንደሚችሉ በአካልም በሚዲያም ተመልክተናል:: በሌላ በኩል ደግሞ መለመን ያፀድቃል የሚል የተሳሳተ አስተሳሰብ በአንዳንድ ለምኖ አዳሪዎች ዘንድ መኖሩና የተለያየ እምነት ተከታዮች ደግሞ መስጠት ያፀድቃል የሚል አስተሳሰብ ስላላቸው፣ ለድርጊቱ መጠን መጨመር የራሱ የሆነ አሰተዋፅኦ አድርጓል:: በመጽሐፍ ቅዱስም ይሁን በቅዱስ ቁርዓን ሰው ለምኖ ይኖር ዘንድ አልተፈቀደም:: ‹‹በላብህ ለፍተህ፣ ጥረህ፣ ግረህ እደር ነው›› የሚሉት ሁለቱም ቅዱሳን መጻሕፍት::

በእርግጥ የተቸገሩትን እርዱ ይላሉ:: ይህ ማለት ግን ግንድ መሸከም የሚችል ወጠምሻ ጎረምሳ ቀደም ሲል በተጠቀሱትና ሌሎችም ምክንያቶች መሥራትን ተጠይፎ ሲለምን ስጡት ማለት አይደለም:: ደጋፊ ለሌላቸው አረጋውያን፣ ወላጆቻቸው ላጡ ሕፃናት፣ ተደራራቢ የአካል ጉዳት ላለባቸውና መሥራት ለማይችሉ አካል ጉዳተኞች ባልተቀናጀ መንገድም ቢሆን ኅብረተሰቡ የሚያደርገው ድጋፍ ሊበረታታ የሚገባው በጎ እሴታችን መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ለማን መስጠት እንዳለብን ሳንለይ የምንወረውረው ሳንቲም እያስከተለ ያለውን ተፅዕኖ ቆም ብሎ በማየት የተዛነፈውን አስተሳሰብ ካላስተካከልነው፣ ውሎ አድሮ በኅብረተሰቡ ሰላማዊ አኗኗርና በአገር ገጽታ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩ አይቀርምና እንነጋገርበት:: መፍትሔም እንሻለት እያልኩ ለዛሬ በዚሁ አበቃለሁ::

ከአዘጋጁ፡- ጹሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ ሲሆን፣ በኢሜይል አድራሻቸው

[email protected] ማግኘት ይቻላል::

የተዛነፈው አስተሳሰባችን!

Page 27: Reporter Issue 1457

|ገጽ 27

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

No. Post Contract Type

Procurement Ref. No.

Brief Job/Consultancy Description & Web-link for de-tailed advert

Submission deadline

1Recruitment of National Consultant on Mainstreaming Incentive for Biodiversity (for Ethiopian Nationals Only)

IC* ETH/IC/2014/015 http://procurement-notices.undp.org/view_notice.cfm?notice_id=15251 April 23, 2014

Important information on UNDP employment modalities:

* Individual Contract (IC): a procurement modality for individual consultancies.

The use of UNDP’s name and logo without UNDP consent is inappropriate. UNDP strongly recommends that people who receive solicitations to apply for positions or engage in procure-

ment processes exercise caution to ensure authenticity. UNDP advises the public that:

UNDP does not charge a fee at any stage of its recruitment or procurement process. All information related to these processes is published on the national or global UNDP

websites.

UNDP does not request or issue personal bank checks, Money Grams, Western Union or any other type of money transfer at any stage of its procurement or recruitment

processes.

UNDP does not request any information related to bank accounts or other private information prior to formal registration as a vendor.

UNDP does not offer prizes, awards, funds, certificates, scholarships or conduct lotteries through telephone, e-mail, mail or fax.

Related queries can be sent through [email protected].

JOBS and CONSULTANCIES in UNITED NATIONS DEVELOPMENT PROGRAMME (UNDP)

Recruitment of Individual Consultant

VACANCY ANNOUNCEMENTGift Real Estate/Construction PLC is looking for qualified applicants for the following position:

Position: HR and Administration Manager

Job SummaryThe HR and Administration Department Manager is responsible for implementing the company’s Human Resources policies, procedures and guidelines. He/she also ensures that standard Ethiopian laws are complied with.Major Responsibilities:• Ensures that the HR strategies, policies, procedures and guidelines of the company

are implemented and regularly updated in compliance with HR best practices and standard Ethiopian laws;

• Manages recruitment and selection and ensures safety and health of staff;• Ensures that all staff are kept informed of policies and procedure and of any changes;• Co-ordinates and conducts periodic and comprehensive training needs assessment

to enhance the knowledge and skills of staff;• Plans and facilitates training and other staff development programs in order to

enhance knowledge and skills of staff;• Ensures that the benefits of all employees are managed according to the company’s

Human Resources Policy;• Plays a leading and key role in motivating, evaluating, rewarding, and fairly

administering the employees of the Institution;• Maintains adequate communication system between the workforce and the

management so that employees are fairly treated; handles employee grievances, disciplinary issues and other administrative problems according to existing policies and procedures;

• Advises employees on working matters, career development, personal problems and labor relations;

Qualification: BA/MA degree in Management, Human Resources Management or related fields and fourteen/twelve years of relevant work experience and out of which Five years in Managerial level. Experience in a Real Estate/construction industry is an advantage.

Skills• Able to work independently; • Well organized and ability to act in a professional and ethical manner;• Ability to analyse and solve problems;• Good leadership, interpersonal and communication skills;• Good skills in computer applications.

Place of Work: Addis Ababa Salary and Benefits: Attractive salary, allowances and vehicle with fuel. Closing date : Ten calendar days from the first date of the announcement

Interested applicants are invited to appear in person with their application, CV and non-returnable copies of evidences to be submitted to Gift Real Estate PLC the Managing Director’s Office at Debrezeit Road, opposite to Commercial Bank of Ethiopia, Temenja YaJ Branch, Alemu W/Tsadik building, 5th floor OR send using the following address.

Gift Real Estate P.O. Box 2522 Addis Ababa

Vacancy AnnouncementSouthwest Energy (HK) Ltd. Invites qualified applicants for the following positions.

1. PETROLEUM ENGINEERS

Job Grade/Category : ExecutiveNo. of Vacancies : Two (2)Department : Operations Location : Addis AbabaQualification : Bachelor Degree graduateExperience : Previous experience in oil and gas industry an added advantage.When Required : ImmediateSalary : As per company scaleEmployment : Permanent

2. LOGISTICS/SOURCING

Job Grade/Category : ExecutiveNo. of Vacancies : One (1)Department : Supply Chain Management (SCM)Location : Addis AbabaQualification : Bachelor Degree graduateExperience : Previous experience in oil and gas industry an added advantage.When Required : ImmediateSalary : As per company scaleEmployment : Permanent

3. Liaison OfficerJob Grade/Category : Non-ExecutiveNo. of Vacancies : One (1)Department : Supply Chain Management (SCM)Location : Addis AbabaQualification : Diploma graduate (Preferable)Experience : Previous experience in oil and gas industry an added advantage.When Required : ImmediateSalary : As per company scaleEmployment : Permanent

• Benefits: • Insurance for the entire service period (GPA+Natural Illness) •Transport and Telephone allowances •Provident/Pension fund

• Dead Line for Application : April 15, 2014• Only Short-listed applicants shall be contacted.

Southwest Development PLCP.O.Box 5779

Addis Ababa, EthiopiaTel: 0113 48-98-08/0113 48-96-09

Page 28: Reporter Issue 1457

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

ለመጀመሪያ ጊዜ ለሐራጅ የቀረበ

ተ.ቁ.

የተበዳሪው ሥም

የንብረት አስያዥ ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር

የንብረቱ ዓይነት

የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር

ጨረታው የሚከናወንበት

ቀንና ዓ.ም. ሰዓት1 ኤልሙ ኃ/

የተ/የግ/ማኀበር

ወ/ሮ ታሪክ አለማየሁ

ሃያ ሁለት ማዞሪያ

ለገጣፎ 6,300 ሜካ

T/143/98 መጋዘን 5,756,666.95 ግንቦት 11 ቀን 2006 ዓ.ም.

4:00-6:00

የሐራጅ ደንቦች፣1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን

ቀሪ ገንዘብ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሠረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡ ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል፡፡

2. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎችና አስያዦች ብቻ ናቸው::3. የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደው የመያዣው ንብረት በሚገኝበት ቦታ ነው፡፡4. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡5. ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ወይም ከሕግ አገልግሎት ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ መጎብኘት ይችላሉ፡

፡6. ባንኩ በብድር ፖሊሲው መሰረት የሚጠይቅን መስፈርት አሟልቶ ለሚቀርብ የጨረታ አሸናፊ ብድር የሚያገኝበትን ሁኔታ ሊያመቻች ይችላል፡፡7. ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/አሸናፊው ጨረታውን ከአሸነፈበት ጊዜ ጀምሮ

ይከፍላል፡፡8. ማንኛውንም ከሊዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡10. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-580863 (ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት) ወይም 011-6616069 (ሃያ ሁለት ማዞሪያ ቅርንጫፍን) ደውለው

መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

የሐራጅ ማስታወቂያቁጥር፤ ቡኢባ/ሕአዳ/ሐራጅ/01/2006

ጨረታ እና ንብረት ግዥ

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአቃቂ ቃሊት ክ/ከ የእውቀት ወጋገን የመጀ/ደ/ት/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- 1. ቋሚ ዕቃዎች 2. ልዩ ልዩ መሣሪያዎች 3. አላቂ የትምህርት ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 440 71 55 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በድሬዳዋ አስተዳደር የቀበሌ 08 አስ/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት ዕቃዎችንና የፅዳት ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 025 112 48 40 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቦሌ ክ/ከ የወረዳ 5 አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ አላቂ የፅህፈት መሣሪያዎች ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 867 51 57 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአ.ብ.ክ.መንግሥት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የኮምፒውተር፣ ፕሪንተርና ተዛማጅ ዕቃዎች:: ለበለጠ

መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 058 771 63 34 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሚዛን አሚን ከተማ አስተዳደር ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የእንሰሳት መድሐኒትና የሕክምና ቁሳቁሶች::

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047 336 01 24 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የግንባታ ዕቃዎችን የወርክ ሾፕ መገልገያ ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 371 34 00 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ለት/ቤቶች ሚኒ ሚዲያ አገልግሎት የሚውል የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 369 01 89 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ድል በር 2ኛ ደረጃ ት/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ጠረንጴዛ፣ የግድግዳ ቀለም፣ የብረት ቀለም የጥቁር ሰሌዳ፣ ጀሶ፣

ምስር ኮላ ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 157 09 42 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የወላይታ ሶዶ ዳልጋ ከብትና ዶሮ ዕርባታ ማዕከል:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የከብቶችንና የዶሮዎች መድሐኒት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0916 55 64 82 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኮ/ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የመኪና ጎማዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 77 30 186 ይደውሉ::

------------------------------------

ኮንስትራክሽን

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት የሰገን ሕዝቦች ዞን የኮንሶ አስተዳደር ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የኮንሶ አስተዳደር ህንፃ ማስገንባት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 773 00 42 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በሲዳማ ዞን አለታ ጩኮ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- በወረዳው ስፖርት ጽ/ቤት በ2006 በጀት

ዓመት ሊያሠራ ላቀደው የስታዲየም ትሪቡን ግንባታ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 026 227 01 43 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን ሐዋሳ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- በይርጋለም አበስቶ ከተማ ላይ በሚገኘው የፖሊስ ኮሌጅ የቀሪ ሥራዎች ማጠቃለያ ሥራ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 220 20 71 ይደውሉ::

------------------------------------

መከራየት

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መከራየት የሚፈልገው፡- ኮረት የሚያመርት ዶዘርና ጭኖ የሚያመጣ የሎቤድ ትራንስፖርት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0910 36 65 18 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሻሸመኔ ከተማ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መከራየት የሚፈልገው፡- ለሻሸመኔ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዶዘር:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 510 43 88 ይደውሉ::

------------------------------------

Page 29: Reporter Issue 1457

|ገጽ 29

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

የ9/11 ነገርጆርጅ ቡሽ ይህ አደጋ ሲደርስ በወቅቱ

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ነበሩ:: ከ9/11 ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያለቸው ሁሉም ስሞች እንዴት በተመሳሳይ መልኩ 11 ሆሄያት ሊኖራቸው ቻለ? ለማንኛውም ይሄ ግጥምጥሞሸ የአጋጣሚ ሊመስል ይችላል:: ነገር ግን እስቲ ሌሎችንም እንመልከት::

አደጋው የደረሰባት ኒውዮርክ የአሜሪካ አሥራ አንደኛዋ ግዛት ናት:: 11!

መንታዎቹ ሕንፃ ጋር የተጋጨው የመጀመርያው አውሮፕላን የበረራ ቁጥሩ 11 ነው::

በረራ ቁጥር 11 በውስጡ 92 ተሳፋሪዎች የነበሩት ሲሆን፣ 92 የሚለውን ቁጥር ስንወስድ እና ስንደምር (9+2 = 11)

ሁለተኛው ከመንታ ሕንፃዎቹ ጋር የተጋጨው አውሮፕላን የበረራ ቁጥር 77 ይባላል:: በውስጡ የያዘው የመንገደኞች ቁጥር 65 ነበር፡ (6+5= 11)

ይህ አሳዛኝ ገጠመኝ የተከሰተው መስከረም 11 ነው::

9/11 የሚለውን ኮድ ከወሰድን 9+1+1= 11 ይሆናል::

የአሜሪካ የአደጋ ግዜ የጥሪ ስልክ 911 ከሚለው ጋር ይመሳሰላል:: እንደዚሁም

911 9+1+1= 11! ይሆናልበአጠቃላይ በተለጠፉት ሌሎች

አውሮፕላኖች ውስጥ የነበሩት ተሳፋሪዎች ቁጥር 245 ነበር:: 2+5+4=11!

ሴፕቴምበር 11 የዓመቱ 254 ኛው ቀን ነው! 2+5+4= 11!

********

ጥሩ እንቅልፍን የሚሰርቁ ነገሮች

ጭንቀት:- በዓለም አንደኛው የእንቅልፍ ጸር ጭንቀት ነው:: ብዙ ሰዎች ለሚያስጨንቃቸው ነገር መፍትሄ ፍለጋ ፈጥጠው ያድራሉ::

የአካል ሕመም:- ሪህ፤ ራስ ምታትና የመሳሰሉት ሕመሞች እንቅልፍን ይከለክላሉ::

ቡና እና የመሳሰሉት መጠጦች:- እነዚህ መጠጦች በውስጣቸው ካፌን የተሰኘን እንቅልፍ ከልካይ ንጥረ ነገር ስለያዙ እንቅልፍን ያዛባሉ::

ሲጃራ እና አልክሆል:- አንዳንድ ሰዎች አልክሆል መጠጥ ያስተኛል ይላሉ:: እውነቱ ግን ከዚያ የራቀ ነው::

መድሃኒቶች:- አንዳንድ የአስም የደም ግፊትና የመሳሰሉት መደሃኒቶች እንቅልፍ የመከልከል ባህሪይ አላቸው::

የአመጋገብ ሁኔታ:- ከመተኛት በፊት ስኳር የበዛበት ምግብ መመገብ ሌሊት ላይ በረሃብ ስሜት እንድንነሳ ያደርጋል::

ስፖርት:- ወደ መኝታ ከመሄዳቸው በፊት ባለው ሦስት ሰዓት ውስጥ ስፖርት የሚሠሩ ሰዎች እንቅልፍ ይነሳቸዋል::

የማይመች አልጋና ትራስ:- በጣም ደረቅ ወይም ለመጥማጣ አልጋ እና አስቸጋሪ ትራስ የእንቅልፍ ጸሮች ናቸው::

የሚያንኮራፋ የትዳር ጓደኛ:- ይህ ችግር ያለበት የትዳር ጓደኛ የእንቅልፍ ማጣት ምክንያት ይሆናል:: የሚያንኮራፋ የትዳር ጓደኛ ያለው ሰው በየሰዓቱ ቢያንስ 20 ጊዜ በመጠኑም ቢሆን ይነቃል ተብሎ ይታመናል::

የዕውቀት ማኅደር (2005)**********

ትንኝና ዝሆንእነዚህ ሁለት ፍጥረታት በአካል

የማይመጣጠኑ ናቸው:: ታዲያ አንድ ጊዜ ትንኝ በዝሆን ጆሮ ውስጥ የ3 ወር ክረምት አሳልፋ በመስከረም ወር ዋጥታ ስትሄድ ‹‹ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ፣ ስላደረግህልኝ መልካም ነገር አመሰግንሃለሁ›› አለችው ዝሆንም ‹‹ምን አደረግሁልሽ›› ቢላት ‹‹ክረምቱን ያሳለፍሁት ባንተ ጆሮ ውስጥ ነበር›› አለችው:: እርሱ ግን ‹‹ወሬ ለውጪ እባክሽ! እኔስ መፈጠርሽም ትዝ አይለኝ›› አላት ይባላል:: አንድ የቅኔ መምህር ደግሞ ራሳቸውን በዝሆን ሌላውን በትንኝ መስለው ሲናገሩ ‹‹ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ወደ ሶርያ ወንዝ ወረዱ›› ማለታቸው ይታወሳል:: በሰው ዘር ነገዶችም መሐል ይህን የመሰለ የአካል አለመመጣጠን ጉዳይ አለ:: ለምሳሌ ‹‹የቁመታቸው ርዝመት እንደ ዝግባ ጥንካሬያቸው ደግሞ እንደ ወይራ ነው›› እንዲሉ::

- መጋቤ አእላፍ መክብብ አጥናው ‹‹ሁለገብ የአእምሮ መዝናኛ›› (2005)

በአዲስ አበባ ከተማ፣ ከሩዋንዳ ወደ ደሳለኝ ሆቴል በሚወስደው መንገድ፣ ሚያዝያ 3 ቀን 2006 ዓ.ም. በደረሰ የሚኒባስ ታክሲ አደጋ፣ ሾፌሩን ጨምሮ ሁለት ሰዎች ሞተዋል::

ሄደሽ አታልቂም ወይ (ደመቀ ከበደ - መሀል ሸገር) አውራ ጎዳናው ላይ …. በጠራራ ፀሐይ - አናት በሚበሳ ባልሠራሁት በደል - እይ ብለሽ አበሳ የሰጠሁሽን ሁሉ - ልዩ ማስታዎሻ አንድም ሳታስቀሪ - የጣር ማስታገሻ አስታቅፈሽኝ ስትሄጅ - በቁሜ ደርቄ ዓይን አላይም አይልም - አየሁሽ ሰርቄ:: ጉም ያዘለው ዓይኔ - ስትሄጅ ያይሻል እርምጃሽ ርቆም - ይመለከትሻል፤ እዝኔም ግዘፍ ነስቶ - ከሩቅ ያደምጥሻል፤ ስትሄጅ ስት….ሄጅ - ምን ዳናሽ ቢርቅም ምን ምስልሽ አንሶ - እንባዬ ቢደርቅም እንዲህ እየነጎድሽም - እንዲህ ስትርቂ - ስትወረወሪ ከርቀትሽ ጋራ - ከእይታዬ ወሰን - የምትሰወሪ ጥለሽኝ ስትሄጅ - የምቆርጥ ቢመስለኝም - ሲርቅ ያንቺ ዳና ሄደሽ አታልቂም ወይ - ያው እያየሁሽ ነው - ቁሜ ከጎዳና!!

መስተዋትና ካሜራመስተዋትና፣ ፎቶግራፍ፣ ማንሻ (በተለይም ደግሞ

የመጀመሪያው፣) ብዙውን ጊዜ ያንን የሚያነሱትን በውጭ ያለውን ነገር በትክክል አድርገው ይኸውም የሌለውን ሳይጨምሩ ያለውንም ደግሞ ሳያጐድሉ (ሳያስቀሩ) ማናቸውንም የሚታይበትን ምልክትም ሆነ ወይም ሌላ ነገር እንደዚያው እንዳለ ልክ አድርገው አንስተው እንደሚያሳዩን ሁሉ እንደዚሁም አእምሮዋችንና የስሜት አውታሮቻችን ይህንኑ ዓይነት ታማኝነት ባለው መንገድ የነገሮቹን ሁሉ ባሕርያትና ፀባይ በትክክል አንስተው የማሳየት ችሎታ አላቸው::

ሆኖም ግን እርግጥ ነው፤ ሁለቱም ያው ሳይሆን የየራሳቸው ሥራ አላቸው:: ይኸውም የነገሮችን ውሳጣዊ መልክና ባሕርይ፤ ደግሞም እርስ በርሳቸው ያላቸውን የግንኙት ዓይነት ማወቅና መረዳት ይህ ለአእምሮ የተሰጠ ሥራ ነው:: የስሜት አውታሮቻችን ሥራ ደግሞ ያንድን ነገር ውጫዊ መልክና በተፈጥሮ የተሰጡትን ልዩ ልዩ ፀባዮችን ለይቶ ማወቅ ነው::

ይሁን እንጂ ሁለቱም በሥራቸው የተለያዩ ቢሆኑም፤ በዚያ በሚፈጽሙት ሥራ ሁለቱም ፍጹም ታማኝነት አላቸው:: ለምሳሌ፤ የስሜት አውታሮቻቻችንን የወሰድን እንደሆነ በውጭ በነገሮቹ ላይ የሚያሳዩን የቀለም ዓይነቶች (ጥቁር፣ ነጭ፣ ሰማያዊ፣ አረንጓዴ ሌሎችም እነዚህን የመሰሉ) ደግሞም በጆሮአችን በኩል የምንሰማቸው የድምፅ ዓይነቶች (ቀጭን፣ ወፍራም፣ ጐርናና ሌሎችም እነዚህን የመሰሉ) እንዲሁም በአፍንጫችን የሚሰሙን የነገሮቹ ልዩ ልዩ መዓዛዎች (ለምሳሌ የመልካምና የመጥፎ ሽታዎች)፤ ቀጥሎም በምላሳችን ቀምሰን የምናገኛቸው አንዳንድ ልዩ ልዩ ፀባያት (ጣፋጭና መራራ፤ እንዲሁም ጐምዛዛ፤ ሌሎችም እነዚህን የመሰሉ)፤ ደግሞም ለእጃችንና ለቀረው ሰውነታችን ሁሉ የሚሰሙን አንዳንድ ሁኔታዎች እንደ ለስላሳና እንደ ሻካራ፤ በጠቅላላ እንደነዚህ ያሉት ሁሉ ከመጀመሪያው በተፈጥሮ ከነገሮቹ ጋር ወይም ነገሮቹ ላይ ተዋህደው የሚገኙና በውጭ ያሉ ሲሆኑ፤ እነዚህን ሁሉ የስሜት አውታሮቻችን በትክክል አድርገው ስለ ማናቸውም ስለዚህ ዓለም ሁኔታና ፀባይ ቀጥ አድርገው እውነተኛውን ነገር የሚያቀርቡልን ሆነው ይገኛሉ:: ይህም ማለት እነዚህ የነገሮቹ ፀባያት ሁሉ እነሱ ራሳቸውም በውጭ ያላቸው መልክ ልክ አሁን ለእኛ እንደሚታየን ዓይነት ነው ማለት ነው::

ስለዚህ የስሜት አውታሮቻችን ከራሳቸው አንድም ነገር ሳይጨምሩ እንደ መስተዋት ያሉ መሣሪያዎች ሆነው በውጭ ያለውን ሁሉ እንደዚያው እንዳለ አንስተው የሚያሳዩን መሣሪያዎች መሆናቸውን ነው:: በዚህም ከቀጥተኛነታቸውና ከታማኝነታቸው የተነሳ እነሱ የሚያሳዩንንና በውጭ እንዳለ ሆኖ በነገሮቹ ላይ በእርግጥ የሚታሰበውን መልክ ብናነጻጸር ፍፁም አንድ ሆኖ ይገኛል::

በጠቅላላም ካንድ መስተዋት ውስጥ ተነስቶ የምናየው ማናቸውም ነገር መጀመሪያ በውጭ መኖር (መገኘት) እንዳለበትና በውጭ የሌለ ከሆነም መነሳት እንደማይችል ሁሉ፤ ማናቸውም ስሜት ሆኖ የሚፈጠርብን ነገርም በዚሁ መንገድ መጀመሪያ በውጭ ያለ ነገር እንዲሆን ያስፈልጋል:: ምክንያቱም የውጭ ነገር ከሌለ የስሜት አውታሮቻችንም ከራሳቸው ምንም ነገር አንቅተው ሊያሳዩን አይችሉም:: ስለዚህም እነዚህ ባንድ ቃል የስሜት አውታሮች ተብለው የሚጠሩት የዕውቀት መሣሪያዎቻችን ከውጭ የሚያነሱት ነገር ከሌለ እንደዚሁ ባዶ ሆነው የሚቀሩ መሆናቸው ከዚህ በላይ በተጠቀሰው መንገድ እርግጥ ከሆነ፤ አሁን አንስተው የሚያሳዩን ነገር ሁሉ በውጭ ያለ መሆኑን ግድ መቀበል ያስፈልገናል:: የሚያሳዩንም ደግሞ ያንኑ በውጭ ያለውን ብቻ እንደሆነ ይህንንም በተጨማሪ አምነን መቀበል ያስፈልጋል:: በዚህ አኳኋን እነዚህ የተጠቀሱት መሣሪያዎች እንዲህ ዓይነት ቀጥተኛነት ካላቸው ዘንድ የሚያሳዩንና የሚነግሩን ነገሮች ሁሉ፤ በዕውቀት በኩል ፍጹምነት አላቸው ብለን ለመናገር ያስደፍረናል:: በስሜት አውታሮቻችን ላይ የሚታየውም እንዲህ ያለው ታማኝነት በበለጠ አኳኋን በአእምሮዋችንም ላይ እንዲሁ ሆኖ ይገኛል::

የማነ ገብረማርያም ‹‹የፍልስፍና ትምህርት›› (1954)

የበረሃ ድኩላዎች ልዩ ስብሰባ አድርገው ሲመክሩ እንዲህ አሉ:: ‹‹ከሰው ጋር ተስማምተው የሚኖሩትን የቤት እንስሳት እንመልከት:: ሥጋት ስለሌለባቸው የሚበሉትና የሚጠጡት ተስማምቷቸው›› ወፍረውና አምሮባቸው ይኖራሉ:: ቢያንስ ከእኛ ጋር የተቀራረበ ተመሳሳይነት ያላቸውን ፍየሎች እንመልከት::

በተለይማ በመካከላቸው የሚገኙ አንዳንድ ሙክቶች ጽሕማቸውን አንዠርገው ያለምንም ሥጋት አምሮባቸው ሲኖሩ በዓይናችን እያየን ምናችን ሞኝ ነው? እንደዚህ በሥጋት ስንበረግግና ስንደነብር የምንኖረው? አሁንስ በዛ የበረሃ ኑሮ ሰልችቶናልና ከፍየሎች ጋር ተደባልቀን በሰው ዘር ቁጥጥር ሥር ሆነን ያለምንም ሥጋት መኖር ይሻለናል›› እያሉ ሲመክሩ ሲዘክሩ ከመካከላቸው አንድ ሽማግሌ አባት ድኩላ ‹‹ነገሩ መልካም ነው:: ነገር ግን እንዲሁ በጅምላ ሄደን መደባለቅ ሳይሆን በመጀመርያ ከመካከላችን አንድ ድኩላ ተመርጦ ይሄድና ከፍየሎች ጋር ተደባልቆ አብሮ በመኖር ጥናት አድርጎ ሪፖርት ያቅርብልን:: ከዚያ በኋላ ነገሩ ተስማሚ ሆኖ ከተገኘ ሁላችንም ከነርሱ ጋር ተደባልቀን መኖር እንችላለን›› የሚል ሐሳብ አቀረበ::

በዚህም የአባት ድኩላ ምክር ሁሉም ተስማምተውበት ከመካከላቸው አንድ ድኩላ ተመርጦ ሄደና ከፍየሎች ጋር ጓደኝነት መሥርቶ ካሳዳሪያቸውም ጋር አስተዋውቀውት ጥሩ አቀባበል ተደረገለትና ሌሎች ድኩላዎችን በምክር እየሳበ በማምጣት ከፍየሎች ጋር ያለምንም ሥጋት እንዲኖር ተፈቀደለት:: ኑሮውንም ወዶት ሌሎች ድኩላዎችን እንዴት መሳብና ከሰው ጋር ማስተዋወቅ

እንደሚቻል በማጥናት ላይ ሳለ የገና በዓል ደረሰ:: ለዚያም የገና በዓል የተመረጠውን አንድ የሰባ ሙክት ባለቤትዮው ከፍየሎች መንጋ መሀል ሳብ አድርጎ ወስዶ በበረት ሼክ አድርጎ ያርደውና ቆዳውን ገፎ ስልቻ አውጥቶ ሥጋውን ሲያወራርድ አየው:: ድኩላው ደንግጦ በሩ ተከፍቶለት መውጣትና ማምለጥ የሚችልበትን ጊዜ ሲጠብቅ ቆየ::

የፍየል መንጋ ሁሉ በር ተከፍቶለት መውጣት ሲጀምር ድኩላ ከነርሱ ተነጥሎ ለማምለጥ የሩጫውን ፍጥነት በመጨመር ከዚያ ጉድ ያወጣውን ፈጣሪውን እያስመሰገነ ወደ ወገኖቹ ተመልሶ ሄደ:: እዚያ እንደደረሰ ያየውን ጉድ ሁሉ ዘርዝሮ ሲያስረዳው እንዲህ አለ ‹‹ለካስ ያ ሁሉ የፍየል መንጋ በተለይም ሙክቱ ሁሉ እንደዚያ አምሮበት የሚኖር ለራሱም ሆነ ለሌሎች ወገኖቹ የማያስብ ደንታቢስ በመሆኑ ኖሯል:: ባለቤትዮው ቢላዋውን ስሎ ከመካከላቸው አንዱን የሰባ ሙክት ሳብ አድርጐ ወስዶ በፊታችን ሲያርደው ሲያወራርደው ምንም ሳይደነግጡ ቲፍ እያሉ ቲያትር ተመልካቾች ይመስሉ ነበር››::

ዕድሜ ለምክር አዋቂው አባት ድኩላ በርሱ ምክር ተመርጬ ተልኬ ይህን ጉድ ዓይቼ መጥቻለሁና ከለማዳ እንስሳት ጋር በሰው ዘር ቁጥጥር ሥር እንኑር›› የሚለው ውሳኔ የማያዋጣ ስለሆነ እንደገና እናስብበት›› ሲል ሞላው የድኩላ መንጋ በዚህ ሪፖርት ተደናግጦ ‹‹ይህስ ከሆነ ይቅርብን:: በለመድነው ጫካ በዱር በበረሃ የነፃነት አየር እየተናፈስን እንደኮራን እንሞታለን›› የሚል ውሳኔ አሳለፉ ይባላል::

መጋቤ አእላፍ መክብብ አጥናው ‹‹ሁለገብ የአእምሮ መዝናኛ›› (2005)

የድኩላዎች ምክክር

የቢራቢሮ ክንፍየቢራቢሮ ክንፍ በቀላሉ ሊጎዳ የሚችል ከመሆኑ የተነሳ የአቧራ ብናኝ ቢያርፍበት ወይም ትንሽ እርጥበት ቢነካው

እንኳ ቢራቢሮው መብረር አስቸጋሪ ይሆንበታል:: የሚገርመው ግን ክንፎቹ ሁልጊዜ ንጹሕና ከእርጥበት የጸዱ ናቸው:: የዚህ ሚስጥሩ ምንድን ነው?

እስቲ የሚከተለውን አስብ:- ጃይንት ብሎ ሞርፎ በተባለው ቢራቢሮ (ሞርፎ ዲድየስ) ላይ ጥናት የሚያካሂዱ የኦሃዮ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች እንደገለጹት የዚህ ቢራቢሮ ክንፎች እንዲሁ ሲታዩ ልሙጥ ይምስሉ እንጂ በጣም ጥቃቅን በሆኑ ልክ እንደ ጣሪያ ሽክላ በተነባበሩ ቅርፊቶች የተሸፈኑ ናቸው:: በእነዚህ ቅርፊቶች ላይ ያሉ በጣም ጥቃቅን የሆኑ ሽንተረሮች የውኃ ጠብታዎችና የአቧራ ቅንጣቶች ተንሸራትተው እንዲወርዱ ያደርጋሉ:: መሐንዲሶች ውኃና አቧራ የሚከላከሉ የተራቀቁ የኢንዱስትሪና የሕክምና ማሣሪያዎችን ለመሥራት የዚህን ቢራቢሮ ክንፎች ለመኮረጅ ጥረት እያደረጉ ነው::

ተመራማሪዎች የቢራቢሮን ክንፍ አስመስለው ለመሥራት መሞከራቸው ሳይንስ ሕይወት ባለቸው ነገሮች ላይ የሚታየውን ንድፍ ለመኮረጅ ጥረት እያደረገ እንዳለ የሚያሳይ አንድ ተጨማሪ ምሳሌ ነው:: ብሃራት ቡሻን የተባለ አንድ ተመራማሪ ‹‹በተፈጥሮ ውስጥ ከትንሹ እስከ ትልቁ ድረስ ለቁጥር የሚያታክቱ አስደናቂ የምሕንድስና ውጤቶችን ማግኘት ይቻላል›› ብሏል::

‹‹ንቁ!›› (ሚያዝያ 2014)

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

Page 30: Reporter Issue 1457

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

መጽሐፍ

በምሕረተሥላሴ መኰንን

በኢትዮጵያ ሲኒማ ታሪክ ውስጥ ፈር ቀዳጅ ከሚባሉ ፊልሞች ቀዳሚ የሆነው ‹‹ሒሩት አባቷ ማነው?›› ከ50 ዓመታት በኋላ በድጋሚ ወደ መድረክ ሊመጣ ነው:: ኢትዮጵያ ውስጥ ከተሠሩ ፊልሞች የመጀመርያ የሆነው ፈልሙ በርካታ ባለሙያዎች እንደሚሉት የኢትዮጵያ ሲኒማ መሠረት የተጣለበት ነው::

በቅርብ ለሕዝብ ዕይታ ይበቃል ተብሎ የሚጠበቀውን ‹‹ሒሩት አባቷ ማነው?›› ፊልምን ለአምስት አሠርታት በዕዳ ይዞት የቆየው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚያዝያ 3 ቀን 2006 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስረክቧል::

በዕለቱ እንደተገለጸው ፊልሙ በተሠራበት ወቅት የፊልሙ አዘጋጅ የነበረው ‹‹ናሽናል ፊልም ኤንድ ፐብሊሲቲ›› ለፊልሙ ማሠሪያነት በወቅቱ ከነበረው የኢንቨስትመንት ባንክ ገንዘብ ይበደራል:: ነገር ግን አዘጋጁ የተበደረውን ገንዘብ ለባንኩ ለመመለስ ባለመቻሉ ፊልሙ እንደ ኮላተራል በባንኩ ለ50 ዓመታት እንዲያዝ ይደረጋል::

በኢላላ ኢብሳ የተጻፈው ፊልሙ የሙዚቃና ቴክኒክ ዝግጅቱ በውጪ አገር ባለሙያዎች የተቀነባበረ ሲሆን፣ አሜሪካ በሚገኘው ሆሊውድ ውስጥ የተሠራም ነው ተብሏል::

ርክክቡ በተደረገት ቀን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳይያስ ባሕረ እንደገለጹት ከሆነ፣ ባንኩ የፊልሙን ታሪካዊነትና የሕዝብ ንብረትነቱን ታሳቢ በማድረግ ለሕዝብ ዕይታ እንዲውል በማለት ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አበርክቷል::

ፊልሙን የተረከቡት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሩ አቶ አሚን አብዱልቃድር በበኩላቸው ፊልሙ በተለያዩ ቦታዎች ለሕዝብ ዕይታ እንደሚውልና የፊልሙ ቅጂም በቤተ መዛግብት (አርካይቭ) ሆኖ ለቀጣዩ ትውልድ እንደሚተላለፍ ተናግረዋል::

‹‹ሒሩት አባቷ ማነው?›› የኢትዮጵያ ሲኒማ መነሻን የሚያስቃኝና ዛሬ ላይ የፊልም ኢንዱስትሪው የደረሰበትን ለመገምገም የሚረዳ ነው:: በልማት ባንክ በተያዘበት ግማሽ ምእት ውስጥ በተወሰኑ አጋጣሚዎች ለመታየት ቢችልም ለብዙኀኑ ዕይታ አልበቃም ነበር:: ፊልሙ በምን ያህል ገንዘብ ተይዞ እንደነበረ ለማጣራት ከሪፖርተር ለባንኩ የቀረበው ጥያቄ ምላሽ አላገኘም:: ይሁን እንጂ ባንኩ ምላሽ ባይሰጥም የቀድሞው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ባንክ ለፊልሙ ሥራ 40 ሺሕ ብር ማበደሩ መረጃዎች ይጠቁማሉ::

በርክክቡ ተገኝተው ከነበሩት የፊልሙ ባለሙያዎች አንዳንዶቹ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዛሬ ላይ በፊልም ኢንዱስትሪው ውስጥ ያለው ተሳትፎ እንዲጎላ የሚያሳስቡ አስተያየቶች ሰንዝረዋል::

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ሽመልስ ለሪፖርተር እንደገለጹ፣ት ከፊልሙ የሚገኘው ገቢ ሙሉ በሙሉ ለህዳሴው ግድብ ግንባታ የሚሰጥ ሲሆን ለዕይታ ከመብቃቱ አስቀድሞ ፊልሙ በግልጽ እንዲታይ የቀለምና ድምፅ ማጥራት ይደረግለታል:: ፊልሙ መታየት የሚጀምርበት ቀን ባይቆረጥም ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በክልል ከተሞችና በተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚታይ ይሆናል::

‹‹ሒሩት አባቷ ማነው?›› የሚተርከው ሒሩት ስለምትባል ገፀ ባሕሪ ነው:: ፊልሙ የሚነሳው ሒሩት፣ ጉግሳ ከተባለ ሙዚቀኛ ጋር ፍቅር ስትመሠርት ነው:: ግንኙነታቸው ከዕለት ወደ ዕለት እየጠነከረ በነበረበት ወቅት ጉግሳ ለሥራ ወደ ክፍለ አገር ይሄዳል:: ሒሩት ቅሬታ እየተሰማት ጉግሳን ከሸኘችው በኋላ እርጉዝ መሆኗን ታውቃለች::

ጉግሳ በመንገድ ላይ ሳለ ሰው ገጭቶ ይታሰራል:: መታሰሩን ያላወቀችው ሒሩት በጉግሳ ደብዛ መጥፋት ተስፋ ትቆጣርለች:: ሒሩት ማርገዟን እንዳወቀች ከቤተሰቦቿ ቤት ጠፍታ ትወጣለች:: ሕይወት በውጣ ውረድ የተሞላ የሆነባት ሒሩት ለምትጽፋቸው ደብዳቤዎች ከጉግሳ ምላሽ አለማግኘቷ ችግሯን ያባብሰዋል:: ፊልሙ ሒሩት በአንዲት የቡና ቤት ባለቤት ቤት ውስጥ ልጇን ተገላግላ ስለሚኖራት ሕይወት እያተተ ይቀጥላል::

በዕዳ ተይዞ የነበረውን ‹‹ሒሩት አባቷ ማነው?›› ፊልም ሚኒስቴሩ ተረከበ

‹‹ካይዘን ሲክስ ሲግማ›› በሚያዝያ አጋማሽ

ይመረቃል

ዘለቄታዊ የቢዝነስ ስኬት ምሥጢሮችን መያዙ የተጠቀሰለት ‹‹ካይዘን + ሲክስ ሲግማ›› መጽሐፍ ታተመ::

በዶ/ር አቡሽ አያሌው የተዘጋጀው መጽሐፉ፤125 ጥያቄዎችን ከዝርዝር ማብራሪያ ምላሽ ጋር የያዘ፣ ለዘለቄታ ትርፋማነት የሚያበቁ ሦስቱ ሳይንሳዊ የንግድ ፍልስፍናዎችና ሌሎችንም መያዙ በሽፋኑ ላይ ተመልክቷል::

መጽሐፉ፣ ሚያዝያ 17 ቀን በግራንድ ዮርዳኖስ ሆቴል በሚመረቅበት ጊዜ፣ ተጋባዥ ባለሙያዎች በካይዘን ስትራቴጅ አተገባበር ዙሪያ ሰፊ ማብራሪያ ይሰጣሉ:: በተጨማሪም ከአንባቢያን ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ የሚሰጥበትና በካይዘን ዙሪያ ውይይት የሚካሄድበት ይሆናል:: በወቅቱም የካይዘን ተግባሪዎች ውጤታማ ተሞክሯቸውን ያካፍላሉ::

በምሕረተሥላሴ መኰንን

እ.ኤ.አ. በ1989 ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ፍራንኮይስ ሉዋምቦ ማኪያዲ በኮንጎ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ታላቅ ቦታ ከሚቸራቸው ሙዘቀኞች አንዱ ነው:: ፍራንኮ ሉዋምቦ ወይም ‹‹ፍራንኮ›› በተሰኘ ስሙ በበለጠ የሚታወቀው ሙዚቀኛው በኮንጎ ባህላዊ ሙዚቃ ስልትና በሩምባ ዝናን የተቀናጀ ነው::

ፍራንኮ ከአሥራዎቹ ዕድሜ ጀምሮ ወደ ሙዚቃው ዓለም ለእናቱ ገበያ ለመሳብ በሚል የራሱን ጊታር በመሥራት ተቀላቅሏል:: ኦኬ ጃዝ የተሰኘ የሙዚቃ ቡድን በማቋቋምና የኮንጎን ሙዚቃ ከሌላ አገሮች ሙዚቃ ጋር በማዋሐድ የላቀ እንቅስቃሴ ያደርግ ለነበረው ፍራንኮ መታሰቢያ የሚሆን የሙዚቃ ፕሮጀከት ‹ፍራንኮ ናቢሶ› በሚል መጠሪያ የሚንቀሳቀሱ ሙዚቀኞችን የያዘ ነው:: ‹‹ፍራንኮ ና ቢሶ›› (ፍራንኮ ና እኛ) በፓሪስና ኪንሻሳ ሙዚቀኞች መካከል የፈረንሳይና ኮንጎ ምቾትን በማዋሐድ የሚንቀሳቀስ ታዋቂ የሙዚቃ ቡድን ነው::

ቡድኑ ‹‹የሩምባ ንጉሥ›› በሚል በርካቶች ለሚጠሩት ፍራንኮ መታሰቢያ እንዲሆን በተለያዩ አገሮች የሙዚቃ ኮንሰርት ያቀርባል:: የፍራንኮን ሙዚቃዊ ሰብዕና ከዘመን ዘመን ለማሻገር የሚንቀሳቀሰው ቡድኑ በዋነኛነት ጃዝ የሚያቀርብ ሲሆን የኮንጎ ባህላዊ ሙዚቃ ከጃዝ ጋር አዋሕዶ በማቅረብም የበርካቶችን ቀልብ ስቧል::

ቡድኑ በተለያዩ የአፍሪካ አገሮች እየተዘዋወረ የሙዚቃ ኮንሰርት የሚያቀርብ ሲሆን፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 4 ቀን 2006 ዓ.ም. አመሻሽ ላይ መዳረሻውን አዲስ አበባ አድርጓል:: በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴዝ የሙዚቃ ዝግጅታቸውን ያቀረቡት የቡድኑ አባላት ኮጃክ ኮሳካምዌ (መሪ ሙዚቀኛና ሊድ ጊታር ተጫዋች)፣ ጄንሬሚ ጉዌደን (ረዳት ሙዚቀኛና ሳክስፎን ተጫዋች)፣ ጋይ ቱሲማ ማሲላ (ረዳት ሙዚቀኛና ቤዝ ጊታር ተጫዋች)፣ አልቤርቶ ማፓቶ ኪንጉንዛ (ሙዚቀኛና ረዳት ጊታር ተጫዋች) እና ከበሮ ተጫዋቹ ክርስቲያን ካመባ ሌቪ ናቸው::

ሙዚቀኞቹ በመድረኩ ሙሉ በሙሉ የሕዝቡን ቀልብ ተቆጣጥረው አሳልፈዋል:: ይጫወቷቸው ከነበሩት ዜማዎች አብዛኞቹ የአፍሪካ ምት

የሙዚቃ ቡድኑ መሪ ሙዚቀኛ ኮሳካምዌ

‹‹ፍራንኮ ና’ቢሶ›› በአዲስ አበባ

የበዛባቸው ስለነበሩም ታዳሚው በቡድን በቡድን እየሆነ ይጨፍር ነበር::

የቡድኑ መሪ ሙዚቀኛ ኮሳካምዌ ከአንድ ሙዚቃ ወደ ሌላ ከመሸጋገሩ በፊት ጊታሩን እየተጫወተ በመድረክ ያሳይ የነበረው የዳንስ ትርኢት ከታዳሚ ሞቅ ያለ ምላሽ ሲያስቸረው አምሽቷል:: በሌላ በኩል ሳክስፎን ተጫዋቹ ጉዌደን የሙዚቃው ቋንቋ እንግዳ ሆኖባቸው ከሙዚቃ ቡድኑ እኩል መዝፈን ላልቻሉ ሰዎች የሙዚቃውን ቃላት በመንገር እንዲያጅቡ ሲያደርግ ነበር::

‹‹ፍራንኮ ና ቢሶ›› ለተከታታይ ሁለት ሰዓታት ታዳሚውን አዝናንተው ከተሰናበቱም በኋላ ተመልካቹ ወደ መድረክ እንዲመለሱ አድርጐ ነበር:: ወደ መድረክ ተመልሰው ሦስት ሙዚቃዎችን ሲያሰሙ ከሕፃን እስከ አዋቂ ከመቀመጫው ተነስቶ አፍሪካዊነት የተላበሱ ዳንሶችን አሳይቷል::

የሙዚቃ ቡድኑ መሪ ሙዚቀኛ ኮሳካምዌ ለሪፖርተር እንደገለጸው፣ ከዚህ በፊት የሙዚቃ ባንዱ አንድ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ የሙዚቃ ዝግጅት ያቀረበ ሲሆን፣ አበረታች ምላሽ በማግኘታቸው ተመልሰው መጥተዋል:: ከዚህ በኋላም ወደ ጋቦን፣ ካሜሩን፣ አይቨሪኮስትና ማሊ ጉዞ የሚኖራቸው ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ተመልሰው መጥተው እንደሚጫወቱም ገልጿል::

ኪንሻሳ ውስጥ ተወልዶ ከኮንጎ ባህላዊ ሙዚቀኞች በተጨማሪ ኤሪክ ክላፕተንና ጂሚ ኤንሪክሰን በመሳሰሉ ሙዚቀኞች ወደ ሙዚቃው የገባው ኮሳካምዌ፣ ከሙዚቃ ቡድኑ ጋር በተለይም ወደ ናሚቢያ፣ ብሩንዲና ሩዋንዳ በመሄድ ያቀረባቸውን የሙዚቃ ኮንሰርቶች መኖራቸውን አውስቷል::

ከግማሽ ምእት ዓመት በፊት ‹‹ሒሩት አባቷ ማነው?›› ፊልም ቀረፃ የተከናወነባቸው ከተሞች አዲስ አበባና አስመራ ነበሩ

Page 31: Reporter Issue 1457

|ገጽ 31

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

Bid for Sale of Used VehiclesUnited Nations Development Programme (UNDP) Ethiopia would like to salethe following used vehicles on competitive bidding. Interested bidders are therefore invited to submit their bids as per the followinginstructions:

1. Prospective bidders can inspect the vehicles from8:30 AM to 4:30 PM at ECA compound only from April 15, 2014 to May 15, 2014. Bid documents can be collected from UNDP office located in UNECA premises Old Building 6th floor Procurement section after payment of non-refundable Birr 200 to UNDP finance section.

2. The last day of submission of bid is the 15th ofMay 2014. Bid documents shall be submitted with CPO bid bond of ETB 3,000.00 (Three thousand Birr). CPOs will be returned to unsuccessful bidders.

3. Bid winners are required to pay the full amount of the winning price and collect the vehicle with in ten working days after they are notified.

4. UNDP reserves the right to appropriate bid securities, if unsuccessful bidders fail to collect their bid securities within six months after notification of bid result.

5. Bid winners are responsible to settle any government duties as may be applicable.

6. UNDP reserves the right to reject any or all bids.

No Type Chassis Number

Engine Number

Model Production Year

Plate No

1 Prado JTEBK29J500007161 5L-5431021 LJ120L-GKMEE

2003 UNCDF-1014

2 Land Cruiser

JTECEB09J-503 1HZ0474331 HZJ-105LGNM

2005 UN-1196

3 Suzuki JSAFTL52V00202730 J20A-205946 G.V 2003 UN-0129

ECA Old Building, 6th floor, Africa HallP.O.Box 5580, Tel: +251115444352, Fax +251115514599Home page: www.et.undp.org

United Nations Development Programme

INVITATION FOR BIDInnovative humanitarian solutions (IHS) invites eligible bidders for the construction of feeding hall and girls dorm at Endabaguna Transit Center in shire zone, on a labour base contract. Tender documents can be collected from Addis Ababa HIS office (0913600287) or Administration for refugee and returnee Affairs (ARRA) shire office during working hours against a non-returnable payment of Birr 75 (Seventy five Birr).Bidders shall be submitted a valid BC – 7 or above license renewed for 2006 Ethiopian calendar and VAT registered. All bids should be submitted sealed and stamped envelope within 8 consecutive days from the day of announcement, and would be addresses and marked as follows.

Administration for Refugee-Returnee Affairs (ARRA) – Shire Office

P.O.Box 28234/1000Addis Ababa Ethiopia

Telephone: 034 4443 31 22

Bid will be opened at 8:30 local time in the presence of interested bidders right after the next day from the final day of all the bids submittedBid must be accompanied by bid bond of 5% of the price in the form of CPO

1. ARRA office should have tender box which the bidders can put their tender document.

2. Our invitation for bid announcement should include the information about where and when the tender to be opened.

HIS reserves the right to reject fully or partially of the bid.

World Together is Korean international relief and development NGO that was established in December 2005 through permission from the Ministry of Foreign Affairs and Trade with the mission to help our neighbors worldwide who are suffering from poverty, disease and war.

World Together Ethiopia (International NGO) invites competent and qualified candidates for the following position for LG Hope TVET College established at Bole sub city around summit area.

1. Position-----------------------------Dean of the college

Qualification and Experience• Have BSC/MSC in Industrial Technology / MA in Vocational

Management and Related Field• Have experience more than 10/5 years respectively• Served as Dean/Vice Dean for more than 3 years• Served as an instructor• Kaizen core trainer• Experience as an assessor• Competent in assessment in its profession* Expert in Machine Installation and Maintenance is preferable

2. Position ---------------------------Vice Dean of the college

Qualification and Experience•Have BED/MED/ BSC in Industrial Technology•Have experience more than 8/4 years respectively•Served as an instructor•Served as an Vice dean •Competent in assessment in its profession.•Kaizen core trainer•Expert in machine installation and maintenance

3. Position-------------------------- IT Trainers

Qualification and Experience• BED/BSC in IT or computer Science• Competent in assessment • Trained in training methodology• Have training experience more than 6 years in training

4. Position--------------------------Electrical & Electronics Trainer

Qualification and Experience• BED/BSC in Electrical and Electronics• Have training experience more than 6 years in training• Trained in training methodology• Competent in assessment

Place of work--------------------Addis Ababa

Term of employment ---------contract based renewed yearly on his/her performance.

Salary and Benefit--------------As per the organization’s salary scale

Interest applicant are invited to send their non-returnable application with CV with Photos of the applicants and copies of relevant documents through the following address within seven consecutive working days from the first date of this announcement on the news paper.World Together EthiopiaBole sub cityIn front of Civil Service [email protected]

World Together/Ethiopia

Page 32: Reporter Issue 1457

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያThe Reporter | Saturday | April 05, 201438|

www.thereporterethiopia.com

Advertisment

Request for Proposal- (RFP-ETH-2014 - 9111195)

Topic: Provision of Emergency Service – for a registered company/organizations to provide First Aid Training, Emergency Tauma Bag Training and Ambulance Services.

2. Background:

UNICEF Ethiopia is seeking the services of Qualified Company that could provide First Aid, Emergency Trauma bag Training to its staff. In addition, the office also needs a third party intervention during accidents especially if and when the UNECA facility is not able to provide ambulance services both in Addis and upcountry.

3. Specific Objectives.

The training will be provided for UNICEF Ethiopia Country Office Staff at Addis Ababa, Oromia, Jijiga, Gode, Gambella, Awassa, BahirDar, Mekele, Assosa & Semera.

The two days training on First Aid for maximum of 15 staff at a time will be conducted for staff on what procedures should be taken at the time of injury or emergency and should specifically cover the following aspects in

A. First Aid Training:-

1. First Aid Principles and actions 2) Personal protective equipment and assessment of a victim 3) Caring of wounds, dressing, packing, and splinting 4) Cardio Pulmonary Resuscitation and Basic ventilation procedures 5) Spinal immobilization, positioning and transport of the casualty. 6) How to respond to medical, traumatic and environmental emergencies

B. For Trauma Bag training:

The four days training on trauma Bag for maximum of 10 staff at a time will be conducted for staff on what procedures should be taken at the time of injury or emergency and also assessment/transport of injury which should specifically cover the following aspects in Trauma Bag Training:-

1. Spinal injury assessment 2) Spinal immobilization and transport 3) Immobilization of long bone injuries 4) Sprains and strains first aid 5) Wound care 6) Eye injuries first aid 7) Snake bites first aid 8) Burns first aid

C. The Service Provider also ensures the availability and timely provision of ambulance services when and where the office requires deployment and medical evacuations.

4. Qualification of Firm and Experience Required:

a) The Supplier should have valid and renewed license for such works and registered with all concerned authorities.

b) The Supplier should have at least five years of experience in taxi rental business and should provide accreditations from its current and / or past clients.

c) The Supplier should assign an appropriate and regular contact person to liaise with UNICEF.

Interested and eligible bidders are invited to collect the complete tender document by sending email to the address below starting on (Friday) 11 April 2014. Formal offers are to be submitted to UNICEF on or before 9:00 hrs. on (Monday) 28- April-2014. Due to the nature of the bid, there will be no bid public opening for this offer. UNICEF reserves the right to accept or reject part or all of any or all bids. UNICEF reserves the right to accept or reject part or all of any or all bids.

ADDRESS: UNICEF ETHIOPIA, Supply Section, Room 112, Attn. Mr. Sebastian Muzuma ([email protected]) P.O.BOX 1169, TEL: +251-11 5184220, ADDIS ABABA, Ethiopia

Request For Proposal- (RFP-2014 - 9111191)

Topic: Consultancy services to- Perform spot checks of implementing partners as per UNICEF risk assurance plan, Capacity Development on Spot Check and Internal Control Audit.

2. Background:

UNICEF Ethiopia uses a Harmonized Approach to Cash Transfers (HACT) as a framework for transferring cash to government and non-government Implementing Partners (IPs). HACT calls for adaption of a risk management approach and selection of specific procedures for transferring cash on the basis of the assessment of the Financial Management capacity of IPs.

3. Specific Objectives.

The audit firm will submit schedule -to carry out spot check for initial list of IPs and include follow-up on implementation of recommendations from previous audit/spot checks and micro assessment, comparison documentation obtained describing the IP’s financial management internal controls against the most recent Micro Assessment from the corresponding programme cycle. (2) it will design and share in advance a training schedule with details of the scope and time frame of the training based on the scope and framework such as HACT Framework – Guiding principles, Procedures related to Cash Transfers, Terms of Reference for spot checks and spot-check work plan, Financial Management Internal control principles applied and must incorporate tasks of review of IP’s financial management internal control system such as Authorizing expenditures Procurement/Contracting of supplies and services,.4. Qualification of Firm and Experience Required:

a. The institution should be a reputable public accounting firm licensed for such works and registered with concerned authorities. All copies of relevant registration documents should be submitted together with tender documents.

b. The institution should have more than five years’ experience in providing related trainings and experience in applying ISA or INTOSAI audit standards.

c. The institution should provide details on its human resource capacity to be assigned for the training, clearly indicating number of personnel that are internal staff of the organization and those that are subcontractors.

d. The trainers should have appropriate degrees as a minimum qualification. CVs of trainers as well as key staff members should be submitted to UNICEF.

e. The trainers should be fluent in English as well as the local language.

Interested and eligible bidders are invited to collect the complete tender document by sending email to the address below starting on Friday 11 April 2014. Formal offers are to be submitted to UNICEF on or before 9:00 hrs. On 28- April- 2014. Due to the nature of the bid, there will be no bid public opening for this offer. UNICEF reserves the right to accept or reject part or all of any or all bids. UNICEF reserves the right to accept or reject part or all of any or all bids.ADDRESS: UNICEF ETHIOPIA, Supply Section, Room 112, Attn. Mr. Sebastian Muzuma ([email protected]) P.O.BOX 1169, TEL: +251-11 5184220, ADDIS ABABA, Ethiopia

Page 33: Reporter Issue 1457

|ገጽ 33

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታወቂያ

Page 34: Reporter Issue 1457

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ዓለም አቀፍ

የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ዜጐች ወደ ጐረቤት ካሜሩን ተሰደው በችግር ላይ ናቸው

መደፈር፣ ያሉበት ሥፍራ አለመታወቅ ብሎም መገደል ለማዕከላዊቷ አፍሪካ ሪፐብሊክ ዜጐች የተለመደ ከሆነ ዓመታት ተቆጥረዋል:: በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ንፁኃን እያለቁ ናቸው:: ገዳዮች ደግሞ ከዕለት ዕለት ኃይል እያገኙ ነው:: ሸማቂዎች በነገሡባት ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በሃይማኖት ተከፋፍለው የሚጨፋጨፉት ወገኖች፣ በተለይ ለንፁኃን ሕፃናትና ሴቶች ጦስ ሆነዋል:: በአገሪቱ ምግብ ማግኘትም ከብዷል:: የሚጠጣ ውኃም እንዲሁ:: ቤት ውስጥ አድሮ አንገትን ለሰይፍ ከመስጠት አዳርን በዛፎችና በቁጥቋጦዎች ሥር ማድረግ ከሆነ ሰነባብቷል::

በተለይ የሲሊካ አማጽያን የአገሪቱን መንግሥት አስወግደው ሥልጣን ከተቆጣጣሩበት ካለፉት አራት ወራት ወዲህ አገሪቷ ተፍረክርካለች:: የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ምድሪቱን በጣም አስጊ ሥፍራ ብሏታል:: በአገሪቱ የሚገኙ 4.6 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጐችም የእምነት ግጭት ሰለባዎች መሆናቸውን አሳውቋል:: በዓለም በከፍተኛ ደረጃ ትኩረት የተነፈገው ብጥብጥ የሰፈነባትም ሆናለች:: ለዓመት በዘለቀው ብጥብጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ሲሞቱ፣ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወደ ጐረቤት ካሜሩን ተሰደዋል:: አሁን ደግሞ እስከዛሬ ከነበረው ብጥብጥ የከፋ ዘር የማጥፋት አደጋ በአገሪቱ ላይ ተጋርጧል::

ዘር ማጥፋት ባጠላባት ማዕከላዊት አፍሪካ ዋና ከተማ ባንጉዊ ሳይቀር ከዚህ ቀደም ከነበረው በተለየ ሁኔታ መገዳደል ተስፋፍቷል:: ግማሽ ሚሊዮን ዜጐች የምግብ ዋስትና ያጡ ሲሆን፣ ከ200 ሺሕ በላይ ደግሞ ተፈናቅለዋል:: የአገሪቱ መሠረተ ልማት ወድሟል:: የአገሪቱ ወታደሮች ተበታትነዋል:: በመላ አገሪቱ የቀሩት 200 ፖሊሶች ብቻ ናቸው:: እነዚህ ፖሊሶች ደግሞ ሕዝቡን ለመከላከል አቅሙ የላቸውም:: አገሪቱን የሚዳኛትም ጠፍቷል:: የፖለቲካ ተንታኞችም አገሪቱ ‹‹የባለ ብዙ ጭንቅላት ጭራቆች›› መናኸሪያ ሆናለች ብለዋል::

‹‹በማዕከላዊት አፍሪካ ምንም የለም፣ የተቀናጀ የፀጥታ ኃይል የለም፣ ፖሊስ የለም፣ ፍትሕ የለም፣ ሥርዓት የለም፤›› ሲሉም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኃላፊ ተናግረዋል:: ይህ በሆነበት ሁኔታ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሰጠው ምላሽም ደካማ ነው:: ለዓመት ያህል የአገሪቱ ዜጐች በቆንጨራ ሲጨፈጨፉ፣ በጦር መሣሪያ ሲገደሉ፣ ሴቶች ሲደፈሩ እምቢ ያሉም ሲገደሉ፣ ሕፃናት ለውትድርና ሲመለመሉ፣ ሕዝቡ ሲራብ፣ ሲጠማና ሲሰደድ፣ በአገሪቱ ሥርዓት አልበኝነት ሰፍኖ ሸማቂዎች አገሪቷን እንዳልነበረች ሲያደርጉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትም ሆነ የአፍሪካ ኅብረት ምላሽ የረባ አልነበረም:: በመሆኑም ዜጐቿ ለጥቃት ተጋላጭ ሆነዋል:: የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል ከፈረንሳይ ወታደሮች ጋር በመሆን ግጭቱን ለማብረድ ከዓመት በፊት አገሪቱ ቢገባም፣ ችግሩን መቆጣጠር ተስኖታል:: የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ደግሞ ከሩዋንዳው የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ ሳይማር ለማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እጁን ሳይዘረጋ ከርሟል::

በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብለክ እየተካሄደ ያለውን ኢሰብዓዊ ጭፍጨፋ ለማስቆምና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሰጠውን ዘገምተኛ ምላሽ ለመቀልበስ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ባን ኪ ሙን፣ ‹‹ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለቀውሱ የሰጠውን ምላሽ እንዲያሻሽል ማንኛውንም ሊሆን የሚችል አማራጭ አደርጋለሁ፤›› ሲሉ የተሰሙትም ሰሞኑን ነው::

ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክን ለመታደግ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓ ኅብረት አባል አገሮችና ከሁለቱም አኅጉራት የተውጣጡ 30 መሪዎች ለሁለት ቀናት በብራሰልስ በመከሩበት ወቅት የአውሮፓ ኅብረት አንድ ሺሕ ወታደሮችን ለመላክ ቃል በገባው መሠረት ቢልክም አገሪቷን መታደግ አልተቻለም:: ቀድመው የነበሩት ስድስት ሺሕ የአፍሪካ ኅብረት ወታደሮችም ቢሆኑ እንዲሁ:: በመሆኑም በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ያለው ግጭት ዘር ማጥፋት ላይ እየደረሰ መሆኑን ባን ኪ ሙን አሳስበው፣ ‹‹ሕዝቡ ሰቅጣጭ ለሆነ ሞት ተጋልጧል፤›› ብለዋል::

ስምንት ሺሕ የሚደርሱ የአፍሪካ ኅብረትና

ዘር ማጥፋት ያጠላባት ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ

በተከሰተ ጊዜ ፈጣን ምላሽ ባለመስጠቱ የሚተቸው

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ ዛሬም ከዓመታት

ዕልቂት በኋላ ነው ለማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ችግር

ምላሽ ለመስጠት የተነሳው::

የድርጅቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በማዕከላዊ

አፍሪካ ሪፐብሊክ የዘር ማጥፋት ይከሰታል ብለው

ማስጠንቀቃቸውን ተከትሎ፣ ድርጅቱ ሰላም አስከባሪ

ኃይሉን ወደ አገሪቱ ለመላክ ወስኗል::

ሮይተርስ እንደዘገበው፣ በማዕከላዊ አፍሪካ

ሪፐብሊክ በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል

የተነሳውን የዘር ማጥፋት ግጭት ለማብረድ ሰላም

አስከባሪ ኃይሉን ለመላክ ከስምምነት ደርሷል::

ድርጅቱ 1,800 ፖሊሶች፣ 20 ደንብ አስከባሪዎችን

ጨምሮ 10 ሺሕ ወታደሮች እንደሚልክ ሲጠበቅ፣

ከዓመት በፊት ወደ አገሪቷ ሰላም ለማስከበር የገቡት

የፈረንሳይ ወታደሮች ድጋፍ እንዲያደርጉለት ፈቅዷል::

የአፍሪካ ኅብረትና የፈረንሳይ ሰላም አስከባሪ

ወታደሮች በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሚያደርጉት

ሰላም የማስከበር ሥራ በአማፅያን ጫና ሥር ወድቋል

ያለው ድርጅቱ፣ ወታደሮቹን ለመላክ ከመወሰኑ

በተጨማሪ በአገሪቱ ያለው የሽግግር መንግሥት እስከ

ጥር 2007 ዓ.ም. ባለው ጊዜ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ

እንዲያካሂድ ጥሪ አቅርቧል::

የሟች አስከሬንን መንገድ ለመንገድ የመጐተት የጭካኔ ተግባር ተባብሷል

በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እንዲህ ዓይነቱ በስለት ማስፈራራትና መግደል የተለመደ ተግባር ሆኗል

የፈረንሳይ ሰላም አስከባሪ ወታደሮች ከዓመት ላላነሰ ጊዜ በአገሪቱ በተለይም በዋና ከተማዋ ባንጉይ ሰላም ለማስከበር ሲሠሩ የቆዩ ቢሆንም፣ ብዙ ለውጥ ማምጣት ስላልቻሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን በባንጉይ አካባቢ የሚኖሩ 19 ሺሕ ያህል ንፁኃን ዜጐችን ከአካባቢው ለማውጣት ተገዷል:: 16 ሺሕ የከተማዋ ነዋሪዎች ደግሞ እየተባባሰ የመጣውን ግጭት በመሸሽ ከከተማዋ ወጥተዋል:: በከተማዋ

የሚገኙ ሰላማዊ ቤተሰቦች ከአገሪቱ የሚወጡበትን መንገድም እያማተሩ ነው:: በአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ጦር እየታጀቡ ከከተማዋ ባንጉይ ወደ ካሜሩን የሚያቀኑትም ቁጥራቸው ቀላል አይደለም::

ከዚህ ቀደም ከነበረው በከፋ ሁኔታ በተለይም በዋና ከተማዋ ባንጉይ አዲስ የተቀሰቀሰው ግድያ፣ ዘረፋና ሥርዓት አልበኝነት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን አሳስቦታል:: በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት

ሕገወጥነት በመስፈኑ ምክንያት ዜጐች እንዲህ እየተጐተቱ በጭካኔ ይገደላሉ

የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ግድያዎችን ማስቆም አልቻሉም

Page 35: Reporter Issue 1457

|ገጽ 35

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

Alfarag Trading Private Ltd. Co._IMPORTERS, EXPORTERS, & MANUFACTURERS’

REPRESENTATIVESMailing Address: Office Tel Nos: 251-11-4-3949-39 P.O. Box No: 2373 Fax No: 251-11-4-39-49-40 Addis Ababa E-mail: [email protected] Ethiopia

1. የፋብሪካ ሥራ አስኪያጅየመጀመሪያ ዲግሪ በመካኒካል/ኬሚካል ኢንጂነሪንግቢያንስ 3 ዓመት ከፋብሪካ ሥራ ጋር ተያያዥነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ያላት ብዛት አንድ

2. የላቦራቶሪ Quality control ሥራ አስኪያጅ የመጀመሪያ ዲግሪ በኬሚስትሪ ወይም ኬሚካል ኢንጂነሪንግ ቢያንስ 3 ዓመት የሥራ ልምድ በተመሳሳይ ሥራ ያለው/ያላትብዛት አንድ

3. የመጋዘን ኃላፊ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮኪዩርመንት እና ሰፕላይስ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ ትምህርትቢያንስ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ በሙያው የሠራ/የሠራችብዛት ሁለት

4. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር/ሾፌር ከሞያው ጋር ተዛማጅነት ያለው ትምህርት፣ ሁለተኛ ደረጃ ያጠናቀቀ (ያጠናቀቀች)በሞያው ቢያንስ 3 ዓመት የሠራ/የሠራችብዛት አንድ

5. የምርት ሥራ አስኪያጅ የመጀመሪያ ዲግሪ በኦፕሬሽን ማኔጅመንት/ፕሮኪዩርመንት እና ሰፕላይስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት በሙያው ቢያንስ 2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላትብዛት አንድ

6. የሽያጭ ሠራተኛ በSales & Marketing ዲፕሎማ ያለው/ያላት

7. የሒሳብ ሠራተኛ/Accountant/በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት

8. ሾፌርሁለተኛ መንጃ ፍቃድ ያለው 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ

9. ሾፌርሦስተኛ መንጃ ፍቃድ ያለው 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ

10. ሪሴፕሽኒስት በሴክሬታሪ ወይም ተመሳሳይ ትምህርት ዲፕሎማ ያላት (ብዛት 1)

ከላይ የተጠቀሱት መመዘኛዎች የምታJሉ አመልካቾች ከሚያዚያ 9, 2006 ዓ.ም. ጀምሮ ድርጅታችን ድረስ በመገኘት ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 2373 በመላክ መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

የድርጅቱ አድራሻ ቃሊቲ ካዲስኮ ቀለም ፋብሪካ አካባቢ ሲሆን ስልካችን 0114394939 ነው፡፡

Immediate vacancyNFA business plc would like to invite applicants for the following job position.

Position requiredVehicles, machinery, trucks administration and maintenance unit supervisor

Educational qualification and experienceFirst degree or diploma in automotive engineeringOr first degree or diploma in fleet management and operations2 (two) years experience for degree and 4(four) years experience for diploma.

Required 1(one) person

Place of work Addis Ababa with occasional field visits

Salary as per company scale attractive

Major duties and responsibilities:-

Plan, organize, direct, control and evaluate all machineries, trucks and vehicles, operations administration and maintenance of the company.Develop and implement maintenance programs for all company vehicles, trucks and machineries.Ensure availability of spare parts, lubricants and tools to be used for all vehicles, trucks and machineries.Prepare history cards for each vehicle, machine and truck and up keep all records up-to-date.Prepare reports of all machinery, trucks performances maintenance conditions (costs) on monthly basis.Follow-up and process all vehicles, trucks and machinery accident, damage reports and conduct investigation as required.Participate in units man power recruiting and selection as required.Apprise all employees of the unit annually and submit the appraisal to HR section through machinery rental section.

Required skill:-Excellent communication and leadership skill.Team workEnergetic and ability to work independentlyGood skill in Microsoft applicationsDriving license is an advantage

Interested applicants should submit non returnable copies of supporting documents with cv and application letter within 10 days from the first day of the announcement.Office address:-Gerji near Unity UniversityBawa center room No. 006Tel No. 0116 29 23 98/0116 29 20 02

ብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) የካሣ ክፍያ ፈጽሞ የተረከባቸውን ከዕዳና ዕገዳ ነጻ የሆኑ የተጎዱ ተሸከርካሪዎች እና ኮንቴይነሮች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ይሸጣል፡፡

ተጫራቾች ከሚያዝያ 7 ቀን 2006 ዓ.ም.. እስከ ሚያዝያ 17 ቀን 2006 ዓ.ም. በሥራ ሰዓት የጨረታ ሰነድና የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች ንብረቶቹን ከሚያዝያ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ በሥራ ሰዓት እስከ ሚያዝያ 17 ቀን 2006 ዓ.ም. 11፡00 ሰዓት ድረስ ሳሪስ አልፎ በቀለበት መንገድ ወደ አየር ጤና ሲኬድ ከቻይና ጠጠር መፍጫ ፊት ለፊት በስተግራ በኩል የአጠና መሸጫው አጠገብ ከሚገኘው የኩባንያው የንብረት ማከማቻ መጋዘን ውስጥ በአካል ተገኝተው መመልከት ይችላሉ፡፡

የጨረታ መነሻ ዋጋ 15 ቫት ያላካተተ ያልጨመረ መሆኑን እየገለጽን ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ቫት ሳይጨምሩ በዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ ላይ በመሙላት በብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) ወይም በእንግሊዝኛ NATIONAL INSURANCE CO. OF ETHIOPIA (S.C) ስም በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ጋር በኢንቨሎፕ በማሸግ ከሚያዝያ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. እስከ ሚያዝያ 17 ቀን 2006 ዓ.ም. 11 ሰዓት

ላንቻ ፊት ለፊት ዘፍኮ ሕንጻ በሚገኘው በዋናው መ/ቤት ውል ክፍል ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

ጨረታው ሚያዝያ 18 ቀን 2006 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በኩባንያው ንብረት ማከማቻ ግቢ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይፈከታል፡፡ማሳሰቢያ፡ አሸናፊ ተጫራቾች ለአሸነፉት ንብረት ክፍያ ሲፈጽሙ በጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ ባቀረቡት ዋጋ ላይ 15 ቫት የሚጨምሩ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ለተሸናፊዎች ሙሉ በሙሉ የሚመለስ ሲሆን ለአሸናፊዎች ግን ከሚገዙበት ዋጋ ጋር ይታሰባል፡፡ ተጫራቾች ለተጫረቱበት ንብረት አሸናፊነታቸው ከተገለጸበት ዕለት ጀምሮ በ8 የሥራ ቀናት ውስጥ ክፍያውን አጠናቀው ንብረቱን ካልተረከቡ ያስያዙት ገንዘብ ለኩባንያው ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸው ይሰረዛል፡፡ የተሽከርካሪው የስም ማዛወሪያ በጨረታ አሸናፊው የሚሸፈን ይሆናል፡፡ ከቀረጥ ነጻ የገባ ተሸከርካሪ ለአሸናፊው ተጫራች የምናስረክበው የጉምሩክ ቀረጥ ከፍሎ ማሰረጃ ሲያቀርብ ብቻ ነው፡፡ ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡ስልክ፡ 011-466-11-29/0114-65-56-05

የጨረታ ማስታወቂያ (ቁጥር 1/2006)

ማስታወቂያ

Page 36: Reporter Issue 1457

ገጽ 36|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

The National bank of Ethiopia would like to invite competent and energetic applicants for the following posts(s).

No Job Title Minimum Education & Experience Skills Recommended person Required No.1 Assistant

Insurance Examiner

1st Degree in Management, Accounting, Economics, Banking & Finance, Insurance or Micro-Finance or related field.

2 years experience in insurance supervision after holding 1st degree.

- Basic Computer skill- Analytical skills

- Integrity, honesty and confidentiality

- Commitment- Self-initiative- Open and adaptive to

change- Team spirit- Age not exceeding 30

years

5

2 Manager, Bankers’ Club

1st Degree or equivalent in Hotel Management, or related field.

2 years relevant experience for 1st degree or diploma with 8 years relevant experience after holding degree or diploma respectively.

- Basic Computer skill- Inter-personal

communication skill- Report writing & - Supervisory skills

- Integrity, honesty and confidentiality

- Commitment- Self-initiative- Open and adaptive to

change- Team spirit- Age not exceeding 40

years

1

Note:-- Terms of Employment: Permanent- Salary: As per the Bank salary scale and benefit packages.- Dead line for all application: Five working days after the first advertisement in Reporter News paper.- Application Procedure: Interested and qualified applicants should pick structured application format at the gate of the Bank (or download

from its website- www.nbe.gov.et) , complete all mandatory parts and send the application with essential documents through post office to the Human Resource Management Directorate, National Bank of Ethiopia P.O.Box 5550.

- Addis Ababa, Ethiopia Only short listed candidates will be contacted for an assessment/exam.

National bank of EthiopiaExternal Vacancy Announcement

አጠያያቂው የልጆች ቀለብበሻሂዳ ሁሴን

ለቤቶች ግንባታ የሚውል የድንጋይ ክምር እዚም እዚያም ይታያል:: በአዲስ ቆርቆሮ የተሠራ መጠነኛ መጋዘንም አለ:: ከመጋዘኑ ፊት ለፊት ያለውን ጭቃማ መንገድ ተከትለው ሲሄዱ ሌላ ሙሉ በሙሉ ቀይ ቀለም በተቀባ ቆርቆሮ የተሠራ መጠነኛ ቤት ይታያል::

አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ ከሚገኘውና ለመልሶ ማልማት ከፈረሰው ሰፈር የተቀለሰው የቆርቆሮ ቤት በሯ በጥቂቱ ገርበብ ብሎ ከሩቅ ይታያል:: እየቀረብን በመጣን ቁጥር ከቤቱ ውስጥ የሚወጣ የሕፃን ድምፅ ይሰማን ጀመር:: ገርበብ ያለውን በር አልፈን ስንገባ የተቀበለን ቤቱን አፍኖት የነበረው የእንጨት ጪስ ነው::

የምሳ ሰዓት በመድረሱ ቤት ውስጥ ያሉት እንስቶች ደፋ ቀና ይላሉ:: የስድስት ወሯ ሕፃን ቤተልሔም ደግሞ በፎጣ ተጠቅልላ ከበሩ ኋላ ከተቀመጠው ያረጀ መቀመጫ ላይ በጀርባዋ ተኝታለች:: የፊቷ ቆዳ ሽፍታ ይታይበታል:: ከሕፃኗ ለጥቆ በሚገኘው ቡራቡሬ ላስቲክ የተሸፈነ ጠረጴዛ ዙርያ ከተቀመጡ ወንበሮች ውስጥ ሁለቱ ላይ ተጠቃሚዎች ተቀምጠው ፍርፍር ይመገባሉ::

የቤተልሔም እናት አበባ ብቂላ ትባላለች:: በአነስተኛው ምግብ ቤት ውስጥ በረዳትነት ትሠራለች:: ልጇን በመያዝና በመንከባከብ በኩል የሚረዳት ባለመኖሩ በወለች በአንድ ወሯ ነበር ሕፃኗን ወደ ምግብ ቤቱ በምጣት ሥራዋንና የናትነት ተግባሯን ደርባ መወጣት የጀመረችው:: ደፋ ቀና ስትል ያገኘናት አበባ ከዓመታት በፊትኦሮሚያ ክልል ቡሎ ከሚባል አካባቢ መመጣቷን ትገልጻለች::

አበባ ገና ልጅነቷን የጠገበች አትመስልም::

ዕድሜዋ በአሥራዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ ያለ ሲሆን፣ በልጅነት የልጅ እናት በመሆን የልጇ አባት ለሷ ጥሎላት የጠፋውን ልጃቸውን ለብቻዋ ለማሳደግ ተገዳለች:: ሆኖም በምግብ ቤቱ በረዳትነት ሠርታ የምታገኘው በወር 300 ብር ብቻ በመሆኑ ኑሮን ማሸነፍ አልሆንልሽ ብሏታል:: አልፎ አልፎ እህቷ ብትደጉማትም ‹‹አልሸሹም ዞር አሉ›› ሆኖባታል::

አበባ እንደምትለው እህቷ በምታደርግላት ድጐማ ጃንሜዳ አካባቢ በ400 ብር ቤት ተከራይታ ትኖራለች:: በየወሩ 250 ብር በመክፈል ለሕፃኗ ወተት ተከራይታለች:: ይህንንም ለመክፈል ብዙ ውጣ ውረዶችን ማየት ግድ ሆኖባታል:: ቤቱ ከየአቅጣጫው የሚያስገባው ንፋስ እንዲሁም የተባዮች ንክሻ የሕፃን ቤተልሔምን ጤንነት አውኮታል::

እንደ አበባ ገለጻ ለዚህ ችግር ከመጋለጧ በፊት የቤተልሔምን አባት የልጅ ማሳደጊያ ቀለብ እንዲቆርጥ አሳስባዋለች:: በጀ ሊል ግን አልቻለም:: ጉዳዩን ወደ ሕግ ቦታ በመውሰድ አቤት አለች:: በሕጉ መሠረት ገቢውን ባማካለ ሁኔታ ለቤተልሔም ማሳደጊያ የሚሆን 500 ብር በየወሩ እንዲቆርጥላት ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ አስተላለፈ:: ነገር ግን የቤተልሔም አባት የአብራኩ ክፋይ ለሆነችው ልጁ በየወሩ አምስት መቶ ብር ሊቆርጥላት አልፈቀደም:: የሚሠራበትን ቦታም በመቀየር አድራሻውን ካጠፋ ሦስት ወራት ተቆጥረዋል::

ትዳር በጥንዶች መፈቃቀድ ላይ ተመስርቶ የሚፈጸም የሦስት ጉልቻ ቀመር ነው:: በዚህም መሠረት ሰዎች ትዳር መስርተውና ቤተሰብ አፍርተው ጎጆ ቀልሰው ይኖራሉ:: ታዲያ ይህ ትስስር አልፎ አልፎ በሚከሰቱ ግጭቶች ሲላላና እስከነ ጭራሹም ተንኮታኩቶ ሲፈራርስ ይታያል:: ሕጋዊ ትዳር በሕግ ሒደት ይፈርሳል:: ትዳር ከተበተነም በኋላ አብረውት ተያይዘው የሚመጡ

ጥያቄዎች አሉ:: እነዚህም ሁነቶች የጋራ ንብረትን የመከፋፈል፣ ዕዳ የመክፈልና ልጆችን የማሳደግ ኃላፊነት ሲሆኑ፣ ይህንንም ተከትሎ ለልጆች ቀለብ የመስፈር ጥያቄ የሁለቱም ወገን ኃላፊነት ይሆናል::

በዚህም መሠረት ልጅን የማሳደግ መብት የሚኖረው አካልም በመርህ ደረጃ የሕፃናቱን ፍላጎትና ጥቅማ ጥቅም ሊያሟላ ለሚችል ወላጅ የሚሰጥ ይሆናል:: ብዙውን ጊዜ እናቶች የኢኮኖሚ አቅም ከአባቶች ሲነፃፀር አነስተኛ ቢሆንም አብዛኛውን ጊዜያቸውን ለሕፃናት በመስጠትና በመንከባከብ እናቶች አባቶችን ይበልጧቸዋል:: ስለዚህም የልጆች ምርጫ ወደ እናታቸው ያደላል:: ይህንንም ተከትሎ ብዙ ጊዜ ልጆችን የማሳደግ መብት ለእናቶች ይሰጣል:: ነገር ግን ይህ ማለት ሁሉም ሕፃን እናቱን ይመርጣል ማለት አይደለም:: አልፎ አልፎ ከእናት በላይ ለልጆቻቸው ፍቅር የሚሰጡ አባቶች አሉ:: በዚህም ጊዜ ልጆችን የማሳደጉ መብት ለአባቶች ይሰጣል::

ልጅን የማሳደጉ ግዴታ በእናቶች ላይ በሚያርፍበት ጊዜ ወላጅ አባት ገቢውን ባማከለ መልኩ ለልጁ ተቆራጭ እንዲያደርግ በሕግ ይገደዳል:: በዚህ አኳሃንም ብዙዎች ካንገራገሩ በኋላ ቀለብ መስጠቱን የግድ ይጀምራሉ:: አንድ አንዶች ደግሞ እየቀናነሱ ፍርድ ቤት ካስቀመጠባቸው ግዴታ በታች ይከፍላሉ፣ አልፎ አልፎ ከተወሰነባቸው ክፍያ በላይ የሚቆርጡ እና ልጆቻቸውን የሚንካባከቡ አባቶችም ይኖራሉ:: በሌላ በኩል ደግሞ ጥቂት የማይባሉ አባቶች የልጆች ቀለብ ላለመቁረጥ አድራሻቸውን አጥፍተው ለዓመታት ልጆቻቸውን በችግር የሚቀጡ አሉ::

ወ/ሮ ጽጌ መርቆሪዎስ በ1977 ዓ.ም. የመሠረቱት ትዳር መሠረቱ ተናግቶ ከስድስት ዓመት በፊት ፈርሷል:: በወቅቱ ይህ ነው የሚባል

ገቢም ሆነ ንብረት በትዳር ዘመናቸው አላፈሩም:: ብቸኛ የቤተሰቡ መተዳደሪያ የባለቤታቸው ደመወዝ ነበር::

ወ/ሮ ጽጌ ትዳራቸው በፈረሰበት ወቅት ለልጆች ማሳደጊያ በየወሩ አንድ ሺሕ ብር እንዲቆርጡ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጥቷል:: ነገር ግን ባለቤታቸው ፍቺ ከፀና በኋላ የልጆቹ አባት ዱካቸውን አጠፉ:: በየወሩም እንዲቆረጥ የታዘዘው አንድ ሺሕ ብር የልጆች ቀለብ በእጃቸው ሊገባ አልቻለም:: ስለዚህም ከአምስት ሕፃናት ልጆቸቸው ጋር ችግር ላይ ወደቁ::

ዛሬ ላይ የወ/ሮ ጽጌ የመጀመሪያ ልጅ 20 ዓመት የሞላት ሲሆን፣ የሁለተኛ ዓመት ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ናት:: በየወሩ ከሁለት እስከ ሦስት መቶ ብር ድርስ ተቸግረው ይሰጧታል:: ሌሎች ልጆቻቸው የአሥራ ሰባት፣ አሥራ አምሥት፣ አሥራ ሁለትና የዘጠኝ ዓመት ዕድሜ ያላቸው ናቸው::

ያለውን ችግር በተደጋጋሚ ጊዜ ለሕግ ቢያሳውቁም የጠፉትን የልጆቻውን አባት ፈልገው እንዲያመጡት አዟቸዋል:: ነገር ግን ወ/ሮ ጽጌ የቀድሞ የትዳር አጋራቸው የት እንዳሉ ስለማያውቁና የማፈላለጉ አቅም ስለሌላቸው ያላቸውን ከልጆቻው ጋር ተቃምሰው ማደር ግድ ሆኖባቸዋል::

ሌላኛዋ የችግሩ ተጠቂ ካራ አካባቢ ያገኘናቸው ወ/ሮ ወርቅነሽ ጮፌ ናቸው:: የአምስት ወራት ዕድሜ ያለውን ልጃቸውን ጭር ባለው ቤታቸው ውስጥ ስስ ፍራሽ ላይ አስተኝተውታል:: የዘወትር ሥራቸውም ብቸኛውን ልጃቸውን መንከባከብ ከሆነ ወራት ተቆጥረዋል:: በዚህም ምክንያት የቀን ሥራቸውን ለማቆም ተገደዋል::

ከባለቤታቸው ጋር የተለያዩት ገና ልጃቸውን የወለዱ ሰሞን ነበር:: የሕፃኑን የተለያዩ ወጪዎች ብቻቸውን ለመሸፈን ባለመቻላቸው የልጃቸው አባት ለሕፃኑ ማሳደጊያ ቀለብ እንዲቆርጥላቸው

Page 37: Reporter Issue 1457

|ገጽ 37

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያየኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት የድርጅቱን መዋቅር፣ የሥራ መደቦች የሥራ ዝርዝር ደረጃ እና የደመወዝ ስኬልን በጨረታ አወዳድሮ ማስጠናት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፡-1. በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ በዘርፉ የተሰማሩ ተጫራቾች የዘመኑ

ግብር የተከፈለበት እና አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማስረጃ በማቅረብ የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በድርጅቱ ገንዘብ ቤት በመክፈል 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 103 በመቅረብ መወሰድ ይችላሉ፡፡

2. የጨረታው ሰነድ በተራ ቁጥር 1 ላይ የተዘረዘሩት ማስረጃዎች በቴክኒካል ፕሮፖዛል ኢንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ እና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል በተጠናጠል በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ እስከ ሚያዝያ 29 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ድረስ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 103 ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ መግባት ይኖርበታል፡፡

3. ተጫራቹች ለጨረታ ማስረከቢያ /ቢድ ቦንድ/ ብር 5000.00 /አምስት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ብቻ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

4. ጨረታው ሚያዝያ 29 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 1ኛ ፎቅ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

5. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅትስልክ ቁጥር 011-515 77 79ወይም 011-515 60 67

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE

Invitation to Bid for: - “Renovation/super-structure works for Dubti Hospital” The International Training and Education Center for Health (I-TECH) is a center in the University of Washington’s Department of Global Health and has offices throughout Africa, Asia, and the Caribbean. I-TECH’s 600 worldwide staff work in partnership with local ministries of health, universities, non-governmental organizations (NGOs), medical facilities, and other organizations to support the development of a skilled health work force and well-organized national health delivery systems. I-TECH Ethiopia has the largest operations working in three regions of Ethiopia – Afar, Amhara, and Tigray. I-TECH Ethiopia’s primary activities are health system strengthening, Operations research, evaluation and Prevention, care, and treatment of infectious diseases.

I-TECH ETHIOPIA country office would like to invites sealed bids from eligible bidders for Renovation/super structure works for Dubti Hospital. Therefore, all interested bidders are invited to participate in these bid and detailed bid document is available and can be collected from I-TECH ETHIOPIA Addis Ababa country Office, office no 204 located at the address mentioned below during working days.

Bidders should attach the following documents with their offers and also shall agree to work under the conditions listed below. And the documents are requirements for preliminary examination/ verification of bid compliance.

• Renewed or valid business licences • VAT registration certificate• Certificate of tax identification number• To accept a 30 days credit payment condition

I-TECH EthiopiaIn front of Yoly hotel or around Atlas hotel

Bole S/C k. 03/05Tel. 25116639718/19/21/22

Fax: 25116639800P.O. Box 2695/1250

Addis Ababa, Ethiopia,

Bid must be put in wax – sealed envelope, clearly specifying for “Renovation/super structure works for Dubti Hospital “quotation is submitted to the office located in the address stated above and put it in the bid box provided for this purpose, before 12:00AM, April 25,2014.

I-TECH Ethiopia reserve the right to accept or reject the whole or part of any or all bids

I-TECH ETHIOPIA

ማህበራዊ ማህበራዊፍ ሬ ና ፍ ርከ

‹‹መሣሪያዬን ተኩሼ ከጨረስኩ በኋላ እየጮህኩ የነበርኩ

ቢሆንም፣ የራሴ ድምፅ እንኳን አይሰማኝም ነበር:: ››

ደቡብ አፍሪካዊው የፓራ ኦሊምፒክ ወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት ኦስካር ፒስተርየስ፣ ፍቅረኛውን በመግደል ወንጀል በቀረበበት ክስ ለዓቃቤ ሕግ ጥያቄ ከሰጠው መልስ የተወሰደ:: ባለፈው ዓመት የፍቅረኞች ቀን ሲከበር ሪቫ ስቲንካምፕ በመባል የምትታወቀውን ታዋቂ ሞዴል ፍቅረኛውን ፕሪቶሪያ ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ በስህተት በአራት ጥይቶች ተኩሶ መግደሉን ያመነው አትሌቱ፣ ለግድያው ምክንያት የሆነው ቤቱ ውስጥ ዘራፊዎች የገቡ መስለውት መሣሪያውን መተኮሱ ነው:: ላለፉት ሁለት ሳምንታት እየተካሄደ ባለው ክርክር ባለፈው ሰኞ እየተኮሰ በነበረበት ወቅት የእሷን ጩኸት ሰምቶ እንደነበር በዓቃቤ ሕግ ለቀረበለት ጥያቄ፣ በወቅቱ በተኩሱ ምክንያት ምንም ጩኸት ሊሰማ አለመቻሉን ገልጿል:: ቀደም ሲል ግን ጩኸቷን ሰምቶ እንደነበር ያስታወሰው ዓቃቤ ሕግ መዋሸቱን ሲነግረው፣ ፒስተርየስ ግን በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ምንም ነገር ማዳመጥ እንደማይቻል በመግለጽ አስተባብሏል:: ‹‹ማንም ማንንም መስማት አይችልም ነበር›› በማለት:: ዓቃቤ ሕግ ግን ሆን ብሎ የፈጸመውን ወንጀል እያድበሰበሰ ነው በማለት ጥያቄዎች እየጐረፈበት ነው:: በምሥሉ ላይ ከአሰቃቂው ግድያ በፊት የሚታዩት ሟች ሪቫ ስቲንካምፕና ገዳይ ኦስካር ፒስተርየስ ናቸው::

በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ፍርድ ቤት ክስ አቀረቡ:: በዚህም መሠረት ለልጁ ማሳደጊያ ይሆን ዘንድ በየወሩ 600 መቶ ብር እንዲቆርጥ ተፈረደ:: አባትም የተባለውን ለማድረግ በሕግ ፊት ቃል ገባ:: ነገር ግን ወ/ሮ ወርቅነሽ ፍርዱን ተከትለው ገንዘብ ለማግኘት ያደረጉት ጥረት አልተሳካላቸውም:: የሕፃኑ አባት አድራሻቸውን አጥፍተዋል:: እሳቸውን አግኝቶ የቀለብ ገንዘብ መቀበልም ዘበት ሆኗል::

ወ/ሮ ወርቅነሽ በዚህ የሕይወት ምስቅልቅል ውስጥ ኑሯቸውን ማሸነፍ አቅቷቸዋል:: ሕፃኑን የሚጠብቅላቸው ሰው ባለመኖሩ ውጭ ወጥተው ሥራ መሥራት አልቻሉም:: ስለዚህም ልጃቸውና እሳቸው በረሃብ እየተሰቃዩ መኖር ግድ እንደሆነባቸው እንዲህ ይገልጻሉ:: ‹‹ለልጄ ወተት ይገዙ የነበሩት የሥራ ባልደረቦቼ ገንዘብ እያዋጡ ነበር:: ነገር ግን እነሱም ቢሆኑ ብዙ አቅሙ ስለሌላቸው ሊፈገፉበት አልቻሉም:: ስለዚህም ልጄን ሲርበው ጡጦ ውስጥ ውኃ ጨምሬ አጠጣዋለሁ:: እኔም ብሆን ምግብ ከበላሁ ሁለት ቀናት አልፈውኛል›› በማለት የገጠማቸው ችግር ምን ያህል እንደጎዳቸው ሲናገሩ ሐዘንና ንዴት በተቀላቀለበት ፊታቸው እያነቡ ነበር::

ሌላው የችግሩ ገጽታ ንብረታቸውን በማሸሽና ደመወዛቸውን ቀንሶ ለፍርድ ቤት በማሳወቅ ለልጆቻቸው የሚከፍሉትን ወርሃዊ የቀለብ ወጪ እጅግ የሚያሳንሱም አባቶችም ጥቂት አይደሉም:: አንድ አንድ እናቶች በሁኔታው ቢያዝኑም የመጣውን አሜን ብሎ ከመቀበል ውጭ አማራጭ አይኖራቸውም:: ልጆቻውን አባታቸው እንዲያሳድግ ይደረግ ለማለተም ወኔ የላቸውም ሁልጊዜም ከአባት ይልቅ እናት ለልጆቿ ትችላለች የሚለው የማኅበረሰቡ አመለካከትም አባቶች ለልጆቻው ያላቸውን ፍላጎት አላላቶታል:: በአብዛኛው የሚታሰበውም አባት ለብቻው ልጆቹን ማሳደግ እንደማይችል ተደርጎ ነው:: እናት ገቢ ኖራትም አልኖራትም፣ አባት ልጆቹን ሊያሳድግ እንደሚችል ብታውቅም እኔ ላሳድግ በማለት ልጅን በማሳደግ ውጣ ውረድ ውስጥ ስትማስን ትኖራለች:: አልፎ አልፎም ‹‹የኔ ገቢ ልጆቼን ለማሳደግ አያንስም:: በቀለብ ጉዳይም በመጨቃጨቅ ልጆቼን አላስጨንቃቸውም››

በማለት እስከነጭራሱ ስለቀለብ ጉዳይ መከራከር የማይፈልጉና ልጅ ማሳደግ የእናትና አባት ኃላፊነት ቢሆንም ብሶታቸውን ጫናውን የሚሸከሙም አሉ::

ልጅ በማሳደግ ውጣ ውረድ ተጎጂ የሚሆኑት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ እናቶችና ልጆች ናቸው:: ይህንንም ተከትሎ ብዙዎቹ እናቶች በቀለብ ጉዳይ ፍርድ ቤት መመላለሱ ሰልችቷቸው ይተውታል:: የተቀሩት ጉዳዩን ወደ ሕግ ቦታ መልሰው አቤት ይላሉ:: በልጆች ቀለብ ላይ የሚነሱ ክሶች ውሳኔ ከተሰጠባቸው በኋላ ብዙዎቹ የአፈጻጸም ችግር እንደሚኖርባቸው የተናገሩት በልደታ ፍርድ ቤት የሕፃናት የሕግ ከለላ ማዕከል ባልደረባ ወ/ሮ ቤተልሔም ቲቶ ናቸው:: እሳቸው እንደሚሉት ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ጉዳዮች 75 ከመቶ የሚሆኑት በቀለብ ጉዳይ ነው:: ከ60 በመቶ በላይ የሚሆኑት ቀለብ እንዲቆርጡ ከተፈረደባቸው አባቶችም ቀለብ ሳይቆርጡ አድራሻቸውን ያጠፋሉ:: በአፈጻጸም ክፍተት ላይ የሚመጡ ናቸው:: እነዚህ አቤቱታዎችም ብዙ ጊዜ ሊቀረፉ የማይችሉ ናቸው::

ምክንያቱም ወንዶች አድራሻቸውን በሚያጠፉበት ጊዜ ያሉበትን አፈላልጎ ለፍርድ ቤት የመጠቆም ኃላፊነት የሚወድቀው በሴቶች ላይ በመሆኑ ነው:: የሕግ ባለሙያዋ ወ/ሮ ይታክቱ ጥበቡ እንደሚሉት ደግሞ ሴቶች በሚኖርባቸው የተለያየ ጫናና ኃላፊነቶች የተነሳ የጠፋውን አባት አፈላልጎ የማግኘት አቅሙም ጽናቱም አይኖራቸውም:: እንደ እሳቸው ገለጻ ፍርድ ቤትን በመፍራት ሐሳባቸውን በግልጽ ማስረዳት የማይችሉ ሴቶች መኖርም ሌላው ለአፈጻጸም ክፍተት መፈጠር ምክንያት ነው::

በባልና በሚስት መሀል የሚፈጠሩ ግጭቶች ወደ ፍርድ ቤት በሚመጡ ጊዜ በተቻለ አቅም እንዲስማሙ ይደረጋል:: ካልተስማሙ ደግሞ በሕግ ሒደት ይለያያሉ::

በሚለያዩ ጊዜ ልጅ የማሳደግ መብትና ቀለብ የመቁረጥ ግዴታ ለእናትና ለአባት እኩል የተከፋፈለ ነው:: ልጆች ከአባት ጋር የሚኖሩበት ሁኔታ ሲኖር ቀለብ የመቁረጡ ግዴታ በእናት ላይ ይሆናል:: እንደዚሁም ደግሞ ልጆች እናት

ጋር የሚኖሩ ሲሆን አባት ቀለብ የመቁረጥ ግዴታ አለበት::

ይሁን እንጂ የሁለቱ ወገን ግዴታ ቢኖርም ያለው ነባራዊ ሁኔታ የሚያሳየው በተለያዩ ምክንያቶች ከእናቶቻቸው ጋር የሚኖሩ ሕፃናት ቁጥር ሚዛን የሚደፋ መሆኑን ነው:: ስለዚህም ብዙ ጊዜ ቀለብ የመቁረጥ ግዴታ በአባቶች ላይ ያርፋል:: በዚህም መሠረት የቀለብ መሥፈሩን ግዴታ በጣት የሚቆጠሩ በቅንነት ሲወጡት ብዙዎች ግን ሸራርፎ የመስጠትና እስከነጭራሹም የመጥፋት ሁኔታ ይታይባቸዋል:: በዚህም ምክንያት በርካታ እናቶችና ሕፃናት እንደሚንገላቱ በልደታ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ችሎታ ረዳት ዳኛ አቶ ኤፍሬም ታምሩ ይገልጻሉ::

አልፎ አልፎ የወንዱን ገቢ ያላማከሉና ከአቅም በላይ የሆነ ገንዘብ እንዲቆርጡ በሚፈረድ ጊዜ ቀለብ ሳይከፍሉ አድራሻቸውን በማጥፋት በእናቶችና በሕፃናት ላይ እንግልት ይፈጥራሉ:: ይህም እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ባጋጠመ ጊዜ አባቶች ከመጥፋት ይልቅ ሁኔታውን በሚገባ ለፍርድ ቤት በማስረዳትና የገንዘብ መጠኑን በማስተካከል የልጅ እና የአባት ግንኙነቱ እንዲቀጥል ማድረግ እንደሚቻልም ተናግረዋል::

ወላጅ ልጁ የማሳደግ ግዴታ አለበት:: ስለዚህም ቀለብ እንዲቆርጥ የተፈረደበት አባትም ሆነ እናት በተገቢው ጊዜ ከመስጠት ሲታቀቡ ከሳሽ ያለበትን በመጠቆም ሕግ ፊት እንዲቀርብ ማድረግ ይቻላል:: ባለመክፈሉም እስከ ስድስት ወራት ሊታሰር እንደሚችል አቶ ኤፍሬም ተናግረዋል::

በነዚህ ሒደቶች በማለፍ ፍትሕ ለማግኘት ደግሞ ችግራቸውን ለፍርድ ቤት ማስረዳት የሚችሉና ለመብታቸው የሚታገሉ ጠንከራ ሴቶችን ለማፍራት ስለ ሕግ ሒደቶች ለሴቶች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች መፈጠር አለባቸው ሲሉ ወ/ሮ ይታክቱ ተናግረዋል:: አያይዘውም ቀለብ ላለመክፈል የጠፉ አባቶችን በማፈላለጉ ሒደት ያልተሳካላቸውን እናቶች መንግሥት ተጨማሪ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ለማግኘት ቢጥር ችግሩን በጥቂቱም ለመቅረፍ እንደሚቻል ገልጸዋል::

Page 38: Reporter Issue 1457

ገጽ 38|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

ማስታወቂያ

Background:

The JSI Research & Training Institute Inc, / Health Management Information System (HMIS) Scale Up Project is a two-year project funded by USAID established with the purpose of assisting the Southern Nations, Nationalities and People’s (SNNP) & Oromia Region in Ethiopia to efficiently scale- to efficiently scale-up the reformed HMIS / CHIS and use health information for evidence-based decision-making. Team Members in the HMIS and M&E Scale-up Project are expected to contribute to the achievement of the stated objectives through their exerted efforts.

The HMIS Project is currently seeking to recruiting candidates for the following positions:

1. Job Title: Oromia Regional HMIS/CHIS Technical Advisor

Number of Position: One (1)

Salary: Negotiable according to the project scale

Location: Addis Ababa, with field trips to project areas

Type of Employment: Consultancy contract

Location: Oromia, Addis Ababa with possible filed trip to other project areas

Job Specification: The Oromia Regional HMIS/CHIS Technical Advisor will work under the supervision of Project Technical Director and will lead the Project’s team in Oromia in realizing the project objectives of scaling-up CHIS/HMIS in Oromia and production of quality information including building the capacity of health managers to analyze and use information for planning and management of health services at all levels of the health system. This position serves as a technical point-of-contact for Oromia Region project activities.

Specific responsibilities include the following: Coordinate and supervise the overall activities of HMIS/CHIS Officers in Oromia

region Maintain close coordination and liaison with Oromia RHB, ZHDs and WorHOs. Work with project team in the development of annual project work plan Meet with project team regularly to review project performance and address issues to

ensure achievement of objectives Produce monthly and quarterly project performance reports Maintain excellent communication with RHB/ZHD/WorHO and partners operating in

the region. Participate actively in the development of manuals and guidelines for HMIS, CHIS,

information use and completing deliverables on time. Ensure that trainings for health managers, facility staff and HEWs on HMIS/CHIS are

provided according to the technical guidelines Promote proper utilization of HMIS/CHIS instruments for data collection, record-

keeping and reporting at all levels Promote data quality assurance using LQAS at all facilities, especially in the health

posts Identify HMIS/CHIS implementation gaps, communicate with RHB, ZHD managers to

develop action plan jointly, implement and follow the progress on priority basis. Ensure functionality/strengthening of performance review team at all levels, Providing technical assistance to ORHB and actively participate in TWGs established

by the Regional Health Bureau. Advise ORHB officials and HMIS scale up project in HMIS/CHIS procedures and

management activities. Coordinate organizational learning through preparation and dissemination of best

practices and lessons learned Carry out frequent field visits to support HMIS/CHIS implementing in health facilities

and provide on job support for quality data collection and management Perform any other duties requested by the project.

Skills/Knowledge Required:

Education: BA degree in Public Health, Health Science, Epidemiology, Social/Behavioral Sciences, or related subject.

Experience: Minimum of ten years relevant experience in Health Sector / HMIS implementation especially in supervisory level required.

2. Job Title: Senior Clusters CHIS Expert

Number of Positions: Two (2)

Salary: Negotiable according to the project scale

Location: Finfina Sp. Zone (Addis Ababa) & Arsi Zone (Assela) with possible filed trip to other project areas

Job Specification: Under the overall guidance of Oromia Regional HMIS/CHIS Technical Advisor, the Senior Health Information System (HIS) Clusters Expert, will perform planning and implementation of CHIS / HMIS in order to establish sustainable and quality health information in the assigned cluster in particular and in the region in general working closely with the project staff, health workers, health managers and partners at different levels of the health system.

Specific responsibilities include the following: Establishes working relationships with public health sector at different levels of the

health system and various partners to establish sustainable HMIS/CHIS in the region. Oversee cluster officers in the identification and prioritization of HMIS/CHIS

implementation gaps, develops action plan to fill the gap, implements it and follows the progress together with respective CHIS officers.

Coordinates health information systems activities: organizing trainings, conducting supportive follow up visits, mentoring and coaching of HEWs and PHCU.

Works to create strong linkage between HPs and PHCU Prepare detail implementation plan for CHIS activities including onsite training,

JSI Research & Training Institute Inc,Health Management Information System Scale Up Project

Job announcementsupportive follow up visit and gap identification and filling.

Provides technical assistance on proper implementation of HMIS/CHIS, utilization of HMIS/CHIS information for decision making to improve health service delivery at different levels of the health system starting from the community (HP).

Monitors HMIS/CHIS implementation and support the managers and public health sector staffs to take appropriate and timely action if it is going out of the track.

Maintain the unity and coherence of project staff and other government staff Regularly communicates and updates CHIS progress to staff, regional Director and

Regional HIS Advisor Carry out relevant activities as assigned by the Regional HMIS/CHIS Technical

Advisor.

Skills/Knowledge Required:Education: First / Master’s degree in Public Health, Health Science,

Epidemiology, Social/Behavioral Sciences, or related subject.

Exprience: Minimum of five years experience in Health Sector / HMIS implementation especially at zonal woreda level required.

3. Job Title: Community Health Information System (CHIS) Officer

Number of Position: Four (4)Salary: Negotiable according to the project scale

Location: Oromia Region West Wollega & Kellem Wollega-Dembi Dollo with primary assignment location being in Gimbi, East & Horogudru Wollega with primary assignment location being in Nekemt, Ilu Ababor Zone with primary assignment location being in Metu, Jimma Zone with primary assignment location being in Jimma and with possible relocation to other zones within Oromia as necessary.

Job Specification: Under the Oromia Regional HMIS/CHIS Technical Advisor the Community Health Information System (CHIS) Officers will work in close collaboration with zonal/woreda health departments to implement the CHIS detailed implementation plan (DIP) for realizing the project objectives of scaling-up CHIS in Oromia and production of quality information including building the capacity of health managers and staffs to analyze and use information for planning and management of health services at all levels of the health system. This position serves as a technical point-of-contact for the assigned zones.

. Specific responsibilities include the following: Establish working relationships with Zonal Health Departments, Woreda Health

Offices and health facilities to implement sustainable HMIS/CHIS in the region. Develop detail implementation plan (DIP) for CHIS training activities and supportive

follow up visits Provide training to health managers and HEWs Ensure CHIS instruments are available at all health posts (shelves, MFI, Field

Book…..) Identify HMIS/CHIS implementation gaps, communicate with responsible PHCU and

woreda health office managers to jointly develop and implement action plans and follow-up the progress on priority basis.

Facilitate establishing/strengthening Performance Review Teams at health centers (PHCUs), Woreda Health Offices and Zonal Health Departments.

Provide technical assistance on proper implementation of HMIS/CHIS, utilization of information for decision making to improve health service delivery at all levels.

Regular monitoring on the progress of HMIS/CHIS implementation and provide technical assistance if required.

Update the Regional HMIS/CHIS Technical Advisor on the overall implementation status, challenges faced and actions taken

Carry out frequent field visits to support HMIS/CHIS implementing health facilities and provide on job support for quality data collection and management

Perform any other duties requested by the Regional HMIS/CHIS Technical Advisor and the project management

Skills/Knowledge Required:Education: First / Master’s degree in Public Health, Health Science,

Epidemiology, Social/Behavioral Sciences, or related subject.

Experience: Minimum of three years experience in Health Sector / HMIS implementation especially at zonal/woreda level required.

For all the above positions:Additional experience: USAID funded project experience and experience in

working on HMIS in Ethiopia, particularly in SNNPR (or Oromia - as the case might be) is advantages to be selected

Others: Report writing and presentation skills necessary. Excellent knowledge and experience with Windows, Word, Excel, power point and other data processing and graphical presentation software.

Qualified individuals interested in these positions can submit letter of interest and their non returnable CVs at the following address within ten (10) days from the date of announcement. Applicants are required to specify the job title and assignment location they are interested to apply for in the subject line of the email. No application will be considered for screening other than those applied through the given e-mail address:

e-mail: [email protected] short listed candidates will be contacted for interview.

The project reserve all right to cancel partially or fully the positions.

Page 39: Reporter Issue 1457

|ገጽ 39

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ | ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ስ ፖ ር ት

ጎራን ስቲቫኖቪች

ለተፈጠረው አለመግባባት መንስኤ የሆኑ ወገኖች የአማራ ሕዝብ አይወክሉም ተብሏል

በአራተኛው መላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ድብቅ አጀንዳ ይዘው የሚንቀሳቀሱ እንደነበሩ ተጠቆመ

በደረጀ ጠገናው

በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ አስተናጋጅነት ከመጋቢት 7 እስከ 21 ቀን 2006 ዓ.ም. ድረስ ተካሂዶ የነበረው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ከስፖርታዊ ውድድሩ ይልቅ በተሳታፊ ክልሎች መካከል የተፈጠሩ ግጭቶችና አለመግባባቶች የበርካቶችን ትኩረት አግኝቶ እስካሁን እያነጋገረ ይገኛል::

ይህንኑ ተከትሎ የፌዴራሉ ስፖርት ኮሚሽን፣ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን፣ በስፖርት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ቢሮ ባለፈው ሰኞ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል::

በባሕር ዳር ከተማ አስተናጋጅነት ለተከታታይ አሥራ አምስት ቀን ሲካሔድ ቆይቶ መጋቢት 21 ቀን ፍፃሜውን ያገኘው አራተኛው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች፣ ምንም እንኳ የስፖርት ፅንሰ ሐሳብ ያልገባቸው በአንዳንድ አፍራሽ ኃይሎች ምክንያት ግጭቶችና አለመግባባቶች ቢፈጠሩም፣ ውድድሩ ግን ከመቼው ጊዜ በተሻለ በስኬት ስለመጠናቀቁ በምክትል ኮሚሽነሩ አቶ አምበሳው እንየው ተገልጿል::

ከጨዋታው አስቀድሞ ዘጠኙ ክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የራሳቸውን የውስጥ ውድድሮች ከቀበሌ እስከ ክልል አድርገው፤ በመጨረሻም ክልላቸውን ሊወክሉ የሚችሉ አትሌቶቻቸውን የመረጡበት ሁኔታ እንደነበረ ያስረዱት ምክትል ኮሚሽነሩ፣ ከስፖርታዊ ጨዋነት ጋር ተያይዞም አስፈላጊው የግንዛቤ ማስጨበጭያ ሥራዎች በኮሚሽኑ ከፍተኛ አመራሮች ሳይቀር አስፈላጊው ሥልጠና እንዲሰጥ መደረጉን ተናግረዋል::

በቅድመ ዝግጅት ወቅት የተሰጡት ሥልጠናዎች በአገር አቀፉ የስፖርት ፖሊሲ መሠረት የስፖርት ልማት አቅጣጫዎችና የአፈጻጸም ሥልቶች፣ የውድድር አውራ ደንቦችን በማዘጋጀትና በእነዚያ ላይ በተለይም ከአስፈጻሚ አካላት ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶች በማድረግ መግባባት ላይ ስለመደረሱም አስረድተዋል::

ውድድሩ እስከ 12ኛው ቀን ድረስ በነበሩ ቀኖች በማናቸውም የውድድር ቦታዎች ምንም ዓይነት ግጭቶችም ሆነ አለመግባባቶች እንዳልተፈጠሩ የተናገሩት ምክትል ኮሚሽነሩ፣ ከዚያ በኋላ ባሉት ቀኖች ግን ውድድሮቹ በኦሊምፒክ መርህ መሠረት የሚከናወኑ መሆናቸውን የዘነጉ የስፖርት አመራሮች ሜዳሊያዎችን መቁጠር ሲጀምሩ ግጭቶቹና አለመግባባቶች መታየት ጀምረዋል:: ይህንኑ ክፍተት በመጠቀም ከስፖርት ማኅበረሰቡ ውጪ ያሉ የራሳቸውን ጥቅም በመሀል ለመጫን የሚንቀሳቀሱ ፀረ ሰላም ኃይሎች ችግሩ የበለጠ ተፋፍሞ ወደ አላስፈላጊ አቅጣጫ እንዲሔድ የተሞከረበትና ሳይሳካ

የቀረበት ሁኔታ ነበር:: ይኼ ደግሞ ፍፁም ከስፖርቱ መሠረታዊ ፍልስፍና ጋር ተዛማጅነት የሌለው በመሆኑ ሊወገዝ እንደሚገባውም ተናግረዋል::

ስፖርት ከዘር፣ ከሃይማኖትና ፖለቲካ ውጪ ዜጐች በነፃነትና ፍፁም ወንድማማችነት መልኩ በስፖርት ሜዳ የሚፎካከሩበት መድረክ መሆኑን በማስረዳት አስተያየታቸውን የቀጠሉት ምክትል ኮሚሽነሩ፣ በአራተኛው መላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጐኖች ላይ ከሙያተኞች ጋር ግምገማና ውይይት ተደርጐ ችግሮቹ ተለይተው ወጥተዋል:: በግምገማው መሠረት ሒደቱ ወደ ክልሎች ወርዶ ማስፈጸም ይቻል ዘንድ እንቅስቃሴ ተጀምሯል ብለዋል::

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴን በመወከል በመግለጫው የተገኙት የጽሕፈት ቤት ኃላፊው አቶ ታምራት በቀለ በበኩላቸው፣ ስፖርት በሰው ልጆች መካከል አንድነትን፣ ወንድማማችነትን፣ ሰላምና ፍቅርን የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸው ድርጊቱን በማውገዝና ዳግም እንዳይፈጸም ብሔራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴው በተለይ ለስፖርት አመራሮች

የግንዛቤ ማስጨበጪያ ሥልጠናዎችን እንደሚሰጥ ተናግረዋል::

የአስተናጋጁ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ያየህ አዲስ በበኩላቸው፣ አራተኛው መላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ዝግጅት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የክልሉ መንግሥትና ሕዝብ እንግዶቹ በመጡበት አኳኋን እስኪመለሱ፣ ከማዘውተሪያ ጀምሮ የውኃ፣ የጤናና ምግብ አቅርቦት እንዳይጓደል አስፈላጊውን ሁሉ አድርገዋል:: ነገር ግን በማደግ ላይ ያሉ ሕዝቦች ያሉበት አገር እንደመሆኑ ችግሮች ሊከሰቱ እንደሚችሉ ግንዛቤ ሊያዝ እንደሚገባ ተናግረዋል::

ያም ሆኖ ሲሉ ያከሉት ኮሚሽነሩ፣ ‹‹ሕዝብ እንደ ሕዝብ በጅምላ አይሳሳትም:: በሕዝብ መሀል ሆነው የራሳቸው ዓላማና ተልዕኮ ያላቸው ወገኖች እንደሚኖሩ የሚካድ አይደለም:: ከዚህ ጐን ለጐን ደግሞ ስፖርቱን የምንመራው አካላት ሜዳሊያዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ወደ ስፖርተኞች የምናሠርፀው መልዕክትና እንዲሁም ከግንዛቤ እጥረት የስፖርቱን ባሕርይና ዓላማ የማይረዱ የኅብረተሰብ ክፍል እንዳሉ እምነት አለ:: እነዚህ ደግሞ መላውን የአማራ ሕዝብ

ይወክላሉ ማለት አይደለም:: እነዚሁ አካላት ሕዝብ የማይወዳቸው ቃላት ወደ ሕዝብ እንዲወረወሩ ምክንያት ሆነዋል:: በዚህም ለተፈጠረው ስህተት በኮሚሽኑ ስም ይቅርታ እጠይቃለሁ፤›› ብለው፣ ይህ ማለት ግን በእኩይ ምግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩትን ወክለው እንዳልሆነም አስረድተዋል::

ኮሚሽነር አብዲሳ ያደታ በበኩላቸው፣ በችግሩ ዙሪያ ቀደም ሲል የተነሱትን ወስደው ሕዝባዊ ተሳትፎ ያለው የስፖርት ባህል ለመፍጠር ምንም እንኳ ጅምሩ መልካም ቢሆንም፣ የሚሠሩ ቀሪ ሥራዎች መኖራቸውን ነው አስረግጠው የተናገሩት::

‹‹ስፖርቱን ጨምሮ በሁሉም የልማት ዘርፎች ፈጣን ባቡር ላይ ነን:: በዚህ መሀል ደግሞ ችግሮች ሊኖሩ እንደሚችሉ ይታመናል:: መሻሻልና ማደግም በሒደት የሚመጣ ነው:: በዚህ ደረጃ ስንመለከተው ጅምራችን ጥሩ ነው:: ዋናው ነገር ቀና ቀናውን ማሰብ ነው›› ብለው፣ ኅብረተሰቡ ጋር ያለውን ሀብት፣ ታለንት፣ ባህልና ወግ በደንብና መመሪያ መምራት ከተቻለ ከአመለካከት ጀምሮ የለውጥ መንገዶች እሩቅ እንደማይሆኑ እምነታቸው መሆኑን ተናግረዋል::

በመጨረሻም ከአራተኛው መላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ምን አቅዳችሁ ምን አተረፋችሁ? በአስተናጋጁ ክልል ደጋፊዎች አማካይነት ስለጠፋው ጥፋት ከይቅርታ በተጨማሪ ድርጊቱ ለሌሎችም ትምህርት ይሆን ዘንድ ምን የተወሰደ ዕርምጃ አለ? በውድድሩ መሀል ለተፈጠሩ ግጭቶችና አለመግባባቶች አንዳንዶቹ ከስፖርት አመራር ብቃት ጋር ተያይዘው የተነሱ ናቸው:: ለዚህም ስፖርቱን የሚመሩ ሰዎች ከአቅም ይልቅ ታማኝነታቸው የሚታይበት ሁኔታ መኖሩ፣ በዚህ የተነሳ ያለዕውቀት ጣልቃ የመግባት አጋጣሚዎች መታየታቸውና እነዚህ ባልጠሩበት ሁኔታ ደግሞ በቀጣዩ የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች የባሰ ችግር መፈጠሩ እንደማይቀር የሚያመላክቱ ነጥቦች በጋዜጠኞች ተጠይቀዋል::

ለጥያቄዎቹ መልስ የሰጡት አቶ አምበሳው ውድድሩ በተለይ ተተኪዎችን ከማፍራት አኳያ እጅግ የተሳካለት መሆኑ፣ የመሠረተ ልማት ግንባታና ሰፊ የሆነ የሕዝብ ተሳትፎ ማንቀሳቀስ መቻሉ፣ በፋይናንስ ረገድም ቢሆን ከክልሎች የውስጥ ውድድሮች ጀምሮ እስከ መላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች 70 ሚሊዮን የሚጠጋ ገንዘብ መንቀሳቀሱ፣ በዚህም ሰፊ የሥራ ዕድል መፈጠሩና ለብሔር ብሔረሰቦች መቀራረብና የባህል ልውውጥ ዓይነተኛ ሚና መጫወት መቻሉን ጠቅሰዋል::

አቶ ያየህ አዲስ በበኩላቸው ከይቅርታ በተጨማሪ አጥፊ በተባሉ ወገኖች ላይ በውድድሩ ወቅት ድርጊቱን ሲፈጽሙ የተደረሰባቸው አጥፊዎች ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ቀርቦ በመታየት ላይ መሆኑን አስረድተዋል::

በደረጀ ጠገናው

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለዋሊያዎቹ ቀጣይ አሠልጣኝ በእጩ ሆነው ከቀረቡት ሰርቪያዊው ጐራን ስቲቫኖቪች ጋር ሲያደርግ የሰነበተው የመጨረሻ ድርድር ከሸፈ:: አሠልጣኙ ባቀረቡት ቅድመ ሁኔታ የፌዴሬሽኑ አቋም ባለመሆኑ ሳይሳካ ቀርቷል ሲል ፌዴሬሽኑ በላከው መግለጫ አስታወቀ::

በመግለጫው እንደተመለከተው፣ ፌዴሬሽኑና አሠልጣኝ ጎራን ስቲቫኖቪች በድርድሩ ሒደት በወርሃዊ ደመወዝ መቀራረባቸውን ልዩነቱ የተፈጠረው አሠልጣኙ ከደመወዝ ውጪ በረዳት አሠልጣኞቻቸውና ከቤተሰብ ጉዳይ ጋር ባነሱት ቅድመ ሁኔታ ስምምነት ላይ መድረስ አልተቻለም::

አሠልጣኙ ዋሊያዎቹን በኃላፊነት ከተረከቡ ሁለት ረዳት አሠልጣኞች እንደሚያስፈልጓቸው፣ እነዚያም እሳቸው ከመረጡዋቸው አገሮች ከቤልግሬድና ግሪክ እንዲመጡላቸው ከመጠየቃቸው በተጨማሪ ከቤተሰብ ጋር በተያያዘ ሙሉ ጊዜያቸውን አዲስ አበባ ተቀምጠው ለመሥራት እንደሚቸገሩና ከአዲስ አበባ ቤልግሬድ እየተመላለሱ

ለመሥራት ያቀረቡት ሐሳብ ለድርድሩ መቋረጥ ሌላው ምክንያት ነው ተብሏል::

መግለጫው ሲያጠቃልልም፣ አሠልጣኙ ያቀረቡት የረዳት አሠልጣኞች ምርጫ በአሠልጣኙ ፍላጐት የሚወስን ቢሆንም፣ ሁሉንም አሠልጣኞች ከውጭ መምረጥ የዕውቀትና የክህሎት ሽግግር ለማድረግና የአሠራር ለውጥ ለማምጣት ከታሰበው ዕቅድ ጋር ስለሚቃረንና የፌዴሬሽኑ አቋም ባለመሆኑ ተቀባይነት ማግኘት አልቻለም:: በቀጣይነትም አስቀድሞ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በተጠባባቂነት ከተያዙት ሦስት አሠልጣኞች ጋር ድርድሩ እንደሚቀጥል አትቷል::

የዕውቀትና የክህሎት ሽግግር ስለሚባለው ጉዳይ፣ የብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያኖች ሁሌ ዳር ቆመው ዕውቀቱን ከሚቀስሙ፣ ረዳት ሆነው የሒደቱ አካል በመሆን እንዲሠሩና ቆይቶም በዋናነት የቡድኑን ኃላፊነት ተረክበው እንዲሠሩ የፌዴሬሽኑ ፍላጐት ነው:: ሌላው ደግሞ ከሚከፈለው ገንዘብ አኳያም ቢሆን የተቋሙን አቅም ግምት ውስጥ ማስገባት ተገቢ በመሆኑ ጭምር ነው ብለዋል::

የፌዴሬሽኑና ጎራን ስቲቫኖቪች ድርድር ከሸፈ

ኮሚሽነር አብዲሳ ያደታ

Page 40: Reporter Issue 1457

ገጽ 40|

www.ethiopianreporter.com

|ረቡዕ| ሚያዝያ 8 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1457

ማስታ

ወቂያ

ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ ሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

በውድነህ ዘነበ

የአባ ሳሙኤል ኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ እድሳት ለማከናወን ከኃይድሮ ቻይና ኩባንያ ጋር ሲካሄድ የቆየው ድርድር ተቋርጦ፣ የሥራ አመራር ቦርዱ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን እድሳቱን በ296 ሚሊዮን ብር እንዲያከናውን ተወሰነ::

የአገር ውስጥ ኩባንያዎች በኃይድሮ ኤሌክትሪክ ጣቢያዎች ግንባታ ዘርፍ ያላቸውን አቅም ለማሳደግ የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት ከወዲሁ ሥራዎችን መስጠት ያስፈልጋል በሚል ምክንያት፣ ኮርፖሬሽኑ የአባ ሳሙኤል ኃይል ማመንጫ የማደስ ፕሮጀክት እንደተሰጠው ምንጮች ገልጸዋል::

ለኢትዮጵያ የመጀመርያው ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የሆነው አባ ሳሙኤል እያመነጨ የሚገኘው የኃይል መጠን ሦስት ሜጋ ዋት ብቻ ነው:: የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የእድሳት ተግባራቱን ሲያጠናቅቅ የጣቢያው የማመንጨት አቅም ወደ ስድስት ሜጋ ዋት ከፍ ይላል ተብሏል::

የ76 ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ የሆነው አባ ሳሙኤል ኃይል ማመንጫ ጣቢያ፣ እድሳት እንዲደረግለት የተወሰነው በሁለት ምክንያቶች መሆኑን ውስጥ አዋቂዎች ይናገራሉ:: የመጀመርያው ምክንያት ታሪካዊ በመሆኑ ሊጠበቅ ይገባዋል የሚል ነው:: ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ ሐይቁ በከፍተኛ ደረጃ በኢንዱስትሪ ፍሳሽ በመበከሉ ነው::

ሰው ሠራሽ ሐይቁ በመበከሉ ምክንያት ኃይል የማመንጨት አቅሙ ከእርጅና ጋር ተደምሮ እንዲቀንስ አድርጎታል:: ከዚህ በተጨማሪም የሐይቁ ተፋሰስ ከአዋሽ ወንዝ ጋር የሚገናኘ በመሆኑ፣ በርካታ የመስኖ ሥራዎች እየተካሄደበት ባለው የአዋሽ ወንዝ ላይ የከፋ ጉዳት ከማምጣቱ በፊት ሐይቁን ማፅዳትና ማደስ

ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የአባ ሳሙኤል ኃይል ማመንጫን በ296 ሚሊዮን ብር ሊያድስ ነው

አስፈልጓል ተብሏል::

ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ያከናውናል ተብሎ ከሚጠበቀው ሥራ ውስጥ የተበከለውንና ጥቅም መስጠት የማይችለውን የውኃ ክፍል ማስወገድ፣ ለመልሶ ግንባታ

የሚያስፈልጉትን መሣሪያዎች ዲዛይን ማድረግ፣ ማምረትና ግንባታውን ማካሄድ ተጠቃሾች ናቸው::

ለዚህ ሥራ የሚያስፈልገው 296 ሚሊዮን ብር በጀት ቀደም ሲል ከኃይድሮ ቻይና ጋር

በነበረው ድርድር ወቅት ከቻይና በዕርዳታ መልክ ይገኛል የተባለ ቢሆንም፣ ድርድሩ ከተቋረጠ በኋላ ዕርዳታው ይደረጋል ወይስ ይቋረጣል የሚለው እስካሁን አለመታወቁን መረጃዎች ያስረዳሉ::

የአባ ሳሙኤል ኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ