reporter issue 1349

40
|ገጽ 1 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRIT ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ መጋቢት 25 ቀን 2005 የረቡዕ እትም ቅፅ 18 ቁጥር 40/ 1349| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 በውስጥ ገጽ 2 የህዳሴው ግድብ ስኬት አገራዊና ሕዝባዊ የድል ናሙና ይሆናል ወደ ገጽ 4 ዞሯል ወደ ገጽ 4 ዞሯል የአገሪቱ የባቡር ፕሮጀክቶች ከፍተኛ የገንዘብ ችግር አጋጥሟቸዋል ኃላፊነቴን እወጣለሁ የጀመርኩትን ሥራም እጨርሳለሁ 18 ኤርሚያስ አመልጋ በጀሞ የጋራ መኖርያ መንደር አንድ ኮንዶሚኒየም ለመፍረስ እያዘነበለ ነው በዮሐንስ አንበርብር በመንግሥት የአምስት ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ የተካተተው አገር አቀፍ የባቡር ፕሮጀክት በከፍተኛ የገንዘብ አቅርቦት ችግር ውስጥ መሆኑን፣ የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ድሪባ ኩማ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፋ አደረጉ:: ሚኒስትሩ አቶ ድሪባ በኃላፊነት ከሚመሯቸው ዘርፎች መካከል አንዱ የሆነውን የትራንስፖርት ዘርፍ የስምንት ወራት የሥራ አፈጻጸም በትናንትናው ዕለት ለምክር ቤቱ ባቀረቡበት ወቅት እንደተናገሩት፣ ከአገር አቀፍ የባቡር ኔትወርክ ፕሮጀክቶች ውስጥ የአዲስ አበባው ቀላል የባቡር ትራንስፖርትና ከአዲስ አበባ በሚኤሶ ወደ ጂቡቲ የሚያመራው ፕሮጀክቶች ብቻ በጥሩ የአፈጻጸም ደረጃ ላይ ይገኛሉ:: አገር አቀፍ የባቡር ኔትወርክ ዝርጋታ ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ 4,744 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ቢሆንም፣ መንግሥት በአምስት ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ ቅድሚያ የሰጠው 2,395 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑትን አምስት መስመሮችና 34 ኪሎ ሜትር ለሚሸፍነው የአዲስ አበባ ቀላል የሕዝብ ማመላለሻ የባቡር መስመር ነው:: ሚኒስትሩ በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ የገለጹዋቸው መስመሮችም የአዲስ አበባውን ቀላል የባቡር ትራንስፖርት ፕሮጀክትና ከአዲስ አበባ በሰበታ በኩል አድርጎ ወደ ሚኤሶ በመጨረሻም ከጂቡቲ ጋር በዮሐንስ አንበርብር በአዲስ አበባ አስተዳደር የቤቶች ልማት ፕሮጀክት የተገነባው የከተማዋ ትልቁ የጋራ መኖርያ መንደር በሆነው ጀሞ መንደር ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለ አንድ ኮንዶሚኒየም ለመደርመስ ወደኋላ እያዘነበለ ነው:: የዝግጅት ክፍላችን በደረሰው ጥቆማ መሠረት የተባለውን ሕንፃ በመመልከት በግንባታው ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎችን ማብራሪያ ጠይቋል:: የጀሞ የጋራ መኖርያ መንደር በ1.3 ቢሊዮን ብር የተገነባ ሲሆን፣ 10 ሺሕ የተለያዩ መጠንና ክፍሎች ያላቸው ቤቶች የሚገኙበት፣ እንዲሁም 50 ሺሕ ያህል ነዋሪዎችን የሚያስጠልል ነው:: በዚህ ጀሞ ቁጥር አንድ ተብሎ በተሰየመው አምስት አገሮች ብድር ተጠይቀዋል በቀስቱ የተመለከተው በጀሞ መንደር የሚገኘው ኮንደሚኒየም አጠገቡ ካለው ሕንፃ ጋር ሲተያይ ወደኋላ አፈንግጦ እያዘነበለ ነው ባለሙያዎች አስተዳደሩን ተጠያቂ ያደርጋሉ አስተዳደሩ ነዋሪዎችን አስወጥቷል አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መንስዔውን እንዲያጠና ተጠይቋል ፎቶ በሪፖርተር/ታምራት ጌታቸው

Upload: fateadot

Post on 12-Dec-2015

553 views

Category:

Documents


1 download

DESCRIPTION

ff

TRANSCRIPT

|ገጽ 1 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRITነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

መጋቢት 25 ቀን 2005

የረቡዕ እትም

ቅፅ 18 ቁጥር 40/ 1349| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

በውስጥ

ገጽ 2

የህዳሴው ግድብ ስኬት አገራዊና ሕዝባዊ የድል ናሙና ይሆናል

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

የአገሪቱ የባቡር ፕሮጀክቶች ከፍተኛ የገንዘብ ችግር አጋጥሟቸዋል

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

ኃላፊነቴን እወጣለሁ የጀመርኩትን ሥራም እጨርሳለሁ 18ኤርሚያስ አመልጋ

በጀሞ የጋራ መኖርያ መንደር አንድ ኮንዶሚኒየም ለመፍረስ እያዘነበለ ነው

በዮሐንስ አንበርብር

በመንግሥት የአምስት ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ የተካተተው አገር አቀፍ የባቡር ፕሮጀክት በከፍተኛ የገንዘብ አቅርቦት ችግር ውስጥ መሆኑን፣ የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ድሪባ ኩማ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፋ አደረጉ::

ሚኒስትሩ አቶ ድሪባ በኃላፊነት ከሚመሯቸው ዘርፎች መካከል አንዱ የሆነውን የትራንስፖርት ዘርፍ የስምንት ወራት የሥራ አፈጻጸም በትናንትናው ዕለት ለምክር ቤቱ ባቀረቡበት ወቅት እንደተናገሩት፣ ከአገር አቀፍ የባቡር ኔትወርክ ፕሮጀክቶች ውስጥ የአዲስ አበባው ቀላል የባቡር ትራንስፖርትና ከአዲስ አበባ በሚኤሶ ወደ ጂቡቲ የሚያመራው ፕሮጀክቶች ብቻ

በጥሩ የአፈጻጸም ደረጃ ላይ ይገኛሉ::

አገር አቀፍ የባቡር ኔትወርክ ዝርጋታ ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ 4,744 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ቢሆንም፣ መንግሥት በአምስት ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ ቅድሚያ የሰጠው 2,395 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑትን አምስት መስመሮችና 34 ኪሎ ሜትር ለሚሸፍነው የአዲስ አበባ ቀላል የሕዝብ ማመላለሻ የባቡር መስመር

ነው::

ሚኒስትሩ በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ የገለጹዋቸው መስመሮችም የአዲስ አበባውን ቀላል የባቡር ትራንስፖርት ፕሮጀክትና ከአዲስ አበባ በሰበታ በኩል አድርጎ ወደ ሚኤሶ በመጨረሻም ከጂቡቲ ጋር

በዮሐንስ አንበርብር

በአዲስ አበባ አስተዳደር የቤቶች ልማት ፕሮጀክት የተገነባው የከተማዋ ትልቁ የጋራ መኖርያ መንደር በሆነው ጀሞ መንደር ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለ አንድ ኮንዶሚኒየም ለመደርመስ ወደኋላ እያዘነበለ ነው::

የዝግጅት ክፍላችን በደረሰው ጥቆማ መሠረት የተባለውን ሕንፃ በመመልከት በግንባታው ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎችን ማብራሪያ ጠይቋል:: የጀሞ የጋራ መኖርያ መንደር በ1.3 ቢሊዮን ብር የተገነባ ሲሆን፣ 10 ሺሕ የተለያዩ መጠንና ክፍሎች ያላቸው ቤቶች የሚገኙበት፣ እንዲሁም 50 ሺሕ ያህል ነዋሪዎችን የሚያስጠልል ነው:: በዚህ ጀሞ ቁጥር አንድ ተብሎ በተሰየመው

አምስት አገሮች ብድር ተጠይቀዋል

በቀስቱ የተመለከተው በጀሞ መንደር የሚገኘው ኮንደሚኒየም አጠገቡ ካለው ሕንፃ ጋር ሲተያይ ወደኋላ አፈንግጦ እያዘነበለ ነው

ባለሙያዎች አስተዳደሩን ተጠያቂ ያደርጋሉአስተዳደሩ ነዋሪዎችን አስወጥቷልአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መንስዔውን እንዲያጠና ተጠይቋል

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ መጋቢት 25 ቀን 2005

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰሎሞን ጎሹሪፖርተር፡ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደ፣ ብሩክ ቸርነትማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፤ ዳዊት ወርቁኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ ፣ ፍሬሕይወት ተሰማ፣ ማስታወቂያ ፅሁፍ እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወልሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ማስታ

ወቂያ

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊማኔጂንግ ኤዲተር፡ መላኩ ደምሴዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09/11/12 የቤት ቁ. 217

ከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም

ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ርእሰ አንቀጽየህዳሴው ግድብ ስኬት

አገራዊና ሕዝባዊ የድል ናሙና ይሆናልየህዳሴው ግድብ የመሠረት ድንጋይ ከተቀመጠና ሥራው ከተጀመረ እነሆ ሰሞኑን ሁለተኛ ዓመቱን

እያከበርን ነን:: ተራ የበዓል አከባበር ሳይሆን የታቀደው በተግባር ግንባታው እየተቀላጠፈ መሆኑን ያየንበትና ያረጋገጥንበት ነው::

የዓባይ የህዳሴ ግድብ የመንግሥትና የሕዝብ የጋራ ሥራ ናሙና ድል እናደርገው:: አገር ከተባበረና ከተነሳሳ፣ መንግሥትና ሕዝብ እጅ ለእጅ ከተያያዘ በጋራ ድል ይቀዳጃሉ ብቻ ሳይሆን፣ አርዓያና ናሙና የሆነ የድሎች ሁሉ የበላይ ድል ማረጋገጥ ይችላሉ:: የህዳሴው ግድብ ድል ለዓለም ሕዝብ የማንነታችን ማሳያ ሞዴል ድል እናድርገው::

ለምን? እንዴት? ማን? መቼ?

በመጀመሪያ ደረጃ ለህዳሴው ግድብ ልዩ ትርጉምና ልዩ ትኩረት የምንሰጠው የዓባይ ወንዝ ስለሆነ አይደለም:: የዓባይ ወንዝ ከተገደበ የሚያስገኘው ውጤት እጅግ ከፍተኛ ስለሆነ ነው እንጂ::

የህዳሴው ግድብ ውጤት ለኢትዮጵያና ለአጎራባች አገሮችም እጅግ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጭ ያስገኛል:: ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጭ ማግኘት ደግሞ ኢንዱስትሪ፣ እርሻ፣ ትራንስፖርት፣ ቴክኖሎጂ፣ ማኅበራዊ ሕይወትና በአጠቃላይ የተለያዩ አገልግሎቶችን ማሳደግ ማለት ነው::

ይህ ዕድገትም ለኢትዮጵያ ጥቅም ብቻ ሳይሆን፣ ሱዳንና ግብፅንም ሳይጎዳ ብቻ ሳይሆን፣ በእጅጉ ለተፋሰሱ አገሮች እየጠቀመ የላቀ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ትስስር የሚያጠናክር ነው:: ስለሆነም ለህዳሴው ግድብ ልዩ ትኩረት የምንሰጥበት አንዱና ዓብይ ምክንያት በጋራ የምንለማበትንና በላቀ ደረጃ የምናድግበትን ሁኔታ ስለሚፈጥር ነው:: ግብፅን ለመጉዳት ሳይሆን፣ ሱዳንን ለማዳከም ሳይሆን፣ ጠላቶች እንደሚሉት የዓረብ ሕዝብን ለማዳከም ሳይሆን ኢትዮጵያም፣ ሱዳንም፣ ግብፅም በአጠቃላይ የዓባይ ተፋሰስ አገሮችና የአካባቢውን አገሮች የሚያጠናክርና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ብቻም ሳይሆን ትብብር፣ ሰላምና መቀራረብን የሚፈጥር ስለሆነ ነው:: ኢትዮጵያ በዚህ መስክ የላቀ አስተዋጽኦ እንዲኖራት ስለሚያደርግ ነው:: በዓለም ፊት ኩራትና ክብር ስለሚፈጥር ነው:: በናሙናነት የሚጠራ ታሪክ እንሥራ ስንልም አንዱ ይህ ነው:: ሞዴል ታሪክና ናሙና ተግባር ለዓለም ሕዝብ የምናሳየው ግን በዓላማውና በውጤቱ ብቻ አይደለም:: ሒደቱም ራሱ ናሙና ድል ነው:: ዓለም አላግዝም ቢልም፣ የዓለም የገንዘብ ድርጅት ፊቱን ቢያዞርም፣ የዓለም ባንክ የለሁበትም ቢልም፣ አሜሪካና አውሮፓ ጥሪ አይቀበልም ቢሉም፣ ቻይናም ‹‹ሻሻ…›› ይላል አይሰማም ብትልም፣ ሥራው በእኛ በኢትዮጵያዊያን ይታቀዳል፣ ገንዘብ ይዋጣል፣ በጀት ይመደባል፣ ግድቡ ተገንብቶ እውን ይሆናል ብለን የምንጓዝበት ጉዳይ ነው:: ለመልማት የውጭ ፈቃድና የውጭ ዕርዳታ ወሳኝ አይደለም:: ወሳኙ እኛ ኢትዮጵያዊያን ነን ብለን ለዓለም በመርህም በተግባርም የምናሳይበትና የምናረጋግጥበት ነው:: ይህን እውን አድርገንም ለዓለም ሕዝብ ልዩ የድል ናሙና እናቀርባለን::

በዚህ የህዳሴ ግድብ ለዓለም ሕዝብ የምናሳየው ታሪክና የምንፈልገው የድል ናሙና ይህ ብቻ አይደለም:: የኮንስትራክሽንና የቴክኖሎጂ አቅም እንዳለንም እናሳይበታለን:: የኢትዮጵያ ከተሞችን ዕድገት የሚያይ የውጭ ሰው ከሚደነቅባቸው ምክንያቶች አንዱ የሕንፃዎች ግንባታ መቀላጠፍና ቆንጆ መሆን አይደለም:: ባለቤት ኢትዮጵያዊ፣ አርክቴክት ኢትዮጵያዊ፣ ኮንትራክተር ኢትዮጵያዊ፣ የጉልበት ሠራተኛ ኢትዮጵያዊ ሆነው መገኘታቸው ነው:: በዚህ የህዳሴ ግድብም ሌሎች ከተቀላቀሉና ከደገፉ ጥሩ፣ ካልደገፉና ካልተቀላቀሉ ግን ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሁሉም ኩባንያዎች መሥራትና መጨረስ እንደሚችሉ ለዓለም የምናሳይበት የድል ናሙና ይሆናል:: ሲርበንና ድርቅ ሲመታን ለዓለም ሕዝብ በማሳየት የሚታወቁት መገናኛ ብዙኃንም ሀቀኛ ከሆኑ፣ አገርን በተራቀቀ ፕሮጀክት ሊገነባ የሚችል ዕውቀትና ጉልበት ያለን ባለጭንቅላት ሕዝብ መሆናችንም እናሳያለን:: ለምን የአክሱም፣ የላሊበላና የፋሲለደስ ዲዛይንና ግንባታ ብቻ?

ሌላ ትልቅ የድል ናሙና የምናሳይበት መድረክም ነው:: አንድ ኅብረተሰብ በሁሉም ነገር አንድ ዓይነት አመለካከት አይኖረውም:: የሐሳብ ልዩነት አለ:: የአመለካከት መጋጨት አለ:: ፖለቲከኞችም ይለያያሉ:: ቡድኖችም ይለያያሉ:: ይህ ያለ ነው:: ሕዝብ በመንግሥት ላይረካና ላይደሰት ይችላል:: ሊቃወምና ሊያማርር ይችላል:: ነገር ግን ደግሞ ልዩነት ሁሌም በሁሉም ጉዳይና አጀንዳ አይኖርም:: በጋራ የምንስማማበትና የጋራ አቋም የምንይዝበት አጀንዳም አለ:: በእኛ አገር ብቻ ሳይሆን በሌሎች አገሮችም የሚያለያዩ አጀንዳዎች እንዳሉ ሁሉ የሚያስማሙ አጀንዳዎችም ይኖራሉ::

የዓባይ የህዳሴ ግድብ አጀንዳን በተመለከተ ልዩነታችን እንዳለ ሆኖ የራሳችንን አቋም የመያዝ መብታችንም አረጋግጠን፣ አንድ በሚያደርጉን የአገር ጉዳዮች ግን አንድ መሆን የምንችል ሕዝብ መሆናችንን በተግባር የምናሳይበት ዕድል ነው:: በተግባር የምናሳያቸው የድሎች ናሙና ነው:: ኢትዮጵያዊያን በአገር ጉዳይ አንድ ሆነው ይነሳሉ፣ አንድ ሆነው ይሠራሉ፣ አንድ ሆነው ዳር ያደርሳሉ የሚል ተጨማሪ የድል ናሙና ለዓለም ሕዝብ እናሳያለን::

የህዳሴውን ግድብ ዳር ማድረስ የፖለቲከኞች አጀንዳ ብቻ አይደለም:: የገዢው ፓርቲ ብቻም አይደለም:: የመንግሥት ብቻም አይደለም:: ሕዝብ ታዞና ታውጆበት የሚሠራው አይደለም:: ፖለቲከኞችም፣ ሕዝብም፣ መንግሥትም በጋራና በፈቃደኝነት የተቀበሉት፣ የፈጸሙትና ለድል ያበቁት የድሎች ናሙና እናድርገው::

የህዳሴውን ግድብ ዳር በማድረስ ናሙና ድል ካስመዘገብን ሌሎች ሥራዎችንም በጋራ ሠርተን ዳር በማድረስ እውነትም ወደላቀ የዕድገት ደረጃ እንደምንደርስና ከድህነት እንደምንላቀቅ ማሳያ ይሆናል::

የህዳሴው ግድብ ከባድ ፕሮጀክት ነው:: ነገር ግን እጅግ አስፈላጊ ሥራ ነው:: መንግሥታዊና ሕዝባዊ ሥራ ነው:: የሚሳካ ነው:: የሚያረካ ነው::

ከዚህ ሁሉ በላይ ለዓለም ሕዝብ የምናሳየው የጋራችን የአገር ናሙና ድል ነው::

|ገጽ 3 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታ

ወቂያ

በዮሐንስ አንበርብር

በዓባይ ተፋሰስ አገሮች የተመሠረተው የናይል ቤዝን ኢኒሼቲቭ በቅርቡ ነፃነቷን ያገኘችውን ደቡብ ሱዳንን በአባልነት ሲቀበል፣ ይህንን ተከትሎ ደቡብ ሱዳን በዓባይ ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ላይ እንደምትፈርም አስታወቀች::

በአሁኑ ወቅት የናይል ቤዚን ኢንሼቲቭ አባል አገር በመሆን ደቡብ ሱዳን መመረጧን፣ የአገሪቱ የውኃ ሀብትና

የመስኖ ሚኒስትር ፖል ማዮኖ ለመገናኛ ብዙኀን ገልጸዋል::

ከዓባይ ተፋሰስ አገሮች መካከል ስድስቱ የዓባይ ወንዝን በጋራ ለመጠቀም በቀረፁት የትብብር ማዕቀፍ ላይ የፈረሙ ሲሆን፣ ግብፅና ሱዳን በቅኝ ግዛት ዘመን ያገኙትን ወንዙን በብቸኝነት የመጠቀም መብት የሚያስቀር ነው በማለት ሳይቀበሉት ቀርተዋል::

“የደቡብ ሱዳን የዚህ ትብብር ማዕቀፍ አባል ለመሆን መንገድ ላይ ነች:: በቅርቡም ስምምነቱን እንፈርማለን፤”

ሲሉ ሚኒስትሩ ገልጸዋል:: የቅኝ ግዛት ስምምነቱ በተፈረመበት ወቅት ደቡብ ሱዳን በሱዳን አስተዳደር ሥር የነበረች በመሆኑ እንደማይቀበሉት ሚኒስትሩ አስረድተዋል::

“የትብብር ማዕቀፉን እንደምትፈርም ለግብፅ የማሳወቅ ግዴታ ደቡብ ሱዳን የለባትም:: ከዚህ ይልቅ ግብፅ ከተፋሰሱ አገሮች ጋር በትብብር መሥራትን ብትከተል መልካም ነው፤” ሲሉ መክረዋል::

ኢትዮ ቴሌኮም የኢንተርኔት ፍጥነት ጨምሯል ቢልም ደንበኞች ብሶበታል እያሉ ነው

በዳዊት ታዬ

ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ በኢንተርኔት አገልግሎት ግንኙነት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ችግር ሙሉ ለሙሉ መፈታቱን ቢገልጽም፣ አሁንም የኢንተርኔት አገልግሎት የጥራት መጓደል እየባሰበት መሆኑን ደንበኞች አስታወቁ::

ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ በኢንተርኔት አገልግሎት ፍጥነት ላይ ይደርስ የነበረው ችግር የተፈጠረው በባህር ጠለቅ የፋይበር ኬብል መስመር ላይ በደረሰ ከፍተኛ ብልሽት ሳቢያ እንደሆነ መጥቀሱ ይታወሳል::

ይህንኑ ጉዳይ በማስመልከት ትናንት ባወጣው መግለጫ ደግሞ ተፈጥሮ የነበረው ችግር ሙሉ በሙሉ በመቃለሉ ፈጣን የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘት የሚቻል መሆኑን አስታውቋል:: ይህንኑ የኢትዮ ቴሌኮም መግለጫ ተከትሎ ያነጋገርናቸው አንዳንድ ደንበኞች ግን አሁንም የኢንትርኔት አገልግሎት ፍጥነት እንደተባለው የተስተካከለ ሳይሆን፣ እየባሰበት ነው ብለዋል::

በሰሞኑ የኢንተርኔት አገልግሎት ጥራት መጓደል በርካታ ደንበኞች ሲያማርሩ እነደነበር የተገለጸ ሲሆን፣ በተለይ አገልግሎታቸውን በቀጥታ ከኢንተርኔት ጋር ያያያዙ ተቋማት የተፈጠረው ችግር ለኪሳራ ዳርጐናል እስከማለት መድረሳቸው አይዘነጋም::

አሁንም ይህ ችግር እየታየ በመሆኑ በአግባቡ የሚፈለገውን አገልግሎት ለመስጠት እንዳላስቻላቸውና ኢትዮ ቴሌኮም አሁንም የኢንተርኔት አገልግሎት የጥራት

ወደ ገጽ 32 ዞሯል

በታደሰ ገብረማርያም

በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ቅጥር ግቢ በ17 ሚሊዮን የን እንደገና ተሻሽሎ የታደሰውና 4,240 ሜትር ካሬ ስፋት ያለው የጃፓን መናፈሻ (ጃፓን ጋርደን) በቅርቡ ለሕዝብ ክፍት እንደሚሆን ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ አስታወቁ::

ፕሬዚዳንቱ ይህንን ያስታወቁት የመናፈሻውን እድሳት አስመልክቶ በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ጋር በመተባበር መጋቢት 23 ቀን 2005 ዓ.ም. ባካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ ነው:: በዚህ ጊዜ ፕሬዚዳንቱ እንደተናገሩት፣ መናፈሻው በሁለቱ አገሮች መካከል ለ80 ዓመታት ያህል ፀንቶ ለዘለቀው ወዳጃዊ ግንኙነት ተምሳሌት ነው::

ለሕዝብ ክፍት ይደረጋል የተባለው መናፈሻ መቼ ሥራውን እንደሚጀምር፣ በክፍያ ወይም ያለ ክፍያ አገልግሎት እንደሚሰጥ ለጊዜው ባይገለጽም፣ የቤተ መንግሥቱ አስተዳደር ጉዳዩን አስመልክቶ ማብራሪያ እንደሚሰጥ ይጠበቃል::

መናፈሻው የተሠራው አፄ ኃይለ ሥላሴ በ1948 ዓ.ም. ጃፓንን ጎብኝተው ከተመለሱ በኋላ መሆኑን ፕሬዚዳንቱ አመልክተዋል:: ሊመሠረት የቻለውም አፄ ኃይለ ሥላሴ

በቆይታቸው ወቅት የጃፓንን ባህላዊ መናፈሻ ጎብኝተው አድናቆት ስላደረባቸው፣ ባለሙያዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ይህን መሰሉን መናፈሻ እንዲያቋቁሙላቸው የጃፓንን መንግሥት በመጠየቃቸው መሆኑ ተገልጿል::

የጃፓን መንግሥት ጥያቄውን ተቀብሎ በ1950 ዓ.ም. መናፈሻውን ለመገንባት እንደቻለ፣ የጃፓን ንጉሥ አኪሃቶና ባለቤታቸው ንግሥት ሚቺኮ በአልጋ ወራሽነት ዘመናቸው በ1952 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ማረፋቸውንና በዚህ መናፈሻ ውስጥ ሽርሽር ማድረጋቸውን ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል::

“ኢትዮጵያና ጃፓን የተራራቁ አገሮች ቢሆኑም ልባችንና ባህላችን ግን በጣም የተቀራረበ ነው፤” ያሉት ፕሬዚዳንት ግርማ፣ በመናፈሻው ውስጥ ሁለት ዓይነት ቤቶች እንዳሉ፣ ከእነዚህም መካከል አንደኛው የኢትዮጵያ ቡና ማፍላት፣ ሌላኛው ደግሞ የጃፓን የሻይ ማፍላት ባህላዊ ሥነ ሥርዓት የሚካሄድበት መሆኑን አስረድተዋል::

በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሒሮይኪ ኪሺኖ፣ “የመናፈሻው ዲዛይን የተሠራው ሚስተር ኖቤሩ ሐሺሞቶ በተባሉ ጃፓናዊ የላንድስኬፕ ኤክስፐርት ሲሆን ጎጆዎቹ፣ የመግቢያው በርና ጣሪያው የተሠራውና ለመረማመጃ የሚያገለግለው ድንጋይ የተጠረበው በኢጣሊያን ሙያተኞች ነው:: በመናፈሻው አካባቢ የተተከሉት የተለያዩ ዓይነት የዛፍ ችግኞች ደግሞ የመጡት ከጃፓን ነው፤” ብለዋል::

መናፈሻው እንደገና የታደሰው በ1997 ዓ.ም. ሲሆን፣ ለዚህም የሚያስፈልገውን በጀት የሸፈኑት ጃፓን ወርልድ ኤክስፔዲሽን ኮሞራቲቭ ፈንድና ሚትሲቡሺ ሶሻል ኮንትሪቢዩሽን አክቲቪቲ ፈንድ መሆኑን ተናግረዋል::

መናፈሻው በኢትዮጵያና በጃፓን መካከል በ1922 ዓ.ም. የዲፕሎማቲክ ግንኙነት የተመሠረተበትን ለማስታወስና በጋራ መረዳዳት ላይ ለተመሠረተው የሁለቱ አገሮች ሕዝቦች ወዳጅነት ምልክት መሆኑንም አስረድተዋል::

የጃፓን ንጉሥና ንግሥት በአልጋ ወራሽነት ዘመናቸው ከተጋቡ በኋላ በውጭ አገር ይፋዊ ጉብኝት ሲያደርጉ ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ አገር እንደነበረችም ከአምባሳደሩ ማብራሪያ ለመረዳት ተችሏል::

በቅርቡ በርካታ ሰዎች በዚህ መናፈሻ ከልብ እንደሚደሰቱ፣ መናፈሻውን በጥሩ ሁኔታ ለማቆየት እንዲያስችል አስፈላጊው ጥገናና ጥሩ ማኔጅመንት እንደሚደረግለት ያላቸውን እምነት ገልጸዋል:: ለቀጣዩ ትውልድ ጠብቆ ለማቆየት በሚካሄደው እንቅስቃሴ ኤምባሲው ከቤተ መንግሥቱና ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንደሚያደርግ አስረድተዋል:: በዚሁ ሥነ ሥርዓት ጥሪ የተደረገላቸው የውጭ አገር አምባሳደሮችና የመንግሥት ባለሥልጣናት መናፈሻውን እየተዘዋወሩ ጎብኝተዋል::

ቤተ መንግሥት ውስጥ የተሠራው መናፈሻ ለሕዝብ ክፍት ሊደረግ ነው

ደቡብ ሱዳን የዓባይ ተፋሰስ የትብብር ሰነድ ላይ ልትፈርም ነው

የሞባይል ስልክ ጥራት መጓደል ምሬት እየፈጠረ ነው

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

ከገጽ 1 የዞረ

የሚገናኘውን 317 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን ፕሮጀክት ነው::

ሁለቱንም ፕሮጀክቶች እየተገነቡ የሚገኙት ከቻይና መንግሥት በተገኘ ብድር ሲሆን፣ ተቋራጮቹም የቻይና ኩባንያዎች ናቸው:: ከአዲስ አበባ በሰበታ ከዚያም በሚኤሶ አድርጎ ከጂቡቲ ጋር የሚያገናኘውን የባቡር መስመር ለመገንባት ውል የፈረሙት ሁለት የቻይና ኩባንያዎች ሲሆኑ፣ አጠቃላይ ወጭውም 2.8 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ መረጃዎች ያመለክታሉ::

በዚህ ፕሮጀክት ላይ አጠቃላይ የሆነ የባቡር ሲስተም የመጀመርያ ዙር ዲዛይን፣ የቅየሳና የጂኦሎጂካል ቁፋሮ ሥራ በጠቅላላው የፕሮጀክቱ ርዝመት ላይ መከናወኑን አቶ ድሪባ ገልጸዋል:: የዚህ መስመር አጠቃላይ የባቡር ሲስተም ዝርዝር ዲዛይንና የኮንስትራክሽን ድሮዊንግ መጠናቀቁንም አክለዋል:: በአጠቃላይ በዚህ መስመር ላይ የዓመቱ ዕቅድ የፕሮጀክቱን 21.3 በመቶ ማከናወን ሲሆን በስምንት ወራት ውስጥ 12.8 በመቶ ተከናውኗል::

በአዲስ አበባ ቀላል የባቡር ትራንስፖርት ፕሮጀክት አጠቃላይ የዲዛይንና የቅየሳ ሥራን 70 በመቶ ማጠናቀቅ፣ እንዲሁም ከሲቪል ግንባታ ሥራ ውስጥ 20 በመቶውን ማጠናቀቅ የበጀት ዓመቱ ዕቅድ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ በስምንት ወራት ውስጥ ዝርዝር የዲዛይንና የቅየሳ ሥራው በፍጥነት እየተሠራ መሆኑንና ተቋራጩ የነደፈውን የመስመር ዲዛይን በመከተል ከነባራዊ ሁኔታዎችና ከማስተር ፕላኑ ጋር የማጣጣም ሥራ መከናወኑን ሚኒስትሩ አብራርተዋል::

ከጠቅላላ የ34 ኪሎ ሜትር የመስመር ግንባታ ውስጥ 40 በመቶውን በዚህ በጀት ዓመት ለማከናወን በተያዘው ዕቅድ መሠረት 26 በመቶው በተጠቀሰው ወራት ውስጥ ተከናውኗል::

የአዲስ አበባን ቀላል የባቡር ፕሮጀክት ሳይጨምር ከተያዘው ዕቅድ ውስጥ የገንዘብ አቅርቦት አግኝቶ ወደ ትግበራ የገባው የአዲስ አበባ ጂቡቲ መስመር ሲሆን፣ ሌሎቹ ወይም ከ2,385 ኪሎ ሜትር መስመር ውስጥ 2,078 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑት በገንዘብ ችግር ወደ ትግበራ መግባት አልቻሉም::

“ወደ ትግበራ የገቡት የአዲስ አበባውና ከጂቡቲ የሚገናኘው መስመር በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው:: በተለይም የአዲስ አበባው በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመኑ ይጠናቀቃል የሚል እምነት አለኝ፤” ብለዋል::

የአምስት ዓመት የዕቅድ ዘመኑ ከተጀመረ ሁለት ዓመት ከግማሽ ያስቆጠረ ሲሆን፣ በተጠቀሰው የገንዘብ ችግር ምክንያት ወደ ግንባታ ያልገቡትን መስመሮች በዕቅድ ዘመኑ ይጠናቀቃሉ ብሎ ለመገመት እጅግ አዳጋች ሆኗል::

ወደ ግንባታ ያልተሸጋገሩት የባቡር ኔትወርኩ መስመሮች በአራት የተከፈሉ ናቸው:: ከእነዚህም አንዱ ከአዋሽ ወደ ወልዲያ ሲሆን፣ ከመቀሌ በኤሊዳርና በበለሆ አካባቢዎች በማለፍ ከጂቡቲ ታጁራ ወደብ የሚገናኘው ሌላው ነው:: የተቀሩት ሁለቱ ደግሞ ከአዲስ አበባ በሰበታ አድርጎ ጅማ በደሌ የሚደርሰውና ከሞጆ በመነሳት በሐዋሳ፣ ቦዲቲ፣ አርባ ምንጭ ወይጦ የሚደርሱት መስመሮች ናቸው::

እነዚህ መስመሮች ገና በዲዛይን ደረጃ ላይ የሚገኙ መሆናቸውን አቶ ድሪባ ተናግረዋል:: በዘርፉ ልምድ ያላቸው የውጭ አማካሪዎች ተቀጥረው ለተጠቀሱት መስመሮች የብድር አቅርቦት ለማግኘት የሚያስችል የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያዘጋጁ መደረጉንም አብራርተዋል::

“ችግር የሆነው ገንዘብ ነው:: መጀመርያ እንዳሰብነው አይደለም:: ምክንያቱም የባቡር መሠረተ ልማት በቀላል ዋጋ የሚሠራ አይደለም፤” ሲሉ ሚኒስትሩ አቶ ድሪባ ለምክር ቤቱ አስረድተዋል:: ይሁን እንጂ ለፕሮጀክቶቹ የሚያስፈልገውን ገንዘብ ለማግኘት ጥረት እየተደረገ መሆኑን፣ በዚህም የሁለት ፕሮጀክቶች የገንዘብ አቅርቦት ችግርን ለመፍታት የሚያስችል ደረጃ ላይ መደረሱን ገልጸዋል::

አንደኛው ከመቀሌ ታጁራ ባለው መስመር ውስጥ ከአሳይታ ታጁራ ድረስ ያለውን ከፊል መስመር ለመገንባት የሚያስችል የ300 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሲሆን፣ ይህም ከህንድ መንግሥት መገኘቱን ተናግረዋል:: ተጨማሪ 300 ሚሊዮን ለዚሁ ፕሮጀክት ለማበደር የህንድ መንግሥት ይሁንታ ማሳየቱን ሚኒስትሩ ገልጸው፣ ይህ ቢሆን እንኳ ፕሮጀክቱን ለማስጀመር ብቻ የሚጠቅም ነው ብለዋል::

ከአሳይታ መቀሌ ላለው የዚህ ፕሮጀክት አካል የሚውል ብድር ለማግኘት ከቻይና መንግሥት ጋር ድርድር እየተካሄደና በጥሩ ሁኔታ ላይም እንደሚገኝ ጠቁመዋል:: ሁለተኛው በተስፋ ሰጪ ሁኔታ ላይ የሚገኘው ከአዋሽ ወልዲያ ያለው መስመር ሲሆን የቱርክ መንግሥት ኤግዚም ባንክ ሙሉ የገንዘብ አቅርቦቱን ለመሸፈን ፈቃደኛ እንደሆነና እስከ ሰኔ ወር ድረስም ገንዘቡ ሊገኝ እንደሚችል ገልጸዋል::

ከአዲስ አበባ ጅማ በደሌ ላለው ፕሮጀክት ከብራዚል መንግሥት ጋር ድርድር የተጀመረ ሲሆን፣ አሁን ባለው ደረጃ ገንዘቡ ይገኛል የሚለውን በእርግጠኝነት መናገር እንደማይቻል፣ ከሞጆ ሐዋሳ ወይጦ ድረስ ያለው መስመር ደግሞ ገና በእንጭጭ ደረጃ ላይ በመሆኑ፣ የብድር ድርድሩ ከሩስያ መንግሥት ጋር እየተካሄደ ነው ብለዋል::

የአገሪቱ የባቡር...

መንደር ውስጥ ብሎክ ቁጥር 220 የጋራ ሕንፃ ግን ከሌሎቹ በአካባቢው ከተገነቡ ቤቶች ተለይቶ ለመውደቅ በማዘንበል ላይ ይገኛል::

ዕጣ ደርሷቸው የሕንፃው ባለቤት የሆኑ ነዋሪዎች በሕንፃው የውስጥ ክፍሎች ያስተዋሉትን መሰነጣጠቅና አጠቃላይ የሕንፃውን ወደ አንድ ጐን መስመጥና ማጋደል አሳስቧቸው ቤቱን ላስተላለፈላቸው የከተማዋ አስተዳደር አሳውቀዋል:: የአስተዳደሩ የሥራ ኃላፊዎችም አካባቢውን በመጐብኘት የነዋሪዎችን ሥጋት የተቀበሉ መሆናቸውንና በዚህ ሳምንት ውስጥም ለሁሉም ተለዋጭ ቤት እንዲሰጣቸው መወሰኑን አረጋግጠናል:: የችግሩ መንስዔ፣ ተጠያቂውስ ማን ሊሆን ይችላል? መፍትሔውስ? በሚሉ ጥያቄዎች ዙሪያ ማብራሪያ እንዲሰጡን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ካሳ ወልደ ሰንበትን ብንጠይቅም፣ በአሁኑ ወቅት ይህንን መመለስ እንደማይቻል ገልጸዋል:: ለዚህ የሚሰጡት ምክንያት የችግሩ መንስዔ ገና ያልተጠና መሆኑን ነው:: በአሁኑ ወቅት ነዋሪዎቹ እንዲለቁ የተደረገ መሆኑን፣ ከዚህ በመቀጠል ደግሞ ጥናቱ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንደሚከናወን የገለጹት አቶ ካሳ፣ ኮንዶሚኒየሙን በተመለከተ ዝርዝር ጉዳዮችን መናገር የሚቻለው ከጥናቱ በኋላ ነው ብለዋል::

የዝግጅት ክፍላችን ግን በግንባታና ተያያዥነት ባላቸው የሥራ ዘርፎች ላይ ባለሙያ የሆኑና በዚህ መንደር የቅድመ ግንባታ ጥናቶች ላይ የተሳተፉ ባለሙያዎችን አነጋግሯል:: ሁሉም ማለት በሚቻል ደረጃ የችግሩ መንስዔ የአስተዳደሩ የቁጥጥር ቸልተኝነት ሊሆን እንደሚችል ይስማማሉ:: ሰሞኑን ‹‹የከተማ ሕዝቦች አገልግሎት በኢትዮጵያ›› በሚል በተዘጋጀ መድረክ ላይ ጥናታቸውን ያቀረቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ አርክቴክት፣ የሕንፃ ግንባታና የከተማ ልማት ኢንስቲትዩት የኢኮ ሲስተም ዕቅድና ማኔጅመንት ኃላፊ ዶክተር ቁምላቸው የሺጥላ ስለጀሞ የጋራ መንደር ሙያዊ ሂሳቸውን አቅርበው ነበር:: ዶ/ር የሺጥላ እንደሚሉት፣ ጀሞ ተብሎ የሚጠራው አካባቢ በአዲስ አበባ ማስተር ፕላን መሠረት ለከተማ ግብርና እንዲሆን የተከለለና ለግብርና ምቹ የሆነ የከርሰ ምድር ውኃ ያዘለ አካባቢ ነው:: ይሁን እንጂ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከማስተር ፕላኑ ውጭ ለጋራ መኖርያ ቤቶች ግንባታ እንዳዋለው ተናግረዋል::

ከዶ/ር የሺጥላ ጥናት መረዳት የሚቻለው፣ አስተዳደሩ ከማስተር ፕላኑ ውጭ ለመኖርያ ቤቶች ግንባታ አካባቢውን ሲመርጠው የከርሰ ምድር ውኃ ያዘለና ለግንባታ ምቹ ያልሆኑ ጥቁር አፈር ያለበት አካባቢ መሆኑን እየተረዳ እንደሆነ ነው::

በሥፍራው ተገኝተው የተባለውን ሕንፃ በመጐብኘት አስተያየታቸውን የሰጡ ባለሙያዎችም ግንባታው ከመካሄዱ በፊት ጥቁር አፈሩ ሙሉ ለሙሉ መውጣት እንዳለበት ይናገራሉ:: ጥቁር አፈር ከወጣ በኋላም ቢሆን በሌላ የግንባታ አፈር መሞላት እንደሚገባው ያስረዳሉ:: በአካባቢው የሚገኘው የከርሰ ምድር ውኃም በክረምት ወቅት የበለጠ የሚሞላ በመሆኑ ይህንን ያገናዘበ ግንባታ ማካሄድ የአካባቢው ነባራዊ ሁኔታ ይጠይቃል ብለዋል::

በጀሞ መንደር ግንባታ ከመካሄዱ በፊት በአስተዳደሩ ተቀጥረው የጂኦቴክኒካል ጥናት ላይ ከተሳተፉ ድርጅቶች መካከል ማንነቱ እንዳይጠቀስ የጠየቀ አንድ የግል ድርጅት በበኩሉ፣ በተደረገው ጥናት መሠረት የግንባታ ሥራውን ለማካሄድ ለአስተዳደሩ የመፍትሔ ሐሳቦችን እንዳቀረበ ይህም ከሌሎቹ ድርጅቶች ጋር ተመሳሳይ ሊሆን እንደሚችል ገልጿል:: ነገር ግን የተጠቆሙትን የመፍትሔ ሐሳቦች ለመተግበር እንዲሁም ተጨማሪ ጥናት ለማካሄድ አስተዳደሩ የመደበው በጀት አነስተኛ በመሆኑ ተግባራዊ ለማድረግ ሊቸገር እንደሚችል ድርጅቱ አስተያየቱን ሰጥቷል:: አንዳንድ ድርጅቶች የተከፈላቸው ገንዘብ አነስተኛ እንደነበር በዚህም ሳቢያ ሙሉ ጥናት ማከናወን እንዳልቻሉ በወቅቱ የነበረውን ሁኔታ በማስታወስ ገልጸዋል::

ግንባታውን የፈጸመው ኮንትራክተርን የሚቆጣጠረው አማካሪ ድርጅትም በቁጥጥር ወቅት ቸልተኝነት አሳይቶ ሊሆን ስለሚችል አስተዳደሩ አማካሪ ድርጅቱ ያሳለፋቸውን የግንባታ ውሳኔዎች ወደኋላ ተመልሶ ሊመረምር ይገባል ብለዋል:: በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚደረገው ጥናት ከተጠቀሰው ሕንፃ ውጭ በአጠቃላይ በመንደሩ ላይ ሊያተኩር ይገባል ሲሉም ይመክራሉ::

በጀሞ የጋራ መኖርያ... ከገጽ 1 የዞረ

አቶ ድሪባ ኩማ

|ገጽ 5 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታ

ወቂያ

በብርሃኑ ፈቃደ

የጥምረት አግሮ ኢንዱስትሪ ባለድርሻ የሆኑ ግለሰቦች የኩባንያው የፋይናንስ እንቅስቃሴና የኪሳራ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ገለጹ:: ባለፈው እሑድ በአዲስ አበባ ሜዲካል ዩኒቨርሰቲ ኮሌጅ አዳራሽ ስብሰባ አድርገው በነበረበት ወቅት፣ የኩባንያው እንቅስቃሴ ከፍተኛ ችግሮች የሚታዩበት በመሆኑ በሕግ እልባት እንዲሰጠው ወይም ደግሞ የቦርድ አመራሮቹ አስቸኳይ ስብሰባ በመጥራት እውነቱን እንዲነግሯቸው በመስማማት ተበትነዋል::

የጥምረት አግሮ ኢንዱስትሪ ሥራ አስኪያጅ ግን ስብሰባውን ሕገወጥ ከማለታቸውም በላይ፣ ኩባንያው በተረጋጋ ሁኔታ እንደሚገኝና የተፈጠረውም ችግር በግል

ጠብ ምክንያት እንደሆነ በመግለጽ አስተባብለዋል::ከሦስት ዓመት በፊት ህብር አግሮ ኢንዱስትሪ በሚል

ስያሜ ተቋቁሞ የነበረውና ጥምረት አግሮ ኢንዱስትሪ በማለት ስያሜውን የቀየረው አክሲዮን ማኅበሩ፣ ሰሞኑን በመገናኛ ብዙኃን ዘንድ አነጋጋሪ ሆኗል:: በርካታ ባለድርሻዎች ኢንቨስት ያደረጉበትና ከ26 ሚሊዮን ብር ያላነሰ ካፒታል የሚያንቀሳቅሰው ማኅበር ገቢና ወጪው በግልጽ እንደማይታወቅ፣ የቦርድ አመራሮች ዘመዳሞች ናቸው የሚሉና ሌሎችም ቅሬታዎች በአንድ የኩባንያው ቦርድ አባል ቀርበዋል::

የአክሲዮን ኩባንያው የቦርድ አባል የሆኑት አቶ ሀብታሙ ገቢሳ ስለኩባንያው ሁኔታና ስለ ቦርድ አመራሩ ለሚዲያ ከማሳወቅ ባሻገር፣ ባለፈው እሑድ ድርጅታቸው

በሆነው አዲስ አበባ ሜዲካል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የጠሩት ስብሳባም ጥቂት የማይባሉ የጥምረት አግሮ ኢንዱስትሪ ባለድርሻዎችን ያሳተፈ ነበር:: በተጠራው ስብሰባ ላይ ከተነሱ አንኳር ጉዳዮች መካከል ኩባንያው ካሉት የቦርድ አባላት ውስጥ ስምንቱ ዘመዳሞች መሆናቸው፣ አለአግባብ የዝምድና ቅጥር መፈጸሙ፣ ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ለክስረት የሚዳርጉ ሥራዎችን ማከናወኑና ሌሎችም ተነስተዋል::

ከስምንቱ ዘመዳሞች ከተባሉ የቦርድ አመራሮች መካከል አምስቱ በተመሳሳይ የአባትና የአያት ስም የሚጠሩ፣ የተቀሩት ሦስቱም እንዲሁ መሆናቸውን የሚያመለክት ማስረጃ ለባለድርሻዎች ተሰራጭቷል:: ኩባንያው 15 ላሞችን 500 መቶ ሺሕ ብር ወጪ አድርጎ

በታደሰ ገብረማርያም

ከራስ መኰንን ድልድይ እስከ ሲኒማ አምፔር ድረስ ባለው መንገድ ላይ በስተቀኝ በኩል ካለፈው ዓርብ ጀምሮ ተሽከርካሪዎችን ማቆም በመከልከሉ ምክንያት፣ ለተለያዩ ችግሮች መዳረጋቸውን በአካባቢው የሚገኙ ነጋዴዎች አስታወቁ:: በአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ የትራፊክ ማኔጅመንት ደግሞ በተጠቀሰው መንገድ ላይ የፓርኪንግ አገልግሎት እንዲነሳ የተደረገው፣ በአራዳ ጊዮርጊስ የባቡር መስመር ግንባታ ምክንያት የተከሰተውን የትራፊክ መጨናነቅ ለማስወገድ ነው ብሏል::

ነጋዴዎቹ እንደሚሉት ተሽከርካሪዎቻቸውን በአራት ኪሎና በሌሎች ራቅ ባሉ አካባቢዎች በማቆማቸው ምክንያት ለእንግልት ተዳርገዋል:: በፓርኪንግ መነሳት ሳቢያም ሸማቾች ወደ መደብሮቻቸው እንዳይመጡና ግብይት እንዳይፈጽሙ ችግር በመፈጠሩ፣ ገበያ ማጣታቸው ሊጠቀስ የሚገባው ሌላው ችግራቸው እንደሆነ ነው የተናገሩት::

ይህንንም ችግራቸውን ለአራዳ ትራፊክ ፖሊስ ማስታወቃቸውን፣ ፖሊስም ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ እንደመራቸው፣ ቢሮው ደግሞ ችግራቸውን በማመልከቻ አቅርቡ ስላላቸው ፔቲሽን ተፈራርመው አቤቱታ ማቅረባቸውን አስረድተዋል::

ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል የአስቴር የስጦታ ዕቃ መሸጫ ሱቅ ባለቤት የሆኑት ወይዘሮ የትናየት ዳምጤ፣ ለትራፊክ መጨናነቁ ብቸኛው መፍትሔ አገልግሎት ይሰጥ የነበረውን የፓርኪንግ አገልግሎት ማንሳት ሳይሆን፣ በሥፍራው የትራፊክ ፖሊስ መመደብ ነው:: ምክንያቱም የትራፊክ ፖሊስ ከሌለ የትራፊክ መጨናነቁ አይቀሬ ነው ይላሉ::

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በትራፊክ ማኔጅመንት የትራፊክ ፍሰት፣ ክትትልና ድጋፍ አገልግሎት ኤክስፐርት ስለዚህ ጉዳይ በስልክ ተጠይቀው፣ “ዕርምጃው የተወሰደው ከአነስተኛና ጥቃቅን ልማት ኢንተርፕራይዝ ቢሮ ጋር በመነጋገር ነው፤” ብለዋል::

በተጠቀሰው መንገድ ላይ አሽከርካሪዎች ከመኪናቸው ሳይወርዱና ሞተር ሳያጠፉ ለተወሰነ ደቂቃ ያህል ማቆም፣ ማሳፈርና ማውረድ እንደሚችሉ በተረፈ ግን መኪና አቁሞ መሄድ ፍፁም ክልክል መሆኑን ገልጸዋል:: ይህንንም አስመልክቶ ከማንኛውም አካል ችግር ደርሶብናል የሚል ቅሬታም ሆነ አቤቱታ ለቢሮው እንዳልቀረበ አስረድተዋል:: የንግድ መደብር ባለቤቶቹ ግን አቤቱታቸውን ተፈራርመው ማቅረባቸውን ይናገራሉ::

የጥምረት አግሮ ኢንዱስትሪ ባለአክሲዮኖች ግራ ተጋብተዋል

የፒያሳ ነጋዴዎች የፓርኪንግ መከልከል በሥራችን ላይ ችግር ፈጥሯል አሉ

ወደ ገጽ 32 ዞሯል

ወደ ገጽ 32 ዞሯል

ከኩባንያው ኪሳራ ባሻገር ባለቤት ስለመሆናቸው ጥርጣሬ አላቸው

በብርሃኑ ፈቃደ

ክብረ አረጋውያን የተባለውና በአምባሳደር ተሾመ ቶጋ ባለቤት ወይዘሮ ወርቅነሽ ሙንኤ የተመሠረተው የአረጋውያን መንከባከብያ ምግባረ ሰናይ ድርጅት፣ ከ165 ሚሊዮን ብር በላይ በሚገመት ወጪ የአረጋውያን መንከባከቢያ ተቋም ለመገንባት መዘጋጀቱን አስታወቀ::

የክብረ አረጋውያን ምግባረ ሰናይ ድርጅት መሥራች የሆኑት ወይዘሮ ወርቅነሽ ለሪፖርተር እንዳስታወቁት፣ ድርጅታቸው ከ350 በላይ የሚደርሱና ጧሪ ቀባሪ ያጡ አረጋውያንን ለመንከባከብ የሚያስችል ዘመናዊ ተቋም

ለመገንባት ከአዲስ አበባ አስተዳደር ከስምንት ሺሕ ካሬ ሜትር በላይ መሬት በቅርቡ ተረክቧል:: ከ350 አረጋውያን መካከል በርካቶቹ ጧሪ የሌላቸው ሲሆኑ ጥቂት ቁጥር ያላቸው ደግሞ ልጆቻቸው በውጭ ያሉ ወይም ገንዘብ እያላቸው የሚጦራቸው ያጡ ይገኙበታል:: ገንዘብ እያላቸው የሚጦራቸውና የሚንከባከባቸው ያጡ አረጋውያን ገንዘብ እየከፈሉ የሚጦሩበት ይህ ማዕከል፣ የሚያመነጨው ገቢም ከየጎዳናው ለሚሰባሰቡ አረጋውያን መጦሪያ እንደሚውል ወይዘሮ ወርቅነሽ አስታውቀዋል::

ግንባታው በመጪዎቹ አራት ዓመታት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበው ይህ ተቋም መለስተኛ

ሆስፒታል፣ የአረጋውያንን ዝክረ ታሪክ የሚይዝ ቤተ መጻሕፍትን ጨምሮ ተቋሙ ራሱን ችሎ ለመተዳደር የሚያስችሉትን የገቢ ማመንጫ ሥራዎችን የሚያካሂድበትና እስከ 500 ሰዎች የሚያስተናግድ አዳራሽ፣ ለእንግዶች ማረፍያ የሚሆንና ለመዋኛ የሚውሉ ግንባታዎችም እንደሚኖሩትም ይጠበቃል::

ለመጀመርያ ዙር የሚሆነውን ግንባታ ለማከናወን በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ የገለጹት ወይዘሮ ወርቅነሽ፣ ለጊዜው የሚያገለግሉ 24 ክፍሎች ሊኖሩት የሚችል ሕንፃ እንደሚገነባ አስታውቀዋል::

ከ165 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የአረጋውያን መንከባከቢያ ተቋም ሊገነባ ነው

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

ማስታ

ወቂያ

በየማነ ናግሽ

ባለፈው ጥር ወር ከአንድ መቶ የማይበልጡ የኤርትራ ወታደሮች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ አድርገዋል ከመባሉ በስተቀር የዓለም ሕዝብም አካባቢውም ስለ ኤርትራ ማውራት የሰለቸው ይመስል ነበር:: ወታደሮቹ በጥቂት ቀናት ውስጥ በቁጥጥር እስከዋሉ ድረስ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴርንና የአገሪቱን ብቸኛ የዜና ማሰራጫ ማዕከል ተቆጣጥረው ‹‹ለውጥ እንፈልጋለን፣ ሕገ መንግሥቱ ተግባራዊ ይሁን›› ማለታቸውን ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችም እየተቀባበሉ ማስተጋባት ጀምረው ነበር:: ተደረገ የተባለው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ግን የአገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ ከመቆጣጠር የዘለለ አልነበረም::

የወታደሮቹ ሙከራ በአፍሪካ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ የመጣው በአመፅና በደም መፋሰስ (በመፈንቅለ መንግሥት) ሥልጣን የመቆጣጠር አባዜ እንደገና ተመልሶ የመጣ አስመስሎት ነበር:: በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ፈላጭ ቆራጭና የተማከለ አመራር የተማረሩ የኤርትራ ዜጎችም በወቅቱ በተፈጠረው ሁኔታ ምክንያት አዲስ ዜና ለመስማት ተዘጋጀተው ነበር:: ኤርትራ ውስጥ በሚከሰት ለውጥ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተፅዕኖ የሚያሳድርባቸው ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ የሚገኙ ሕዝቦችና መንግሥታትም በየሰዓቱ ምን እንደሆነ ለማወቅ ጉጉት አድሮባቸው ነበር::

በፕሬዚዳንት ኢሳያስ የሚመራው መንግሥት ከሰጠው ማስተባበያ ውጪ ለዓለም አቀፉ ሚዲያ ክፍት ያልሆነችው አገር ኤርትራ የተከሰተው እንግዳ ነገር ለምን እንደከሸፈ፣ ወይም አንዳንዶቹ እንዳሉት መንግሥት የፈበረከው ድራማ ስለመሆኑ እስካሁን በግልጽ የወጣ ነገር የለም ማለት ይቻላል::

የ‹‹ፎርቶ›› አንድምታ በግጭት ተመራማሪዎች ዘንድ ግን ኤርትራን

በተመለከተ አንድ ስምምነት ያለ ይመስላል:: ‹‹የከሸፈው›› መፈንቅለ መንግሥት ድራማም ሆነ እውነተኛ ክስተት፣ በኤርትራ ውስጥ በሥልጣን ላይ የቆየው አመራር አንዳች የፖለቲካ ለውጥ ካላደረገ ሕዝቡ ከዚህ በላይ ሊታገሰው አይችልም የሚል ነው:: የብዙዎቹ ሥጋትም ለውጡ በምን አኳኋን ይካሄዳል ከሚል አንስቶ፣ በኤርትራ አንዳች ተቃዋሚ ፓርቲ በሌለበት ሁኔታ አመራሩን ማን ይተካዋል የሚል ነው:: ከዚህም የተነሳ የተለየዩ ግምቶች እየተሰነዘሩ ነው::

በተለያዩ አገሮች ያለውን ነባራዊ የፖለቲካ ሁኔታ በማጥናት በአንድ አካባቢ አንዳች መጥፎ አጋጣሚ ከመከሰቱ በፊት በማሳሰብና በማስጠንቀቅ የሚታወቀው ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕም፣ የዚህ ዓመት የአፍሪካ አኅጉር ትኩረቱን ኤርትራ ላይ ያደረገ ይመስላል:: በሪፖርቱ በመግቢያ እንዳመለከተው ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ በኤርትራ ስላለው ወቅታዊ የፖለቲካና የፀጥታ ሁኔታ ለማወቅ አጥኚዎቹን ወደ አካባቢው ለመላክ ያደረገው ሙከራ ባይሳካላትም፣ በውጭ አገር የሚኖሩ ኤርትራውያን ዜጎች በመወያየትና በኤርትራ ላይ ለረዥም ጊዜ ጥናት ያደረጉ ምሁራንን በማናገር ነው ሪፖርቱን ያጠናቀረው::

ይህ ባለ 27 ገጽ ‹‹Eritrea: Scenarios for Future Transition›› በሚል ርዕስ ያወጣውን ሪፖርት በማስጠንቀቂያና ማሳሰቢያ የደመደመ ሲሆን፣ ኤርትራ በቅርቡ መንግሥት አልባ የመሆን ዕድሏ እጅግ ሰፊ መሆኑን፣ በዚህም ምክንያት ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ በሚገኙ አዋሳኝ አገሮች ፀጥታና መረጋጋት ላይ ከፍተኛ አደጋ እያንዣበበ እንደሆነ አትቷል::

‹‹የፕሬዚዳንት ኢሳያስ መጨረሻ ጅማሮ ይሆን ወይ?›› በሚል የሪፖርቱ ቀዳሚ ንዑስ ርዕስ እንደተጠቀሰው፣ ባለፉት 12 ወራት የታዩ ክስተቶች የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ከተጠናቀቀ ጊዜ ጀምሮ የኤርትራ መንግሥት አሳሳቢ የሆነ የውስጥ የፖለቲካ ቀውስ እየገጠመው እንደሆነ አመላካች ናቸው:: በፕሬዚዳንቱ ታማኝ ቡድን፣ በአገሪቱ መከላከያና ሌሎች የፖለቲካ ክንፎች መካከል እየተስተዋሉ ያሉት ክፍፍሎች፣ ልዩነቶችና አለመተማመኖች ጥሩ ማሳያዎች ናቸው ይላቸዋል ክራይስስ ግሩፕ:: በዚህም ምክንያት የፕሬዚዳንቱ ቀኝ እጅና ከምንም በላይ ታማኝ የነበሩት የማስታወቂያ ሚኒስትሩ አቶ አሊ አብዱ አህመድ የማይታመን መኮብለል፣ እንዲሁም የ‹‹ፎርቶ›› መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ፣ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ የተደረጉ ታማኝ የሚባሉ ወታደራዊ መኮንኖች ይጠቀሳሉ:: በአገሪቱ ወርቅና ሌሎች የማዕድን ውጤቶች የተገኙ ቢሆንም፣ መንግሥት የሕዝቡን የዕለት ተዕለት ኑሮና ፍላጎት ማሟላት አቅቶት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱም ሌላው ማሳያ ሆኖ ቀርቧል::

የኤርትራ መንግሥት

መጨረሻ ተቃርቦ ይሆን?

|ገጽ 7 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታ

ወቂያ

የፕሬዚዳንቱ ልዩ አማካሪ አቶ የማነ ገብረ መስቀል፣ በአዲስ አበባ የሚገኙት የአፍሪካ ኅብረት ተወካይ አምባሳደር ግርማ አስመሮምና ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ ‹‹በአስመራ አንዳች የተከሰተ ነገር የለም:: የፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጤንነትም እንደተጠበቀ ነው:: ሚዲያዎች እያወሩት ያለው ጉዳይ በኤርትራ እንዲሆን የሚፈልጉት ባዶ ምኞት ነው፤›› ሲሉ ቢያስተባብሉም፣ አንዳንድ ሪፖርቶች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በቁጥጥር ሥር የዋለው ከወታደሮቹ ጋር ከፍተኛ ድርድር ከተደረገ በኋላ መሆኑን ያስረዳሉ::

ምናልባትም ይህንን ክስተት ተከትሎ ከአገሪቱ ጥቂት የደኅንነት ሰዎች መካከል ይጠቀሱ የነበሩትና ነባሩ ታጋይ ኮሎኔል አብዱራህማን መሐመድ ጀስር ባደረባቸው ሕመም መሞታቸው በመንግሥት ቢገለጽም፣ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ጀርባ መኖራቸው ከተረጋገጠ በኋላ መገደላቸውን በውስጥ አዋቂዎች አማካይነት እየተወራ መሆኑን ክራይስስ ግሩፕ ይገልጻል::ሙከራ አንድ የኢትዮጵያ ጥቃት

ባለፈው ዓመት በሚያዝያና በግንቦት ወራት የፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጤንነት አደጋ ውስጥ በነበረበት ወቅት፣ አገሪቱ ወዴት ታማራ ይሆን የሚል አሳሳቢ ሁኔታ ተፈጥሮ ነበር:: በወቅቱ የኢትዮጵያ ወታደሮች የወሰዱት ጥቃትም ነገሩን አወሳስቦት ነበር:: ኢትዮጵያ በአፋር አካባቢ በኤርትራ ወታደሮች ለተገደሉ ኢትዮጵያውያንንና ለታገቱ የውጭ ዜጎች ግብረ መልስ የሰጠች ሲሆን፣ ሁኔታው ወደ አጠቃላይ ጦርነት ያመራል የሚል ሥጋትም አንዣቦ ነበር:: ሆኖም የኢትዮጵያ ወታደሮች በኤርትራ ግዛት ውስጥ በሚገኙ ወታደራዊ ካምፖች ላይ ለወሰዱት የጥቃት ዕርምጃ ከኤርትራ የተሰጠ ምላሽ አልነበረም:: ከመከላከል ወደ ተመጣጣኝ ጥቃት መውሰድ የፖሊሲ ለውጥ ማድረጉን ያሳወቀው የኢትዮጵያ መንግሥት በወሰደው ጥቃት ምክንያት የተሰማ ዓለም አቀፍ ትችትና ወቀሳ አልነበረም::

‹‹ከኢሳያስ በኋላ በኤርትራ የሚሆነውን መገመት ከባድ ነገር ነው:: ከ21 ዓመታት በኃይል ላይ ከተመሠረተው የአገር ግንባታ ሒደት በኋላ አሁንም በብሔር፣ በአካባቢና በሃይማኖት ላይ ያልፈነዱ ችግሮች አሉ:: እንዲያውም ከበፊቱ እየተባባሱ መጥተዋል:: አገሪቱ ምንም ዓይነት የሥልጣን ሽግግር ሥርዓት ስለሌላት ወይም ፕሬዚዳንቱን የሚተካ ግልጽ የሆነ አካል ባልተቀመጠበት ሁኔታ አለመረጋጋት መፈጠሩ የሚጠበቅ ነው:: በሙስና የተዘፈቀው ወታደራዊ ኃይል ሥልጣን በቁጥጥሩ ሥር ያደርጋል ተብሎ ቢገመትም፣ ጄነራሎቹ ለፕሬዚዳንቱ ባላቸው ታማኝነት ምክንያት እርስ በርስ የተከፋፈሉና የማይተማመኑ ናቸው፤›› ይላል የሪፖርቱ ማጠቃለያ::

ከዚህ ጋር በተያያዘ ጄነራሎቹ ለፕሬዚዳንቱ ታማኝና ከእሳቸው ጋር ሙሉ ለሙሉ የቆሙ (Loyalists)፣ በጥርጣሬ ዓይን የሚታዩና በፕሬዚዳንቱ አመራር ተስፋ የቆረጡ (Sceptists) በሚል በሁለት የተከፈሉ ሲሆን፣ በዚሁ መሀል ኢትዮጵያ ወታደራዊ ጥቃት ብትፈጽምም አገሪቱ ራሷን መከላከል በምትችልበት ደረጃ ላይ አይደለችም የሚል ሐሳብም በሪፖርቱ ተካቷል:: ኢሳያስ መውረዳቸው አይቀርም ከዚያስ?

የ‹‹ፎርቶ›› ንቅናቄ በመባል የሚታወቀው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ያለ አንዳች የጄነራሎች ይሁንታ አይፈጸምም ነበር የሚል ሐሳብ በብዛት ይደመጣል:: ክራይስስ ግሩፕም ይህንን ሐሳብ የሚደግፍ ይመስላል:: ‹‹ምንም ሆነ ምን በአስመራ የሆነው ነገር ያለ ጄነራሎች ድጋፍ የሚታሰብ አይደለም፤›› ይላል:: በርካታ ወታደራዊ መኮንኖች የሚገኙባቸው ወታደሮች ወደ ጎረቤት አገር መኮብለላቸው ይህንን ሐሳብ የሚያጠናክር ነው:: በመሆኑም ግራም ነፈሰ ቀኝ የኢሳያስ መወገድ የማይቀር ነው:: ‹‹Isaias Exit- Whether by death, involuntary or by force – is surely a precondition for anything much to change›› [ኢሳያስ በሞትም ሆነ ተገደው ይሄዳሉ፤ ያም ሆነ ይህ ለሚመጣው ለውጥ የእሳቸው መሄድ ቅድመ ሁኔታ ነው] ይላል ሪፖርቱ ከእሳቸው በኋላ ምን ሊሆን እንደሚችል ላስመቀመጣቸው የተለያዩ መላምቶችን እንደ መንደርደርያ በመጠቀም:: ለዚህም ኢሳያስ በሕይወት እያሉ ስለሳቸው መተካካት ማውራት የማይቻል መሆኑን፣ ስለለውጥና ሪፎርም የሚያስብ የተጠናከረ ቡድን ወይም አካል በሌለበት ጉዳዩን ማሰብ ይበልጥ አሳሳቢ ያደርገዋል ይላል ክራይስስ ግሩፕ::

የአገሪቱ ተቃዋሚ ኃይሎችም የተከፋፈሉና የተበታተኑ ከመሆናቸውም በላይ፣ እንደ ቀንደኛ ጠላት በምትታየው ኢትዮጵያ የሚደገፉ በመሆናቸውም ምንም ዓይነት እምነት የሚጣልባቸው አይደለም የሚል አንድምታም ሰፍሯል:: ያም ሆነ ይህ እነዚህ ጉዳዮችን ግምት ውስጥ በማስገባት ክራይስስ ግሩፕ አንዳንድ መላምቶችን ያስቀመጠ ሲሆን፣ የመጀመርያው አሁንም የሕዝቡን ትኩረት ለማስቀየስ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት የሚያውጅና ምንም ዓይነት ፖለቲካዊ ማሻሻያ የማይሞክር ወታደራዊ መንግሥት የሚመስል አካል ሥልጣን ሊቆጠጠር ይችላል የሚለው ነው:: ኢትዮጵያን ጠላት አድርጎ የጦርነት ነጋሪት የሚጎስምና ችግሮችን በሙሉ ወደ ውጭ የሚገፋ አካል ሊፈጠር ይችላል የሚል ግምት ነው::

ሁለተኛው በፖለቲካ አስተሳሰቡ ከበፊቱ ያልተለየ ነገር ግን ከኢትዮጵያ ጋር ሰላም ለመፍጠር የሚያምን አካል ሊመጣ ይችላል የሚል ሲሆን፣ ቀስ በቀስ በአሁኑ ወቅት አሥር በመቶ የሚሆነው የኤርትራ ሕዝብ ያለበትን ወታደራዊ ክፍል ትጥቅ የማስፈታት ፕሮግራም ሊያካሂድ

ይችላል ተብሎ ይገመታል:: ለዚህ ሁለተኛ ግምት የኢትዮጵያ ምላሽ ምን እንደሚሆን መገመት አይቻልም የሚለው ቡድኑ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሞት ተከትሎ የተተኩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ‹‹እስከ አስመራ ድረስ በመሄድ መነጋገር እችላለሁ፤›› ማለታቸው በሕወሓት ወሳኝ ሰዎች እንዳልተወደደላቸው አገኘሁት ያለውን መረጃ በመንተራስ ነው::

ከሌሎች አማራጮች መካከል የውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት ሲሆን፣ በተለይ ከኤርትራ ጋር የድንበር ቁርሾ ያላቸው ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ጂቡቲ በኤርትራ ለሚከሰት የእርስ በርስ የሥልጣን ሽኩቻ አንዱ በሌላው ላይ የመደገፍ አዝማሚያ ሊፈጥር ይችላል የሚል ነው:: ከዚህ ጋር በተያያዘ እንደ ሌላ አማራጭ የቀረበውም አብዛኛዎቹ የኤርትራ ተቃዋሚዎች አዲስ አበባ ላይ የተመሠረቱ በመሆናቸው በቀጥታ የኢትዮጵያን ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት የሚፈልግ አመራር አስመራ በሥልጣን ላይ እንዲቀመጥ ማድረግ ነው:: ከዚህም በተጨማሪ በኤርትራ ውስጥ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት መፍጠር የሚያስችል ፖለቲካዊ ሽግግር ሊፈጠር ይችላል የሚል ግምት ቢኖርም የተሰጠው ትኩረት ግን አነስተኛ ነው::

ከፍተኛ ደረጃ የተሰጠው ግምት ግን በታማኝ ጄነራሎችና በጥርጣሬ ዓይን በሚታዩት ጄነራሎች መካከል ሥልጣን ለመያዝ በሚደረግ ሽኩቻ የእርስ በርስ ጦርነት ተነስቶ አገሪቱ ወደማያባራ ቀውስ ልትገባ ትችላለች የሚለው ነው:: ክራይስስ ግሩፕ የሰጠውም ግምት ቀላል የማይባል ነው:: ይህ ግምት ከሠራ የአገሪቱ ዕጣ ፈንታ በአብዛኛው እንደ ሶማሊያ መንግሥት አልባ መሆን ሲሆን፣ ይኼው ችግር በአካባቢው በተለይ ደግሞ በኢትዮጵያ የሚያስከትለው ቀውስ ቀላል እንዳልሆነ ይገመታል::

ማጠቃለያ

በመሆኑም ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ በማጠቃለያው አንዳንድ የመፍትሔ ሐሳቦችን አስቀምጧል:: በተለይ ኤርትራ ወደ ምሥራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) መልሳ የምትቀላቀልበት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤትም በኤርትራ ላይ የጣለውን ማዕቀብ የሚከልስበትን መንገድ መፈለግ የሚሉት ቀዳሚዎቹ ናቸው:: እንዲሁም የአውሮፓ ኅብረትና አሜሪካ በኤርትራ ሊከሰት የሚችለውን ቀውስና የእርስ በርስ ጦርነት ለመከላከል ጥረታቸውን ኢትዮጵያን ከመሳሰሉ ወሳኝ ጎረቤት አገሮች ጋር የማቀናጀት አስፈላጊነት ላይ ያተኩራል:: አሁን ሥልጣን ላይ ካለው አካል ጋር ቅርበት ካላቸው መንግሥታትም ጋር መመካከር፣ እንዲሁም ደግሞ ከኤርትራ ዳያስፖራዎችና ተቃዋሚዎች ጋር መወያየት አስፈላጊ መሆኑን በመፍትሔነት ይጠቁማል::

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

የመጽሐፉ ርእስ፡- ‹‹Tower in the sky›› ደራሲ፡- ሕይወት ተፈራአሳታሚ፡- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስየገጽ ብዛት፡- 437የታተመበት ዘመን፡- እ.ኤ.አ. 2012የመሸጫ ዋጋ፡- 74 ብርመግቢያ፡- በሰሎሞን ኃይለማርያምይህንን መጽሐፍ ሳነብ በልጅነቴ በአንድ

ዕለተ ሰንበት እናቴ እጄን ይዛ ወደ ቤተ ክርስቲያን ስትወስደኝ የተመለከትኩትን ልክ እንደ ፊልም ወደኋላ እንዳስታውስ አደረገኝ:: ያኔ የተመለከትኩት በነጭ ጋቢዎች የተጠቀለሉ የወጣቶች ሬሳ በግራና በቀኝ ተደርድሮ ነበር::

‹‹ታወር ኢን ዘ ስካይ›› (በግርድፉ ሲተረጐም የሰማይ ላይ ግንብ) ሲጀምር ደራሲዋ የተማሪ ቤትና የልጅነት ሕይወቷን እንደዋዛ በመተረክ ቀስ በቀስ ከሐረር ወደ አዲስ አበባ አመጣጥዋን፤ በጊዜው የነበረውን የወጣትነት ሕይወት የወቅቱን የወጣቶች የልብ ትርታ ይዘረዝራል::

የአዲስ አበባ ተማሪዎችን የዩኒቨርሲቲ ቆይታ የነበራቸውን ስሜት እየዳሰሰና እያዋዛ ወደ ዋናው የመጽሐፉ ይዘት ይዞን እልም ይላል:: በተለይ በመጀመሪያዎቹ መቶ የሚሆኑ ገፆች አንዳንድ ታሪካዊ ዳራዎችን ዘርዘር እያደረገ ለወጣቶችና ለውጭ አገር አንባቢዎች እንዲገባ ተደርጎ ተዘጋጅቷል::

የዘውዳዊው ሥርዓት ሲገረሰስና አብዮቱ ሲቀጣጠል ገና ለጋ በመሆኔ የዚያን ጊዜ የነበረው ትውልድ ከእኔ ጋር ለጥቂት በመተላለፋችን የተነሳ ስለዚያ ትውልድ በተነሳ ቁጥር የማወቅ ጉጉቴ ከፍተኛ ነው:: በዚህም ምክንያት ስለትውልዱ የተጻፉ መጽሐፎችን በተቻለ መጠን ሳነብ ቆይቻለሁ:: ይሁንና የሰማይ ላይ ግብን በመሰለ ሁኔታ በዝርዝር፣ በጥልቀት፣ ሳቢ በሆነ መልክና በግልጽ መንገድ የቀረበ መጽሐፍ አላጋጠመኝም:: ይህንን መጽሐፍ ማንበብ የጀመረ ሰው እስከመጨረሻው አንዲገፋ የሚያደርግ ጥበብ ተጨምሮበታል::

መጽሐፉ በወቅቱ የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች አባላትን እንዴት እንደሚመለምሉ፣ የተማሪዎች እንቅስቃሴም እንዴት እያደገ፣ እየተወሳሰበና የአገሪቱ ዓብይ ጉዳይ ለመሆን እንደቻለ በስድ ንባብ ሳይሆን ልብ ወለድ በመሰለ ልብን በሚያንጠለጥል መልክ በተከሸነ አጻጻፍ የተቀመረ ነው::

እያንዳንዱ ምዕራፍ ወይም ዓብይ ጉዳይ ከመጀመሩ በፊት ከምዕራፉ ወይም ጉዳዩ ጋር የተገናኙ ምርጥ ጥቅሶች ከነደራሲያቸው በመገኘታቸው ለመጽሐፉ ቅመም ሆኖታል::

መጽሐፉ የአንዲት ወጣት ኢትዮጵያዊት የሕይወት ታሪክ እንዴት ከአገራችን የፖለቲካ ሕይወት ጋር እንደተሳሰረና እንደተጣመረ የሚያሳይ ነው:: በተጨማሪም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ዘውዳዊው ሥርዓት ከወደቀ ጀምሮ እስከ ደርግ ሥርዓት መንገዳገጃ ድረስ ያለውን የወጣቱን የፖለቲካ ተሳትፎ፣ የአንድ ትውልድ ተጋድሎንና ሕይወት ቁልጭ አድርጎ እጅግ በተጠበበ መንገድ የሚገልጽ ሆኖ አግኝቼዋለሁ::

በዚህ የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ (የኢትዮጵያ የወጣቶች የፖለቲካ ታሪክ መባልም ይችላል) አንደኛው ዋና ተዋናይ ጌታቸው ማሩ የተባለ ወጣት ሲሆን የጌታቸውና የደራሲዋ ጥምረት ለደራሲዋ የአስተሳሰብና የሕይወት ልዕልናና ልቀት መሠረት ሲሆን ይታያል::

ጨዋታ ወዳድ፣ ፍልቅልቅና እንደ አበባ የፈነዳችው ደራሲ ከሳቅና ጨዋታ ያለፈ ልዩ ዓለም ውስጥ በመግባት በመጀመሪያ ‹‹ለአብዮት›› በመቀጠልም በኢሕአፓ ውስጥ ቁልፍ ሚና ከነበራቸው ተዋናዮች መካከል አንድዋ ሆና ለመገኘት ችላለች::

በመጽሐፉ ምዕራፎች መግቢያ ላይ ያሉት ምርጥ ምርጥ ጥቅሶች ብቻ ሳይሆኑ በየመሀሉ የሚመዘዙ ሀሳቦች እንዲሁም በየአጋጣሚው የተዘረዘሩ ብዙ የመጽሐፍ አርዕስት የደራሲዋን ጉምቱ አንባቢነት፣ ጥልቅ ተመራማሪነት አንፀባርቀዋል:: አንባቢያንም ደራሲዋ ያነበበችውን መጻሕፍት እንዲያነቡ የሚያበረታታ ነው::

በመጽሐፉ የተዘረዘሩ የጓደኞቿ ስሞች፣ በወቅቱ የነበሩ የፖለቲካ ተዋናዮችን እንዲሁም ዝርዝር ጉዳዮች በጥንቃቄ በመዘርዘራቸው የደራሲዋን ድንቅ የማስታወስ ችሎታ ማሳየት ብቻ ሳይሆን የበለጠ ለመመራመር

ለሚፈልጉ፣ መጽሐፉን ወደፊልም ሊቀይሩት ለሚመኙ ምቹ ሁኔታዎችን የፈጠረ ነው::

‹‹ታወር ኢን ዘ ስካይ›› (የሰማይ ላይ ግንብ) እንደተወርዋሪ ኮከብ ፏ ብሎ የታየውን የዘመኑን ወጣቶች ስሜት፣ አስተሳሰብ፣ ሥነ ልቦና፣ አስተዳደግ፣ ምኞት፣ ትጋት፣ ቁርጠኝነትና አርቆ አስተዋይነት በዝርዝር፣ በማስረጃ እንዳይሰለች ሆኖ እያዋዛ የቀረበ ወደፊትም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ በተነሳ ቁጥር ተደጋግሞ መዘከሩ የማይቀር መጽሐፍ አንደሆነ ተሰምቶኛል::

በ‹‹መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ›› እንደተጻፈው፣ ‹‹ታሪክ ያለፉትን ተከታታይ ትውልዶች ከዛሬውና ከወደፊት ትውልዶች ጋር የሚያገናኝ የሚያስተዋውቅና የሚያስተሳስር ሰንሰለት ነው::›› ይህም መጽሐፍ እንደ ሻማ ቀልጦ፣ ሕይወቱን ገብሮ ለዚህ ትውልድ ታሪክ ሠርቶ ያስተላለፈውን ትውልድ ተጋድሎ ከአሁኑ ትውልድ ጋር ለማስተሳሰር የሚረዳ አንድ ጠንካራ የሰንሰለቱ አካል ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል::

በመጽሐፉ ደራሲዋ ከህሊናዋ ጋር ያደረገችውን፣ የታገለችውን በመጨረሻም ነጥሮ የወጣውን የአሰተሳሰቧን፣ የዘመን ሽግግር ዕድገትና ንረት ታሳየናለች:: የደራሲዋ የመጀመሪያ ክርስትናዋ ማርክሲዝም ሲሆን፣ ለድርጅቷ ሕይወቷን ብቻ ሳይሆን ነፍሷን ጭምር ሰጥታ ቆይታለች:: ነፍሷን የሰጠችውም ወዳ፣ ፈቅዳና ከልቧ አምናበት ነበር:: በወቅቱ ደሟ ቢመረመር ማርክሲዝም ጠብጠብ ሳይል የሚቀር አይመስልም:: ይህ የደራሲዋ እምነትና ተስፋ የጊዜው መንፈስ ነበር ለማለት ይቻላል:: በመቶ ሺሕ የሚቆጠሩ በጊዜው የነበሩ ወጣቶች ስሜት ይነስም ይብዛም የደራሲዋን ይመስል ነበር ብሎ ድምዳሜ ላይ መድረስም የሚቻል ይመስላል::

‹‹በድንገት ትምህርቴን መቀጠል ራስ ወዳድነት መስሎ ተሰማኝ:: ከድህነት አረንቋ ወይም መውጣት ያለበትን የሕዝባችንን ስቃይ እያየሁ መማር ዋጋ አልባ ሆነብኝ:: ሕዝቡ እየፈለገኝ ትምህርቴን ማሳደድ ምን ይባላል? በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝባችን አንዱን እንኳ ሳያገኝ እንዴት ሁሉን ለማግኘት እመኛለሁ? ትግሉ ያለፈው፣ ያሁኑና የወደፊቱ ሕይወቴ ነው::!

‹‹…ማርክሲዝም በዙሪያዬ ያለውን ኢ ፍትሐዊነት

ገልጦ አሳየኝ:: በዝባዥና ጨቋኝ ሥርዓትን እንደታገልና እንድደመስስ አመላከተኝ:: በጨቋኝ ሥርዓት አመድ ላይ የተሻለ ሕይወት ለመገንባት ተነሳሳሁ:: ጭንቀትና ጥበት ስለራሴ ደኅንነት ሳይሆን የሕዝቡን ነፃነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ትግል ራሴን መስዋዕት ለማድረግ ነበር:: ማርክሲዝም በውስጤ ያለውን መልካምነት አጉልቶ አውጥቶታል:: ተስፋም ሰጥቶኛል:: ላባደራዊነት ነግሦ ፍቅርና ደስታ ለአገራችን ብቻ ሳይሆን በምድር ላይ ሲሰፍን በመጨረሻ ድልን ስንጉናፀፍ ይታየኝ ነበር:: የመንፈስ አባቶቻችን ማርክስ፣ ኤንግልስ፣ ሌኒንና ማኦ መንግሥተ ሰማያት በቅርባችን ብቻ ሳይሆን የማይቀር መሆኑን አረጋግጠውልኛል::…

‹‹በመንገድ ላይ የማያቸው ሰዎች፣ በታክሲ አብረውኝ የሚጓዙ፣ በምግብ ቤት ተመጋቢዎች የራሳቸው ጭንቀት፣ ስጋት፣ ፍላጎትና ሀዘን ያላቸው ተራ ሰዎች መሆናቸው ቀርቶ ላባደሮች፣ አርሶ አደሮች፣ ፊውዳሎች፣ ንኡስ ከበርቴ፣ ቢሮክራቶችና ሠራተኞች ሆነው አገኘኋቸው::…

‹‹ደሀና ሀብታም ማየት አቁሜ ድህነትን፣ ጭቆናንና ብዝበዛን ማየት ጀመርኩ:: ለለማኞችና ለአካል ጉዳተኞች ማዘን አቆምኩ:: እንደ ዱሮው ምፅዋት መስጠት ትቼ በምትኩ ደህና ለማኝ አድርጎ ክብራቸውን የገፈፈው ሥርዓት ላይ ንዴቴ ባሰ::…››

ጌታቸው በአሰቃቂ ሁኔታ በራሱ ድርጅት ከተገደለ በኋላም እንኳ ቢሆን ደራሲዋ በድርጅቷ ላይ ያላት እምነት የቀጠለ ቢሆንም ውስጥ ውስጡን መሸርሸሩ አልቀረም:: ጌታቸው ከመገደሉ በፊት ደራሲዋና ሌሎች የቅርብ ወዳጆችና ጓዶች ብርሃነ መስቀል ረዳ ጭምር ጌታቸው የድርጅቱ ጭዳ ከመሆን እንዲያመልጥ ቢመክሩትና ቢጎተጉቱት ጌታቸው በቅንነት ምናልባትም በየዋህነት ‹‹እንዴት ድርጅቴን እንድጠረጥር ታደርጋላችሁ? ጓዶች እንዲህ አያደርጉም፤›› በማለት ተከላክሏል::

የጌታቸው ከድርጅቱ መባረር፣ መታገትና በመጨረሻም በራሱ ድርጅት ለመገደል ያበቃው ‹‹በከተማ የትጥቅ ትግል፣ ፋሺዝምና ከደርግ ጋር የተባበረ ግንባር›› በሚሉት ጉዳዮች ላይ በነበረው የሀሳብ ልዩነት ነበር:: ጌታቸው የሀሳብ ልዩነትን በውይይት መፍታት ይቻላል የሚል አቋም ሲኖረው ሌሎቹ ግን የተለየ አመለካከት ነበራቸው::

‹‹ልዩነታቸው እንዴት በሚለው ነበር:: ጌታቸው ማሩ ችግሩን አስቀድሞ አይቶት ነበር:: እስከማውቀው ድረስ ከሁሉም ድርጅቱን ለመልቀቅ ያልፈለገው እሱ ብቻ ነበር:: ውስጣዊ ዲሞክራሲያዊ ውይይት እናድርግ፣ በማዕከላዊው ኮሚቴ ላይ ተፅዕኖ በማድረግ በፓርቲው ውስጥ ውይይት እንዲደረግ እንዲፈቅዱ ማድረግ አለብን ይል ነበር::››

ደራሲዋ ጌታቸው በራሱ ድርጅት ከተገደለ በኋላ የተለያዩ ጥያቄዎች በአእምሮዋ ሲመላለስ ቆይቷል::

‹‹… ለምን ነበር የሞተው? ሕይወት ለማትረፍ ሲል ይሆን? ይህ ሁሉ በደል በአብዮት ስም ነው የሚፈጸመው? በአብዮቱ ስም ሰውን መግደል አግባብ ነው? አብሮን ያለውን ከገደልን እንዴት መልካም መሥራት እንችላለን? በጓዳዊነት፣ በፍቅርና በእምነት ጀምረን ወዴት እየሔድን ነው? ወዴት እንደምንሔድ ረሳን ማለት ነው? የጋራ ሚሽናችን የት ሔደ?›› የሚሉና ሌሎች ብዙ ውኃ የሚቋጥሩ ጥያቄዎችን አንስታለች::

የጌታቸው የሀሳብ ልዩነት ወሳኝ የሚሆነው ምናልባትም የመቶ ሺሕ ወጣቶች ደም መፍሰስ ወይም አለመፍሰስ የሚዳኝበት ወሳኝ ነጥብ እንደነበር በመጽሐፉ በተለያዩ ቦታዎች ተገልጿል:: በሀሳብ ልዩነቱ በሌላ በኩል ያሉት እንደዚህ መጽሐፍ በጥራት ማሳየት እስካልቻሉ ድረስ ይህ መጽሐፍ የጌታቸውና የትግል ጓደኞቹ የሀሳብ ልዩነት ነጥብ ፍትሐዊ እንደነበር የሚያሳይም ነው::

በእርግጥ ጌታቸው በራሱ ድርጅት ከመገደል በኋላ ብዙ መቶ ሺሕ ምርጥ፣ ብሩህና ብልህ የአገራችን ወጣቶች እንደዋዛ ተገድለዋል:: የደርግ ሰይፍም ለአገራችን የዕድገትና የለውጥ መሠረት ይሆኑ የነበሩትን ወጣቶች በለጋነታቸው በአብዮት ስም፣ በአገር ስም፣ በጭቁኑ ሕዝብ ስም፣ በላባደሩና በአርሶ አደሩ ስም በግፍ ቀጥፎአቸዋል::

ብዙ ሰዎች ‹‹አገራችን ከሀምሳና ስድሳ ዓመት በፊት ከደቡብ ኮሪያ እኩል ነበረች እንዲያውም ትበልጥ ነበር›› ይላሉ:: ‹‹ምነው አገራችን ደሀና ኋላቀር ሆኖ ቀረች?›› እያሉ ይጠይቃሉ:: ይህንን መጽሐፍ ካነበብኩ በኋላ ከዘውድ ሥርዓት መገርሰስ ቀጥሎ ለአገራችን ኋላ ቀርነትና ድህነት አንደኛውና ምናልባትም ዋነኛው ምክንያት በዚያን ጊዜ የተሰውትና

የተቀጠፉት ለአገራችን ተስፋ የነበሩ ምርጥ፣ ብሩህና ብልህ ወጣቶችን ማጣታችን ይመስለኛል:: ለአንድ አገር ለመማር ዝግጁ ከሆኑ፣ ከተማሩ፣ ከፍተኛ የሞራል ዝግጁነት ከነበራቸውና እንደ ደራሲዋ ለአገራቸውና ላመኑት ደማቸውን ለማፍሰስ ቁርጠኛ ከሆኑ ወጣቶች የበለጠ ምን ሀብት አለ?

በብዙ ሺሕ የሚቆጠር ወጣት ሲገደል፣ ሲታሰርና ሲሰቃይ መላው አገር መናጡ፣ መገደሉና አገር መቆርቆዙ፣ አገር መተንፈስና ማበብ አቁሞ ለብዙ አሥር ዓመታት ወደኋላ መመለሱን ለማወቅ ብዙ ጥናት ማድረግ የሚያስፈልግ አይመስለኝም:: በዚህም ምክንያት ከዘውዳዊው ሥርዓት መውደቅ በኋላ አገራችን ለምን በብዙ መንገድ ወደኋላ ቀረች ለሚለው መልሱን ይህ መጽሐፍ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በዝርዝር ያሳያል::

ለዚያ ትውልድ ማለቅ ደርግን ተጠያቂ የምናደርግ እንዳለን የታወቀ ነው:: ይህ መጽሐፍ በወቅቱ የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች ከደርግ ባልተናነሰ ተጠያቂ መሆናቸውን ገሀድ አውጥቷል::

ከጌታቸው መገደል በኋላ ኢሕአፓም ሆነ ሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶች እየተዳከሙ መጥተው ደራሲዋም በመጀመሪያ በከፍተኛ 19 ቀጥሎም በከርቸሌ ታስራለች:: በስምንት ዓመት ከአራት ወር የከርቸሌ የእስር ጊዜዋ ሌላ ሕይወትን በመጽሐፉ አሳይታለች:: መጽሐፉ በብዙ ተቀጣጣይ ትረካዎች የተሞላ በመሆኑ ልብ የሚሰቅሉ ብዙ የከርቸሌ ታሪኮችም አሉ::

ደራሲዋ በሕይወት ቆይታ ይህንን ከሐውልት ያልተናነሰ መጽሐፍ ያበረከተችልን በእናቷና ዘመዶቿ ተጋድሎ ነው:: እናቷና ዘመዶቿ ደራሲዋ በሕይወት እንድትተርፍ፣ ከደርግ ጥይት እንድታመልጥ ተነግሮ የማያልቅ መስዋዕትነት ከፍለዋል:: ይህም ኢትዮጵያውያን ወላጆች ለልጆቻቸው የቱን ያህል እንደሚተጉ ከማሳየቱ ባሻገር በወቅቱ ግማሹ የኅብረተሰብ ክፍል በማሰር፣ በመግደል፣ በመወንጀልና በማመስ ላይ ሲሰማራ ሌላው ደግሞ ይህንን የስቃይ ዘመን ለማለዘብ፣ የታሰረውን ለማስፈታት፣ ልጁን ከሞት አፍ ለማውጣት ሲማስን ይታያል:: በዚህም በአገሪቱ ይህ ነው የሚባል የልማት ተግባር አለመኖሩን መጽሐፉ ያሳያል:: የመጽሐፉ ደራሲ በመጨረሻ ከመጀመሪያ ሃይማኖቷ ከማርክሲዝም ማፈግፈጓ አልቀረም::

‹‹የአርትና ሙዚቃ ታሪክ የሚለውን መጽሐፍ ካነበብኩ በኋላ በዕውቀታቸውና በተሰጦአቸው ዓለምን የሚቀይሩት ግለሰቦች ናቸው የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሻለሁ:: ምንም እንኳ መሬትን የሚያንቀጠቅጥ ግኝት ባይሆንም ለእኔ በጊዜው ዓለምን በተለየ አዲስ ዓይን እንዳይ ረድቶኛል:: ግለሰቦች ማኅበረሰቡን እንደሚቀይሩ አሁን ተረድቻለሁ:: በልቤ ተቀብሮ የነበረውን አስተሳሰብ ማለትም በጋራና በድርጅታዊ መንገድ ብቻ ለውጥ ይመጣል የሚለውን ሀሳብ ማናጋት ችያለሁ::››

በመጨረሻም ደራሲዋ የሚከተለውን ታጫውተናለች ‹‹ለሰው ልጅ ሕይወት አክብሮት እንዲኖረን ለማድረግ መቻቻልና በሰላማዊ መንገድ አለመግባባትን መፍታትን በሕይወቴ እንደጀግና ከምቆጥረው ከጌታቸው ማሩ የተማርኩትና ሁሌም የበለጠ ለመሥራት የምፈልገው ብርቱ ጉዳይ ነው::››

መጽሐፉ የተጻፈው በእንግሊዝኛ ነው:: ወደ አማርኛና ሌሎች የአገራችን ቋንቋዎች ቢተረጎም በተጨማሪም ፊልም ሆኖ ወጣቱ ትውልድ ቢመለከተው ከዚህ ታሪካችን ብዙ ተምረን መልካሙን ይዘን እንድንቀጥል፣ ስህተቱን እንድናርምና ወደፊት እንድንራመድ ይጠቅመናል:: ደራሲዋ ኃላፊነቷን በሚገባ ተወጥታለች:: ለጌታቸውም ያላትን ጥልቅ ፍቅርና አክብሮት አሳይታናለች:: የውጭ ቋንቋዎች ተማሪ በመሆኗ ብዙ የእንግሊዝኛ መጽሐፎች በማንበቧ በእንግሊዝኛ መጻፍ ቢቀናትም ለሰፊው የአገራችን አንባቢ ወደ አገራችን ቋንቋዎች ቢመለስ የሚጠቅመን ይመስለኛል::

‹‹ታወር ኢን ዘ ስካይ›› (የሰማይ ላይ ግንብ) ወደፊት ከድህነት ስንወጣ ለስንት ሰዎች ሐውልት ማቆም እንዳለብን አሳይቶናል:: የመጽሐፉ ደራሲም ሐውልት ከሚያስፈልጋቸው መካከል አንዷ እንደሆነች ከመጽሐፉ የበለጠ ማስረጃ አያሻም:: ማጋነንም አይመስለኝም:: እኔ ጨርሻለሁ ያላነበባችሁ መጽሐፉን በማንበብ አንድ ጠቃሚ ነገር እንደምታገኙ አትጠራጠሩ::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

የሰማይ ላይ ግንብ

በሔኖክ ያሬድ

አሲምባ ታሪካዊው የተጋድሎ ቦታ ያለባት የትግራይዋ ኢሮብ ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው ምሁራን ያፈራች ናት:: ከነዚያም መካከል አንዱ ባለፈው ሰኞ ሥርዓተ ቀብራቸው በአዲስ አበባ የተፈጸመው ዶክተር ተሰማ (ተክለሃይማኖት) ብስራት ናቸው::

በካፑቺን ፍራንቸስካና የፍልስፍና እና የነገረ መለኮት ተቋም፣ የፍልስፍና መምህር የነበሩት ዶክተር ተሰማ፣ ከ1975 ዓ.ም. ጀምሮ በቀድሞው መንግሥት የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ ግንኙነት መምሪያ በምርምር ዘርፍ ውስጥ በተለያየ የኃላፊነት ደረጃ ለ13 ዓመታት አገልግለዋል::

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት

ዓለም አቀፍ ጉባኤ ከ22 ዓመት በፊት ተሳታፊ የነበሩት ምሁሩ፣ በዲፕሎማትነት ልዑካንን ባሕር ማዶ መርተው መሔዳቸው፣ በአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አአድ) የመሪዎች የተለያዩ ጉባኤዎች ላይ ተሳታፊ እንደነበሩ ገጸ ታሪካቸው (ሲቪ) ያመለክታል::

በትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ኢሮብ ወረዳ አሊተና ከተማ ጥር 25 ቀን 1935 ዓ.ም. ከአባታቸው አቶ ብስራት ገብራይና ከእናታቸው ወይዘሮ አምለሷ የተወለዱት ዶክተር ተሰማ፣ የመጀመርያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲግራት ከተማ ጽንሰታ ለማርያም ትምህርት ቤት አጠናቀዋል::

ለከፍተኛ ትምህርት ወደ ጣሊያን በመሔድም በተለያየ ዘመን (ከ1961-1973 ዓ.ም.) ከዑርባኒያ ዩኒቨርሲቲ በፍልስፍና የመጀመርያ ዲግሪ፣ በነገረ

መለኮት (ቲኦሎጂ) ዲግሪ፣ እንዲሁም ከሮም ስቴት ዩኒቨርሲቲ በፖለቲካ ሳይንስ የዶክትሬት ዲግሪ አግኝተዋል:: የኢንተሌጀንሲ ጥናትም በቼኮዝሎቫኪያ (1978 ዓ.ም.) ተከታትለዋል::

ሳሆ (የኢሮብ ቋንቋ)፣ ትግርኛ፣ ግእዝ፣ አማርኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ስፓኒሽና ላቲን ያውቁ የነበሩት ሊቀ ልሳናት ዶክተር ተሰማ፣ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት ሕክምና ሲከታተሉ ቆይተው ያረፉት መጋቢት 22 ቀን 2005 ዓ.ም. ነበር:: በማግስቱም በጴጥሮስ ወጳውሎስ የካቶሊክ መካነ መቃብር ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል::

በአሲምባው የኢሕአፓ የትግል ዘመን ፊታውራሪ ከነበሩት ከኢሮብ ተወላጆች ከነዶክተር ተስፋዬ ደበሳይ የትግል አጋርነት እንደነበራቸው የሚነገርላቸው ዶክተር ተሰማ ብስራት ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ::

የፍልስፍናው ዶክተር ተሰማ ብስራት ኅልፈት

ዶክተር ተሰማ ብስራት

|ገጽ 9 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ከፌስ ቡክ ወግ

በፌስቡክ ከሚተላለፉ እልፍ ማኅበራዊ፣ ግላዊ፣ ፖለቲካዊ ወዘተ… ጉዳዮች ውስጥ ምናልባት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ድምጽ ያለውን አንድ ልጥፍ እናስቃኛችሁ::

የኑሮ ውድነትን በማድረግ የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች የለቀቁት የዘፈን ምርጫ ነው:: የክትፎ ነገር በዓይን ይቅር ያሉት ፌስቡከኞች የመልካሙ ተበጀን፣ “ሰላምታ አልሰጠኋትን” ዘፈን በጨረፍታ ጋብዘዋል::

ክትፎ እያማረዎ የኪስዎ ነገር ካሳቀቀዎ፤ “ሰላምታ አልሰኋት አላነጋገርኳት፣ባይኔ ብቻ እያየሁ አንድ ዓመት ወደድኳት ዓይኔ ከዓይኗ ላይ በፍቅር ካረፈድፍን ዓመታችን መጋቢት አለፈ፤” በማለት ማንጐራጐር ይበቃዎታል:: የዳቦ ክሳትና መቅቢስነት ያሳሰባቸው የፌስቡክ አውራዎች የፀሐዬ ዮሐንስን ዜማ ተውሰው ሙሾ

አውርደዋል:: “አወይ ሰሞኑን መክስትህ መጥቆርህ ብዙ ይወራል…” በማለት የዳቦ ሰላቢን አንድ በሉ ብለዋል:: ከዓይንም ከምግብም እየጠፋ ላስቸገረው ስኳር በአንስታይ ጾታ የፍቅር ጥሪ ያስተላለፉት የጐሳዬ ተስፋዬን

ዜማ በመዋስ ነው:: “ሰው ተላምዶ፣ እንዴት ይጐዳል መሰለሽ መለየት ወዶ…”ቢራ የናፈቃቸው፣ አገኘን ሲሉት ዋጋው የወጋቸው ደግሞ፣ “ኧረ አንቺስ ቅሪብኝ ከጥቅምሽ ጉዳትሽ ነው ያመዘነብኝ…” በማለት ከኤልያስ ተባበል ጋር አንጐራጉረዋል:: የደመወዛቸው ጉዳይ ከወር ወር የሚያሳቅቃቸው ተቀበልን ባሉበት አፍታ በሰበብ አስባቡ የውኃ ሽታ

ለሚሆንባቸው ደመወዝተኞችም ማስተዛዘኛ አልታጣም:: “ደህና ሁን አትበይኝ አትበይኝ ፈራለሁ፣ስትመጪ እንዳውቀው ቀኑን እቆጥራለሁ፤” እንዲል አብነት አጐናፍር፣ ፌስቡክኞችም ይህንኑ

አንጐራጐረዋል:: ** ** * * *

ነበርለብዙ ሥራ ታስበህ ነበር ባትታመን ታስበህ ቀረህ::በጥቂቱበጥቂቱ ካልታመንህ ብዙ የሚያምንህ ማነው::?ብዙ ጊዜብዙ ከመሥራትና አንድ ቀን ከመስረቅ የትኛው ይበልጣል::?

ዮሐንስ ረምሐ‹‹ሰንደቅ ዓላማችን›› ጋዜጣ፣ ሚያዝያ 13 ቀን 1935 ዓ.ም.

ፍቅር ጥላ ሲጥልበገና

ቢቃኙ፡ ሸክላ

ቢያዘፍኑ ክራር

ቢጫወቱ፡ ለሚወዱት ምነው ሙዚቃ ቢመቱ ቢቀኙ

ቢያዜሙ ቃል

ቢደረድሩ ጌጥ ውበት ቢፈጥሩ ቤት

ንብረት ቢሠሩ አበባ ቢልኩ ደብዳቤ ቢልኩ

ምነው ______ ቢናፍቁ ! አገር

ቢያቋርጡ ______ ቢሔዱ ቢርቁ ዓመት ቢጠብቁ ዘመን

ቢጠብቁ። ለሚወዱት ምነው ....

- ገብረ ክርስቶስ ደስታ ‹‹መንገድ ስጡኝ ሰፊ›› (1998)

የለት ወሬየአዲስ አበባ የለት ወሬ ከማታው በ2 ሰዓት

ኮንስታብል ካሣ ወልደ ሚካኤል የ2ኛ ቁጥር ጣቢያ ፖሊስ 2

በጎች አግኝቶ ለፖሊስ ጣቢያ አስረከበ::

‹‹ሰንደቅ ዓላማችን›› ጋዜጣ፣ የካቲት 3 ቀን 1935 ዓ.ም.

“የተጠበሰ እንቁላል”የሆቴልን ነገር ሆቴል ያነሣዋል:: አንድ

አሜሪካዊና አንድ ኢትዮጵያዊ ወደ አንድ ሆቴል ገብተው

አሜሪካዊው የተጠበሰ እንቁላል፣ ኢትዮጵያዊው ደግሞ

የተጠበሰ ዶሮ አዝዘው እየተመገቡ እንዳሉ ኢትዮጵያው

የቀረበለትን ዶሮ አጥንት ሲቆረጣጥም የተመለከተው

አሜሪካዊ በኢትዮጵያው ለማፌዝ “ለውሾቹ ምን ተረፋቸው”

ብሎ ሲጠይቀው ኢትዮጵያዊው ፈጠን ብሎ “የተጠበሰ

እንቁላል” ብሎ መለሰለት::

“አትደርስበትም” አንድ ጥጥ የመሰለ ነጭ ሽበት ያለባቸው

አዛውንት ቁልቁል ሲወርዱ አንድ ወጣት ሊተርባቸው አስቦ

“አባባ፣አባባ የቃጫ ፋብሪካ መንገድ በዚህ በኩል ነወይ?”

ብሎ ሲጠይቃቸው፣ እሳቸውም ነገሩ ስለገባቸው “አዎን ልጄ

መንገዱስ ይኼው፤ ነገር ግን አንተ አትደርስበትም” ብለው

መለሱለት::

ጋዜጣን ስታነቡ ምን ይታያችኋል?ጋዜጣን የሚያነብ ሰው ብዙ ነገር ይታየዋል::

በመጀመሪያ የነገር አካሄድ፤ ሁለተኛ የሥራ አለማመድ፤

ሦስተኛ የጥበብ መንገድ ወለል ብሎ ይታያል:: ዓይንን

ከፊደሉ ሲጥሉ ልብን ከምስጢሩ ጣል ያደረጉት እንደሆነ

በዚህ ጊዜ ጨለማን ገለል የሚያደርግ መብራት ቦግ ብሎ

ይበራል::

ተስፋ ደርሶ ዘብሔረ ኰዓቲት

‹‹ሰንደቅ ዓላማችን›› ጋዜጣ፣ ኅዳር 16 ቀን 1935 ዓ.ም.

አምላክ እና አምላካት

በአንድ ወቅት አንድ ሐሰተኛ ሰባኪ በኪላፊስ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ቤተ- መቅደስ በራፍ ላይ ሆኖ ብዙ አምላካት እንዳሉ ሰበከ፡፡ ምዕመኑንም በልባቸው “ይህንንማ እናውቀዋለን፡፡ አብረውን እየኖሩ በሄድንበት ሁሉ ይሄዱ የለም እንዴ?” ሲሉ አሰቡ፡፡

ብዙም ሳይቆይ አንድ ሰው በገበያው መሃል በመቆም መሰበክ ጀመረ “አምላክ የለም” እያለ፡፡ ብዙዎች አምላካቱን ይፈሯቸው ስለነበር በንግግሩ ተደሰቱ፡፡

በአንድ ሌላ ቀን አንድ አንደበተ-ርቱዕ ብቅ አለና ስብከቱን አስተጋባ፡፡ “አምላክ አንድ ነው፡፡” ህዝቡ ከብዙ አምላካት ይልቅ አንድ አምላክ ፍትሃዊ ፍርድ ይሰጣል ብለው ስላላሰቡ በንግግሩ ተከፉ፡፡

በዚያው ዓመት ሌላ አንድ ሰባኪ መጣና “በነፋሱ ውስጥ አንድ ሆነው የሚኖሩ ሶስት አምላክ አሉ፡፡ እጅግ የከበረች እና ሰፊ የሆነች ሚስትም እህትም የምትሆን እናት

አለቻቸው” ብሎ ተናገረ፡፡ ይሄን ጊዜ ሁሉም ደስ አላቸው “አምላካቱ ሶስት

መሆናቸው በሃጢአታችን ላይ እንዲከራከሩ ስለሚያደርጋቸው ጥሩ ነው፡፡ በዚያ ላይ ደግሞ የተከበረች እናታቸው ለእኛ ምስኪን ሃጢያተኞች ትከራከርልናለች” በማለት አሰቡ፡፡

ይሁን እንጂ እስከዛሬ ድረስ የኪላፊስ ከተማ ነዋሪዎች አምላክ ብዙ ነው፣ አንድ ነው፣ የለም አንድም ሶስትም ነው እያሉ ከመከራከራቸው በተጨማሪ ስለተከበረችው የአምላካት እናትም እየተነታረኩ ነው፡፡

ካህሊል ጂብራን “የጥበብ መንገድ” (1998)

ከቦሌ ድልድይ ወደ ኢምፔሪያል ሆቴል መጋቢት 23 ቀን 2005 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ ታመራ የነበረችው አውቶሞቢል መዳረሻው ላይ የሚገኘውን አደባባይ በጣሰችበት ወቅት ፎቶ በመስፍን ሰሎሞን

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

በብርሃኑ ፈቃደ

የአገሪቱ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ካሰበው በታች ለማደሩ ወይም ለመከናወኑ በርካታ ምክንያቶች አስተዋጽኦ አድርገዋል:: ከበርካታዎቹ የዕቅድ በታች ክንውኖች ውስጥ ትልቁን ድርሻ የያዘው ደግሞ ንግድ ሚኒስቴር ይመስላል:: ይኸውም ደግሞ በስምንት ወራት ውስጥ ይገኛል ብሎ ካሰበው በታች የአፈጻጸም ውስጤት ማስመዝገቡ ሊጠቀስ የሚችል ነው:: ሚኒስቴሩ በዚህ ዓመት ከወጪ ንግድ ዘርፍ አገሪቱ ታገኛለች ብሎ ያሰበው የገንዘብ መጠን 3.1 ቢሊዮን ዶላር ነበር:: በተግባር ከኤክስፖርት ንግድ የተገኘው ገቢ ግን ሁለት ቢሊዮን ብር ብቻ ሆኗል:: ይህ ደግሞ በዚህ ዓመት ከኤክስፖርት ይጠበቅ የነበረውን 5.2 ቢሊዮን ዶላር ማግኘት የማይታሰብ ያደርገዋል::

በ2004 ዓ.ም ይኖራል ተብሎ የታቀደው የወጪ ንግድ አፈጻጸም 3.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ሲሆን በተግባር የተገኘው 3.15 ቢሊዮን ዶላር ነበር:: የታየው ቅናሽ ከጠቅላላው የዓመቱ አፈጻጸም አኳያ (በታቀደውና በተገኘው መካከል) አነስተኛ ሆኖ የሚታይ ቢሆንም፣ በዚህ ዓመት ስምንት ወራት የተገኘው የገቢ መጠን ከዕቅዱ ያለው ርቀት ከፍተኛ በመሆኑ ምክንያት፣ ኢኮኖሚው ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ ቀላል እንደማይሆን ይጠበቃል:: ይኸውም በወጪና ገቢ ንግድ መካከል የሚታየው ልዩነት፣ በሁለቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዓመታት ብቻ ሳይሆን በቀደሙትም ጊዜያት ሰፊ የነበረ ሲሆን እየተባባሰ መምጣቱ ግን ይታያል:: ይህ ደግሞ ምናልባት በዶላር አቅርቦት ዙርያ የሚስተጋባውን ጫጫታ ሊያባብሰው እንደሚችል ስጋት የሚፈጥር ቢሆንም ከውጭ ሐዋላ የሚገኘው ገቢ አቅርቦቱን ሊደግፈው እንደሚችልም ይታሰባል::

በወጪ ንግድ ዘርፉ የዕቅዱን 63.5 ከመቶ የፈጸመው ንግድ ሚኒስቴር፣ ካሰበው በታች ገቢ ካስመዘገቡት ምርቶች ውስጥ ቡና ቀዳሚው በመሆን ግንባር ቀደምትነቱን አሁንም የሚነጥቀው ያለ አይመስልም:: በስምንት ወራት ውስጥ ወደውጭ ከተላከው ቡና የተገኘው ገቢ 453 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ነው:: ወርቅ በሁለተኛ ደረጃ የተመዘገበ ገቢ እንዳስገኘ የሚጠቁመው የንግድ ሚኒስቴር መረጃ፣ በስምንት ወራት 389.1 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ ያሳያል::

ቅባት እህሎች 269 ሚሊዮን ዶላር ሲያስገኙ፣ ጫት የጥራጥሬ ሰብሎች፣ የቆዳ ውጤቶችን፣ የቁም እንስሳትንም ሆነ ሌሎቹን ምርቶች ቀድሞ፣ 178 ሚሊዮን ዶላር ገደማ በማስገኘት አራተኛው ዶላር አመንጪ የአገሪቱ ምርት ሆኖ ስምንት ወራቱን አሳልፏል:: በመጠን አኳያ ሲታይ ግን በተለይ የቡና አሳሳቢ ሆኖ ይታያል:: ይኸውም ባለፈው ዓመት ስምንት ወራት 75 ሺሕ 123 ቶን ቡና ተልኮ፣ 411.8 ሚሊዮን ዶላር ገቢ የተገኘበት ቡና በዚህ ዓመት ስምንት ወራት፣ 115 ሺሕ 948 ሚሊዮን ቶን ሲላክ ገቢው ግን 452.9 ሚሊዮን ዶላር ሆኗል:: ከ40 ሺሕ ቶን በላይ ተጨማሪ ቡና በዚህ ዓመት እንደተላከ ይታያል:: የጫት ገቢ እንደሚያሳየው (መዳረሻው በጣት በሚቆጠሩ አገሮች መሆኑን ልብ ይሏል)፣ ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥ የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ስምንቱ ወራት በ12.6 ሚሊዮን ዶላር ብልጫ መኖሩን ነው:: በዚህ ዓመት 177.7 ሚሊዮን ዶላር ሲገኝ በመጠን አኳያ ሲታይም ጥቂት ብቻ ጭማሪ እንዳለው ማየት ይቻላል:: የ2004 በጀት ስምንት ወራት 28 ሺሕ 231 ቶን ሲላክ፣ በዚህ ዓመት ደግሞ 31 ሺሕ 67 ቶን በመላኩ፣ ከ2,836 ቶን ብቻ ከ12.6 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደተገኘ አሃዞቹ ያመለክታሉ::

ከ2004 ዓ.ም. በጀት አኳያ የዘንድሮው ስምንት ወራት ውስጥ የተገኘው የውጭ ምንዛሪ ገቢ ሲታይ፣ የ89 ሚሊዮን ዶላር ብልጫ ወይም የ4.7 በመቶ ብልጫ ኖሮት መጠነኛ ለውጥ (የአምናው የስምንቱ ወራት ገቢ 1.9 ቢሊዮን ዶላር ነበር) ቢታይም የዕድገቱ መጠን እንደሚጠበቀው አለመሆኑም አሳሳቢ ያደረግዋል:: በሁለቱ በጀት ዓመታት ስምንት ወራት ውስጥ ከታየው የወጪ ንግድ እንቅስቃሴ አኳያ፣ የቡና ዕድገት

41.1 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ብልጫ በማሳየት የተመዘገበ ነው::

የቅባት እህሎችን ጨምሮ፣ በአበባ፣ አትክልትና ፍርራፍሬ፣ በሥጋ፣ በማር፣ በተፈጥሮ ሙጫና በዕጣን የታየው የኤክስፖርት አፈጻጸም ከዓምናው ስምንት ወራት አኳያ ዝቅተኛ እንደሆነና እንደቀነሰ የንግድ ሚኒስቴር ሪፖርት ያመለክታል::

ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ የታጣባቸው የንግድ ሚኒስቴር ስምንቱ ወራት

በብርሃኑ ፈቃደ

ለሴቶች ትኩረት እንደሚሰጥ የሚጠበቀው እናት ባንክ፣ የሚከፍታቸውን ቅርንጫፎች ስያሜም በኢትዮጵያውያን ባለታሪክ ሴቶች መታሰቢያውን አድርጎ በሦስት ሳምንት ውስጥ ሁለት ቅርንጫፎችን ሥራ አስጀምሯል፡፡

በንግሥተ ሳባ ስም የተሰየመውና ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ ትናንት፣ ማክሰኞ ዕለት የተከፈተው የእናት ባንክ ቅርንጫፍ ሁለተኛው ሲሆን፣ ከሦስት ሳምንት በፊት በካዛንቺስ አካባቢ፣ በእቴጌ ጣይቱ ብጡል መታሰቢያነት የሰየመውን የባንኩን መሥርያ ቤት ሥራ ማስጀመሩ ይታወሳል፡፡ ቃል የተገባ ወይም የተመዘገበ ካፒታሉ ከ275 ሚሊዮን ብር በላይ እንደደረሰም የእናት ባንክ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ፋሲካ ከበደ አስታውቀዋል፡፡

መሐል ሰንጋተራ አካባቢ በቅርቡ ይከፍታል ተብሎ የሚጠበቀው ሦስተኛው የእናት ባንክ ቅርንጫፍ፣ በበጎ ሥራቸው በሚታወቁትና የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ከጂማ ዩኒቨርሲቲ በተበረከተላቸው አበበች ጎበና መታሰቢያነት እንደሚያውለው ያስታወቁት ወይዘሮ ፋሲካ፣ ባንካቸው ሥራ በሚጀምርባቸው የአገልግሎት መስኮች ውስጥ የፋይናንስ ማማከር ሥራም ለደንበኞቹ እንደሚሰጥ ገልጸዋል፡፡

የጡረታ፣ የሕፃናት ቁጠባን ጨምሮ የተለያዩ የባንክ አገልግሎቶችን ይዞ ወደፋይናንስ ገበያው ብቅ ያለው እናት ባንክ፣ ምንም እንኳ ማንኞቹም የንግድ ባንኮች የሚሰጡትን የብድር አገልግሎት እንደሚሰጥ (ዋስትና ተኮር) የሚጠበቅ ቢሆንም፣ በተለይ ለሴት የባንኩ ደንበኞች ከሚሰጣቸው የብድር አገልግሎቶች ውስጥ ዋስትናን የመካፈል፣ ሌሎች አጋር ከሚ

የተከፈለ ካፒታሉ 140 ሚሊዮን ብር የደረሰው እናት ባንክ ሦስተኛውን ቅርንጫፍ በአበበች ጎበና ስም ይሰይማል

ሆኑ ድርጅቶች ጋር በመነጋገር የዋስትና ሽፋን እንዲያገኙ የማመቻቸት ሥራ እንደሚሠራ ወይዘሮ ፋሲካ አስታውቀው፣ ባንካቸው ሴቶች የሚያመነጯቸው የቢዝነስ ሀሳቦች በገንዘብ እጦት ምክንያት እንዳይጨናገፉ እገዛ የሚሰጥባቸው ሌሎች አሠራሮችንም እንደሚከተል አስታውቀዋል፡፡

በጥቂት ሴቶች አደራጅነት የተቋቋመው እናት ባንክ በአሁኑ ወቅት ሰባት ሺሕ ያህል ባለአክሲዮኖችን በአባልነት ያቀፈ ሲሆን፣ አሁንም የአክሲዮን ድርሻዎችን በመሸጥ ላይ ይገኛል፡፡ ከሰባት ሺሕ አባላቱ ውስጥ፣ ከ64 በመቶው በላይ በሴቶች ባለድርሻነት የተያዘው እናት ባንክ፣ የተከፈለ ዝቅተኛ ካፒታሉን እስከ መጪዎቹ ሦስት ዓመታት፣ በብሔራዊ ባንክ ሕግ መሠረት ቢያንስ ግማሽ ቢሊዮን ብር ማድረስ ይጠበቅበታል፡፡

ወይዘሮ ፋሲካ ግን ባንካቸው ከዚያም በላይ መሥራት እንደሚችል የሚገልጹት ሥራ በጀመረ በጥቂት ቀናት ውስጥ የታየውን የተገልጋይ ቁጥር መነሻ በማድረግ ነው፡፡ ምንም እንኳ በአገሪቱ ያለው የውጭ ምንዛሪ ፍላጎት ከፍተኛ መሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ አገሪቱ የምትገኝበት ዓለም አቀፍ ንግድ፣ ከፍተኛ የንግድ ሚዛን ጉድለት (ገቢ ንግዱ ከወጪ ንግዱ ከፍተኛ ብልጫ ይዟል) ያለበት ቢሆንም በርካታ ባንኮች ዘንድ ጥያቄ ያልተመለሰ የዶላር ጥያቄ መኖሩም ይነገራል፡፡ እናት ባንክ እንዲህ ባለው ሁኔታ የወጪና ገቢ ንግዱን አገልግሎት ለመቀላቀል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግን በአገሪቱ የውጭ ምንዛሪ እጥረት እንደሌለ እያስታወቁ ነው፡፡

የእናት ባንክ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ፋሲካ ከበደ

|ገጽ 11 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

በዳዊት ታዬ

በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ 16 የግልና ሦስት የመንግሥት ባንኮች እየተንቀሳቀሱ ናቸው:: በቅርብ ኢንዱስትሪውን የተቀላቀሉ ጥቂት የግል ባንኮችን ሳይጨምር አሥር የሚሆኑ የግል ባንኮች የቅርብ ዓመታት ዕቅዳቸው ውስጥ ካካተቱት መካከል ከፍተኛ መዋለ ነዋይ ያፈሱበታል ተብሎ የሚጠበቀው፣ የዋና መሥሪያ ቤቶቻቸው ሕንጻ ግንባታ ፕሮጀክት አንዱ ነው::

በተለይ በኢንዱስትሪው ውስጥ የቆዩት ባንኮች፣ የሕንጻ ግንባታ እንቅስቃሴ ማድረግ ከጀመሩ ሰነባብተዋል:: እነዚህ ፋይናንስ ተቋማት ከሌሎች የንግድ ድርጅቶች በተለየ የሕንጻ ግንባታዎቻቸውን ለማካሄድ የወጠኑትና ያነጣጠሩት ደግሞ ከብሔራዊ ቴአትር ጀምሮ ባለው ሥፍራ፣ በተለምዶ ሠንጋተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው:: ከአገሪቱ የማዕከላዊ ባንክ መገኛ ቦታ፣ በቅርብ ርቀት የዋና መሥሪያ ቤቶቻቸውን ሕንጻ ለመገንባት ላይ ታች የሚሉት ባንኮች፣ ሠንጋተራ አካባቢን የመምረጣቸው ጉዳይ ሆን ተብሎ እንደሆነም ይታመናል:: የአገሪቱን የፋይናንስ ተቋማት ከሠንጋተራ አካባቢ ጋር እንዲተሳሰሩ ያደረገው ዋነኛ ምክንያት፤ የፋይናንስ ተቋማት በአንድ አካባቢ መሰብሳባቸው ለዘርፉ የሥራ ቅልጥፍና አመቺ መሆኑ በመታመኑ እንደሆነ ያነጋገርናቸው የባንክ ኃላፊዎች ይገልጻሉ:: ለዚህም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሳይቀር ባንኮች በዚህ አካባቢ ቦታ እንዲያገኙ እገዛ እያደረገ መሆኑንም ጭምር ይጠቅሳሉ:: እነዚህ ግንባታዎች የአገሪቱን የፋይናንስ ተቋማት በአንድ አካባቢ እንዲሰባሰቡ ከማድረግ በላይ አሁን ባለው የአዲስ አበባ የሕንጻ ግንባታ ደረጃ ሰማይ ጠቀስ የሚባሉ ሕንጻዎች የሚገነቡበት እንደሚሆን የሚጠበቅ ነው::

የፋይናንስ ተቋማት መገኛ መንደር እንደሚሆን በሚጠበቀው አካባቢ፣ በተቋማቱ የሚገነቡት ሕንጻዎች ከፍተኛ ወጪ የሚወጣባቸውና በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በዚህ አካባቢ ብቻ ከአሥር ቢሊዮን ብር ያላነሰ መዋለ ነዋይ ይፈስበታል ተብሎም የሚጠበቅ ነው::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ያስገነባዋል ተብሎ የሚጠበቀው ባለ42 ፎቅ ሕንጻ፣ የሚጠይቀው ከ3.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ሲታከል ደግሞ፣ የአገሪቱ ባንኮች ለሕንጻ ግንባታ የሚያወጡት ወጪ ከፍተኛ ደረጃ ላይ እየተሰቀለ መምጣቱን ያሳያል:: በሠንጋተራ፣ ብሔራዊ ቴአትር አካባቢ ለሕንጻ ግንባታ ቦታ ከተረከቡት ባንኮች መካከል ሕብረት ባንክ፣ ዘመን ባንክ፣ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ንብ ባንክ፣ ናይል ኢንሹራንስ፣ ዳሽን ባንክ፣ የሚጠቀሱ ሲሆን አቢሲኒያ ባንክም ከሠንጋ ተራ አቅራቢያ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ከተግባረዕድ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ባለ 23 ፎቅ ሕንፃ ለመገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል:: ወጋገን ባንክም በስቴዲዮም አካባቢ፣ 110 ሜትር ርዝማኔ ያለውን ሕንጻ በመገንባት ላይ ነው:: የኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክም፣ ከአዋሽ ባንክ ሕንጻ ጎን ለተመሳሳይ ዓላማ ቦታ ለማግኘት ጥረት እያደረገ ነው::

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርብ ርቀት ሕንጻዎቻቸውን ለማበጀት እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን ካሳወቁትና ለዚሁ ግንባታ ቦታ ከተረከቡት ባንኮች ቀደም ብሎ የዋና መሥሪያ ቤቱን ሕንጻ የጀመረው አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ እንደነበር ይታወሳል:: ከእህት ኩባንያው አዋሽ ኢንሹራንስ ጋር በመሆን ያስገነባቸው የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ መንትያ ሕንጻዎች በተጠናቀቁ ጊዜ ወደ 250 ሚሊዮን ብር ወጪ ጠይቀዋል:: ይህ የገንዘብ መጠን ከአምስት ዓመታት በፊት በነበረ የግንባታ ዋጋ የተሰላ ነው::

ከዚህ ጊዜ በኋላ ዋና መሥርያ ቤቶቻቸውን ለመገንባት እየተደራጁ ያሉት የፋይናንስ

ተቋማት፣ እንደቀደመው ጊዜ በአነስተኛ ዋጋ መገንባት አይችሉም:: ለግንባታ ቦታ የተረከቡ ባንኮች፣ የቅድመ ግንባታ ዋጋቸው የሚያመለክተው ይህንኑ እውነታ ነው:: ለእያንዳንዱ ሕንጻ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ የሚጠይቃቸው መሆኑ እየታየ ነው:: ቀደም ብሎ ከ400 እስከ 800 ሚሊዮን ብር በሆነ ዋጋ እንገነባዋለን ያሉት ሕንጻ፣ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ቢሊዮን ብር በታች በሆነ የገንዘብ መጠን ለማጠናቀቅ የማይችሉበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል:: ቦታ ተረክበው የሚያስገነቡትን ሕንጻ ዲዛይን ከመረጡ ባንኮች ውስጥ ሕብረት ባንክ አንዱ ሲሆን፣ ለሚያስገነባው ባለ 23 ፎቅ ሕንጻ፣ አሁን ባለው የገበያ ዋጋ እስከ 1.4 ቢሊዮን ብር ወጪ ሊጠይቀው ይችላል:: በባንኩ የቀደመ ዕቅድ መሠረት በ800 ሚሊዮን ብር ግንባታውን ለማጠናቀቅ አቅዶ እንደነበር የሚታወስ ነው::

ከሕብረት ባንክ በጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ ባለ 32 ፎቅ ሕንጻ ለመገንባት የዲዛይን መረጣ ያደረገው ዘመን ባንክም፣ የሕንጻ ግንባታው ጠቅላላ ወጪ ከአንድ ቢሊዮን ብር ይበልጣል ተብሎ ይጠበቃል:: በአካባቢው የራሱን ሕንጻ ለመገንባት በቅርቡ ቦታ የተረከበው ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክም እንደዚሁ ወደ አንድ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ፈሰስ ያደርጋል::

የግንባታ ቦታ አግኝተው የዲዛይን መረጣ ካደረጉት ባንኮች ባሻገር ሌሎች ባንኮችም በዚሁ አካባቢ ለግንባታ የሚሆን ቦታ እየጠየቁ ነው:: ተሳክቶላቸው ቦታው ከተገኘ፣ በዚህ አካባቢ ከፍተኛ የኮንስትራክሽን ሥራ እንደሚካሄድ ይጠበቃል:: ያነጋገርናቸው የባንክ ባለሙያዎች እንደሚያመለክቱት፣ ባንኮች የራሳቸውን ሕንጻ ወደ መገንባት መጓዛቸው ከፍተኛ ጥቅም እንዳለው ያመለክታሉ::

ለዚህ አባባላቸው እንደ ምክንያት የሚያስቀምጡት፣ የአገሪቱ ባንኮች በእስከዛሬው ጉዟቸው ለዋና መሥሪያ ቤትም ሆነ ለቅርንጫፎቻቸው የሚሆነውን ሕንጻ እየተጠቀሙ የሚገኙት ውድ ዋጋ እየተከራዩ መገኘታቸውን ነው:: ይህም ከጠቅላላ ወጪያቸው ለሕንጻ ኪራይ ብቻ ከ30 እስከ 40 በመቶ ለኪራይ ማዋላቸው ጥሩ ማሳያ መሆኑንም ይጠቅሳሉ:: የአንዳንድ ባንኮችን ወቅታዊ ሁኔታ በምሳሌነት የሚጠቅሱ ባለሙያዎች አንዳንድ ባንኮች በአማካይ እስከ አራት ሚሊዮን ብር ወጪ በማውጣት ለዋና መሥርያ ቤት ሕንፃ ኪራይ ክፍያ ይፈጽማሉ:: ከዚህ አንጻር እንዲህ ዓይነት ወጪዎቻቸውን ለመቀነስና እሴቶቻቸውን ለማሳደግ የራሳቸው ሀብት የሆነ ሕንጻ ለመገንባት መንቀሳቀሳቸው ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ይጠቅሳሉ::

በሌላ በኩልም ባንኮቹ እንገነባዋለን የሚሉት ሕንጻ ሁኔታ ሲታይ ከ20 ወለል (ፎቅ) በላይ ከመሆኑ አኳያ፣ አሁን ካለው የኮንስትራክሽን ወጪ አንጻር ከፍተኛ ገንዘብ ሊያስወጣቸው ቢችልም፣ ይህንን ወጪያቸውን በቀላሉ ሊመልሱ የሚችሉበት ብዙ ዕድል እንዳላቸውም ይናገራል:: ባንኮቹ ሃያና ከዚያ በላይ ፎቅ ያላቸውን ትላልቅ ሕንጻዎች ሙሉ በሙሉ ላይጠቀሙባቸው ይችላሉ:: አሁን ካለው የባንኮቹ አቅም አኳያ፣ ሙሉ ሕንጻውን ለመጠቀም የሚያስችል ባለመሆኑ ብዙዎቹ ባንኮች የተወሰነ የሕንጻውን ክፍል በማከራየት ተጨማሪ ገቢ ሊያገኙበት እንደሚችልም የባንኮች ሙያተኞች አስተያየት ይጠቁማል::

ከአምስት እስከ ሰባት ዓመታት ባሉት ጊዜያት በሠንጋተራ አካባቢ ከአሥር ያላነሱ ባንኮች ሕንጻዎቻቸውን ያጠናቅቃሉ ተብሎ የሚታመን ሲሆን፣ ይህም በአዲስ አበባ ከሚካሄደው የሕንጻ ግንባታ ቀላል የማይባል ድርሻ ኖሮት የሚካሄድበት ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል::

ተራማጅ ባንኮችና የቢሊዮኖች ኢንቨስትመንታቸው

IMMEDIATE VACANCY ANNOUNCEMENT

iDE is an international NGO dedicated to creating income and livelihood opportunities for poor rural households of Ethiopia through various projects that implemented in different parts of the country. In partnership with UNICEF, iDE has recently launched a WASH project known as “Appropriate Water Technology Promotion and Development for Self-supply and Sanitation Marketing (AWTSSM)”. AWTSSM covers 15 UNICEF learning woredas in 4 regional States (Oromia, Tigray, Amhara and SNNP). The project comprises two major components; namely, Water Supply and Sanitation Marketing. iDE is currently seeking to recruit Rural Supply Chain Specialist and Rural Marketing Specialist for Sanitation component of the Project.. Hence, qualified and experienced professionals who meet the specified requirements are invited to apply for the job opportunities

Position 1: Rural Supply Chain Specialist

Reporting Structure: The Rural Supply Chain Marketing Specialist reports to the WASH Partnership Coordinator. He/she is expected to work alongside and in close collaboration with the Lead Product Designer.

Expectations and Responsibilities: The Rural Supply Chain Specialist is expected to be open-minded, self-reliant, and excited about being part of a diverse, fast-paced, team environment. He/she is driven to develop solutions that are centered around users, that are desirable, feasible, and viable, and that are successfully adopted in the marketplace. His/her responsibilities include:

• Learn about HCD, prototyping, and product development from the Lead Product Designer.• Work alongside and closely with the Lead Product Designer to design, prototype, and

field-test sanitation product options. • Work closely with WASH Partnership Coordinator and using human-centered design,

provide expertise, input, insights, and support to the design, development, and field-testing of the marketing and business model concepts for rural sanitation.

• Support the planning and execution of field research activities.• Frequently work in the field to test product concepts, strategies, tools, and approaches,

and deepen understanding of end users (households, supply chain actors, etc).• Demonstration of key components of the human-centered design process: empathy,

synthesis, prototyping, storytelling.• Positively contribute to a dynamic inter-disciplinary team, fostering a team environment

where everyone is collaborative and comfortable being open, sharing ideas, and giving feedback.

Qualifications:• BSc or MSc degree (desirable) in Mechanical or Civil Engineering from a recognized university• At least 2 years experience as product design engineer• Proven experience in working in the field, with farmers and under stressful conditions• Proficiency in Computer Applications• Good command of written and spoken English• Excellent communication and interpersonal skills

Position 2: Rural Marketing Specialist

Reporting Structure: The Rural Sanitation Marketing Specialist reports to the WASH Partnershp Coordinator. He/she is expected to work in close collaboration with the Lead Product Designer. Expectations and Responsibilities: The Rural Marketing Specialist is expected to be open-minded, self-reliant, and excited about being part of a diverse, fast-paced, team environment. He/she is driven to develop solutions that are centered around users, that are desirable, feasible, and viable, and that are successfully adopted in the marketplace. His/her responsibilities include:

• Work closely with WAH Partnership Coordinator and using human-centered design, provide expertise, input, insights, and support to the design, development, and field-testing of the marketing and business model concepts for rural sanitation.

• Support the planning and execution of field research activities.• Frequently work in the field to test strategies, tools, and approaches, and deepen

understanding of end users (households, supply chain actors, etc).• Demonstration of key components of the human-centered design process: empathy,

synthesis, prototyping, storytelling.• Positively contribute to a dynamic inter-disciplinary team, fostering a team environment

where everyone is collaborative and comfortable being open, sharing ideas and giving feedback.

Qualifications:• Bachelor or Masters degree (desirable) in Business Administration, Business Education

and related field from a recognized university• At least 2 years experience as Business Model design specialist • Proven experience in working in the field, with farmers and under stressful conditions• Proficiency in Computer Applications• Good command of written and spoken English• Excellent communication and interpersonal skills

For both positions:

Duty Station: Addis Ababa, with frequent and intensive travels to project woredas.

Remuneration: Attractive salary with good benefit package.

Closing date: 10 calendar days from the first date of this announcement.

Only candidates meeting the above qualifications are invited to send their applications, including a detailed CV and credentials to the following address:

International Development Enterprises (iDE)P.O. Box 7892Addis Ababa orE-mail: [email protected]

Only short listed candidates will be contacted.

ማስታ

ወቂያ

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

ፎ ቶ ዜ ና

ከአገሯ ምድር አሜሪካ በሃንዲካና ኢንተርናሽናል ተጋብዛ ባለፈው ቅዳሜ ወደ ኢትዮጵያ የመጣችው ጄሲካ ሰኞ ዕለት ጠዋት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ300 ያህል ተማሪዎች ንግግር ያደረገች ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ንብረትነቷ የአቢሲኒያ በረራ አገልግሎት የሆነች ኦስትሪያ ሠራሽ ዳይመንድ የመለማመጃ አውሮፕላን አብርራለች:: ፎቶ በሪፖርተር/ናሆም ተስፋዬ

|ገጽ 13 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

z ¡ Wü ማስታ

ወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያአፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ በግጭትና በመገልበጥ አደጋ ጉዳት የደረሳቸ

ውን የተለያዩ አይነት ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎችን እና የተለወጡ አሮጌ

የተሽከርካሪ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

1. የመኪኖቹን/ንብረቶቹን ሁኔታ ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች በአፍሪካ

ኢንሹራንስ ጉዳት የደረሰባቸው ተሽከርካሪዎች ማቆሚያ ቦታ ቃሊቲ

ኖክ ማደያ በሚድሮክ ተርሚናል ወደ ውስጥ 1.5 ኪ.ሜ ገባ ብሎ እ

ንዲሁም በመቀሌ አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ የተጎዱ መኪኖች ማቆ

ያ ቅጥር ግቢ በስራ ሰዓት በመገኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀ

ን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 04 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ ማየት ይችላሉ::

2. ስለአሻሻጡ የተዘጋጀውንና የተሽከርካሪዎቹን/ንብረት ዝርዝር የያዘው

ን ፎርም ቦሌ ዓለም ሕንፃ በሚገኘው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ

ዋናው መ/ቤትና መቀሌ በሚገኘው ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ከመጋቢ

ት 18 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉትን የእያንዳንዱን ተሽከርካሪ/ንብረት

ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ሚያዝያ 04 ቀን 2005 ዓ.ም. ከ

ቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ዓለም ህንፃ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤ

ት ካሣ መምሪያ እና መቀሌ በሚገኘው ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ለዚ

ሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ተሽከርካሪ/ንብረት የመነሻ ዋጋ 20% (ሃያ

በመቶ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.O.) ማስያዝ

ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቹ በጨረታው ከተሸነፈ በማስያዣ ያስያዘው ገ

ንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆንለታል፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሲሞሉ በተናጠልና በግልጽ 15%

V.A.T.ን ማሳየት አለባቸው፡፡

6. ጨረታው ሚያዝያ 05 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ቦሌ አ

ዲስ ባንክ አካባቢ ከአልታ ኮምፒውቴክ ጎን /ከሸዋ ሱፐር ማርኬት ፊ

ት ለፊት/ ባለው በአፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ ቢሮ ውስጥ እና መቀ

ሌ በሚገኘው ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪ

ሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት ይከፈታል፡፡

7. ተጫራቾች በጨረታ ያሸነፉትን ተሽከርካሪ/ንብረት ሙሉ ክፍያ 15%

VAT ጨምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ውስጥ በመክፈል ማንሳት ይኖርባ

ቸዋል፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ካላነሱ ለአስር ቀናት በየቀኑ

20.00 (ሃያ ብር) የማቆሚያ ቦታ ኪራይ የምናስከፍል ሲሆን በ10 ቀ

ናት ውስጥ ካላነሱ ግን ያስያዙት ገንዘብ በቅጣት መልክ ለኩባንያው

ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸው ይሰረዛል፡፡ 8. ለጨረታ በቀረቡት ተሽከርካሪዎችና ንብረቶች ላይ የሚፈለጉ የስም

ማዛወሪያ፣ ግብርና ልዩ ልዩ ወጪዎች ቢኖሩ በጨረታው አሸናፊ የሚከፈሉ ይሆናሉ፡፡

9. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0116-63-77-16/19 እና 034 440 1932 በመደወል ወይንም በተራ ቁጥር 3 በተጠቀሰው አድራሻ በግንባር ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል፡፡

10. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

11. በተጨማሪም መቀሌ ቅርንጫፍ አፍሪካ ኢንሹራንስ ሪከቨሪ የሚገኙ ሰሌዳ ቁጥር 3-02657፣ 3-78460 እና 3-03554 ባሉበት ሁኔታ የሚገኙትን ተሽከርካሪዎች አወዳድሮ መሸጥ ስለሚፈልግ መጫረት የ

ምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.)

ምንም የሌለው ምንም አይፈራም?እነሆ ዛሬ የምንጓዘው ከሜክሲኮ ወደ ካዛንቺስ ነው:: ኑሮ እንደ ትናንቱ ናት:: ምንም የተለወጠ ነገር

የለም:: ነዋሪዎች ወደ ጉዳያቸው ይጣደፋሉ:: አዲስ የመንፈስ ፀዳል የሚያጎናፅፈው ማለዳ የተለማጅነት ፀባይ ያመጣ ይመስላል:: የዛሬዋ ፀሐይ በመውጣቷ ማንም ቁብ አይሰጠውም:: ሁሉም የትናንት ውጥኑ ላይ ካስማውን የተከለ ይመስላል:: አዲስ አበባ በፍቅርና በጥላቻ፣ በውሸትና በእውነት፣ በመኖርና ባለመኖር መሀል የተዘጋጀች ግጥም መስላለች:: ጨለማ አጥልቶበት ባደረው አውራ ጎዳና ላይ የትናንት ዱካዎች እንጂ አዳዲስ ፈላጊዎች የሉም:: እያንዳንዱ ሰው ለመኖር የሚያስገድደውን ኃይል ሳያውቀው ዓላማዬ ብሎ ለሚኖርለት ነገር ሊተናነቅ እነሆ ነግቷል:: የጎዳናው መንፈስ ትርምስ ይባላል:: መንገድ ከሰው ልጆች ህላዌ ይህን ይቀምራል:: ያላለቁ ቀመሮች ለልመና በተዘረጉ እጆች በኩል ጎልተው ይታያሉ:: ለማለቅ የሚጣደፉቱ ደግሞ በዕድሜ ጫፍ የእርጅና መቀነት ውስጥ ይርመሰመሳሉ:: ጅምሮቹና ለጋዎቹ ግን በትኩስነት ኃይል ውስጥ ገና ፅንስ ናቸው:: ትኩሳት ይሉታል ይህን የዕድሜ ፌርማታ:: በትኩስነት ውስጥ ሁሉም ነገር በግልጽና በቀላሉ ሊነበብ ይችላል:: አዎ የትናንት ዱካዎችን ሽረው አዲስ የተረከዝ ማህተም አስቀምጦ ለማለፍ በትውልድ ሰንሰለት ውስጥ ውር ውር የሚሉ ወጣቶች ጎዳናው ላይ በርከት ያሉ ናቸው:: እዚህ ያደረሰን መንገድ ነገ ደግሞ በእነዚህ አፍላዎች ትከሻ አሳፍሮን የት እንደሚያደርሰን ማን ያውቃል? አሮጌን አዲስ መተካቱ የግድ ነውና፡፡

የታክሲ ሠልፍ ቦታ በሳቅና በተረብ አሸብርቋል:: ቀርበው ሲያዩት ግን የምሬት ጎርፍ ነው:: ‹‹እውነትም እየሰነበተ ሲሄድ የማይለመድ ነገር የለም፤›› ትላለች አንዲት ልጅ እግር ቆንጆ:: (ምን ዘንድሮ እኮ ቆንጆ በሽ ነው ሺሕ በቆጠረ ሆነ እንጂ የሚገኙት) ‹‹ችግር ወዳጅ ሲሆን የታየባት በአፍሪካ ብሎም በዓለም የመጀመሪያዋ አገር ኢትዮጵያ መሆኗ ነው:: አቤት ለክፉውም ለደጉም አንደኝነት ስንወድ?›› ይላል አንዱ ከኋላ:: እንቅልፍ ያልጠገበ ዓይኑን እንዳይሆን አድርጎ እያሻሸ:: ‹‹አሁንማ ቅሬታ ብናሰማም የሚሰጠንን መልስ በህልማቸን ስለፈታነው ተናገርን አልተናገርን ምንም ለውጥ አይኖረውም፤›› ይላል አንድ ረዘም ያለ ጎልማሳ ዙሪያውን እየቃኘ:: ‹‹ሚዲያዎቻችን ላይ ሐሳብን በነፃነት ከማንሸራሸር ይልቅ እዚህ የሠልፍ ሥነ ሥርዓት ላይ መናገር ተሽሎ አረፈው፤›› እያለ ከኋላ አንድ ወጣት ለወዳጁ የ‘ፕሬስ ነፃነትን’ ያማል:: አፍ ሲያርፍ ‘ፕሬስን’ መሆኑ ይሆን? ጎልማሳው በበኩሉ የጀመረውን ለመጨረስ ይወራጫል:: ‹‹. . . ለምሳሌ ‘የታክሲ ችግር እንዲህ የተባባሰው ለምንድን ነው?’ ብለን መንግሥትን ብንጠይቅ ‘ከዚህ በፊት ታክሲ የማይጠቀመው የኅብረተሰብ ክፍል ታክሲ ተጠቃሚ መሆን በመጀመሩ ነው:: ይህም የኢኮኖሚ ዕድገታችን ምን ያህል በትክክለኛ መስመር እየተጓዘ መሆኑን ያሳያል::’ ብሎ እንደሚመልስልን እናውቃለን፤›› ብሎ ትንሽ የምፀት ፈገግ ካለ በኋላ፣ ‹‹ይኼ እኮ ማለት ሐኪም ጋ ተኪዶ ‘ሐኪም ሆይ አመመኝ’ ብለን ስንነግረው ‘ከዚህ በፊት ጤነኛ ስለነበርክ ነው’ የሚል ምላሽ መስጠት ማለት እኮ ነው፤›› እያለ ዙሪያውን እውነት ነው ብለው የሚወግኑለት ሰዎችን ይፈልግ ጀመር:: ፖለቲካ ያለውሸት፣ ሥጋ ያለ ነፍስ ማለት መሆኑ አንዳንዶቻችን የሚገባን አንመስልም፡፡ ወዲያው ‘እውነት ተረጋግቶ ሲቆም ውሸት ግን ይጣደፋል’ የሚል የታክሲ ጥቅስ ትዝ አለኝ::

መሳፈር ጀመርን:: የሰው ብዛት እየጨመረ መሄዱን ላስተዋለ ከመጓጓዝ ውጪ ጊዜ ተርፎ ሥራ መሠራቱን ይጠራጠራል:: መጠራጠር ሳይሆን ያምናል ቢባል ይቀል ይሆን? ‹‹ረገጥከኝ እኮ ቀስብለህ አታልፍም እንዴ?›› ያምባርቃል አንድ ጎልማሳ:: ‹‹ይቅርታ!›› ይላል የጎልማሳው ግልምጫና ቁጣ ያስደነገጠው ወጣት:: ጎልማሳው፣ ‹‹ጫማዬን አስጠርጌ ያበላሽብኛል? ምን ይመስላል?›› ሲል ይቀጥላል:: ወጣቱ መልስ አይሰጥም:: ፈገግ ብሎ እያየው በዓይኖቹ ይቀልድበታል:: ታክሲዋ ሞልታለች:: ድፍን የታክሲው ተሳፋሪ ‘ታላቅን ማክበር’ የሚባለው የማኅበረሰብ እሴት መፈራረሱን እየታዘበ ራሱን በአሉታ ይወዘውዛል:: ‹‹እህም! ይኼም ኑሮ ተብሎ በማንም ጎረምሳ እየተንጓጠጥን ልንኖር? ኧረ አምላኬ እባክህ በጊዜ ሰብስበኝ?›› ይላሉ የጎልማሳው እንዲያ መዋረድ ያንገፈገፋቸው አንዲት አዛውንት:: ‹‹ታላቅና ታናሽ ያለው ሥጋ ቤት ብቻ ነው ሲል ያደገ ትውልድ፣ እሱን ለሚመቸውና ለሚጠቅመው ወገን ብቻ በማይረባ መማለጃ ከሚገዛ ምን እንጠብቅ?›› ይላል ጎልማሳው አዛውንቷን አተኩሮ እያስተዋለ:: በአዎንታ ራሳቸውን እየነቀነቁ ‹‹እሱስ እውነት ነው:: አቤት በእኛ ጊዜ ሰው ቀና ብለን እናይ መሰለህ? ዛሬ የሚያውቁትንም የማያውቁትንም ይዘው እኛን ካልሰማችሁ እኛ ካላስተማርናችሁ ሲሉን ይውላሉ:: ሰው በሠራው ‘ቴክኖሎጂ’ ሥራ ሲፈቱ እየዋሉ እንዲህ ካሉን ነገ እውነት መንግሥት እንደሚለው በዚህ በትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አንድ ነገር ሲሠሩማ ማንን ያስቀምጣሉ? ቀደም ቀደም ማለት የዕውቀት መለያ መስሏቸዋል፤›› እያሉ አዛውንቷ ብዙ ተናገሩ:: ያቋረጣቸው የለም:: ‹‹እኔምለው መተካካት መሥራት የሚጠበቅበት ቦታ ላይ ሳይሠራ፣ መሥራት የማይጠበቅበት ሥፍራ መሥራት ጀመረ እንዴ?›› ሲል ከፊት የቀመጠ ጎልማሳ አጠገቡ ያለችን ተሳፋሪ ቢጠይቃት፣ ‹‹ማለት?›› ብላ መልሳ ጠየቀችው:: ‹‹ማለቴ ደህናውን ሰው እያባረረ አሮጌውንና አጉሉን ያሰየን ማየት ጀመርን ብዬ እኮ ነው፤›› ብሏት ለመሳቅ ቃጣ:: ወዲያው ግን ሳቁ በመኮሳተር ተተካ፡፡

ታክሲያችን መጣደፏን ከጀመረች ቆየት አለች:: ሾፌራችን በእርጋታ ነው የሚያሽከረክራት:: ለስላሳ የክራር ሙዚቃ ከወደ ‘ስፒከሩ’ እየተሰማ አንጀት ያላውሳል:: ያንዳንዱ ቀልብ ጭልጥ ብሏል፤ ወደኋላ:: ‹‹የትዝታ ኑሮ ማብቂያ ፌርማታው የት ይሆን?›› ይላል ከወደ ኋላ መቀመጫ በስተግራዬ አብሮኝ የተቀመጠ ወጣት:: በስተቀኝ ያለችው ደግሞ፣ ‹‹ወደፊት እየተጓዙ የኑሮን ንረት ባሰቡ ቁጥር ትናንትን እንደመናፈቅ የመሰለ ሕመም አለ ብዬ አላስብም፤›› ትላለች አንገቷን ደፋ አድርጋ:: የቁጭት ይመስልባት ነበር:: ምንጩ ብዙ የሆነ ቁጭት:: ‹‹ወራጅ አለ!›› አለ ትውልዱን ያሰደበው ጎረምሳ:: ወያላው ፈጥኖ ታክሲዋን አስቁሞ ሸኘው:: ሲወርድ በትንሹም ቢሆን ኃፍረት ድሯን አድርታበት አየነው:: ‹‹ሳበው!›› ብሎ ወያላው መንቀሳቀስ ልንጀምር ስንል ሦስት ወጣት ተሳፋሪዎች ‹‹ታክሲ!›› ብለው ጮኹ:: ወያላው ሳይግደረደር ትርፍ ለመጫን እየቋመጠ ኑ አላቸው:: መጡ:: ‹‹ጠጋ ጠጋ በሉላቸው:: አንተ እዚህ ጋ ግባ፤›› ብሎ ቦታ መስጠት ጀመረ:: ‹‹አልጠጋም!›› አለ አንድ የተማረረ ድምፅ:: ወያላው ተንጠራርቶ አየው:: ‹‹ማን ስለሆንክ ነው የማትጠጋው?›› አለው ንዴት እንደ ትኩሳት ደም ሥሩን እየገታተረው:: ‹‹አልጠጋም›› ባዩ ተሳፋሪ ሳቅ ብሎ ‹‹ለመጠጋትና ላለመጠጋት ማንነት መጠየቅ ተጀመረ?›› አለ:: ወያላው፣ ‹‹ተጠጋ እባክህ ሰዓታችን አትግደል:: እንኳን አንተ እላይ ያሉትም እየተጠጋጉ አይደል! ጠጋ በልላቸው . . . ኑ ግቡ እናንተ!›› አለ ፈርጠም ብሎ:: አልጠጋም ባዩ ተሳፋሪ ለሰዎቹ ሲል ለመሸነፍ ወሰነ:: አንዱ ነገር አራጋቢ ግን የወያላውን አቃቂር ተከትሎ፣ ‹‹ከላይ ያሉትም ይጠጋጋሉ ሲል ይተካካሉ ለማለት ፈልጎ ይሆን ወይስ ሁለቱም አንድ ናቸው?›› እያለ ይሳሳቃል:: እንዲህ በቁምነገር ውስጥ የሚወለድ ቧልት ከሕዝብ ቁጥር መጨመር እኩል ሊያስጨንቀን አይገባም ትላላችሁ?

ብሔራዊን ስናልፍ ዛሬ በስመ ሕንፃ ከቆሙ ሳጥን መሰል ግንባታዎች ይልቅ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን የተሠሩ የግድግዳ ግርፎችን እያደነቅን፣ በብዙኃኑ መጠቀሚያ ፍልውኃ በኩል ስናልፍ መልክ የሌለውና ውሉ የጠፋው የቤትና የውኃ ችግር ውልብ እያለብን በታላቁ ቤተ መንግሥት ደጃፍ ስንደርስ ደግሞ ባለሥልጣኖቻችንን በሕዝብ ለሕዝብ ተወክለው እንደሚያገለግሉ ሳይሆን ራሳቸውን ብቻ እያዳመጡ ራሳቸውን እንደሚያገለግሉ ኃያላን ቆጥረን እንደ ደጀሰላም በራፍ ለመሳለም እየቃጣን ተጓዝን:: ይህ ሁሉ በሐሳብ መንሸራሸር ውስጥ የተገለጠ ሳይሆን በአንድ አገር ውስጥ በምንኖር የጋራ ችግር ተቋዳሽ ሕዝቦች መንፈስ ውስጥ የተገለጠ እውነት ሆኖ ለማንም የሚታይ ነበር:: ለማንም የሚታይ . . .

ወደ መዳረሻችን እየተጠጋን ነው:: ከ ‘ጃፋር’ የመጻሕፍት መንደር ያሳፈርናቸው ወጣቶች በእጆቻቸው በያዙዋቸው ሦስት የተለያዩ መጻሕፍት ዙሪያ ማራኪ ጨዋታ ጀምረዋል:: የማንበብ ጥማቱን የእንጀራ ጉዳይ አላዳርስ ብሎ እንዳያረካ የተከለከለው በቅናት አስተያየት ሲያያቸው፣ እስከነ መፈጠሩም ባህሉ የሌለው አብዛኛው ተሳፋሪ ግን በቁንፅል ሐሳቦች የራሱን ጨዋታ ጀመረ:: ‹‹እህም! ስማ›› ይለዋል ጎልማሳው አጠገቡ የተቀመጠውን ተሳፋሪ:: ‹‹ለማንበብ እኮ ብዙ ነገር ያስፈልጋል:: ለምሳሌ ቤት (ቢቻል የግል)፣ ጭቅጭቅ የሌለበት ትዳር፣ የተመጣጠነ ምግብ፣ ጥሩ ደመወዝ . . .›› እያለ ሊቀጥል ሲል፣ ‹‹አንተ እሱን ትላለህ፤ ሁሉም ነገር በገንዘብ እንጂ በዕውቀትና አግባብነት ባለው መንገድ በማይፈጸምበት አገር ለምን ብለን እናነባለን? ዋነው ነገር እንዴትም ብሎ ቆጥሮ መገኘት ነው፤›› ይለዋል አጠገቡ የተቀመጠው:: በቀኝ በኩል ያሉት አዛውንቷና ወጣቷ ተሳፋሪ ደግሞ የሚከተለውን ሲባባሉ ነበር:: አዛውንቷ፣ ‹‹አንቺ ልጅ›› ወጣቷ፣ ‹‹አቤቴ እማማ?›› ድምፃቸውን ቀስ አድርገው፣ ‹‹ለመሆኑ ኢትዮጵያ ከሽፋለች ብለው የጻፉትን ሰውዬ መጽሐፍ አንብበሽዋል?›› ወጣቷ፣ ‹‹አዎ!›› አለች ጥያቄያቸው እያስገረማት:: ‹‹እውነት ነው?›› ሲሏት፣ ‹‹በአብዛኛው እውነት ነው፤›› ብላ መለሰች:: ‹‹ታዲያ ምኑን ኖርነው?›› ብለው እንደመተከዝ አሉ:: ይኼኔ ታክሲዋ ቆማ ነበርና ወያላው ‹‹መጨረሻ!›› ብሎ ጮኸ:: ከወረድን በኋላ በስተግራዬ የነበረው ወጣት ተሳፋሪ መጣና፣ ‹‹ምን ጻፍ ጻፍ እንዳለኝ ልንገርህ?›› ብሎኝ እየሳቀ፣ ‹‹ሰውን እንዴት እንዴት እያደረገው እንደሆነ መጻፍ አማረኝ፡፡ ሁሉም ቦታ የምትሰማው አንድ ዓይነት ነገር ብቻ ነው፤›› ብሎኝ ዘለቀ:: ከኋላችን ይከተለን የነበረ አንድ ጎልማሳ ደግሞ፣ ‹‹ሰው ምነው እንዲህ መዳፈር አበዛ? ለነገሩ ምንም የሌለው ምንም አይፈራም አይደል የሚባለው?›› ሲለኝ እኔም እየገረመኝ ወደ ፊናዬ ተጓዝኩ:: ምንም ከሌለን ምን ያስፈራናል? መልካም ጉዞ!

|ገጽ 15 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

Health Financing and Governance (HFG) Project, Abt Associates Inc.

Abt Associates Inc. (Abt) is leading implementation of the global Health Financing and Governance (HFG) Project. In Ethiopia, HFG is collaborating with the Health Sector Financing Reform (HSFR) Project to support the Government of Ethiopia in design and implementation of national health insurance programs.

In order to strengthen the organizational capacity of the Ethiopia Health Insurance Agency (HIA), Abt will recruit and second advisors to the Agency, to provide technical and capacity building support on start-up of Social Health Insurance (SHI), as well as scale-up of community based health insurance (CBHI). These staff members will be based in the Ethiopia HIA, working within the management structures of the Agency. Accordingly, Abt seeks qualified applicants for the following positions:

Senior Health Insurance AdvisorThe Senior Health Insurance Advisor will provide technical support and play a coordination role in the roll out of health insurance schemes at the central level and in the regions. At the initial stage, he/she will work closely with the health insurance communication team, including the senior communication advisor and the regional communication specialists that will be hired and seconded to the Ethiopia HIA through the same project. In addition to providing technical advice and support to Ethiopia HIA, the Advisor will support the establishment of HIA branch offices as planned by the Agency.

Skills/Knowledge Required:• Master’s Degree in health economics, health insurance, insurance or a related

field.• 10+ years strong work experience in insurance and/or health financing

Senior Advisor for Health Insurance Communication

The Senior Advisor for Health Insurance Communication will coordinate and provide technical guidance for targeted and public communication on the new health insurance programs, including organization of health insurance training and sensitization events. The Advisor will supervise and coordinate the work of five Regional Communication Specialists. The Advisor will lead implementation of the Ethiopia Health Insurance Communication Work Plan through education and sensitization of the general public, employers, providers and other relevant key stakeholders.

Skills/Knowledge Required:• Master’s Degree in health communication, communication, health insurance

promotion or related development communication fields.• 10+ years strong communication work experience in health and/or insurance

sectors.

Regional Health Insurance Communication SpecialistsAbt Associates is seeking five Regional Health Insurance Communication Specialists for the USAID-funded Health Financing and Governance (HFG) project in Ethiopia. The Regional Communication Specialists will be seconded to the regional offices of the Ethiopia Health Insurance Agency (HIA). Under the supervision of the Senior Advisor for Health Insurance Communication, they will be responsible for coordination and organization of health insurance communications, trainings and sensitization events in their respective geographic areas. The Specialists will be posted in Bahir Dar, Dire Dawa, Hawassa, Jimma and Mekele, respectively.

Skills/Knowledge Required:• Master’s Degree and related professional experience in health communication,

health insurance or related development communication fields.• 6+ years strong communication work experience in health and/or insurance

sectors. • Speaking one or more major languages of the region(s) that they will lead the

health insurance communication work.

In addition to the specific requirements for each position, all candidates should meet the following criteria:

• Significant experience in coordination of program activities• Ability to deliver quality work under tight deadlines• Willingness to travel on short-term assignments from one region to another• Fluency in English and Amharic• Superior communication and presentation skills• For the two senior advisory positions, fluency in one or more another major

local language in Ethiopia will be added advantage

Interest, qualified applicants should submit letters of interest, their non-returnable CV and relevant documents at the following address no later than Friday 12April.2013 at 5:00 PM. Please include the position title in the subject line of the e-mail message. .

E-mail to:[email protected]. O. Box 42521, Addis Ababa, Ethiopia

Only short listed candidates will be contacted.

Re-TenderExhibition Center & Marketing Development Enterprise seeks to procure partition materials and accessories, and invite all eligible suppliers to participate in the tender. Bidder with:-

a) Renewed & appropriate Trade License and b) VAT Registration Certificate and other relevant

documents can obtain Bid Documents from the Enterprise free of charge during office hours as of April 7, 2013.

All bids should be enclosed in wax sealed envelope and accompanied by a Bid Security Bond of Birr 10,000 (Ten Thousand) in CPO made in favor of “AACCSA-Exhibition Center & Market Development Enterprise” or in cash which must be delivered to the Enterprise along with their bidding price and documents.

Bidders should present their biding prices and documents together in a wax sealed and duty stamped envelopes to the Enterprise on or before April 22, 2013 at 2:00 P.M. and insert in the bidding box prepared for this particular tender.

The bid will be officially opened in April 22, 2013 at 2:30 P.M. in the presence of bidders or their legal representatives.

The Enterprise reserves the right to accept or reject or modify all or part of the bid. For further information you can call 0911210999

Exhibition Center & Marketing Development Enterprise

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታወቂያ

1. AIB S.C and AIC S.C invites interested bidders for the supply and installation of

S/No. Description Quantity1 Elevator 4

1. Bidding will be conducted in accordance with the open tender-

ing procedures contained in the Directives of the Companies

and other Relevant Laws of the country, and is open to all bid-

ders from eligible source countries.

2. A complete set of bidding documents in English shall be ob-

tained from Procurement Division of Awash International Bank

S.c located at Awash Towers 10th floor upon payment of non

refundable fee Birr 400.00 /Four Hundred Birr/ only during of-

fice hours (Monday to Friday 8:00-12:00 AM; 1:00-4:30PM

and Saturday 8:00-12:00AM) starting from April 3, 2013 Pre-

sentation of copy of renewed Trade license, VAT Registration

Certificate, and TIN Certificate are a must.

3. Bid must be accompanied by a bid bond amount birr 100,000.00

(One Hundred Thousand Birr) in the form of Bank guarantee

or cash payment order (CPO).

4. Bid document must be deposited in the bid box prepared for

this purpose on or before April 24, 2013 at 10:00 AM in the

above mentioned address.

5. Bid opening shall be held at the meeting hall of AIB s.c. Awash

Tower 12th floor in the presence of bidders and/or their repre-

sentatives who wish to attend On April 24, 2013, at 10:30 AM.

6. Interested eligible bidders may obtain further information from

the office of Procurement Division tel. 0115-57-01-87/00-84

7. Failure to comply any of the conditions form item 2 to 5 above

shall result in automatic rejection.

8. The Companies reserves the right to accept or reject the bid

either partially or fully.

Awash International Bank s.c & Awash Insurance Company s.c

Head Quarters

Invitation for BIDBid No 001/2013 የስብሰባ ጥሪ

ሕብር ስኳር አክሲዮን ማህበር

የሕብር ስኳር አ.ማ. የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛና 2ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ቅዳሜ ሚያዚያ 5 ቀን 2005 ዓ.ም ከጥዋቱ 2፡00 ጀምሮ ከ6 ኪሎ ከፍ ብሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የባሕል ማዕከል የስብሰባ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማሕበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ ቀንና ሰዓት የአክሲዮን ግዢ የፈፀማችሁበትን ሰነድና ሰርተፍኬት በመያዝ በጉባዔው ላይ አንድትገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ እና 2ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ረቂቅ አጀንዳዎች

1. የመደበኛ ጉባዔው ረቂቅ አጀንዳዎች

1.1. የጉባዔውን ረቂቅ አጀንዳዎች ማፅደቅ

1.2. እ.ኤ.አ የ2012 የዳይሬክተሮች ቦርድ ዓመታዊ የሥራ አፈፃፀም

ሪፖርት ማድመጥና ተወያይቶ ማፅደቅ

1.3. እ.ኤ.አ የ2012 በጀት አመት የውጭ ኦዲተሮችን ሪፖርት ማድመ

ጥና ተወያይቶ ማፅደቅ

1.4. በዓመታዊ የሥራ እቅድና በጀት ላይ ተወያይቶ ማፅደቅ

1.5. የቦርድ አባላት ምርጫ ማካሄድ

1.6. በጠቅላላ ጉባዔ የሚሰየሙ ተቆጣጣሪዎችን (ኦዲተሮችን) መምረ

ጥና አበላቸውን መወሰን

1.7 የጉባዔውን ቃለ-ጉባዔ ማፅደቅ የሚሉት ናቸው፡፡

2. የድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔው ረቂቅ አጀንዳዎች

2.1 የስብሰባውን ረቂቅ አጀንዳዎች ማፅደቅ

2.2 የአክሲዮን ዝውውርን መቀበልና የካፒታል ጭማሪን ማፅደቅ

2.3 በማሕበሩ መመስረቻና የመተዳደሪያ ደንብ ላይ ከተቀመጡ

አንቀፆች መካከል መሻሻል የሚገባቸውን ድንጋጌዎች ማሻሻል

2.4 የጉባዔውን ቃለ-ጉባዔ ማፅደቅ

ማሳሰቢያ

ሁለተኛው ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ከዚህ ቀደም ተጠርቶ ምዕላተ ጉባዔ

ባለመሙላቱ ለሁለተኛ ጊዜ የተጠራ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

በስብሰባው ላይ መገኘት የማይችሉ ባለአክሲዮኖች በንግድ ህጉ አ

ንቀጽ 402 መሰረት ጉባዔው ከሚካሄድበት 3 የስራ ቀናት በፊት

ፒያሣ ቸርቸር ጎዳና ሀሮን ታወር 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 606/607

በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤቱ ጽ/ቤት መጥታችሁ የውክልና መ

ስጫ ቅጽ በመሙላት መወከል የሚቻል መሆኑን አንገልፃለን፡፡

ስልጣን በተሰጠው አካል የተረጋገጠ የውክልና ስልጣን የተሰጣቸ

ው ተወካዮችም በሰብሳቢው ላይ ባለአክሲዮኖችን ወክለው ለመገ

ኘት እንደሚችሉ እናስታውቃለን፡፡

የሕብር ስኳር አክሲዮን ማሕበር የዳይሬክተሮች ቦርድ

ስልክ - 0118501357/58

|ገጽ 17 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

- በየክልሉና በአዲስ አበባ ሕዝቡ የዓባይን ህዳሴ ግድብ ሲደግፍና ሲደሰት ሳይ አርበኝነቴ ተቀሰቀሰብኝ::

- ክቡር ሚኒስትር የአርበኝት ስሜቱን ይተውና ከአሁን በኋላ ዓባይን ልማት፣ ትስስር፣ ትብብርና በራስ መተማመን አድርገው ይውሰዱት:: ዓባይ በተባለ ቁጥር አ-ተ-ተ-ተ እያሉ መፎከር ይቅርብን::

- ዓባይ ከተገደበ በቦምብ እናፈነዳዋለን ብለው ግብፆች ሲፎክሩብን እንዴት አርበኝነት አይሰማንም? እንዴት አ-ተ-ተ-ተ ብለን አንፎክርም?

- አሁን ዓባይ ከዚያ በላይ ነው::

- ከዚያ በላይ ነው ስትል አምባሳደር ምን ማለትህ ነው?

- ክቡር ሚኒስትር ግብፆች ስንል በመጀመርያ የግብፅ ሕዝብ ጠላታችን አይደለም:: አንዳንድ ፖለቲከኞች ለፖለቲካቸው ብለው የሚናገሩትና ሕዝባችንን የሚያጭበረብሩበት መንገድ እንጂ የግብፅ ሕዝብ የኢትዮጵያ ወዳጅ ነው::

- ፖለቲከኞቹ ቢሆኑስ ለምን እንደዛ ይላሉ?

- ኢትዮጵያ እንድትለማ አይፈልጉም:: ኢትዮጵያ እንድትጠነክር አይፈልጉም:: ሌሎች የዓባይ ተፋሰስ አገሮችም እንዲጠነክሩና እንዲለሙ አይፈልጉም:: እነሱ በፎከሩ ቁጥር ሌላው ፈርቶና ተሸማቆ ከልማት እንዲታቀብና እ.ኤ.አ የ1929 እና የ1959 ውል እንዲቀጥል ፈልገው ነው::

- ይቅርታ ምን የሚሉት ውል ነው ይህ የምትለው?

- እንግሊዝ ሱዳንና ግብፅን ትገዛ በነበረበት ጊዜ የዓባይ ተጠቃሚዎች ግብፅና ሱዳን ናቸው ብላ ያዋዋለቻቸው ውል ነው::

- እኛስ? እኛ የዓባይ ተጠቃሚ አይደለንም?

- አይደለንም:: ግብፅና ሱዳን ናቸው:: ግብፅ የበላይነት ይኖራታል ይላል:: ከዓባይ ወንዝ ግብፅ 51 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውኃ በዓመት ታገኛለች:: ሱዳን ደግሞ በዓመት 18 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውኃ ታገኛለች ብላ ቅኝ ገዥዋ እንግሊዝ ያዋዋለችው ውል ነው::

- 85 በመቶ የዓባይ ውኃ ከኢትዮጵያ እየሄደላቸው ኢትዮጵያ ተጠቃሚነትዋ አይረጋገጥም ማለት ነው?

- የቅኝ ገዥዎች አሻጥረኛ ውል ነው::

- እና ግብፆች በዚህ ውል እንቀጥል ነው የሚሉት?

- አዎን ክቡር ሚኒስትር ከዚህ ውል ውጭ አንቀበልም ብለው አይደል የኢንተቤውን የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ረቂቅ የትብብር ስምምነት አንፈርምም ያሉት::

- ወቸ ጉድ - እስቲ ይታይህ ኢትዮጵያና ሌሎች የተፋሰስ አገሮች የግብፅ የበላይነትንና ወሳኝ ድምፅ ተቀብለናል ብለው ቢስማሙ - - -

- ይኼውልዎት ክቡር ሚኒስትር አሁንማ ሌሎቹ አገሮችም ከኢትዮጵያ ጐን ተሰልፈዋል::

- ጐሽ::

- መጀመርያ አምስት አገሮች ፈረሙ:: በኋላ ቡርንዲ ተቀላቀለችና ፈረመች:: አሁን ደግሞ ደቡብ ሱዳን አባል እሆናለሁ ከስድስቱ ጐን ሁኜ እኔም እፈርማለሁ ብላለች:: ሰባት ይሆናሉ ማለት ነው::

- ሱዳንና ግብፅ ለብቻቸው ቀሩ ማለት ነው?

- በአጃቢነት ኤርትራም አለች:: ታዛቢ እንጂ አባልም አይደለችም::

- አንተ ግን ይህን የዓባይ ጉዳይ በዝርዝር ታውቀዋለህ ትከታተለዋለህ ልበል?

- ክቡር ሚኒስተር አሁን ለማስተርስ ዲግሪ እየተማርኩ ነኝ:: ጥናቴ ዓባይ ላይ ነው:: ስለዓባይ ይበልጥ በአነበብኩና በተማርኩ ቁጥር ይበልጥ እየገረመኝና እያሳሰበኝ እየሄደ ያለ ጉዳይ ነው:: ‹‹የዓባይ ልጅ ውኃ ጠማው›› የሚያስብል ብቻ ሳይሆን፣ የዓባይ ልጅ መረጃ ጠማው ዕውቀት ጠማው የሚያሰኝ እንደሆነም በግልጽ እያየሁ መጥቻለሁ::

- ምን የማናውቀው መረጃ አለ ብለህ ነው?

- አለ ክቡር ሚኒስትር - መአት አለ:: አሁን ግብፆች ዓባይን እንገድባለን ስንል ወዮላችሁ እያሉን ናቸው::

- ምን ወዮላችሁ ብቻ እናፈነዳዋለን እያሉ ናቸው እንጂ::

- አዎን ሳዳትም እንገድባለን ባላልንበት ዘመንም ጦርነት በኢትዮጵያ ላይ እናውጃለን ብለዋል::

- የአሁኑ የሳዑዲ ምክትል መከላከያ ሚኒስትርስ ኢትዮጵያ ፀረ ዓረብና ዓረቦችን ለማጥፋት የምትሞክር ናት ብሎን የለ?

- አዎን የህዳሴው ግድብ ዓረቦችን ለማጥፋት የተወጠነ ሴራ ነው ብሏል::

- ጅሃድ ይታወጅ ብሏል::

- ምን የማይሉት አለ? ስለግድብ ካነሳን ዘንድ ግን በጥናቴ ያገኘሁትን የእነሱን ግድብ ሁኔታ ልንገርዎት ክቡር ሚኒስትር?

- የእነሱ ግድብ ስትል?

- የእነሱ የአስዋን ግድብ ማለቴ ነው::

- ምን የማይታወቅ ነገር አለ ብለህ ነው?

- ክቡር ሚኒስተር ናስር ነበር የአስዋን ግድብ ያሰበው፣ የጀመረው፣ ያቀደው::

- የህዳሴውን ግድብ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ እንዳቀዱት ማለትህ ነው?

- አዎን በነገራችን ላይ ናስር አቀዱት ጀመሩት ግን አልጨረሱትም:: ሳይጨርሱትና ውጤቱን ሳያዩት አለፉ:: ጠቅላይ ሚኒስትራችን የነበሩት አቶ መለስም አቀዱት ጀመሩት ሳይጨርሱት ተለዩን::

- እነሱ ሲያቅዱና ሲገነቡ ፃድቃን ናቸው እኛ ስናቅድና ስንገነባ ኃጢያን ነን!

- የአስዋን ግድብን ሲገድቡ ከመጀመርያው በቦምብ ሊጠቃ የማይችል አድርገን እንሥራው ብለው ነበር የሠሩት:: ‹‹ቦምብ ፕሩፍ›› ይሉት ነበር::

- ጥሩ ነዋ እኛም ‹‹ቦምብ ፕሩፍ›› እናደርገዋለን::

- ኧረ ደፍረውም አይነኩትም ክቡር ሚኒስትር ኢትዮጵያ ተጠቅታ ዝም እንደማትል ያውቃሉ::

- የሚገርም ነው እነሱ ይኼኔ በግድቡ ብዙ ተጠቅመው ይሆናል::

- ክቡር ሚኒስትር መጠቀም ብቻ? አስዋን ግድብ ለአሥራ ሁለት ሺሕ ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ኃይል ያቀርባል::

- ትቀልዳለህ?

- እሱ ብቻ አይደለም:: ለሃያ ሁለት ሺሕ ከተሞችና መንደሮች ለእርሻ ልማት ውኃ ያቀርባል::

- ትቀልዳለህ?

- እነሱ ከዓባይ ግድባቸው ማለት ከአስዋን ግድብ ካመረቱት የእርሻ ውጤት እኛ ፍራፍሬና ጭማቂ ኢምፖርት እናደርጋለን::

- ይህን ያህል ውኃ ይገድባሉ ማለት ነው?

- ክቡር ሚኒስትር መገደብ ብቻ ሳይሆን ‹‹አርቲፊሻያል የናስር ሐይቅ የሚባልም ገንብተዋል›› መጠባበቂያ ውኃ የሚያከማቹበት::

- ትቀልዳለህ ዋናው ውኃ አልበቃ ብሏቸው እንደገና ሰው ሠራሽ ሐይቅ ፈጥረዋል? እኛ ኢትዮጵያውያን ይህን ሁሉ የዓባይ ውኃ ይዘን ሰው ሠራሽ ሐይቅ የሚባል አንጠቀምም::

- ወይ ጉድ ክቡር ሚኒስትር ይህ የአስዋን ግድብ የተሠራው በቆላማና እጅግ ሞቃት ቦታ ነው::

- ውኃው ይተናል በለኛ?

- ይተናል ብቻ ሳይሆን ከአስዋን ግድብ የሚተነው ውኃ ኢትዮጵያ ከዓባይ ወንዝ ከምትጠቀመው የውኃ መጠን የላቀ ነው::

- የሚተነው?

- አዎን::

- እነሱ የሚያተኑት እኛ ከምንጠቀምበት በላይ ነው? ዓለም ይህን ያውቃል?

- ክቡር ሚኒስትር የዓለም ነገርማ ምኑ

ይወራል?

- አልገባኝም ምን ለማለት ፈልገህ ነው?

- ናስር ይህን ግድብ ሲያቅዱና ሲጀምሩ እንግሊዝ ተባብራለች፣ ጀርመን ተባብራለች፣ በኋላም ሶቭየት ኅብረት በተግባር ግንባታውን አካሂዳለች::

- እኛ እንገነባለን ስንል ግን - - -

- እኛንማ ሁሉም አንረዳም ብሏል:: ለዚህም ነው ረዳችሁ አልረዳችሁ በራሳችን ገንዘብ፣ ጉልበት፣ ዕውቀትና ሙያ እንሠራዋለን ያልነው::

- ይህንን ሁሉ ነገር አላውቀውም ነበር:: በሚገባ አጥንተኸዋል:: ሌሎችስ ይህን ያውቃሉ?

- ክቡር ሚኒስትር ሱዳን ውስጥ ለውስጥ ከኢትዮጵያ ጋር መተባበር ትፈልጋለች:: ነገር ግን ግብፅን ትፈራለች::

- እውነት ከእኛ ጋር መተባበር ትፈልጋለች?

- የሱዳንን ሕዝብ የተከዜ ግድብ ይገነባል ሲባል አስደንግጠውት ነበር:: ኢትዮጵያ ልትገድልህ ነው እያሉ:: ከተሠራ በኋላ ግን የሱዳን እርሻ በጣም አድጓል::

- እንዴት ሊያድግ ቻለ?

- ግድብ ስለተገደበ ዝናብ ዘነበ አልዘነበ ሁሌም ውኃ የማግኘት ዕድሉ የተረጋገጠ ሆኗል:: ጐርፍ የሚባል ነገር ቀረ ሥጋት ቀረ:: የሱዳን ሕዝብ አሁን ተረጋግቶ እርሻውን ማስፋፋት ጀመረ:: ዕድገት አሳየ አመሰገነ::

- የህዳሴው ግድብም እንደማይጐዳው ያውቃላ!

- ያውቃል! ያምናል! የኤሌክትሪክ ኃይል ጥቅም እንደሚያገኝም ይገነዘባል! ተጨማሪ ጥቅም ግን - - -

- ግን ምን?

- የሕዝብ ፍላጐት ሌላ የፖለቲከኞቹ ቅስቀሳ ሌላ ሆነ::

- ለዚህ ነው የግብፅና የሱዳን ፖለቲከኞች ከግል ፍላጐታቸው አንፃር በለፈለፉ ቁጥር ከግብፅና ከሱዳን ሕዝብ እንዳንጣላ እንጠንቀቅ የምለው:: ሁለቱም ሕዝቦች ወንድሞቻችንና ወዳጆቻችን ናቸው::

- ሁሉም ፖለቲከኛስ አንድ ዓይነት ነው ብለህ ነው?

- ጥሩ ጥያቄ ነው:: ኢትዮጵያን የሚወዱና መፍትሔው ሰላም፣ ትብብር፣ የጋራ ኢንቨስትመንትና አብሮ ተወያይቶ መሥራት ነው የሚሉ ፖለቲከኞችና ምሁራን አሉ:: ግብፅና ሱዳን የድሮ ቅኝ ገዥዎችን ውል ትተው አፍሪካውያንና የውኃው ተፋሰስ አገሮች የጋራ ስምምነት ይፈርሙ እያሉ ናቸው:: እውነታው ግን አድማጭ አጡ:: ያስታውሳሉ ክቡር ሚኒስትር?

- ምን?

- አምና ከግብፅ መጥተው የነበሩ የግብፅ አብዮት ልዑካን ዓባይ ችግር አይደለም፣ አብረን እንሠራለን፣ እናለማለን፣ እንፈርማለን ነበር ያሉት:: ሁኔታው ሲለወጥ አድማጭ አጡ እንጂ::

- አስታውሳለሁ ጥሩ መንፈስ ነበር የፈጠሩት::

- ለዚህ ነው አንዳንድ ፖለቲከኛ በደነፋ ቁጥር ሕዝብን እንዳንጠላ እንጠንቀቅ የምለው::

- ትክክል!

- እንዲያውም ክቡር ሚኒስትር?

- እንዲያውም ምን?

- ለሱዳንም ለግብፅም ኢንቨስተሮች በራችንን ይበልጥ ክፍት አድርገን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙትን አጠናክረን፣ ለግጭት ሳይሆን ለሰላምና ለልማት የቆምን መሆናችንን ዘወትር ማሳየት አለብን::

- ለዚህ ተብሎም ይመስለኛል ፐብሊክ ዲፕሎማሲ የተቋቋመው::

- እውነት ግን ይህ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ተቋቁሟል? ግብፅ ይሄዳል የተባለው ልዑክ ጉዳይ ምን ሆነ? የቡድኑ አባላት ሄደው የኢትዮጵያን ሕዝብ ፍላጐትና ዓላማ ቢናገሩ ጥሩ ነው::

- የሚያዳምጥ ጆሮ ካልተዘጋጀ የሚናገር

ምላስ መላክ ምን ይፈይዳል ብለህ ነው?

- እነሱ ባያዳምጡም ሕዝብ ያዳምጣላ::

- ከሕዝብ ጋር ለመገናኘትም በመንግሥት

በኩል መጋበዝ አለብህ::

- ግን ክቡር ሚኒስትር ሌላው በህዳሴው

ግድቡ ደስ ያለኝ ነገር የኢትዮጵያውያን

የጋራ አጀንዳ መሆኑ ነው::

- እሱስ እውነትክን ነው:: በሚገባ

ከተጠቀምንበትና ካስተናገድነው የሚታየው

የሕዝብ ስሜት ለላቀና ለተደራረበ ሥራም

ጥሩ መንደርደሪያ ይሆናል:: በተለይ

በተለይ - - -

- በተለይ ምን ክቡር ሚኒስትር?

- አየህ ብዙ ሰው የህዳሴው ግድብ

መሠረት ተቀመጠ እንጂ ግንባታው

ቆሟል የሚል ወሬ ይናፈስለት ነበር::

አሁን ግን ግንባታው በሚያስገርም ደረጃ

እየተቀላጠፈ መሆኑን ሲያውቅ ደስታውና

እምነቱ ድርብ እጥፍ ሆኗል:: የሕዝቡን

ደስታ ከፊቱ ታነበዋለህ::

- ይህ ከገባችሁም ጥሩ ነው ክቡር

ሚኒስትር::

- ምን ከገባን ማለትህ ነው? የማይገባን ነገር

አለ እንዴ?

- አንድ የሚያሳስበኝ ነገር አለ::

- ምንድን ነው የሚያሳስብህ ክቡር

አምባሳደር?

- ክቡር ሚኒስትር የሚያሳስበኝ ይህ

ነው:: የኢትዮጵያ ሕዝብ የዋህ፣ ጨዋና

ከመንግሥት በኩል ጥሩ ነገር ካየና ከሰማ

ለመተባበር ዝግጁ የሆነ ሕዝብ ነው::

መንግሥት ዓባይን ገድበን የኤሌክትሪክ

ኃይል እናገኛለን፣ ድህነትን እናጠፋዋለን

ሲል ሕዝቡ ግልብጥ ብሎ ነው የደገፈው::

- እና?

- አንዳንዴ በሕዝብ በኩል የሚታይ አመቺ

ሁኔታን መንግሥት ይጠቀምበታል ወይ

ብዬ አስባለሁ እሰጋለሁ::

- ለምን ትሰጋለህ?

- መንግሥት አመቺ ሁኔታን ሳይጠቀምበት

አጋጣሚው እንዳያመልጠው:: መልካም

ዕድል እንዳያመልጠው እሰጋለሁ::

- መንግሥት ሳይጠቀምበት ቀርቶ ዕድል

ሲያስመልጥ አይተህ ሰምተህ አስተውለህ

ታውቃለህ?

- አዎን! መንግሥት አንዳንዴ አመቺ

ሁኔታን ሳይጠቀምበት አጋጣሚው

ሲያመልጠው አያለሁ:: ከዚህ ቀደምም

አስታውሳለሁ::

- በእርግጠኝነት?

- በእርግጠኝነት ክቡር ሚኒስትር::

- ሁሌ ዕድል ያመልጠዋል ትላለህ?

መንግሥት ዕድል የሚያስመልጥበት

ሁኔታን አስተውለህ አታውቅም::

- በእርግጠኝነት ተናገር ካሉኝ በእርግጠኝነት

የምናገረው መንግሥት በጭራሽ

የማያመልጠው አንድ ነገር ብቻ ነው::

- ምን?

- ዕድልን ማስመለጥ አያመልጠውም!

[የህዳሴ ግድብ የመሠረት ድንጋይ ያረፈበት ሁለተኛ ዓመት እየተከበረ ነው:: የግንባታውን ሒደት እንዲጐበኙ አምባሳደሮች ተጋብዘው ከሄዱ በኋላ ተመልሰዋል:: ጐብኝተው የመጡት አምባሳደርና እዚህ በዓሉን ሲያከብሩ የቆዩት ክቡር ሚኒስትር ለምሳ ተገናኝተው ስለዓባይ ጉዳይ የሞቀ ወሬ ይዘዋል::]

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

ል ና ገ ር

በኤርሚያስ አመልጋ

‹‹ታሪክ ራሱን ይደግማል›› ነውና ከዓመታት በፊት በእኔ ላይ የታወጀው የስም ማጥፋት ዘመቻ ይኼው በዚህ ሰሞንም ጊዜ ጠብቆ ዳግም እየተጧጧፈብኝ ይገኛል:: ለሀሜትና ለአሉባልታ ጆሮ የምሰጥ ሰው ባልሆንም፣ ከመሥራት ይልቅ ማውራት የሚቀናቸው አሉባልተኞች በየአቅጣጨው የሚረጩት የወሬ ጥላሸት ንፁህ ማንነቴን ሙሉ ለሙሉ የማጠልሸት አቅም እንደማይኖረው ባውቅም፣ የሴረኞች ገመድ ከረጅሙ ጉዞዬ ጠልፎ ሊጥለኝ እንደማይችል ቢገባኝም... ታሪክ ሲደገምብኝ እያየሁ ‹‹ዝም›› ማለትን አልመረጥኩም:: ከሳምንታት በፊት በዚሁ ጋዜጣ ላይ ከአክሰስ ሪል ስቴት ጋር በተያያዘ የተከሰቱ አንዳንድ ችግሮችንና ምላሽ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች በተመለከተ በተጨባጭ መረጃ የተሟላ ማብራሪያ መስጠቴ ይታወሳል:: ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሪል ስቴት ኩባንያው ጋር በተያያዘ መናፈስ ለጀመረው አሉባልታ ተገቢ ምላሽ የሚሰጠውን ይኼን ጽሑፍ ያነበቡ ሰዎች ያለውን ተጨባጭ እውነታ ለመገንዘብ ይችላሉ የሚል ተስፋ አለኝ::

ይኼም ሆኖ ግን በአክሰስ ሪል ስቴትና በተለይ ደግሞ እንደ ግለሰብ በእኔ ላይ የተከፈተው የስም ማጥፋት ዘመቻ፣ ከወሬነት አልፎ በየጋዜጣውና በየሬዲዮው ላይ ተጧጡፎ መቀጠሉን ሰማሁና እንደገና ለሌላ ጽሑፍ ተዘጋጀሁ:: በመጀመሪያ ግን ይኼን መሰሉ በግል ሰብዕናዬ ላይ የሚያነጣጥር ‹‹በሬ ወለደ›› ዓይነት ዘገባ፣ ለእኔ አዲስ አለመሆኑንና ስም ማጥፋትም ታሪክ ሆኖ በእኔ ላይ መደገሙን ለመግለጽ እፈልጋለሁ:: ‹‹በሲአይኤ ወኪልነት የሚጠረጠረው ባለሀብት ‹ሮያል ክራውን› በሚባል የሽንት ቤት ውኃ ሕዝቡን እየፈጀው ነው›› የሚለው ፍፁም ውሸት የሆነ የሐሰት ውንጀላና ስም ማጥፋት በጋዜጣ ላይ ወጥቶ ለኪሳራ ከዳረገኝ ከአሥራ አራት ዓመታት በኋላ፣ እነሆ ከሰሞኑም ውንጀላውና ስም ማጥፋቱ ዳግም መልኩን ቀይሮና የበለጠ ተጠናክሮ ቀጠለብኝ:: ያኔ ‹‹የሲአይኤ›› ወኪል› የተባልኩት እኔ፣ አሁን ደግሞ በ‹‹ዘራፊነት›› ስሜ ተጠራ:: ከውጭ አገር መጥቼ የሕዝቡን ጤና አደጋ ላይ የሚጥል መርዝ በአደባባይ እየሸጥኩ መሆኑን ከሚያትተው ወሬ ከዓመታት በኋላ፣ ከሰሞኑ ደግሞ የሕዝቡን ገንዘብ በአደባባይ ዘርፌ፣ በስውር ወደ ውጭ አገር መኮብለሌን የሚያሳብቀው እጅ እግር የሌለው መሠረተ ቢስ ዘገባ ተጻፈብኝ:: ይህን መሰሉ የጋዜጣ ላይ ውንጀላ ውሎ ሲያድር መሠረተ ቢስነቱ መረጋገጡ እንደማይቀር ስለማውቅ፣ ለአሉባልታው ምላሽ በመስጠት ጊዜዬን አላባክንም::

ይልቁንም የሚዲያን ዘገባ ሁሉ በሙሉ ልብ አምነው የሚቀበሉ ነገሩ ያልገባቸው የዋሆች አይጠፉምና ‹‹ነገርዬው የተለመደ ድራማ ነው›› ልላቸው ነው አመጣጤ:: ሩቅ ሊራመድ አስቦ የተነሳን ሰው ከእግር ከእግሩ ተከታትሎ ጠልፎ የመጣል ተልዕኮ አንግበው የሚንቀሳቀሱ ተንኮለኞች ጋዜጣ ላይ ያጠመዱብኝን ስውር ገመድ በተመለከተ ግንዛቤ ለሌላቸው አንባቢያን ነው የምጽፈው:: ከ20 ዓመታት የአሜሪካ የትምህርትና የሥራ ቆይታ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስና በኢንቨስትመንቱ ዘርፍ ለመሰማራት የወሰንኩት፣ በወቅቱ በአገሪቱ የነበረው ሁኔታ ለሥራ እንጂ ለዝርፊያ ምቹ መሆኑን በመገንዘብ አይደለም:: አመጣጤም ሠርቶ አገር ለማልማት እንጂ ለመዝረፍ አይደለም:: ገንዘብ ያገኘሁትም ሆነ ሀብታም የሆንኩት እዚህ ሳይሆን አሜሪካ ነው:: በዓለማችን ከፍተኛ ተከፋይ የሆኑ የተመረጡ ባለሙያዎች ተቀጥረው በሚሠሩበት በኒውዮርክ ሲቲው ግዙፍ የፋይናንስ ማዕከል፣ በዎል ስትሪት የነበረኝን ትልቅ ሥራና የተደላደለ ሕይወት ገፍቼ፣ ከ17 ዓመታት በፊት ወደ አገሬ የመጣሁት፣ ዕውቀቴንና ገንዘቤን አዋህጄ በኢንቨስትመንቱ መስክ ርቄ ለመጓዝ በማሰብ ነው::

የአሜሪካ ኑሮዬን ትቼ ለመምጣት ስወስን ብዙዎች እንደ እብድ ነው የተመለከቱኝ:: ምክንያቱም ይህ ድርጊት የተንደላቀቀ ኑሮን መግፋትና ራስን ወደ ፈተና ማስገባት ነው:: እንዳሰብኩትም መንግሥት የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም በአገሪቱ አዳዲስ የሆኑ የኢንቨስትመንት ሥራዎችን ተግባራዊ

ለማድረግና ወደ ስኬት ለመሸጋገር ባለፉት 17 ዓመታት የተጓዝኩበት መንገድ እንዲህ ከሰሞኑ መናፈስ እንደጀመረው አሉባልታ የሕዝቡን ጥሪት ዘርፎ በመሰወር የሚጠናቀቅ አይደለም:: ወደ አሜሪካ ተመልሶ የመኖር ዕቅድ ቢኖረኝ ከኢትዮጵያ አምስት ሳንቲም ይዤ መሄድ አያስፈልገኝም:: በመላው ዓለም በሚገኙ ታላላቅ የፋይናንስ ተቋማት በከፍተኛ ክፍያ ተቀጥሮ መሥራትና በቀላሉ ዶላር ማፈስ የሚያስችል ዕውቀትና የሥራ ልምድ ያለኝ ሰው ነኝ:: በኢትዮጵያ ኢንቨስት አድርጌ ከማገኘው ትርፍ በእጅጉ የሚበልጥ ገቢ በሞያዬ አሜሪካም ሆነ ሌላ አገር ተቀጥሬ ብሠራ ማግኘት እችላለሁ:: ለታላላቅ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢንቨስትመንት ባንኪንግ ዘርፍ የማማከር አገልግሎት በመስጠት፣ በሚሊዮን ዶላሮች የሚቆጠር ገቢ ያገኝ የነበረውን የግል ድርጅቴን ዘግቼ ወደ አገሬ የመጣሁት ‹ከአሜሪካ ሥራ ይልቅ፣ የኢትዮጵያ ዝርፊያ አትራፊ ነው› ብዬ አይደለም:: አገሬ መኖር ስለምፈልግ ነው የመጣሁት:: ስለገንዘብና ሀብትም አልነበረም:: አገር ውስጥ ሠርቶ መኖር ነው ወደዚህ ያስመጣኝ ጉዳይ::

እርግጥም በኢንቨስትመንቱ መስክ የተፈጠረውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም ውጤታማ የሚባሉ ሥራዎችን ለማከናወን ረጅም ጊዜ አልፈጀብኝም:: ወደ አገሬ ተመልሼ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዬን የጀመርኩት ‹ሮያል ክራውን› የተባለውን የማዕድን ውኃ በጥናት ላይ በተመሠረተ ሁኔታ ለማምረትና ለገበያ በማቅረብ ነው:: በኢንቨስትመንት ሥራዎቼ አዳዲስና ፈር ቀዳጅ የሆኑ ተግባራትን ለማከናወንና ውጤታማነቴን ለማስመስከር የቻልኩት ግን፣ ነገሮች ሁሉ ቀና ሆነውልኝና እንቅፋት ሳይገጥመኝ ቀርቶ አይደለም:: ከጅማሬዬ አንስቶ እስከ ሰሞኑ የስም ማጥፋት ዘመቻ የተንኮልና የሴራ ገመድ እየተሸረበብኝ፣ እየወደቅኩና እየተነሳሁ እዚህ መድረሴን አገር የሚያውቀው ጉዳይ ነው:: ‹ሮያል ክራውን› የተባለውን የማዕድን ውኃ እያመረተ ለገበያ የሚያቀርበውን ኩባንያ አቋቁሜ በአጭር ጊዜ ውስጥ ትርፋማ መሆኔ ያንገበገባቸው ሴረኞች፣ በአደባባይም በስውርም ሊያጠምዱኝ ብዙ ለፍተዋል:: እናም ተሳክቶላቸዋል:: ወደ ገበያ በገባ መንፈቅ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ፣ የአዲስ አበባን የማዕድን ውኃ ገበያ 60 በመቶ ድርሻ መያዝ የቻለው ሮያል ክራውን ከገበያ ለማስወጣት ብዙ ተንኮል ተሠርቶብኛል:: ‹‹ሮያል ክራውን የሽንት ቤት ውኃ ነው›› የሚል የሐሰት ወሬ

በመንዛት ደንበኛን በማደናገር የተጀመረው የስም ማጥፋት ዘመቻ፣ ቀስ በቀስም እንዲህ እንደ ሰሞኑ በጋዜጣም ተፋፋመብኝ:: አንድ ቀን፣ የግሉ ፕሬስ ጋዜጠኛ መሆኑን የገለጸ ግለሰብ ወደ ቢሮዬ በመምጣት ‹‹ሮያል ክራውን የሽንት ቤት ውኃ መሆኑን የሚገልጽ ዘገባ እንድሠራ የተወሰኑ ግለሰቦች ገንዘብ ሰጥተውኛል:: እኔ ግን ነገሩ እርስዎን የሚጎዳ መሆኑን በማመን ጉዳዩን ልነግርዎትና መፍትሔ እንዲፈልጉ ላስገነዝብዎት ነው የመጣሁት:: አምስት ሺሕ ብር የሚሰጡኝ ከሆነ ዘገባውን አልሠራም፤›› የሚል ሐሳብ አቀረበልኝ:: በወቅቱ የሰጠሁት ምላሽ ‹‹አምስት ሺሕ ብር ይቅርና አሥር ሳንቲም አልሰጥህም:: የፈለከውን መሥራት ማድረግ ትችላለህ፤›› የሚል ነበር::

ይኼን ተከትሎ ነው እንግዲህ በተከበረው የጋዜጠኝነት ሙያ ስም ርካሽ ጉርሻ ፍለጋ የሚባዝኑ ‹ስመ ጋዜጠኞች› በሠሩብኝ ሐሰተኛ ዘገባ ሮያል ክራውን በኪሳራ ውስጥ መዘፈቅ የጀመረው:: በዚህ ሐሰተኛ ዘገባ ሰበብ ኢንቨስትመንቴ አደጋ ላይ ቢወድቅም፣ እኔ ግን ተስፋ ባለመቁረጥና እጅ ባለመስጠት ከአደጋው ለማምለጥ የተቻለኝን ከማድረግ አልተቆጠብኩም:: ይኼም ሆኖ ግን ውጭ ውጩን የተከፈተብኝ የማጥፋት ዘመቻ ኩባንያዬ ውስጥ ሥር ሰዶ በመግባት በአንዳንድ የኩባንያው ሠራተኞችና አመራሮች አማካይነት ኢንቨስትመንቴን በስውር መገዝገዝ ቀጥሎ ነበርና ሮያል ክራውን እንዳይነሳ ሆኖ ወደቀ:: በስተመጨረሻም የቤት መኪናዬን ሸጬ ለሠራተኞቼ ደመወዝ በመክፈል ፋብሪካውን ለመዝጋት ተገደድኩ:: የሮያል ክራውን ስኬታማ ጉዞ በሴረኞች ተንኮል ተደናቅፎ በአጭሩ ቢቀጭም፣ እኔ ግን ተስፋ አልቆረጥኩም:: ከወደቅኩበት ተነስቼ በሌላ መንገድ ረጅም ጉዞ እንደማደርግ ቅንጣት ያህል ጥርጣሬ አልነበረኝም:: ለዚህም ነው እንደገና ለመነሳትና በአገሪቱ የመጀመሪያው የሆነውን ‹ሃይላንድ› የተሰኘ የታሸገ ንፁህ ውኃ ለማምረት የቻልኩት:: ከኪሳራ በመውጣት ሃይላንድ ውኃን ለገበያ በማቅረብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ትርፋማ ሥራ ማከናወን ብቀጥልም፣ አሁንም ግን የምቀኞች ሴራና ጠልፎ የመጣል ዘመቻ ከእኔ አልራቀም:: እኔ የአዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮችን በመቀየስ በሥራ ተጠምጄ ጉዞዬን ስቀጥል፣ ሴረኞችም ዱካዬን እየተከተሉ አዳዲስ የጥቃት ስልቶችን በመቀየስ ጠልፎ የመጣል ዘመቻውን ገፉበት:: ከዚህ በኋላም ቢሆን ዘመቻው ተጧጡፎብኝ ነው በኢንቨስትመንት መስክ ርቄ የተጓዝኩት:: ከሁለት በላይ ድርጅቶቼ በምቀኞች ሴራና ጠልፎ የመጣል ዘመቻ ለኪሳራ ተዳርገው ቢዘጉብኝም፣ በተንኮልና ደባ ላለመሸነፍ በመቁረጥ ባለፉት 17 ዓመታት ሲደረጉብኝ የነበሩ ተደጋጋሚ ጠልፎ የመጣል ሙከራዎችን እየተጋፈጥኩ፣ በኢንቨስትመንቱ መስክ ውጤታማ ሥራዎችን አከናውኛለሁ:: በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ያደረግኳቸው የኢንቨስትመንት ሥራዎች አገርንና ወገንን የሚጠቅሙ፣ አዳዲስና ዘመናዊ አሠራሮችን የሚያስተዋውቁና ዘርፉን የሚያሳድጉ ናቸው:: ከእነዚህ ተጠቃሽ ሥራዎች መካከል ከሦስት ሺሕ በላይ ባለአክሲዮኖችን በማሰባሰብ በከፍተኛ መስዋዕትነት ያቋቋምኩትና በቦርድ ሰብሳቢነት በመምራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ትርፋማነት ያሸጋገርኩት ዘመን ባንክ ይጠቀሳል:: ዘመን ባንክን የማቋቋምና የማደራጀት ሥራዬን በጀመርኩበት ወቅት የገጠሙኝን ፈተናዎች ለመግለጽ ቃላት ያጥሩኛል:: በአንድ በኩል ይዤው የመጣሁት አዲስ ዓይነት የባንክ አሠራር ፍፁም ሊሳካ የማይችል ተደርጎ መተቸትና ባለአክሲዮኖች እንዳይቀላቀሉ የመገፋፋት ሥራ ሲሠራ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ባንኩን በሕጋዊ መልኩ የማቋቋም ሒደቱ አግባብ ባልሆነ ጣልቃ ገብነትና እንቅፋት ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በላይ ተጓቷል:: ይኼም ሆኖ ግን አይሳካለትም ተብሎ ሲተችና ወደ ሥራ እንዳይገባ እንቅፋት ሲፈጠርበት የቆየው ዘመን ባንክ፣ ወደ ሥራ በገባ በአጭር ጊዜ ውስጥ ነው ብዙዎችን አጀብ ያስባለና ሐሜተኞችንና ተቺዎችን ያሳፈረ ውጤት ማስመዝገብ የቻለው:: ፍፁም ቅዠት የተባለለትን በአንድ ቅርንጫፍ ብቻ የመሥራት ዕቅድ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረው ባንካችን፣ በአገሪቱ ለረጅም ዓመታት አገልግሎት ሲሰጡ ከቆዩ አርባና ሃምሳ ቅርንጫፎች ያሏቸው ነባር ባንኮች እኩል ውጤታማ ሥራ የሠራው በአንድ ቅርንጫፍ ብቻ ነው::

ዘመን ባንክ ይዞት የመጣው አዲስና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደራጀ ቀልጣፋ የባንክ አሠራር እንደተተቸው የማይሳካ አለመሆኑን አረጋግጧል:: አሠራሩን ይተቹ የነበሩ በባንኩ ኢንዱስትሪ ውስጥ የነበሩ ባለሙያዎች፣ የዘመን ባንክን ውጤታማነት ሲመለከቱ ትችታቸውን ትተው አሠራሩን በራሳቸው ባንክ መተግበር የጀመሩት ጥቂት ቆይተው ነው:: ዘመን ባንክ እንደ ተቋም ትርፋማ ከመሆንና ባለአክሲዮኖቹን ተጠቃሚ ከማድረግ ባለፈ ለአጠቃላዩ የአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ወደተሻለ ደረጃ ከፍ ማለት የራሱን የሆነ ጉልህ አስተዋጽኦ አበርክቷል:: ነባር ባንኮች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በተፋጠነ ሁኔታ ተጠቃሚ የሆኑትና ቀልጣፋና ዘመናዊ የባንክ አሠራሮችን ማስፋፋት የጀመሩት የዘመን ባንክን ፈር በመከተል ስለመሆኑ ሁሉም የሚያውቀው ነው:: ሌላው ይቅርና ባንኮች በተወሰነ ሰዓት አገልግሎት መስጠታቸውን ትተው የምሳ ሰዓት እረፍትን ማስቀረትና እስከ ምሽቱ ሦስት ሰዓት ደንበኞችን ማስተናገድ የጀመሩት የዘመን ባንክን አሠራር እንደ መልካም ተሞክሮ በመውሰድ መሆኑ ይታወቃል:: በአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ለውጥ የፈጠረውን ዘመን ባንክ ወደ ትርፋማነት በማሸጋግርበት ወቅት ግን ብዙም ሳይቆይ እሱም የሴረኞች ደባ ሰለባ መሆን ጀመረ:: የባንኩን የቦርድ ሰብሳቢነት ቦታ ለመንጠቅና የግል ጥቅማቸውን ለማጋበስ የቋመጡ ጥቂት ግለሰቦች አሁንም የተለመደ አሉባልታቸውን በመንዛት ጉዞዬን ለማደናቀፍ በስውር ማድባት ያዙ:: እኔን ተጠያቂ ለማድረግና የባንኩን አመራርነት ለመረከብ የቋመጡት እነዚህ ግለሰቦች፣ መሠረት የሌለው ውንጀላ በመፍጠር ኢ-ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ይከሱኝ ጀመር:: ብሔራዊ ባንክም የግለሰቦቹን መሠረተ ቢስ ጥቆማ በመቀበል እኔን ከባንኩ በቦርድ አባልነት አገደኝ:: ውሳኔው አግባብነት የሌለው እንደሆነ በመጥቀስ ለብሔራዊ ባንክ ቅሬታና አቤቱታዬን አቅርቤ መልስ በምጠባበቅበት ወቅትም የዘመን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ በግዴታ እንዲከናወን ተደረገ:: እኔ በታገድኩበት ሁኔታ ምርጫው እንዲካሄድ ተደርጎ ነው እንግዲህ እነዚያ ለሥልጣንና ለግል ጥቅም የቋመጡ ግለሰቦች የአመራርነት ቦታውን የያዙት:: እውነት ለመናገር በዚህ ወቅት የወለድኩትን ልጅ የመነጠቅ ያህል ስሜት ነው የተሰማኝ:: ከመነሻውም የሥራ እንጂ የሥልጣን ጥም የለኝምና ይኼን ጉዳይ ችላ በማለትና ሙሉ ትኩረቴን ሥራ ላይ በማድረግ ወደፊት መጓዜን ቀጠልኩ:: ይኼም ሆኖ ግን አሁንም ግለሰቦቹ የጠነሰሱት ሴራ ከዘመን ባንክም አልፎ በሌሎች የኢንቨስትመንት ሥራዎቼ ላይም ኢ-ፍትሐዊ በሆነ መንገድ እንቅፋት መፍጠሩ አልቀረም::

ጥር 17 ቀን 2004 ዓ.ም. በአጠቃላይ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዬና በቀጣይ ዕቅዴ ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተፅዕኖ የሚፈጥር፣ አግባብነት የሌለው ውሳኔ በብሔራዊ ባንክ ተላለፈብኝ:: ዘመን ባንክን ጨምሮ በየትኛውም የፋይናንስ ተቋም ውስጥ የቦርድ አባል እንዳልሆን፣ ዘመን ባንክም እኔ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ባለቤት ለሆንኩባቸው ወይም በቦርድ አባልነት ወይም በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለማስተዳድራቸው ድርጅቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ማናቸውንም ዓይነት አዲስ ብድር እንዳይሰጥ፣ ወይም ከዚህ በፊት የተሰጡኝን ብድሮች እንዳያድስ የሚያዝዘው ይህ ውሳኔ፣ እርግጥም ከኢንቨስትመንት ሜዳው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንድወጣና ተስፋ ቆርጬ ወደውጭ አገር እንድሰደድ የሚያስገድድ ነበር:: ሴረኞች በፈጠሩት መሠረተ ቢስ ጥቆማ ተንተርሶ የተላለፈብኝ ይህ ውሳኔ፣ ቢአንቨስትመንት መስኩ ለዓመታት ብዙ መስዋዕትነት ከፍዬ የገነባሁትን መልካም ስምና ዝናዬን ጥላሸት የሚቀባ፣ በፓርተነሮቼ፣ በመንግሥት አካላት፣ በደንበኞቼና በመላው ሕዝብ ዘንድ ያሰረፅኩትን አመኔታ የሚያሳጣኝ፣ ቀጣይ ሰፋፊ የኢንቨስትመንት ዕቅዶቼን የሚያሰናክል ነበር:: ይህም ሆኖ ግን አንዳች የተስፋ መቁረጥ ስሜት አልተፈጠረብኝም:: በየመንገዴ ላይ ተደቅነው በሚጠብቁኝ የሴረኞች እንቅፋት እየተጠለፍኩ፣ እየወደቅኩ፣ እየተነሳሁ፣ እየተጓዝኩ፣ እንዲህ እንዲህ እያልኩ... በውጣ ውረድ የታጀበ የኢንቨስትመንት ጉዞዬን ገፋሁበት:: በዚህ ሁኔታ ለ17 ዓመታት የዘለቀውና ወደፊትም ተጠናክሮ የሚቀጥለው የኢንቨስትመንት ጉዞዬ

ኃላፊነቴን እወጣለሁ የጀመርኩትን ሥራም እጨርሳለሁ

ይልቁንም የሚዲያን ዘገባ ሁሉ በሙሉ ልብ አምነው የሚቀበሉ ነገሩ ያልገባቸው የዋሆች አይጠፉምና ‹‹ነገርዬው የተለመደ ድራማ ነው›› ልላቸው ነው አመጣጤ:: ሩቅ ሊራመድ አስቦ የተነሳን ሰው ከእግር ከእግሩ ተከታትሎ ጠልፎ የመጣል ተልዕኮ አንግበው የሚንቀሳቀሱ ተንኮለኞች ጋዜጣ ላይ ያጠመዱብኝን ስውር ገመድ በተመለከተ ግንዛቤ ለሌላቸው አንባቢያን ነው የምጽፈው:: ከ20 ዓመታት የአሜሪካ የትምህርትና የሥራ ቆይታ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስና በኢንቨስትመንቱ ዘርፍ ለመሰማራት የወሰንኩት፣ በወቅቱ በአገሪቱ የነበረው ሁኔታ ለሥራ እንጂ ለዝርፊያ ምቹ መሆኑን በመገንዘብ አይደለም:: አመጣጤም ሠርቶ አገር ለማልማት እንጂ ለመዝረፍ አይደለም::

|ገጽ 19 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ነው እንግዲህ ‹የሕዝብ ብር ዘርፎ በመጥፋት ተጠናቀቀ› ተብሎ ከሰሞኑ መታማት የጀመረው:: ‹በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ› የሚል መርህ ባለው አክሰስ ካፒታል ሥር የሚገኘው አክሰስ ሪል ስቴት፣ የሕዝብን ገንዘብ ዘርፎ ከኢትዮጵያ ውጭ መሰደዱ ተዘገበ:: በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ሰፋፊ ሥራዎችን ሲያከናውን የቆየው የአክሰስ ካፒታል ከሴረኞች ምላስ በሚረጭ የወሬ መርዝ መቆሸሽ ያዘ::

በሺሕዎች የሚቆጠሩ ቋሚ ሠራተኞችን የሚያስተዳድረውና ወደ አንድ ሺሕ ባለአክሲዮኖች ያቋቋሙት፣ በዓመት ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ለመንግሥት ግብር የሚያስገቡ፣ ሕጋዊ ሆኖ ተቋቁመው ሕጋዊ ሥራ የሚሠሩት የአክሰስ ግሩፕና ሌሎችም እኔ ያቋቋምኳቸው ድርጅቶች እንደ ‹ማፍያ ቡድን› ተቆጠሩ:: አዳዲስ የቢዝነስ ሐሳብ በማመንጨት፣ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ባለአክሲዮኖችን በማደራጀት፣ ለሕዝብና ለአገር የሚጠቅሙ ፈር ቀዳጅ ኢንቨስትመንት ሥራዎችን በማቋቋም ለ17 ዓመታት ደፋ ቀና ሲል የነበረው ኤርሚያስ አመልጋም፣ ‹በአክሰስ ሪል ስቴትም ስም ከሕዝብ የሰበሰበውን ብር በግል ካዝናው አጭቆ ተሰወረ› ተባለ:: ይህ አሉባልታና ወሬ የእኔን የኤርሚያስ አመልጋን ‹ስም› እንጂ፣ ‹እውነት› እንደማያጠፋው አውቃለሁ:: ይህን መሰሉን ጠልፎ የመጣል ሴራ አውቀዋለሁም ለምጄዋለሁም:: ስለማውቀውና ስለለመድኩት ችላ ብዬ ልተወው አስቤ ነበር:: ችግሩ ግን አሉባልታው እንደወትሮው በግለሰቡ ‹ኤርሚያስ› ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በተቋሙ ‹አክሰስ› ላይም የተቃጣ መሆኑ ነው:: ከሰሞኑ እየተናፈሰ ያለው ወሬ እኔን ብቻ የሚመለከት አይደለም:: ብዙ የኩባንያው ባለ አክስዮኖችን፣ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞችን፣ ደንበኞችን ብሎም መላውን ሕዝብ የሚያሳዝን ነው:: ለዚህም ነው ወሬውን እንደተራ ወሬ ችላ ብዬ ለማለፍ ያልፈለግኩት:: ዘመቻው የኔንና የአክሰስን ‹ስም› እንጂ ‹እውነት› የማጥፋት አቅም የለውም:: ሰሞነኛውን የአሉባልታ ወሬ ይዞ የመጣው ንፋስ ሲያልፍ፣ እውነት ቁልጭ ብሎ እንደሚወጣ አውቃለሁ:: ይኼም ሆኖ ግን ንፋሱ ይዞት የመጣው የወሬ ገለባ በብዙዎች ዓይን ገብቶ በአክሰስም ሆነ በእኔ ላይ የተዛባ አመለካከት የመፍጠር አቅም ያለው መሆኑን በመገንዘብ፣ ለጊዜውም ቢሆን ስለማይፋቀው ‹እውነት› ጥቂት ግንዛቤ መስጠት ይኖርብኛል:: አክሰስ ‹የማፍያዎች ቡድን› ኤርሚያስ ‹የቡድኑ መሪ› አይደሉም:: አክሰስ ሕጋዊ መሠረት ጠብቆ የተቋቋመና መንግሥት የሚያወጣቸውን የልማት ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና መመርያዎች በማክበር ለልማቱ መፋጠን ጉልህ ሚና በመጫወት ላይ የሚገኙ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ድርጅቶችን በሥሩ የያዘ ሕጋዊ ኩባንያ ነው::

እንደ ዘመን ባንክ ሁሉ ሌሎች የኢንቨስትመንት ሥራዎቼም በአገሪቱ ፈር ቀዳጅና ለየሴክተሩ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የራሳቸውን አዎንታዊ ሚና የተጫወቱ እንዲሁም የቴክኖሎጂ ሽግግር በመፍጠር ረገድ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ስለመሆናቸው ሁሉም የሚመሰክርላቸው ናቸው:: የማመነጫቸው የቢዝነስ ሐሳቦች ወደ መጀመሪያ ላይ ሁሌም የማይሳኩ ተብለው የሚተቹ ቢሆኑም በጥናት ላይ ተመሥርተው ወደ ተግባር ሲለወጡ ግን ውጤታማና ለሌሎች ኢንቨስተሮች መነሻ የሚሆኑ ፈርቀዳጅ ኢንቨስትመንቶች ወደመሆን ያመራሉ:: የአባባሌን እውነታነት ለማረጋገጥ የሃይላንድን ተሞክሮ መመልከት ብቻ በቂ ይመስለኛል:: በአገሪቱ ውኃን በፕላስቲክ ጠርሙሶች አሽጎ ለመሸጥ ማሰብ እንደ እብደት ያስቆጥር በነበረበት ዘመን፣ ወደ ገበያ ይዤው የወጣሁትና በስፋት መሸጥ የጀመረው ሃይላንድ፣ ‹ውኃ አሽጎ መሸጥ› የሚል አዲስ ኢንቨስትመንት ለአገሪቱ ማስተዋወቁን ሁሉም የሚያውቀው ጉዳይ ነው:: ከዓመታት በፊት ሃይላንድ የቀደደውን ቦይ ተከትለው ነው ሃያ ስምንት ያህል ውኃዎች ወደ ገበያው የፈሰሱት:: የኢንቨስትመንት ሐሳቦቼን ፈርቀዳጅነትና ለአጠቃላዩ የአገሪቱ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ትራንስፎርሜሽን የሚያበረክቱትን አዎንታዊ ሚና የሚያሳየው ሌላው ተጠቃሽ ነገር ደግሞ፣ ወደ አገሬ ከተመለስኩ በኋላ በነበሩት የመጀመሪያዎቹ ዓመታት በሌሎች አገሮች በስፋት የሚሠራበትንና ለኢንቨስትመንት ማደግ ጉልህ ሚና የሚጫወተውን የአክሲዮን ሽያጭ አሠራር ለማስተዋወቅና በአገሪቱ እንዲጀመር ለማድረግ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ያደረግኩት ጥረት ነው:: ምንም እንኳን የአክሲዮን ገበያ የማቋቋም ጅምሬ በተለያዩ እንቅፋቶች ምክንያት ሊሳካ ባይችልም፣ የአክሲዮን

ሽያጭ በማሰባሰብ ሰፋፊ ኢንቨስትመንትቶች የሚያከናውን ኩባንያ በማቋቋም ፈርቀዳጅ ሥራ ሠርቻለሁ:: ከዓመታት በፊት በዚህ ሁኔታ የጀመርኩትና ለአገሬ ያስተዋወቅኩት የአክሲዮን ሽያጭ አሠራር፣ አሁን አሁን በስፋት ተግባራዊ እየተደረገና በዚህ አሠራር አማካይነትም በርካታ ቁጥር ያላቸው የአክሲዮን ማኅበሮችና ኩባንያዎች እየተመሠረቱ ለኢንቨስትመንቱ መፋጠን የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ::

ከግል የኢንቨስትመንት ሥራዎቼ ባለፈ ለሴክተሩና ለአገር ዕድገት ያበረከትኳቸው እነዚህና ሌሎች እውነታዎች ተሽረው ነው እንግዲህ የግል ጥቅሜን ለማሳደድ ደፋ ቀና ስል የኖርኩ ስግብግብና ኃላፊነት የማይሰማኝ ተራ ነጋዴ ስለመሆኔ አሉባልታ ይሰራጭብኝ የጀመረው:: ስለራሴ መናገር አይሁንብኝና በኢንቨስትመንት ሥራዎቼ ለግሌ ካካበትኩት ሀብት ይልቅ ሌሎችን ተጠቃሚ ማድረጌና አገሬን መጥቀሜ የበለጠ ዋጋ አለው:: ይህ እውነታ ተሽሮ ነው እንግዲህ አክሰስ የዝርፊያ ቡድን እንደሆነ ተደርጎ መወራት የጀመረው:: አክሰስ ግን እንዲህ ሐሜተኞች እንደሚሉት አይደለም:: ኩባንያው ከሦስት ሺሕ በላይ ለሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረ፣ በዓመት ከመቶ ሚሊዮን ብር በላይ ግብር ለመንግሥት የሚያስገባ፣ በበርካታ ባለአክስዮኖች ተቋቁሞ በጠንካራ ቦርድ የሚመራ ተቋም እንጂ፣ አንድ ኤርሚያስ ለዝርፊያ ያቋቋመውና ዘርፎ ዘርፎ ሲበቃው በትኖት የሚሄደው የልጆች ዕቃ ዕቃ ጨዋታ ማኅበር አይደለም:: ኤርሚያስም ዘርፊያን ዓላማው በማድረግ ከአሜሪካ መጥቶ ባቋቋመው የማፊያ ቡድን ስም ከባለ አክስዮኖችና ከሕዝቡ የሰበሰበውን ብር ይዞ በስውር ወደ አሜሪካ የሚያመልጥ ‹ነጣቂ› አይደለም:: ለመሠረተ ቢሱ ሐሜትና አሉባልታ መነሻ የሆነው አክሰስ ሪልስቴት በቅርቡ በዚሁ ጋዜጣ ላይ እንደገለጽኩት በቤቶች ልማት ዘርፍ ተጠቃሽ ሥራ የመሥራት እንጂ ከደንበኞች የሰበሰበውን ገንዘብ ይዞ የመሰወር ዓላማ የለውም:: ባጋጠሙን የተለያዩ ውስጣዊና ውጫዊ ችግሮች ሰበብ ያሰብነውን ያህል ሥራ ማከናወን አለመቻላችንን አምናለሁ:: ደንበኞች ችግሩን ተረድተው ከኩባንያው ጋር ያላቸውን ግንኙነት እንዲቀጥሉ ለማድረግ ጥረት አድርጌያለሁ:: እንደ ኩባንያው አመራርነቴ የተከሰቱ ችግሮችን ለመፍታትና የተጓተቱ ሥራዎችን ለማስቀጠል በሙሉ አቅሜ በመሥራት ላይም እገኛለሁ:: ይኼም ሆኖ ግን መሠረተ ቢስ አሉባልታ ማናፈስ የጀመሩ አንዳንድ ግለሰቦች ኃላፊነቴን በመዘንጋትና ለግል ጥቅሜ በማሰብ ኩባንያውን አፈራርሼ እንደሄድኩ ማስወራት ይዘዋል:: እውነቱን ለመናገር ይህንን አስጸያፊ ድርጊት ለማድረግ ዝግጁ የሆነ መንፈስ የሌለኝ ሰው ነኝ:: የአክሰስ ሪል ስቴት ጉዳይ

ከአሁን በኋላ ለእኔ የኢንቨስትመንትና የቢዝነስ ሳይሆን የሕይወት ጉዳይ ነው:: ኩባንያውን ከገባበት የችግር አረንቋ አውጥቶ የጀመራቸውን ሥራዎች በአግባቡ እንዲፈጽም ማድረግ በሕይወት ዘመኔ ሙሉ መክፈል የሚገባኝን መስዋዕትነት በመክፈል እውን ለማድረግ የወንኩበት ታላቅ ዓላማዬ ነው:: ለዓላማዬ እንጂ ለግል ጥቅሜ ቆሜ አላውቅም:: ለግል ጥቅሜና ለምቾቴ የምሯሯጥ ሰው ብሆን ኑሮ ትርፋማ ቢዝነስ ያለኝ ሰው እንደመሆኔ የድሎት ኑሮን ስገፋ በታየሁ ነበር:: ብዙዎችን ባለመኖሪያ ቤት ለማድረግ ደፋ ቀና የምለው እስካሁንም ድረስ የራሴ የቤት መኪና የሌለኝ፣ በአንዲት አነስተኛ የኪራይ ቤት ውስጥ የምኖር ባለሀብት ስለመሆኔ መናገር ያለብኝ አይመስለኝም::

አክሰስ ሪል ስቴትን በዚህ ሁኔታ በትኖ መሄድ ለእኔ ከሽንፈትም በላይ የሆነ ራስን የማዋረድ ተግባር ነው:: የአክሰስ ሪል ስቴት ጉዳይ እንደዋዛ በትኜው የምሄድ የግል ጉዳዬ አይደለም:: አክሰስን አፈራርሶ በመሄድ ውስጥ ብዙ ጥፋቶችን መሥራት አለ:: በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞቼን፣ ደንበኞቼን፣ ባለአክሲዮኖቼን፣ የቢዝነስ ፓርትነሮቼን፣ መላ ሕዝቡንና መንግሥትን አስቀይሜና የተጣለብኝን ኃላፊነት አጉድዬ ለማምለጥ መሞከር ለእኔ ሥርየት የሌለው ጥፋት ነው:: ዓላማዬ የሕዝብን ገንዘብ በማጋበስ የግል ካዝናዬን መሙላት ቢሆን ኖሮ፣ እዚያው አሜሪካ ያቋቋሙኩትን ትርፋማ ድርጅቴን ዘግቼ ለመምጣት ባልወሰንኩ ነበር:: ወደ አገሬ የመጣሁት የሕዝብን ገንዘብ ለመዝረፍና ተመልሼ ወደ አሜሪካ ለመኮብለል አይደለም:: ተልዕኮዬ ሕዝቡን በማጭበርበር በሕገወጥ መንገድ መክበር ቢሆን ኖሮ፣ በቀላሉ ብዙ ብር ማግኘት የሚያስችሉ የማታለል ድርጊቶችን ማከናወን ይቀለኝ ነበር:: እንዲህ ያለውን ርካሽ ተራ የማጭበርበር ተልዕኮ ለማስፈጸም፣ አክሰስን ያህል ግዙፍ ተቋም ማቋቋምም ሆነ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞችን መቅጠርና ዓመታትን የፈጀ ረጅምና ፈታኝ ጉዞ ማድረግ ባለስፈለገኝ ነበር:: እንኳን ርካሽ የማጭርበር ሥራ ይቅርና ራስን በቀላሉ ወደሚሊየነርነት መቀየር የሚያስችሉ የተለመዱ ‹ገዝቶ በመሸጥ› ትርፍ የሚያስገኙ ንግዶችን ለመሥራት ዝግጁ የሆነ መንፈስ የሌለኝ ሰው ነኝ:: ባለፉት 17 ያህል ዓመታት የኢንቨስትመንት ጉዞዬ ውስጥ በቀላሉ ማትረፍ የሚያስችሉ የተለመዱ መሰል ‹ዕቃ ገዝቶ አትርፎ የመሸጥ› ሥራዎች ውስጥ እጄን አስገብቼ አላውቅም:: መሰል ሥራዎች ያለብዙ ውጣ ውረድ አትራፊ እንደሚያደርጉ አውቃለሁ:: ይኼም ሆኖ ግን እንደተባለው ቀላል ሥራ ሠርቶ ትርፍ የማጋበስ ህልም ስለሌለኝ፣ ትኩረቴን ያደረግኩት አዳዲስና ፈርቀዳጅ የቢዝነስ ሀሳቦችን ወደማመንጨት፣ ድካምና ውጣ ውረድ የሚጠይቁ ፈታኝ ኢንቨስትመንቶችን ወደመፍጠር፣ ከራስ ይልቅ

ለአገር ልማትና ለሴክተር ዕድገት አስተዋጽኦ የሚያበረክቱና እሴት የሚጨምሩ ኩባንያዎችን ወደማቋቋምና ለስኬታማነት ወደማብቃት ነው:: ይህም ዓላማዬ ከራስ አልፈው ለአገርና ለወገን የሚጠቅሙ ታላላቅ ሥራዎችን በመሥራት በፈታኝ ሁኔታ ውስጥ አልፎ በሒደት ማደግ እንጂ፣ በአቋራጭ ትርፍ አካብቶ የግል ካዝናን መሙላት አለመሆኑን በግልጽ ያሳያል የሚል እምነት አለኝ:: ላቤን አፍስሼ አገሬ ውስጥ ሠርቼ ውጤታማ ለመሆን እንጂ፣ እንደተባለው ሕዝቤን ዘርፌ ወደ አሜሪካ ለመመለስ ባስብ ኖሮ የአሜሪካ መኖሪያ ፈቃዴን (ግሪን ካርዴን) አዲስ አበባ ውስጥ ለሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በፈቃደኝነት ባልመለስኩ ነበር::

በወቅቱ አዲስ አበባ ወደሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ሄጄ ካርዴን በፈቃደኝነት ለመመለስ ጥያቄ ሳቀርብ፣ የኤምባሲው ሠራተኞች በከፍተኛ መገረም እንደተቀበሉኝ አልረሳውም:: በየዓመቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች የአሜሪካ ግሪን ካርድ ፍለጋ ደጅ የሚጠኑበት የዚህ ኤምባሲ ሠራተኞች፣ ባልተለመደ ሁኔታ ተቃራኒ ጥያቄ ይዤ ወደእነሱ ስሄድ በጥርጣሬ ነበር የተመለከቱኝ:: ‹‹ግሪን ካርድህን አንዴ ለኤምባሲው ከመለስክ በኋላ መልሰህ ማግኘት እንደማትችል ታውቃለህ አይደል?›› በማለት ነበር ሥጋት ገብቷቸው የጠየቁኝ:: አሠራሩን እንደማውቅና ሆን ብዬ እንደማደርገው ነግሬያቸው አስፈላጊውን የማመልከቻ ቅጽ ለመሙላት ስዘጋጅ ግን የሚገርም ነገር ነበር የተከሰተው:: ግሪን ካርድ ለመመለስ የሚያመለክቱ ባለጉዳዮች እንዲሞሉት በኤምባሲው የተዘጋጀው ቅጽ በቀላሉ ሊገኝ አልቻለም:: ምክንያቱም ከዚህ በፊት ግሪን ካርድ ለመመለስ ያመለከተ ሰው ወደ ኤምባሲው ዝር ብሎ አያውቅም ነበር:: በስንት ፍለጋ የተገኘውን ይህን ቅጽ ሞልቼ ነው ብዙዎች የሚጓጉለትን የአሜሪካ ግሪን ካርዴን ለኤምባሲው ያስረከብኩት:: ይህ እውነታ ተዘንግቶ ነው እንግዲህ ከአሜሪካ የመጣሁት ለሥራ ሳይሆን ለዘረፋና በስውር ወደ አሜሪካ ተመልሶ ለመጥፋት እንደሆነ አሉባልታ መነዛት የጀመረው:: የሕዝብ ገንዘብ ዘርፎ ወደ አሜሪካ ለመጥፋትና ተደብቆ ለመኖር ያቀደ ሰው በምን አግባብ ይሆን ወደ አሜሪካ የሚወስደውን ማምለጫ በር በገዛ እጁ የሚዘጋው? ለመሸሽ የተዘጋጀ ሰው የሚሸሽበትን በር ይዘጋልን?

ግለሰቦች እንደሚያናፍሱት ሐሜት በእርግጥም የግል ጥቅሜን ለማሳደድ የምሮጥ ሰው ብሆን ኖሮ የማይገባኝን የሕዝብ ብር ሳይሆን የሚገባኝን በሚሊዮን የሚቆጠር የግል ብሬን ያላግባብ ስነጠቅ ‹ለምን?› ብዬ ክስ ለመመሥረት በተጣደፍኩ ነበር:: ለሥራ እንጂ ለግል ጥቅም የምተጋ ሰው ባለመሆኔ ይመስለኛል ‹የዘመን ባንክ የመመሥረቻ ጽሑፍና መተዳደሪያ ደንብ እንዲሁም የአገሪቱ የንግድ ሕግ በሚፈቅደው መሠረት እንደባንኩ መሥራችነቴ ሊከፈለኝ ይገባ የነበረውን 10 በመቶ የትርፍ ድርሻ ተከለከልኩ› ብዬ ተጣድፌ ሙግት ያልወጣሁት:: የዘመን ባንክ ባለ አክሲዮኖች ባደረጉት 3ኛ መደበኛና 2ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ያፀደቁትና የባንኩ የቦርድ አባላትም እንዲከፈለኝ በቃለ ጉባዔ ያሰፈሩት ከዘጠኝ ሚሊዮን ብር በላይ (አሁን ወደ 15 ሚሊዮን ብር ደርሷል) የትርፍ ድርሻ፣ በሴረኞች ተንኮል እንዳይከፈለኝ ሲደረግ የግል ጥቅሜን ለማስከበር ሸንጎ በወጣሁ ነበር:: እኔ ግን ይህን ብር ትቼ ሥራዬን መሥራት ከቀጠልኩ ከዓመታት በኋላ ከሁለት ወር በፊት ነው ጉዳዬን ወደ ፍርድ ቤት ወስጄ ከዘመን ባንክ ብሬን ለመቀበል እንቅስቃሴ የጀመርኩት::

አክሰስ ሪል ስቴት አንዳንድ አሉባልተኞች እንደሚሉት አንድ ግለሰብ በፈለገው መንገድ የሚመራውና ገንዘቡን እንደፈለገ የሚያንቀሳቅሰው፣ አልፎ ተርፎም ካዝናውን ባዶ አድርጎ የሚያስቀረው የግል ተቋም አይደለም:: ይልቁንም እንደማንኛውም የአክሲዮን ኩባንያ ሕጉ የሚጠይቀውን መስፈርት ባሟላ መልኩ የተደራጀና በቦርድ የሚመራ፣ የፋይናንስ እንቅስቃሴውም ራሱን በቻለ በባለሙያዎች የተደራጀ ክፍል የሚከናወን ነው:: በኩባንያው ውስጥ የሚካሄደው እያንዳንዱ የፋይናንስ እንቅስቃሴ ሕጉ የሚፈቅደውን አሠራር በተከተለ ሁኔታ በአግባቡ የሚመራ ሲሆን፣ አስፈላጊው የኦዲት ሥራ በውስጥና በውጭ ኦዲተሮች በአግባቡ እየተመረመረ ዓመታትን የዘለቀ ነው:: ለመረጃ ያህል የኩባንያውን የፋይናንስ እንቅስቃሴ የሚያሳዩ ቁጥሮችን በግርድፍ ከዚህ እንደሚከተለው አቀርባለሁ::

ከዚህ ጋር አብሮ ለግንዛቤ ያህል የአክሰስ ፕሮጀክቶች በአማካይ ግማሽ ያህል ያልተሸጡ ቤቶች እንዳሉና ከተሸጡት ውስጥም 80 በመቶ ያህሉ በክፍያ ሥርዓት እንጂ ሙሉ ካሽ

ኃላፊነቴን እወጣለሁ...አክሰስ ሪል ስቴትን በዚህ ሁኔታ በትኖ መሄድ ለእኔ ከሽንፈትም በላይ የሆነ ራስን የማዋረድ ተግባር ነው:: የአክሰስ ሪል ስቴት ጉዳይ እንደዋዛ በትኜው የምሄድ የግል ጉዳዬ አይደለም:: አክሰስን አፈራርሶ በመሄድ ውስጥ ብዙ ጥፋቶችን መሥራት አለ:: በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞቼን፣ ደንበኞቼን፣ ባለአክሲዮኖቼን፣ የቢዝነስ ፓርትነሮቼን፣ መላ ሕዝቡንና መንግሥትን አስቀይሜና የተጣለብኝን ኃላፊነት አጉድዬ ለማምለጥ መሞከር ለእኔ ሥርየት የሌለው ጥፋት ነው::

ወደ ገጽ 35 ዞሯል

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታወቂያ

Vacancy Announcement

The following Permanent vacant post is open in our com-pany for qualified & interested applicants:-

1. GENERALJob Title: Manager, IT ServiceReports to: General ManagerDepartment/Service: IT

2. BASIC FUNCTIONS:Plans, organizes, directs, coordinates and controls the overall activities of the IT Service; ensures that computer systems are in place; ensures that the core insurance management system operates uninterrupted in all branches and is free from security threats; periodically evaluates the current capabilities of existing systems and develops a plan for upgrading the Information Technology (IT) system of the Company.

3. DUTIES AND RESPONSIBILITIES:• Plans, organizes coordinates, directs and controls the IT activities of the Company;• Consults with management and users to determine program intent, required internal

checks and controls, identifies problems, required changes, and the extent of software and hardware needed.

• Determines future IT systems requirements; evaluates existing capabilities; and develops plans for upgrading hardware and software to meet requirements of the Company;

• Develops schedules for implementation of change and upgrading of systems and reports status to Management;

• Execute, and monitor work plans of the Service.• Ensures that IT policies and procedures, operational plans, security policies, disaster

recovery plans and IT auditing operations of the Company are enforced;• Ensures that the Insurance management system of the company runs smoothly with no

interruption; assesses regularly possible scenarios of failures and advices appropriate solutions ahead of time;

• Reviews regularly the security status of the insurance management system and takes appropriate preventive measures.

• Ensures that the reporting requirements of the various departments are addressed by the core IT solutions;

• Establishes and maintains effective and collaborative working relationships with employ-ees and agencies that have work relation with the Service

• Manages the development, implementation, installation, and operation of the information systems;

• Directs and coordinates the activities of staffs engaged in computer operations;• Prepares periodic reports on the overall operations of the IT Service to the Management

of the company.• Initiates and manages the implementation of IT projects after undertaking the necessary

feasibility studies.• Prepares periodic reports on the activities of the Service.• Prepares the annual budget of the Service.• Undertakes the performance evaluation of subordinates; • Performs other related duties as required.

4. JOB REQUIREMENT:4.1 Education: BSC degree in Computer Science/Computer Engineering

or IT

4.2 Experience: 10 years of experience in IT job and 5 years of experience as programmer

5. COMPETENCIES Through knowledge of IT principles concepts and practices Considerable knowledge of networking, database management, security and systems

administration Considerable knowledge of computerized management systems Ability to coordinate and direct a variety of activities Ability to train and supervise staff Ability to prepare instruction manuals Analytical and supervisory skill

Interested applicants who fulfill the stated specifications are invited to submit/send applications with Photocopy of relevant documents in person to the following address only during working hours.

Final date for application is – Wednesday, 10 April 2013.

Salary – As Per the Company Scale with attractive benefit packagesManager, HRD & Logistics DepartmentNIB Insurance Company (S.Co.) Dembel City Center, 11th floor (Lift No.2 or 3)Addis Ababa

Dan Church Aid (DCA) is a Danish faith based, non-profit international, humani-tarian and development organization established in 1922, and registered and op-erating as an NGO in Ethiopia since 2004. It works in partnership with local civil society actors and community based organizations. DCA’s activities in Ethiopia actually began by supporting projects in the mid 1970s following the Northern Ethiopian famine. Currently, DCA Ethiopia’s interventions are focused on: food/livelihood security including emergency relief and rehabilitation; access to basic social services with focus on HIV/AIDS prevention, control and related basic health services; women economic empowerment/gender; reduction of economic hardship; and building capacity of partners in project as well as financial re-source management.

The objective of the assessment is to contribute to the efforts of improving resilience and adaptation capacity to climate change among pastoral communities of Ethiopia.

Minimum profile of the consultancy team/firm for undertaking Climate Change Adaptation of Pastoralist Communities or Households

The consultant/team/ undertaking Climate Change adaptation should have the following minimum competencies, qualification and experience:

An external consultant shall lead/undertake the evaluation. The consultant/s pro-file should include:

A postgraduate degree in climate change related areas, environmental science, DRR, food security, rural development or related field.

Proven working or prior study experience related to climate change in pastoral and agro pastoral areas

Excellent oral and written communication skills in English; knowledge of Afan Oromo is an asset.

Experience in Programme/Project developmentGood knowledge of the local context (culture, geography, etc.) A clear, detailed budget breakdown should be attached to the financial

proposalRelated experience should be presented in a summary form.

The consultant/firm shall submit copy of certificate of registration, valid business license for the Ethiopian FY 2005 and VAT or TOT registration. Freelance con-sultants with appropriate TIN registration and who fully meet the above require-ments may submit proposals. DCA will deduct all appropriate taxes and pay to the relevant government authority in case of engaging a freelance consultants.

Detailed information on the consultancy work can be obtained in the Terms of

References (ToR) for conducting assessment will be available at DCA Ethiopia

Country Office.

The Terms of Reference /TOR/ can be collected during working hours from 3rd

to 10th April, 2013 from the Administrator, DCA Ethiopia Office, located at the

Ethio-China Friendship Avenue, Welo Sefer, Norwegian Church Aid Compound,

House No. 174, Kirkos Sub-City, Addis Ababa; Telephone 0115-514047

The deadline for the submission of technical as well as financial proposals would

be 12th April, 2013. The consultants are also required to submit their detailed

work plan together with their proposals. DCA Ethiopia reserves the right to can-

cel part of or the entire consultancy work.

|ገጽ 21 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታ

ወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያድርጅታችን ለማሸጊያ የሚሆኑ 35000 ኪ. ግ ያገለገሉ ጋዜጦችን በጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የሚያሞሉ በ ኪ.ግ የሚያቀርቡበትን ዋጋ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ወሎ ሰፈር በሚገኘው ተባበር ህንጻ ቢሮ ቁጥር 103 በመግዛት እስከ ሚያዚያ 10,2005 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

• ተጫራቾች ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የቫት ሰርተፍኬት ኮፒ አብረው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

• ለማሸጊያ የምንጠቀምባቸውን የጋዜጣ አይነቶች ቢሮ ድረስ በመምጣት ማየት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

• ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ሚያዚያ 10 ,2005 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ሆኖ ሚያዚያ 12, , 2005 ከጠዋቱ 4:30 በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ቆቃ ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ፡-በስልክ ቁጥር 02211 -12 -26 -92 ወይም 022112-92-50-51 EXT. 103

አማካሪ ድርጅት የምክር አገልግሎት ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ አበባ ጠርሙስና ብርጭቆ አ/ማ 1/ Food Safety Management System) ለመተግበርና 2/ Environment impact assessment study

በተደራጀ መልኩ ጥናት የሚያቀርቡ በቂ የሥራ ልምድ እና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው አማካሪ ድርጅት አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ጨረታውን መሳተፍ የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች ቀጥሎ የተመለከቱትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

1. ተጫራቾች በዘርፋ የ2005 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቀድ፣ 2. ለሚያቀርቡት አገልግሎት፣ Food Safety Management system ጥናት

ብር 5,000 ለ Environmental Impact assessment study 2,500 ብር በC.P.O or Bank guaranty የጨረታ ማስከበሪያ (Bid bond) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

3. ለጨረታው የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ (TOR) ከመስሪያ ቤቱ ግዥ ዋና ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡

4. የጨረታው ሰነድ Technical እና Financial Proposal ሁለት በሰም በታሸገ ፖስታ አሽገው ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን በንግድ መምሪያ ቢሮ ማስገባት አለባቸው፡፡

5. ጨረታው ሰነድ በሚከፈትበት እለት የሚከፈተው ሰነድ ቴክኒካል ኘሮፖዛል ብቻ ሆኖ ቴክኒካል አፈጻጸሙ ያለፋት የፋይናንስ ዶክመንቶች ተከታታዮቹ ቀናት ቀጠሮ ተሰጥቶ ይከፈልታል፡፡

6. ጨረታው ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአሥር ተከታታይ የሥራ ቀናት እስከ 4፡00 ሰዓት ጨረታው እስከ ተዘጋበት ድረስ የጨረታ ሰነዶቻቸውን በሳጥኑ ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ጨረታው በተዘጋበት ሰዓት ይከፈልታል፡፡ ቀኑ ቅዳሜ/እሁድ ወይም በዓል ከሆነ የጨረታው መክፈቻ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡

8. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አድራሻ አዲስ አበባ ጠርሙስና ብርጭቆ አክሲዮን ማህበር ለተጨማሪ ማብራሪያ 0911/30-30-86

(ጥንቅር- ብሩክ ቸርነት)

ጨረታ እና ንብረት (ጥንቅር- ዳዊት ወርቁ)

ግዥ

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የወላይታ ዞን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ ዓይነት ጽ/መሣሪያዎች፣ ዲስክቶፕ ኮምፒዩተሮች፣ ላፕቶፕ፣ ፕሪንተር፣ ዲጂታል ካሜራ እና TVs 125 CC ሞተር:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 551 36 63 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል መንግስት የግብርና ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ሞተር ሳይክሎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 220 65 96 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት የሸካ ዞን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የቅየሣ መሳሪያ /Total Station/ የቪዲዮ ካሜራ፣ ፋክስ ማሽንና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047 558 03 51/047 558 03 15 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ፊ/ፖ/ወን/መከ/ዋና መምሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ፍሪጅ ማቀዝቀዣ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-554 07 01/011-515 80 00 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስትደደር በወረዳ 11 የወንድ ይራድ ትምህርት ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ የጥገና የግንባታና የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና የሰፖርት መሳሪያዎችና ትጥቅ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 896 16 57 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በሐ/ሕ/ክ/መን/ፍትህና ፀጥታ ጉዳይ ቢሮ የሐረሪ ፖሊስ ኮሚሽን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ የሰራዊቱ የደንብ ልብስ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 025 66 66 52 ይደውሉ::

------------------------------------

ሽያጭ

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግስት የግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት /አሶሳ/:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ

የሚፈልገው፡- በ87 ሄክታር መሬት ላይ የሚገኝ ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ባህር ዛፎችን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 07/2005 ዓ.ም. ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0577 75 29 90/0577 75 17 86 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአራዳ ክ/ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- በህገ ወጥ ጎዳና ንግድ ዙሪያ የተያዙ አልባሳት የሴት ጫማዎች፣ የኪችን ዕቃዎች፣ የህፃናት አልባሳት ወዘተ ... ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 156 44 82 ይደውሉ::

------------------------------------

ኮንስትራክሽን ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/የመንግስት የጉራጌ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የወልቂጤ ከተማ ወልቂጤ ሁለገብ ስታዲየም የትሪቡን ግንባታ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ 011 330 14 47 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በጉጂ ዞን

መስተዳድር የቀርጫ ወረዳ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- ሁለገብ የወጣቶች መዝናኛ ማዕከል:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 01/2005 ዓ.ም. ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ 046 119 17 28 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የልደታ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የመልሶ ማልማት ብሎክ ቢ6+4 ጅምር ስትራክቸራል ግንባታ እና የጣራ ማዋቀር ሥራ:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 02/2005 ዓ.ም.

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሰት የሰሜን ሸዋ ዞን የቀወት ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ዋና ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- ለተለያዩ 11 ቀበሌና ጎጥ የውሃ ግንባታ:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 07/2005 ዓ.ም. ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ 033 664 00 41 ይደውሉ::

------------------------------------

|ገጽ 23 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታቂያ1. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- ወርክሾፕ ማኔጀር

ተፈላጊ ችሎታ፡- ከታወቀ ዩኒቨርስቲ (ኮሌጅ) በማኔጅመንት ዲፕሎማ ወይም ቢኤ ድግ ሪ ያለው/ያላት::

የሥራ ልምድ፡ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ በብረታ ብረት ወይም በተመሳሳይ ዘርፎች ከምረቃ በኋላ ለዲፕ ሎማ 8 ዓመት

ለዲግሪ 4 ዓመት ደመወዝ፡- በስምምነትየሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ ብዛት፡- 1

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የሰው ሃይል ሃብት አስተዳደርና ስምሪት ክፍል

ተፈላጊ ችሎታ፡- ከታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ በሰው ሃይል ሀብት አስተዳደር (Human

Resource Manage ment) ዲፕሎማ ወይም ቢ ኤ ድግሪ ያለው/ያላት

የሥራ ልምድ፡- ከምረቃ በኋላ ዲፕሎማ 8 ዓመት ለዲግሪ 4

ዓመት ደመወዝ፡- በስምምነትየሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ ብዛት፡- 1

ቦሌ የማስታወቂያ ሥራ ድርጅት ከዚህ በላይ ላሉት ክፍት የሥራ ቦታዎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል:: ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርትና ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ወሎሰፈር ኤልሳ ህንፃ ግራውንድ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ

አድራሻ፡- ወሎ ሰፈር ጫፍ ኤልሳ ህንፃ ምድር ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 011 860 30 87/0911 23 57 86 E-mail:[email protected]

ቦሌ ማስታወቂያ ሥራ ድርጅት

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ላለው ክፍት የሥራ ቦታ ባስ ካፒቴኖችን /የአውቶቡስ ሾፌሮችን/ አወደድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ባስ ካፒቴን አንድ /የአውቶቡስ ሾፌር/ተፈላጊ ችሎታ 4ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው/ት/ 10ኛ ክፍል ያጠናቀ

ቀ/ች/ና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት/ ወይም ከ5ኛ-8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች/ና በሙያው 8 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት/ ወይም ከ1ኛ-4ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች/ና በሙያው 10 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት/፣

ደመወዝ በአዲሱ የድርጅቱ ደመወዝ ስኬል መሠረት በየወሩ የመኪና ደህንነት መጠበቂያ 420.00 /አራ

ት መቶ ሃያ ብር/ የቤተሰብ ነፃ ትኬት፣ የሥራ ላይ የአደጋ ዋስትና፣ የጤና አገልግሎትና ሌሎችም በውስጠ ደንብ ከተጠቀሱት ልዩ ልዩ ጥቅማጥቅሞች ጋር /በዓይነትና በገንዘብ/፣

የሥራ ቦታ አዲስ አበባ

ማሳሰቢያ፡- የምዝገባ ቦት አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ዋናው መ/ቤት መገናኛ ከአሚቼ ዝቅ ብሎ ቢሮ ቁጥር 209 የምዝገባው ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን አንስቶ ዘወትር በሥራ ሰዓት፡፡

ስልክ 011 629 33 79

ፋክስ 011 629 33 96

ፖ.ሣ.ቁ. 472

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

Anbessa City BusService Enterprise

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት

Vacancy Announcement

Positions Grade Education Work Experience

Senior Surveyor X

BSC Degree in Mechanical

Or Automotive En-

gineering

2 years as Surveyor III Or

5 years as Surveyor

Surveyor III IX “2 years as Surveyor II

Or 4 years as Surveyor

Surveyor II VIII “ 2 years of relevant experi-ence

The following Permanent vacant posts are open in our company for qualified & interested applicants:-

Interested applicants who fulfill the stated specifications are invited to submit/send applications with Photocopy of relevant documents in person to the follow-ing address only during working hours.

Final date for application is – Wednesday, 10 April 2013.

Salary – As Per the Company Scale with attractive benefit packagesManager, HRD & Logistics DepartmentNIB Insurance Company (S.Co.) Dembel City Center, 11th floor (Lift No.2 or 3)Addis Ababa

ማስታወቂያበከሣሽ ሕሊና ገንቢ ምግቦች ኃ.የተ.የግ. ማኅበር እና በተከሳሽ ቶፐር ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ መካከል ባለው የፍ/ብሔር ክርክር ጉዳይ ቶፐር ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ሚያዝያ 14 ቀን 2005 ዓ.ም. ለሆነው ቀጠሮ በ8፡30 ሰዓት ፌ/ከ/ፍ/ቤት 6ኛ ፍ/ብሔር ችሎት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታወቂያ

Contact DetailsCompany ፡- Almeda Textile PLC Contact person’s ፡- Human Resource Department Phone: - 034 7711 483/034 7711904 Fax034 77 11 543 P.O.Box 117

Job Details:- Job title፡- Finance Manager Category፡- Managerial Job code: N/A

Description: - Post Date Dead Line - Within 10 days of from this Vacancy Announcement

datePlace of Registration: - Almeda Textile Main office Adwa Place of work፡- Almeda Textile PLC Adwa Responsible to ፡- DGM of Commercial Sector Responsible for: - Finance StaffContact Length: - Permanent Number of position፡- 01

Overall functions;-

Specific Duties and Responsibilities፡- He/she oversees that all financial practices are in line with company policy, strategies, procedures and statuary regulation & legislations. Prepares workable financial, operational and capital budgetary plan, financial performance reports & forecasts and provide strategic advices to mangers on financial implication on future business of the company.

Interested applicants can send their application CV and Copy of supporting document (non- returnable) either personality/by fax/ p.o.box 117 in 10 days of the announcement.Qualification:-

Work Experience: - 10 Years/8 years/6 years (minimum 4 years in the some post)

Education level ፡- BA/MA Accounting/Finance Specialized

Location፡- City Adwa/ Addis Ababa Sate: - Tigray Country ፡-Ethiopia

Salary Details Monthly Salary: - According the company Scale Benefits and compensations: - According the company police and procedure

Almeda Textile P.L.C

Invitation for bidSupply of Generator Sets and Submersible Pumps

Bid reference No: AFDA-04/2013

1. Action For Development (AFD), an Ethiopian Residents Charity, invites interested bidders to Supply Six Diesel Generator & Six Submersible Pump sets with all their accessories directly from stock for its project implementation entitled “Strengthening of drought resilience and improvement of livelihood systems for agro/pastoralists in the Borena Zone after the 2010/2011 drought in the Horn of Africa“: ETH 1109 and “Enhancing Pastoralist Access to Basic WASH in Arero, Dillo, and Melka Soda Woredas“: ETH 1116, Borana Zone, Oromia Regional State, which will be implemented in partnership with GAA, BMZ and GIZ”.

Description of Generator and Submersible Pump setsS/N Description Specification Quantity

Generator Capacity (KW) Discharge Capacity (litres/sec) Operating Head (m)

1 Generator Set 12 2

2 “ 15 2

3 “ 16 2

4 Submersible Pump sets 2 60 1

5 “ 2 80 1

6 “ 2.5 90 2

7 “ 3.5 120 1

8 “ 3.5 140 1

2. Financed by: German Agro Action (GAA/BMZ/GIZ);

3. Eligible bidders are invited to take part in the bid are expected to submit copies of all renewed trade license, VAT and tax payer’s registration certificates.

4. Bidding will be conducted through open local tender procedure.

5. Interested bidders may obtain further information from Administration and Finance Department of Action For Development, Tel 011 662 59 76/011 618 26 65, Fax 011 662 55 63.

6. The bid document can be purchased from Action For Development, P.O.Box 19859, Tel 011 662 59 76, against payment of non-refundable fee of Birr 100.00 during office hours, as of the date of this notice.

7. All bids must be accompanied by a bid bond amounting 1% of the total bid amount including 15% VAT, in the form of C.P.O. Bid bond in any other form shall not be acceptable.

8. All bids must be submitted one original marked “Original” and one copy signed in the same way as the original and marked “Copy” by stating the contract title - Supply of Diesel Generator Sets & Submersible Pumps and Bid Ref. No –AFDA-04/2013

with wax-sealed envelope at or before 12:00 P.M noon local time on 12th April, 2013. The technical and finaniacial offer must be placed together in a sealed envelope.

9. Bids will be opened in the presence of bidders and/or their official representatives who wish to attend, at 3:00 P.M. local time on 12th April, 2013.

10. Failure to comply with any of the conditions indicated above will result in automatic rejection.

11. The Organization reserves the right to accept or reject any or all bids.

Action For Development

Vacancy

1. Position:- Administration and Controller Qualification:- Degree or Diploma in management Work Experience:- Working in fuel station at least 3 years for Degree & 5 years for Diploma Salary:- Attractive and negotiable Require person:- 2 person Working location:- Hawassa and Arbaminch

2. Position:- Accountant Qualification:- Diploma in Accounting Work Experience:- 2 years and above Salary:- Attractive and negotiable Required person:- 2 person Working location:- Hawassa and Arbaminch

Registation date:- with in 7 working days.Place of registration: Head office – Addis Ababa (Around Global Hotel, beside Ethiopian Revenue and customs Authority) Telephone:- 0114654374/0910007449

|ገጽ 25 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

የግዥ ጨረታ ማስታወቂያየጨረታ ቁጥር CPDE/OT/002/2005

ቡና ተክል ልማት ድርጅት (ቡተልድ) ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸውን አቅራቢዎችን በሚከተሉት የግዥ አይነቶች ላይ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈፀም፡-

1. የግብርና ማሽነሪዎችን 1.1 ሃያ ሲፒ15-ኬሚካል መርጫዎች 1.2 አንድ ጀነሬተር 75 ከ.ዋት 1.3 49 ተንጠልጣይ ስፕሪንግ ሚዛኖች 1.4 አንድ የማር ማጣሪያ 1.5 ሁለት የቡና እርጥበት መለኪያ 1.6 ሃያ የእናት ንብ ማገጃ 1.7 አንድ የውሃ ሞተሮች ፓምፕ ባለዲናሞ 1.8 አንድ ጀነሬተር 40 ከ.ዋት 1.9 አራት የውሃ ታንከር 3000ሌት. /ሮቶ/1.10 አምስት ተሣቢ የውሃ ታንከር 3000 ሌት 1.11 አንድ የማር ሰም ማተሚያ

በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት የሚፈልግ በመሆኑ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ለመወዳደር ተጋብዛችኋል፡፡

2. ተጫራቾች የሚያሟሉዋቸው መስፈርቶች 2.1 የዚህ ጨረታ መወዳደሪያ ዝርዝር ሰነድ ከድርጅቱ ኮርፖሬት አቅር

ቦትና ንብረት አስተዳደር የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓቶች መግዛት ይቻላል፡፡

2.2 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን ሲያስገቡ ከተጫረቱበት ዋጋ 2% ያላነሰ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጣ የዋስትና ሰነድ CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡

2.3 የጨረታ ማስከበሪያ፣ የዘመኑን ግብር ያጠናቀቁና የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ እንዲሁም በጨረታ እንዲሳተፉ የተፈቀደላቸው መሆኑን የሚያስረዱ መረጃዎች ከጉምሩክና ገቢዎች ባለስልጣን የተሰጡ ማረጋገጫዎችን ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማያያዝ አለባቸው፡፡

2.4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን በድርጅቱ ኮርፖሬት አቅርቦትና ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ማስገባት አለባቸው፡፡

2.5 የቡና ተክል ልማት ድርጅት የተሻለ አማራጭ ካለው ይህንን ጨረታ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡

2.6 የጨረታው መክፈቻና መዝጊያ ከላይ በተራ ቁጥር 4 በተጠቀሰው መሠረት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣ በ15ኛው ቀን ጠዋት በ3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ጠዋት በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡

የቡና ተክል ልማት ድርጅትአድራሻ፡- በቅሎ ቤት ከእህል ሰብል ገበያ ድርጅት ሕንፃ

በስተጀርባየድርጅቱ ኮርፖሬት አቅርቦትና ንብረት አስተዳደር ቢሮ

መደበኛ ስልክ ቁጥር 0114-652141ስልክ ሞባይል 0913 20 25 78

Reference is made to the bid released by our office on March 31, 2013 on the weekly edition of Reporter newspaper.

Bid document shall be collected from Nile Insurance Company Head Office stating from 12th April 2013 (Miyazia 4, 2005 Eth. Cal.) and bids will be closed 26th April 2013 (Miyazia 18, 2005 eth. Cal.)

A complete set of bidding documents may be pur-chased by any interested eligible bidders up on pay-ment of non-refundable Birr 1,000.00

\Nile Insurance Company S.C.Gotera Head Office Building 1st FloorP.O.Box 12836,Tel. 011-442 60 00 Fax. 011-442 60 08Addis Ababa, Ethiopia

Bids will be opened in the presence of those bidders’ representatives who choose to attend on the same date at 3:00 pm at the Nile Insurance Company S.C. conference hall 1st floor.

AMMENDMENT TO BID

Contact DetailsCompany :- Almeda Textile PLC Contact person’s :- Human Resource Department Phone: - 034 7711 483/034 7711904 Fax034 77 11 543 P.O.Box 117

Job Details:- Job title:- Marketing Manager Category:- Managerial Job code: N/A

Description: - Post Date Dead Line :- Within 10 days of from this Vacancy Announcement datePlace of Registration: - Almeda Textile Main office Adwa Place of work:- Almeda Textile PLC Adwa Responsible to :- General Manager Responsible for Marketing StaffContact Length: - Permanent Number of position:- 01

Overall functions;-

Specific Duties and Responsibilities፡- He/she is responsible for sales and marketing research, innovation product development, customer satisfaction, and marketing activities of the company, formulates polices, strategies, and procedure for the sales, marketing research advertising & pro-motion practices of the company; directs the execution of market research and analysis, sales and distribution activities. The department is responsible for Planning, organizing and directing the company marketing and sales, research and development programs, advertising and promotional schemes with the objective of realizing growth in sales and market share maintaining customer satisfaction and competitive situations.

Interested applicants can send their application CV and Copy of supporting document (non- return-able) either personality/by fax/ p.o.box 117 in 10 days of the announcement.Qualification:-

Work Experience: - 10 Years/8 years/6 yearsEducation level ፡- BA/MA Marketing/MBA

Location፡- City Adwa/ Addis Ababa Sate: - Tigray Country Ethiopia

Salary Details Monthly Salary:- According the company Scale Benefits and compensations: - according the company police and procedure

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታወቂያማስታወቂያ

Vacancy AnnouncementModern Pipe Manufacturing Plc

Invites competent applicants for the following position with relevant experience

No. Position Requirement /Qualification Experience Salary Required No.

1 Marketing and Sales Sec-tion Head

B.A in Marketing /Business Management/ Accounting or other re-lated field of study

6 yrs. Negotiable 1

2 Safety/ Personnel Officer BA/College Diploma in human resource Management or other re-lated field of study

4/6 yrs Negotiable 1

3 Senior Accountant B.A/College Diploma in Accounting, having knowledge of peach tree and industrial/Factory experience

4/6 yrs Negotiable 1

4 Casher College Diploma /10+3 in Accounting 2/4 Negotiable 1

5 Finished Goods & Raw ma-terial store

College Diploma /10+3 in supplies mgt/material Mgt/ Accounting or other related field of study.

4/6 yrs Negotiable 1

6 Main Machine Oprator College diploma /10+3 in general mechanics/machine technology & Factory experience

5/7 yrs Negotiable 3

7 Laboratory Technician BSc in chemical Engineering/Applied Chemistry or Diploma in ap-plied chemistry having industrial experience

2/3/6 yrs Negotiable 1

8 Assistant Machine opera-tor

Diploma /10+3 Machine Technology in general mechanics/ having industrial experience

2/4 yrs Negotiable 3

9 Mechanical maintenance/Mechanics

College Diploma in general mechanics or Manufacturing Technol-ogy

6 yrs Negotiable 2

10 Electrical maintenance /Electricians

Electrical Technology or College Diploma in Electricity 6 yrs Negotiable 2

11 Driver 10th grade and 3rd grade driving license 4 yrs Negotiable 1

12 Time keeper & production clerk

10th grade complete and above 3 yrs Negotiable 3

• Work situation is permanent status.• All work experience are required to be relevant to the job.• For the positions 1-5 English language proficiency & basic computer knowledge is compulsory for other positions only English language proficiency is advantageous.• For the positions No. 6-11 shift time work is compulsory• Applicants who fulfill the above requirements should submit their applications, CV and non-returnable copies of tes-timonials personally within 10 (Ten) days of this announcement to our office is found at MPM plc. Office of the Human Re-source & General Service Room. Mobile. 0922841827 or 011387 01 00 or 011387 06 00 apply to our email address [email protected] located 500 meter at the back of YES Water Factory and beside ORICHED, in Alemgena city.

Modern Pipe Manufacturing PLCSebeta

ማስታወቂያ

ድርጅታችን ቀልጣፋና ተደራሽ አገልግሎት መስጠት ይችል ዘንድ የአስመጭዎችን ትክክለኛና ወቅታዋቂ አድራሻ አውቆ መረጃ መቀበልና ማድረስ ይጠበቅበታል፡፡ይሁንና የተወሰኑ ደንበኞች L/C በሚከፍቱበት ወይም ዕቃው እንዲጫን ትዕዛዝ (Shipping Instruction) በሚሰጡበት ጊዜ ትክክለኛና ወቅታዊ አድራሻ ስለማይሰጡ እንዲሁም በሰጡት አድራሻ (ስልክ) ሲፈለጉም ስለማይገኙ ከአስመጭው ወቅታዊ መረጃ ለማግኘትም ሆነ ለአስመጭው ለማድረስ አልተቻለም፡፡ስለሆነም በድርጅታችን በኩል ዕቃ የሚያስመጣ ማንኛውም ደንበኛ የጭነት ትዕዛዝ (Shipping Instruction) በሚሰጥበት ወቅት የአስመጭውን ትክክለኛ ስም፣ TIN ቁጥር እና የአካባቢ ኮድ፣ እንዲሁም አስመጭው በሚገኝበትን ትክክለኛና ወቅታዊ አድራሻ (ከተማ፣ ቀበሌ እና ሞባይልና ኢሜይል) በትክክል መግለጹንና ባስመዘገበው አድራሻ ሲፈለግ ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት እንደሚገባው እንገልጻለን፡፡ አስመጭው ትክክለኛና ወቅታዊ አድራሻውን ባለማሳወቁ ወይም በሰጠው አድራሻ ሲፈለግ ባለመገኘቱ ምክንያት ለሚከሰት ማንኛውም ችግር ሙሉ ኃላፊነት የሚወስድ መሆኑን ጭምር እናስታውቃለን፡፡

የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት

|ገጽ 27 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

Invitation to Expression of Interest for Consultancy Service

Invitation No.BoCRT/AGP/C-02/2013 1. The Federal Democratic of Ethiopia (hereinafter called “Borrower”) has received financing from

the International Development Association (IDA) on credit No. 04783-ET (hereinafter called “loan”) toward the cost of Agricultural Growth program /AGP/. The Borrower intends to apply a portion of the funds to eligible payments under the contract for which this Request for proposals is issued.

2. The Tigray National Regional State Construction road and transport Bureau (TNRS-BoCRT) now invites suitable qualified bidders to submit sealed expression of interest proposals for the provision of consulting sevice on Delivery of

Lot – 1 Detailed Engineering Design and Tender Document Preparation

of Endamekoni, Ofla, Raya alamta and Raya Azebo Woredas of southern zone DC-2

standard rural road project.

Lot – 2 Detailed Engineering Design and Tender Document Preparation of Tahtay

Adyabo, kafta humera & Tsegedie woredas of Western zone DC-2 standard rural

road project.

3. Participation is open to all eligible Consultants with Licensed on Related Services.

4. Consultants with Licensed on Related Services could participate only in one Lot mentioned above. And they should summit a separate firm experience on the same work and key personnel and important required training materials for assigned services.

5. Consultants are expected to submit their expression of interest including eligibility documents such a renewed trade and professional licenses, VAT and tax registration certificate, relevant experience of the firm and key personnel curriculum vitae who could perform the task including major work equipment for the assignment.

6. Interested eligible consultants may submit sealed documents of expression of interest to TNRS-BoCRT at MEKELLE on April,14,2013 at 4:00 hour am local time. Documents received after this date and time shall be rejected.

7. Expression of interest will be evaluated in accordance with the policies of International development Association (IDA) detailed in the Guidelines. A consultant firm with adequate experience, manpower and suitable work equipment will be selected for short list invitation.

8. Consultants could obtain further information or clarification with the following address:

The Tigray National Regional state Construction Road and transport, Road

Development and Administration Core Process

P.O.Box 225, Tel. 0344410645/0344400043

Fax 0344410448 Room number 211

Mekelle Tigray

9. The Tigray National Regional State Construction Road and Transport Teserves the right to accept or reject all or parts of the process.

TNRS BoCRT, Mekelle

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር DCE/SM/024/2013የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለባህርዳር እና ለድሬዳዋ አፓርትመንት ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚውል Supply and fix Co2 fire extinguisher Capacity 3kg ብዛት 1024 አስመልክቶ ግዥና ገጠማ ለመፈጸም ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፡-

1. ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሠረት መሆን አለበት፡፡

3. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሠፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽ ዋናው መ/ቤት የግዥ የሥራ ሂደት ኬዝ ቲም ቢሮ መግዛት ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ካታሎግ፣ የሦስተኛ ወገን ማረጋገጫ ናሙናና የጥራት ማረጋገጫ (Quality Certificate) ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ወይም በጨረታ መክፈቻ ቀን በካታሎጉ ላይ የሚወዳደሩበትን ዕቃ ለይቶ በማመልከት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው ዕቃዎች በተጠቀሰው ብዛት (Quantity) መሠረት መሆን ይኖርበታል፡፡

6. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ሚያዝያ 15/2005 ዓ.ም. ከጥዋቱ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7. ጨረታው ሚያዝያ 15/2005 ዓ.ም ከጥዋቱ 8፡15 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

8. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝየቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-33/34

ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72ፖ.ሣ.ቁ. 3414 ፋክስ ቁ. 0114-40-04-71/0114-42-07-46

ወሎ ሰፈር የቀድሞ ኖሬላ ግቢ

CALL FOR APPLICATION

1. JOINT GRADUATE STUDY PROGRAMALKAN University College, in collaboration with University of Gondar, has

launched graduate studies in its Addis Ababa, Bahir Dar and Dessie Campuses

in:

• MPH in General Public health

• MPH in Reproductive Health

• MPH in Health Planning and Health Service Management

• MSc in Applied Human Nutrition

1.1 Training Period

The training is a two year program which will be offered in block in the three

campuses. Application Fee: ETB 500.00 (Non Refundable)

1.2 Eligibility

Eligible applicants must hold at least first degree in health, medical sciences and

health related fields. Applicants with prior training or demonstrable work experi-

ence in health and related field have priority.

1.3 Necessary Documents

The following are necessary for admission application:

1.1.1 Two copies of completed application forms (are available at Addis

Ababa, Bahir Dar and Dessie campuses registrar offices or at www.

alkan.edu.et )

1.1.2 Two copies of all original academic documents

1.1.3 Official Transcript of the undergraduate training in two copies

1.1.4 Three References (Reference forms are available at Addis Ababa,

Bahir Dar and Dessie campuses registrar offices or at www.alkan.

edu.et )

1.4 Place of Application

Interested persons should submit completed application and other supporting

documents to ALKAN University College registrar offices at Addis Ababa, Bahir

Dar and Dessie campuses or mail to the campuses by their postal address

Applications accepted: April 8 to May 22, 2013

Entrance Examination and class beginning time will be announced later. Please

visit the University College’s website (www.alkan.edu.et )

2. SCHOLARSHIP PROGRAM

ALKAN University College in collaboration with Canadian University of Dubai

has arranged full scholarship program in MBA for 1 male and 1 female student.

Applicants who held their first degree from ALKAN University College are invited

to use this opportunity and submit copies of all original academic documents to

the registrar offices of the respective campuses and compete for the scholarship.

For Further Information:

ALKAN University College:

• Addis Ababa: ( +251-111-55-57-00/02 +251-911-50-92-22 * 59102

• Bahir Dar:( +251-582-26-63-81/83 +251-918-34-00-49 * 1471

• Dessie: ( +251-331-12-41-96 +251-911-20-78-83 * 1492

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

ሪፖርተር፡- ጋምካ ማለት ምን ማለት ነው? ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- የባሕረ ሰላጤ ዓረብ አገራት የጤና

ሚኒስቴር የመረጣቸው የክሊኒኮች ስብስብ ማኅበር ማለት ነው:: በእንግሊዝኛው ገልፍ ካንትሪስ አፕሩቭድ ሜዲካል ሴንተርስ (Gulf Countries Approved Medical Centers Associations) ማለት ነው:: በባህረ ሰላጤው ዓረብ አገራት የጤና ሚኒስቴር የተመረጡት ክሊኒኮች ቁጥር ከሦስት ከበለጠ አንድ ማኅበር ማቋቋም አለባቸው:: በዚህ መሠረት ነው ጋምካም የተቋቋመው::

ሪፖርተር፡- ክሊኒኮቹ የሚመረጡት እንዴት ነው? ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ክሊኒኮቹን የሚመርጠው የባሕረ

ሰላጤው ዓረብ አገራት የጤና ሚኒስቴር ነው:: እ.ኤ.አ በ2008 በሳዑዲ ዓረቢያ ኤምባሲ በኩል የተሳትፎ ጨረታ ወጣ:: በዚያ መሠረት 30 የሚሆኑ ክሊኒኮች አመለከቱ:: ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ከኩዌትና ከየመን የተውጣጡ ሐኪሞች እ.ኤ.አ በ2009 ወደ አዲስ አበባ መጥተው ለውድድር የቀረቡትን 30 ክሊኒኮች ከጎበኙ በኋላ፣ ባላቸው አጠቃላይ የሕክምና መስጫ መሣሪያና አጠቃላይ ይዞታ የተሻሉ ናቸው ያሏቸውን ሰባት ክሊኒኮች መርጠው ተመለሱ:: በወቅቱ የተመረጡት ክሊኒኮች አርሾ፣ ቢታኒያ፣ ሃሌሉያ፣ ሳንቴ፣ ቅዱስ ገብርኤል ከፍተኛ ክሊኒክና ዘንባባ ከፍተኛ ክሊኒክ ናቸው:: በዚህ መሠረት ቁጥራቸው ከሦስት በመብለጡ ጋምካን አቋቋመ::

ሪፖርተር፡- ጋምካ የተቋቋመው በምን የሥራ ዘርፍ ነው:: ስብስቡ የጤና ተቋማት ስለሆነ የሥራ ፈቃዱን የወሰደው ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ነው ወይስ ከጤና ቢሮ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ጋምካ የተቋቋመው በኢትዮጵያ ንግድ ሕግ መሠረት በግል ኃላፊነቱ የተወሰነ ድርጅትነት ነው:: የባሕረ ሰላጤው ዓረብ አገራት የጤና ሚኒስቴር ቦርድ አለው:: የቦርዱ መተዳደሪያ ደንብ የሚለው ከሦስት ክሊኒኮች በላይ በጋራ ሆነው ለመሥራት ማኅበራት ማቋቋም አለባቸው ይላል:: በኛ አገር ሕግ ደግሞ የተወሰኑ ክሊኒኮች ሆኖ ማኅበር ማቋቋም ስለማይቻል የማስተባበር ሥራ ሊሠራ የሚችል የግል ማኅበር አቋቋምን:: ክሊኒኮቹ በሚከፍሉት ክፍያ ማንኛውንም ሥራ የሚሠራውና የጽሕፈት አገልግሎት የሚሠራ የግል ድርጅት አቋቋምን:: እሱም ጋምካ ነው:: በዚህ መልክ ነው የተቋቋመው::

ሪፖርተር፡- ክሊኒኮቹ የሚሠሩት ጤና ነክ ሥራዎችን ነው:: ይኸንን ሥራ ለመሥራት ደግሞ ፈቃድ ማግኘት ያለባቸው ከሚኒስቴሩ ወይም ከቢሮው መሆን አለበት:: ጋምካ የተቋቋመው የጽሕፈት ሥራ ለመሥራት ከሆነ ሁለቱ ምን አገናኛቸው?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- የጋምካን ንግድ ፈቃድ ያወጣነው ከክፍለ ከተማ ንግድ ቢሮ ነው:: እስካሁን በሠራንባቸው በልደታና በቦሌ ክፍላተ ከተሞች ‹‹የምትሠሩት ሥራና የንግድ ፈቃዳችሁ አይገናኝም›› እየተባለ በተደጋጋሚ ተዘግቶብን ያውቃል:: እያንዳንዱ ክሊኒክ በየወረዳቸው ካለው የጤና ጽሕፈት ቤት ፈቃድ ያገኙ ናቸው:: ምክንያቱም በአዲሱ አሠራር ሆስፒታልና ስፔሻላይዝድ ከፍተኛ ክሊኒክ ከሆኑ ፈቃድ የሚያገኙት ከጤና ቢሮ ነው:: ከፍተኛና መካከለኛ ክሊኒኮች ግን ፈቃድ የሚያገኙት ከወረዳ ጤና ጽሕፈት ቤት ነው:: በዚህ መሠረት ጋምካን ያቋቋሙት ክሊኒኮች ከየወረዳቸው የጤና ጽሕፈት ቤት ፈቃድ ያገኙ ናቸው:: ከፍላተ ከተሞቹ ‹‹ተግባራችሁና ሥራችሁ የሚገናኝ አይደለም›› በማለት ለቀናት በመዝጋት የተቋቋምንበትን ዓላማ በማጥናት ሲረዱ መልሰው ከፍተውልናል:: እስካሁንም እየሠራን ነው::

ሪፖርተር፡- ጋምካ የሚሠራው የጽሕፈት አገልግሎት ነው ብለዋል:: ከእናንተ ሥራ ጋር ምን አገናኘው? ግንኙነታችሁን ቢያብራሩልን?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- የተመረጡት ክሊኒኮች የሚሠሩት ወደ ተለያዩ ዓረብ አገራት ለቤት ሠራተኝነት (ባብዛኛው) ወይም ለተለያዩ ሥራዎች የሚሄዱ ዜጎችን የኤችአይቪ/ኤድስ፣ የጉበት፣ የሳንባ፣ የኩላሊትና የመሳሰሉትን ሕክምናዎች ለመስጠት ነው:: በመሆኑም በሚሰጡት ሕክምና ተጠያቂ እንዲሆኑና የባሕረ ሰላጤው ተቀባይ አገራትም በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ሕክምናውን የሚሰጡትን ክሊኒኮች እንዳስፈላጊነቱ ባለሙያዎችን በመላክ እንዲጎበኙ የሚያደርግ አንድ ድርጅት መኖር አለበት:: በዚህም ምክንያት ጋምካ እንዲቋቋም አደረጉ:: ስለዚህ የጋምካና የክሊኒኮቹ ግንኙነት የሚሆነው፣ ወደ ዓረብ አገራት የሚጓዙ ዜጎችን ጋምካ ይመዘግብና ምርመራውን እንዲያደርጉ ለሰባቱ ክሊኒኮች ያከፋፍላል:: የምርመራ ውጤታቸውንም ይመዘግብና ባሕረ ሰላጤ ለሚገኘውም ተቋም (ጂሲሲ) ያስተላልፋል:: በዚህ ጊዜ ዜጎቹ ወደ ዓረብ አገራት ሲገቡ ማንነታቸውን፣ ምን እንደተመረመሩ የሚያሳየው ውጤታቸው በጋምካ በኩል ቀድሞ የሚደርሰው የውጭው ተቋም፣ ተጓዦቹ ይዘውት ከሄዱት የሕክምና ውጤትና የተመረመሩበትን ክሊኒክ በማመሳከር ያጸድቃል:: ስህተት ከተገኘበትም የመረመረውን ክሊኒክ እንዳይሠራ እስከ ማገድም ይደርሳል:: ከጋምካ ጋር ያለን ግንኙነት በዚህ መልክ ነው::

ሪፖርተር፡- ጋምካ የሚሠራው የጽሕፈት አገልግሎት ከመሆኑ

አንጻር፣ የጤና አገልግሎት ከሚሠጡ ክሊኒኮች ጋር ያለው ግንኙነት አግባብ ነው ይላሉ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- አሁን እንደተነሳው በብዙ ቦታ ጥያቄው ይነሳል:: በመሆኑም ‹‹ስምና ሥራችሁ ግንኙነት የለውም እየተባልን ተቸግረናል:: በመሆኑም ከምንሠራው ሥራ ጋር ዝምድና ያለው ፈቃድ ይሰጠን›› ብለን ለክፍለ ከተማው ንግድ ቢሮ አመለከትን:: ንግድ ቢሮው በድጋሚ ሥራችንን በመመልከትና በማጥናት ‹‹ከውጭ አገሮች ጋር ግንኙነት ያለው ሥራ ስለምትሠሩ የናንተ ድርጅት የሥራ ዘርፍ ማረፍ ያለበት የውጭ ንግድ ረዳትነት ላይ ነው›› በማለቱ ከንግድ ሚኒስቴር ‹‹የውጭ ንግድ ረዳት›› የሚል ሌላ ፈቃድ ተሰጥቶናል::

ሪፖርተር፡- የሥራ ዘርፋችሁ በጤና ላይ ያተኮረ ነው:: ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወይም ከጤና ቢሮ ፈቃድ ማግኘት የለባችሁም?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- እያንዳንዱ ክሊኒክ በየክፍላተ ከተሞቹ የወረዳ ጤና ጽሕፈት ቤት ፈቃድ ተሰጥቶታል:: በተሰጣቸው ፈቃድ መጠን መሥራት ያለባቸውን ሥራ ይሠራሉ:: ጥፋት ከተገኘባቸውም ቅጣት ይጣልባቸዋል:: የባሕረ ሰላጤው ጤና ሚኒስቴርም እስከ ዘጠኝ ወራት ድረስ እንዳይሠሩ ያገዳቸው ክሊኒኮች አሉ:: ስለዚህ ክሊኒኮቹ እንደሚሠሩት ሥራና ወረዳው እስካለው የሥልጣን ደረጃ ድረስ በሰጠው ፈቃድ እየሠራን ስለሆነ፣ ከሚኒስቴሩም ይሁን ከጤና ቢሮው ፈቃድ መውሰድ አላስፈለገንም:: ሁሉም ፈቃድ የሚሰጡበት የሥልጣን ተዋረድ ስላላቸው በዛ መልኩ ነው እኛም ፈቃድ ተሰጥቶን እየሠራን የምንገኘው::

ሪፖርተር፡- ክሊኒኮቹ በጋራ በመሆን የራሳቸውን ስያሜ ሰጥተው ማኅበር በማቋቋም ከባሕረ ሰላጤ ዓረብ አገሮች የጤና ተቋም ጋር ግንኙነቱን መፍጠር እየቻሉ ጋምካ ለምን አስፈለገ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ጋምካ ማለት ክሊኒኮቹ ማለት ነው:: የተቋቋመውም በክሊኮቹ ነው:: የጋምካ አጠቃላይ ሠራተኞች የተቀጠሩት በሰባቱ ክሊኒኮች ነው:: የውጭው ተቋም የሕክምና ውጤቱን ለመቀበል አንድ አስተላላፊ ድርጅት መኖር ስለነበረበት በጋምካ በኩል ይቀበል ነበር:: ባሁኑ ጊዜ ግን የቀጥታ ግንኙነት (ኦንላይን) ስለተጀመረ

ከእያንዳንዱ ክሊኒክ በቀጥታ ይቀበልና ጋምካ ከሚልክለት ሰነድ ጋር በቀላሉ በማገናዘብ በተቀላጠፈና በፍጥነት እየሠራን ነው::

ሪፖርተር፡- ጋምካ የሚያገኘው ጥቅም ምንድነው? ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ጋምካ ባይኖር ኖሮ እያንዳንዱ ዜጋ

ወደፈለገበት ክሊኒክ የመሄድ ዕድል አለው:: ያ የራሱ ጥቅም ይኖረዋል:: ለምሳሌ በፈለጉበት በቅርብ በሚገኝ ክሊኒክ ለመመርመር ይችላሉ:: የሚላኩት በውጭ አገር ሥራና አሠሪ አገናኝ ኤጀንሲዎች፣ ከኤምባሲ ወይም ከሌላ ቦታ ሊሆን ይችላል:: ይኸ ደግሞ ከፍተኛ የሆነ ችግር አለው:: ዜጎች በቀላሉ የመሸወድና ለደላሎች ይጋለጣሉ:: ትክክለኛ የሕክምና ቦታ ሳይደርሱም ላላስፈላጊ ወጭና ለተለያዩ ችግሮች ይጋለጣሉ:: ይኸም ተፈፅሞ ተመልክተናል:: በመሆኑም ጋምካ በሥሩ ላሉት ክሊኒኮች በማከፋፈል ያለምንም ችግር ሕክምና እንዲያገኙ ከማድረጉም በተጨማሪ፣ ተመርማሪዎች አንድ ቦታ ሄደው መልካም ያልሆነ ውጤት ሲሰጣቸው ደላሎች ‹‹ይኸኛው ክሊኒክ ዝም ብሎ ነው›› በማለት ወደ ሌላ ክሊኒክ በመውሰድ ከሚያስወጧቸው አላስፈላጊ ወጭም ይድናሉ:: የባሕረ ሰላጤው ዓረብ አገራት ያመጡት አሠራር ነው:: ይኸም የሆነበት ምክንያት ቀደም ባሉት ጊዜያት በፈለጉበት ቦታ ታክመው የሚጓዙ ዜጎች በመድረሻ አገራት ሲደርሱና በድጋሚ ሲታከሙ ጤነኛ ሳይሆኑ ቀርተው በብዛት ስለሚመለሱ ያንን ለማስቀረት ያደረጉት የአሠራር ዘዴ ነው:: ለዚህም መጀመሪያ አወዳደሩ:: ‹‹ብቃት አለኝ›› ያሉ ተወዳድረው ተመረጡ:: የተለያየ የሕክምና ቡድን እየመጣም አሠራሩንና የሚሰጥበት የሕክምና መሣሪያ ብቃትና ዘመናዊነት እያረጋገጡ ይመለሳሉ:: ጊዜውን የጠበቀ መሣሪያ እንድንጠቀምም ያዛሉ:: ለምሳሌ ቀደም ባሉት ጊዜያት አንድ ክሊኒክ በቀን 50 ሰዎችን ብቻ ነበር የሚመረምረው:: አሁን ግን መሣሪያው ዘመናዊና ዲጂታል እንዲሆን በማዘዛቸው አንድ ክሊኒክ በቀን እስከ 500 ሰዎችን የሚመረምርበት መልክ ተፈጥሯል::

ሪፖርተር፡- እርስዎ እንደሚሉት ጋምካ በመቋቋሙ ቀልጣፋ፣ ዜጎች በማይንገላቱበትና በማይጭበረበሩበት መልኩ ሕክምና

እየተሰጠ ነው:: ክሊኒኮቹም ሥራቸውን በብቃት እየተወጡ ነው፤ ታዲያ በተለይ ቢሮአችሁ ካዛንችስ በነበረበት ጊዜ አዳር ጭምር ዜጎች መንገድ ዘግተው ተሰልፈው ይታዩ ነበር:: በተለይ ከተለያዩ ክፍላተ ሀገራት የሚመጡ ወገኖች ሕክምና ለማግኘት ለበርካታ ቀናት ተሰልፈው የተለያዩ ችግሮች እንደደረሰባቸው ይናገራሉ:: ይኸ ታዲያ ከእርስዎ ምላሽ ጋር አይጋጭም?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- መጀመሪያ የተመረጥነው ሰባት ክሊኒኮች ነበርን:: ሥራው እየበዛ መምጣቱን በመገንዘባቸው ሁለት ክሊኒኮች እንዲጨመሩ በማዘዛቸው ዛክና ሳይመን የሚባሉ ክሊኒኮች ተጨመሩ:: አሁን ደግሞ ሰባት ክሊኒኮች ማለትም፣ ሀሊፍ፣ ኦአሲስ (የሱዳን ዜጎች ክሊኒክ ነው)፣ ቲ.ኦ.ዜድ (የኣዛ ሁለተኛ ክሊኒክ ነው)፣ አሊያንስ (የሱዳን ዜጎች ሲሆኑ የሳይመን ሁለተኛ ክሊኒክ ነው)፣ ወሰኔ (የዘንባባ ሁለተኛ ክሊኒክ ነው) እና ቤተዛታ ከፍተኛ ክሊኒኮች ተጨምረዋል:: ባሁኑ ጊዜ 15 ከፍተኛ ክሊኒኮች ሆነዋል:: ጂሲሲ የክሊኒኮቹ አቅም እንዳነሰና በተለያዩ አጋጣሚዎችም የሥራ ፈላጊው ቁጥር መጨመሩና ረጅም የምርመራ ጊዜ እየወሰደ መሆኑን ሲረዳ በየጊዜው ክሊኒኮቹን እየጨመረ ነው::

ሪፖርተር፡- ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወይም ከጤና ቢሮ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የላችሁም?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ከዚህ ሥራ ጋር በተገናኘ ከሁለቱም ተቋማት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለንም:: ሁለቱም ተቋማት ግን ይኽንን ሥራ እንደምንሠራ ያውቃሉ:: እኛ ግን የባሕረ ሰላጤው ዓረብ አገራት ጤና ሚኒስቴር እንደመረጠን ለመንግሥት አሳውቀናል:: ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ጤና ቢሮና ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዲያውቁልን ደብዳቤ አስገብተናል:: አንዳቸውም ምላሽ ወይም አስተያየት አልሰጡንም:: የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ግን በተመርማሪዎች ላይ ዋጋ ሲጨመር ሚኒስትሩ አነጋግረውን ያውቃሉ:: ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና ጤና ቢሮ ግን ጋምካን አናውቀውም ይላሉ:: ይኼ ለኔ አሳዛኝ ምላሽ ነው:: ለአንድ ጊዜ ላያውቁት ቢችሉም ሁልጊዜ ግን አላውቀውም ማለት አይገባኝም:: በእርግጥ አንድ ስህተት አለ ብዬ አስባለሁ:: የውጭው ተቋም (ጂሲሲ) ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ፣ የአገሪቱን ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት፣ በተለይ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ማነጋገር ነበረበት:: የመረጣቸውን ክሊኒኮች በማሳየት ሕጋዊ መሆናቸውን ማረጋገጥና የጋራ ስምምነትም መፈራረምም ነበረበት:: ይኸ ባለመሆኑ እኛ እንደ እንጀራ ልጅ እንድንታይ አድርጎናል::

ሪፖርተር፡- እናንተስ መንግሥት ጂሲሲን እንዲያውቀው ያደረጋችሁት ጥረት አለ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- የባሕረ ሰላጤው ዓረብ አገሮች ሚኒስቴር የሚመራበት መመሪያ (በድረ ገጹ ሰፍሮ ይገኛል) ማንኛውም ክሊኒክ ካገሩ መንግሥት ሕጋዊ ፈቃድ ያለው መወዳደር እንደሚችል ስለሚገልጽ፣ እኛም ሕጋዊነታችንን ተማምነን ተወዳደርን እንጅ መንግሥትን አልጠየቅንም:: አሁን ስናየው ግን ደኅንነት አይሰማንም:: ምቾት አልሰጠንም::

ሪፖርተር፡- ጋምካ የግል ድርጅት ነው:: ለመንግሥት መክፈል ያለበትን ግብርና ሌሎች ግዴታዎቹን በአግባቡ እየተወጣ ነው?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ጋምካ ፒኤልሲ ነው:: ከሚያገኘው ገቢ ካተረፈው ላይ ማንኛውንም ለመንግሥት መከፈል ያለበትን ክፍያ ይከፍላል:: እየከፈለም ነው::

ሪፖርተር፡- ጋምካ ገቢውን የሚያገኘው ከየት ነው? ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ከክሊኒኮቹ ነው:: በአንድ ሰው 23

ብር ይከፈለዋል:: ሪፖርተር፡- ዜጎች ለምርመራ የሚከፍሉት ስንት ነበር?

አሁንስ? ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ክፍያው ሲጀመር 350 ብር ነበር::

አሁን አንድ ሰው የሚከፍለው 850 ብር ነው:: ሪፖርተር፡- ብዙ ጊዜ ኤምባሲዎች የክሊኒኮችን ውጤት

አልቀበልም አሉ ሲባል ይሰማል:: ኤምባሲዎችና ክሊኒኮች እንዴት ሊገናኙ ቻሉ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ብዙ ጊዜ ዜጎች ተሰልፈው ይታዩ የነበሩት አንዱና ዋና ምክንያት የኤምባሲዎች ውጤት አልቀበልም በማለታቸው ነበር:: ጂሲሲ ሁለት ክሊኒኮችን ‹‹ተገቢ ሥራ እየሠራችሁ አይደለም›› በማለት ሲያሳግዳቸው፣ ኤምባሲው ደግሞ የሁለት ክሊኒኮችን ውጤት አልቀበልም አለ:: በዚህ ጊዜ የሥራ መደራረብ ተፈጠረ:: ከሰባት ክሊኒኮች ሦስት ብቻ ቀሩ:: ካዛንችስ ላይ ሰልፍ በዝቶ ይታይ የነበረውም በዚያን ወቅት ነበር:: ክሊኒኮቹ ችግር የሚፈጥሩ ከሆነ ጂሲሲ ዕርምጃ ይወስድባቸዋል ወይም ኤምባሲው ለጂሲሲ ሪፖርት ያደርጋል እንጅ ውጤት አልቀበልም ማለት አይችልም:: በመመሪያቸውም ላይ ተቀምጧል:: አሁን ግን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጣልቃ ገብተው ኤምባሲው እግዱን እንዲያቆም አድርገዋል:: ችግሩም ተቀርፏል:: አሁን በአግባቡ እየሠራን ነው::

ሪፖርተር፡- በክሊኒኮቹ ጤና መሆናቸው ተረጋግጦ የተላኩ

‹‹ድንበር ዘለል የኪራይ ሰብሳቢነት ሚና ያላቸው ክሊኒኮች ተመርጠዋል››

ዶ/ር ቴዎድሮስ ግዛው፣ የጋምካ ፕሬዚዳንትየተወለዱት በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ኩየራ ሆስፒታል ነው:: እስከ አራት ዓመታቸው ወንዶ ገነት አድገው ወደ ይርጋለም አቀኑ፤ ይርጋለም ከተማ ውስጥ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያበቃቸውን ውጤት በማግኘታቸው በ1987 ዓ.ም. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ተቀላቀሉ:: ለሰባት ዓመታት የሕክምና ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ1994 ዓ.ም. ካጠናቀቁ በኋላ በመንግሥት ሆስፒታል የመጀመሪያ የሥራ ዘመናቸውን የጀመሩት እንግዳችን ዶ/ር ቴዎድሮስ ግዛው ናቸው:: ዶ/ር ቴዎድሮስ በሶማሌ ክልል ጅጅጋ ሆስፒታል ከሠሩ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው ከጓደኞቻቸው ጋር በመሆን ‹‹ቢታኒያ ከፍተኛ ክሊኒክ›› የሚባል የሕክምና ተቋም በማቋቋም በመሥራት ላይ ይገኛሉ:: የባሕረ ሰላጤ ዓረብ አገራት ጤና ሚኒስቴር (ጂሲሲ) ወደየ አገሩ የሚገቡ ዜጎችን የጤና ሁኔታ የሚያረጋግጡ ክሊኒኮችን የሚያስተባብረው ጋምካም ፕሬዚዳንት ናቸው:: በጋምካ ዙሪያ ብዙ ችግሮችና የተለያዩ ግድፈቶች ያለባቸው አሠራሮች እንዳሉ ይነገራል:: በድርጅቱና ተያያዢነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ዶ/ር ቴዎድሮስን ታምሩ ጽጌ እንደሚከተለው አነጋግሯቸዋል::

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

|ገጽ 29 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

ዜጎች በመድረሻ አገራት ምርመራ ሲደረግላቸው የተለያዩ ችግሮች እንዳሉባቸው ተነግሯቸው ይመለሳሉ:: ክሊኒኮቹ ግን ሲጠየቁ አይስተዋልም:: በዜጎች ላይ የሐሰት ምርመራ ውጤት በመስጠት በችግር ላይ መጣልና በመሀላ የተረጋገጠን የሙያ ሥነ ምግባር ጥሶ መገኘት አግባብ ነው ይላሉ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ይኸ ተፈጥሮ ከሆነ አግባብ አይደለም፤ ተቀባይነትም የለውም:: ግን በክሊኒኮች የምርመራ ውጤት ስህተት ምክንያት የተመለሱ መኖራቸውን አላውቅም:: ዜጎቻችን በኛ ምክንያት ከአገራቸው ወጥተው እንዲንገላቱ አንፈልግም:: እኛም ኃላፊነት አለብን:: ሙያችንም ያስገድደናል:: አንድ ሰው ችግር ካለበት ነግረኸው እዚሁ እንዲቀመጥ ታደርጋለህ እንጅ ሌላ ተጨማሪ ችግር እንዲደርስበት አታደርግም:: በተጨማሪ ስህተት ሠርተን አንድ ሰው ብንልክ፣ በአንድ ሰው 1000 ዶላር እንቀጣለን:: ይኸ ደግሞ እኛን ይጎዳናል:: ጂሲሲም ክሊኒኮቹ በየአገራቱ እንዲቋቋሙ ያደረገው ወደ አገሩ የሚገቡ ዜጎች የተለያዩ በሽታዎችን ይዘው እንዳይመጡ ለመቆጣጠር ነው:: በአስር አገሮች ላይ ከ300 በላይ ክሊኒኮችን መርጦ ወደ 37 የሚደርሱ ጋምካ ድርጅቶችን አቋቁሟል:: ይኸን ያደረገው የጤና ጉዳይን ለመከታተል ነው:: ይኸ በሆነበት ሁኔታ እኛ ይኸንን ያደርጋሉ ብሎ መገመት የዋህነት ነው:: ግን አልፎ አልፎ ስህተት አይፈጠርም ማለት አይደለም:: አንድ ሰው በዊንዶ ፔሬድ ላይ እያለ ሲመረመር ነፃ ሆኖ እዚያ ሲደርስ ዊንዶ ፔሬዱን ስለሚጨርስ ሲመረመር ቫይረሱ ሊገኝበት የሚችልበት አጋጣሚ አለ::

ሪፖርተር፡- ከውጭ አገር ሥራና አሠሪ አገናኝ ኤጀንሲዎች ጋር ግንኙነት አላችሁ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- የባሕረ ሰላጤ ዓረብ አገራት የጤና ሚኒስቴር መመሪያ ከኤጄንሲዎች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንዳይኖራችሁ ይላል:: አንድ ክሊኒክ ያለው ግሰለብ፣ ኤጀንሲ ቢከፍት ያለምንም ድርድር ይዘጋል:: ምክንያቱ ደግሞ የሚመረመሩት ዜጎችን ያለአግባብ የማሳለፍ ነገር ሊኖር ይችላል ብሎ ስለሚያስብ ነው:: በመመሪያው ግን አንድ አንቀጽ ተቀምጧል:: ይኸም የሚለው ዜጎች በጋምካ ስር ባሉ ክሊኒኮች ተመርምረው በኤጀንሲዎቻቸው አማካይነት ከተላኩ በኋላ ችግር ቢገጥማቸው፣ በጋምካ በኩል አመልክተው ገንዘባቸውን መቀበል ይችላሉ የሚል ነው:: ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት ግንኙነት የለንም:: ይኸም ኤጀንሲዎቹ ከጋምካ ጋር ውል ከፈፀሙ ነው::

ሪፖርተር፡- እስካሁን ውል ፈጽመው መመሪያው ተግባራዊ የሆነባቸው ኤጀንሲዎች አሉ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- እስካሁን የሉም:: አሁን ግን ስምምነት ለማድረግ ተነጋግረን ተስማምተን ጨርሰናል:: በቅርቡም እንፈራረማለን ብዬ አስባለሁ::

ሪፖርተር፡- ለየትኞቹ የዓረብ አገራት ነው ምርመራው የምታደርጉት?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ለሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኩዌት፣ ዩናይትድ ዓረብ ኤምሬት፣ ኳታር፣ የመን፣ ባሕሬንና ኦማን ናቸው::

ሪፖርተር፡- ተመርማሪዎች እናንተን በምን አውቀው ነው ወደ ክሊኒኮቻችሁ የሚመጡት?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ኤጀንሲዎች ወደ ሰባት የዓረብ አገራት የሚሄዱ ዜጎች የጤና ምርመራ የሚያደርጉት በጋምካ ስር ባሉ ክሊኒኮች ሥር መሆኑን ጂሲሲ ያወጣውን መመሪያ ያውቃሉ:: በዚህ መሠረት ወደ ጋምካ ይልኳቸዋል:: ሥራውን አፈላልገው የሚልኳቸው እነሱ ስለሆኑ ሥራ ለመፈለግ ዜጎች መጀመሪያ የሚሄዱት ወደ ኤጀንሲዎቹ ነው፤ እነሱ ወደኛ ሲልኳቸው ይመጣሉ:: ክሊኒኮቹ ባላቸው የምርመራ ቅጽ ላይ ውጤታቸውን ሞልተው ለተመርማሪዎቹ ሲሰጧቸው ውጤታቸውን ለላካቸው ኤጀንሲ ያስረክባሉ::

ሪፖርተር፡- ጋምካ ከሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ግንኙነት አለው?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ቀጥታ የሆነ ግንኙነት የለውም:: ችግሮች ሲፈጠሩ ለመፍታት ብቻ እንገናኛለን:: እኛ ግን ቀጥታ ግንኙነት ለማድረግ ማለትም አብሮ ለመሥራት ለሌሎቹም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ጭምር በደብዳቤ ብንጠይቅም፤ ምላሽ አላገኘንም::

ሪፖርተር፡- በዜጎች ላይ ከፍተኛውን በደልና ችግር እያደረሰ ያለው ጋምካ ነው የሚል ነገር አለ:: ጋምካ ደግሞ ምንም ጥፋት የለብኝም፣ ሕግ ጠብቄ እየሠራሁ ነው ይላል:: እውነተኛ ችግሩ ያለው የት ነው ይላሉ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- ለዓረብ አገራት ጤና ሚኒስቴር ተጠሪው ጋምካ ነው:: ምንም ዓይነት ጥፋት በክሊኒኮቹ በኩል ቢፈጠር ተጠያቂው ጋምካ ነው:: ችግር ሲፈጠርም እዚህ አገር ውስጥ ስሙ የሚነሳው ጋምካ ነው:: ምንም ሆነ ምን ጋምካ በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመው በደል እንደሌለ ሊታወቅ ይገባል:: አንዳንድ ክሊኒኮች ለኛም በሚገርም ሁኔታ ጂሲሲ መርጧቸዋል:: በደንብ ስላልተደራጁ የአንድ ሰው ምርመራ አንድ ሳምንት ይወስድባቸዋል:: በዚህ ጊዜ ዜጎች ውጤቱን እስከሚቀበሉ ሊጉላሉ ይችላሉ:: ይኸ ችግር የኛ ሳይሆን የጂሲሲ ነው:: ሮሮና ጥያቄ ሲበዛብን ይኽንን ለክፍለ ከተሞች በደብዳቤ አሳውቀናል:: ግን ዋናው ችግርና ሥልጣን ያለው ጂሲሲ ጋ ስለሆነ ምንም ማድረግ አልተቻለም:: አሁን አሁን ግን መሻሻሎች አሉ::

ሪፖርተር፡- በቅርቡ አዳዲስ ክሊኒኮች ከመጨመራቸውም በላይ የአገር ውስጥ ዜጎች (ባለሙያዎች) መሥራት የሚችሉትን፣ በሕግ ያልተፈቀደላቸውን ቀላል የክሊኒክ ሥራ የውጭ አገር ዜጎች መጥተው መክፈታቸውንና በጂሲሲም መመረጣቸውን ሰምተናል:: ሃይማኖትን ተገን ያደረገ ምርጫም ተካሂዷል ተብሏል:: ሰባት ከተመረጡ ክሊኒኮች ውስጥ አራቱ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ አገር ዜጎች መሆናቸውም፣ በቀጣይ ወደ ውጭ ሠራተኞችን የሚልኩ ኤጀንሲዎችን የመምረጥ ሒደቱ ወደ ሃይማኖታቸው ያደላ እንደሚሆን አመላካች ነገሮች እንዳሉ እየተገለጸ ነውና መንግሥት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል እየተባለ ነው:: የእርስዎ ምላሽ ምንድነው?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- አዲስ ከተመረጡት ክሊኒኮች በኢትዮጵያውያን ዜጎች የሚመሩት ሀላፊያ፣ ወሰኔና ቤተዛታ ሲሆኑ፤ ኦአሲስ፣ ቲኦዜድና አሊያንስ ከፍተኛ ክሊኒኮች በሱዳንና የየመን ዜጎች የተቋቋሙ ናቸው::

መዲገልፍ ከፍተኛ ክሊኒክ፣ የዓረብ ዝርያ ባላቸው ኢትዮጵያዊ የተቋቋመ ክሊኒክ ነው:: ክሊኒኮቹ በጂሲሲ ድረ ገጽ ተጠቅመው እንዲመረጡ ያመለክታሉ፤ ጂሲሲ ሦስት ሐኪሞች ይልክና ያመለከቱትን በአድራሻቸው የጋምካ ኃላፊ ያስጎበኛል:: ባጋጣሚ ያስጎበኘኋቸው እኔ ነኝ:: ጠቅላላ 23 ክሊኒኮች ነበሩ ያመለከቱት:: ጐብኞቹ ዝርዝራቸውን የላኩልን ሊመጡ አንድ ቀን ሲቀራቸው ነበር:: የሚጐበኙትን ክሊኒኮች ስማቸውን ሰምቼ የማላውቃቸው ክሊኒኮች በማየቴ ለኔም አስደንቆኛል:: ቦታውን ስለማላውቅ በስልክ ደውዬ ነው ያገኘናቸው:: አንድ መናገር የምፈልገው፣ መንግሥት በተደጋጋሚ እንደሚናገረው የድንበር ዘለል ኪራይ ሰብሳቢነት ሚና የሚጫወቱና ያልተገባ ጥቅም እያገኙ ያሉ ናቸው:: ብዙዎቹ የተመረጡት ክሊኒኮች ፈቃድ ያወጡት ከጂሲሲ የተላኩት ሐኪሞች ጎብኝተው ከተመለሱ በኋላ ነው:: የጂሲሲን መመሪያና ሕግ የጣሰ አሠራር ነው:: ማንኛውም ክሊኒክ ጥያቄ ለማቅረብ የሚችለው ፈቃድ ሲያገኝ ነው:: እነዚህ ግን በምን መልኩ ሊመርጧቸው እንደቻሉ አልገባንም::

ሪፖርተር፡- እርስዎ ኃላፊ ነዎትና ለምን? ብለው አልጠየቁም? ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- የኛ መብትና ኃላፊነት እነሱ ጋ

ያመለከቱ ክሊኒኮችን ለጐብኚዎቹ ማሳየት ብቻ ነው:: ግን ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሊሠራው የሚችለውን ሥራ ሌላ ዜጋ መጥቶ ሊሠራ አይገባም:: ሕጉን ባላውቀውም የሚቻል አይመስለኝም:: ዜጎች የሚሠሩትን ሥራ የውጭ ዜጋ መጥቶ እንዲሠራ ከተፈቀደ ኢትዮጵያዊነት ምኑ ላይ ነው? ዜጎችን በማበረታታት በአገራቸው ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ መገፋፋቱ የሚሻል ይመስለኛል:: በተለይ በጤናው ዘርፍ ብዙም ባለሙያ ስለሌለ፣ ያሉትን ማበረታታቱ ጥቅሙ ከፍተኛ መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል::

ሪፖርተር፡- እርስዎ ከሌሎቹ የክሊኒክ ባለቤቶች በዘለለ የጋምካ ፕሬዚዳንት በመሆንዎ ኃላፊነት አብዎት:: ስለዚህ ጂሲሲ ሕገወጥ የሆነ ተግባር መፈጸሙን ሲረዱ፣ ለምን አልተቃወሙም? ለሚመለከታቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፣ ውጭ ጉዳይ፣ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና ለደኅንነት ኢሚግሬሽንና ስደተኞች ባለሥልጣን፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ ለምን አላሳወቁም?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- በውድድሩ ላይ የመጨረሻው ውጤት እስካልታዩ ድረስ ምንም ማለት አትችልም:: የምርጫው ውጤት ከመጣ በኋላ ያደረግኩት ለጂሲሲ በተከታታይ አምስት ደብዳቤ ጽፌያለሁ:: አዲሶቹን ክሊኒኮች ብቻ በሚመለከት ሳይሆን በነባር ክሊኒኮች ላይ የሆነ ያልሆነ ጥፋት ፈጽማችኋል በሚል፣ ከሦስት እስከ ዘጠኝ ወራት የሚደርስ ቅጣት ስለተጣለብን እሱንም በሚመለከት ጽፌያለሁ:: ቅጣት የተጣለው በክርስቲያን ባለቤቶች በሚመሩ ክሊኒኮች ላይ በመሆኑና አሁን ደግሞ የተመረጡት በሙስሊሞች የሚመሩ ክሊኒኮች በመሆናቸው፣ ጉዳዩም ለየት ያለ አቅጣጫ ሊይዝ መሆኑን አመላካች ነገር በመታየቱ፣ ሁሉንም በደብዳቤ ለመግለጽ ሞክሪያለሁ:: ቅጣት ሲጥሉ ደግሞ የጥፋቱን ምክንያት ሳይጠቅሱ ዝም ብለው ‹‹በምርመራ ወቅት ጥፋት ፈጽመሀል›› የሚል መሆኑ ሥጋታችን ከፍ እንዲል ሆኗል:: ምላሽም አልሰጡንም:: ምናልባት በቅርቡ ዓመታዊ ስብሰባ ስላለን እዛ ላይ አንስተን የምንነጋገርበት ይመስለኛል:: ሌላው አስገራሚ ነገርና ጥርጥራችንን ከፍ የሚያደርግ ነገር ተፈጥሯል:: በጋምካ መተዳደሪያ ደንብና ጂሲሲም ያጸደቀው ነገር ቢኖር፣ ጂሲሲ ጎብኝዎችን ሲልክ የሚቀበለውና የሚያስጎበኘው ጋምካ ነው:: አዳዲሶቹ ክሊኒኮችን ሊጎበኙ የተላኩትን ልዑካን ለመቀበል አየር መንገድ ስንሄድ ግን፣ አሁን ከተመረጡት የውጭ አገር ዜጐች ክሊኒኮች ባለቤቶችም ሊቀበሉ መጥተው አገኘናቸው:: ይህ አሳፋሪና አስደንጋጭ ነበር:: ምርጫው የሚደረገው ልዑካኑ የሚሠሩበትን ቦታና መሥሪያ ከጎበኘ በኋላ ባየው መስፈርት አማካይነት መሆኑ ቢታወቅም፣ አየር መንገድ ያገኘናቸው የክሊኒክ ባለቤቶች እንደሚመረጡ ያወቅነው ቀድመን ነበር:: ያም ሆኖ ታይቷል:: ስለዚህ በቀጣይ ሌላም ነገር ሊፈጠር ይችላል የሚል ሥጋትም አድሮብናል::

ሪፖርተር፡- መንግሥት በዚህ ላይ ጣልቃ ገብቶ ሁኔታዎችን ማስተካከል የሚችልበት አሠራር የለም?

ዶ/ር ቴዎድሮስ፡- እስካሁን የተደረገ ነገር የለም:: በተለይ አሁን የተመረጡ ክሊኒኮችንና ቅጣት ያልተጣለባቸው ነባር ክሊኒኮችን ስናይ፣ ሁሉም በእስልምና እምነት ተከታዮች የሚመሩ ናቸው:: ከዚህ አንጻር የአካሄድ አቅጣጫቸው መልካም ስላልሆነ መንግሥት ተገቢውን ክትትል በማድረግ በዘርፉ ያለው አሠራር የሚስተካከልበትን መንገድ ማመቻቸት አለበት እላለሁ:: መንግሥት አሠራሩን መገምገም አለበት:: ክሊኒኮች እንዴት እንደተመረጡ መመርመር አለበት:: ችግር ካለም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል መጠየቅ ይችላል:: ለማንኛውም ነገር የመንግሥትን አለኝታነት እንፈልጋለን:: በተለይ የኢንቨስትመንት አዋጁ ከሚደነግገው ውጭ የተሰማሩ ካሉም መቆጣጠር ያለበት ይመስለኛል:: ከሚመለከታቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችም ተባብረን ለመሥራት ፈቃደኞች ነን:: አንዳንዶቹ አዳዲስ ክሊኒኮች ያለመታዘዝ፣ ከተወሰነው በላይ ያለደረሰኝ እስከ 1100 ብር ድረስ ስለሚያስከፍሉ ቁጥጥር ማድረጉ ለወገንም ሆነ ለአገር ይጠቅማልና መንግሥት ለዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ ሊከታለተውና ሊቆጣጠረው ይገባል:: አንድ ሆነንና ተባብረን ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን በጋራ መከላከል አለብን::

Vacancy Announce Cross Land Construction would like to invite qualified

applicants to apply for the following Vacant job positions:

Sr.No

Job Title Required No

Minimum educational qualification

Total Years of

Experience

Salary Place of work

1 Head Equipment Administration

1 BSC in Mechanical Engineering

6 years Negotiable Head office

2 Data Encoder 1 Certificate in Auto Mechanics (10+1,10+2,10+3)

2 years Negotiable Head office

3 Equipment Forman

1 Diploma in General Mechanics or Auto Mechanics

5 years Negotiable Inchinnim-Olankomi project

4 Light Vehicle Driver

2 3rd grade Driving License

4 years Negotiable Project

5 Heavy duty vehicle operator

1 4th grade Driving License

4 years Negotiable Project

6 Project Administration

1 College Diploma Management

5 years Negotiable Project

Note:Project I – Inchinni – Olankomi – Kerkrsa DS6 Rural Road Project 57 km which is 72 km from Addis Ababa, on the way to Holeta Muger

Interested applicants should submit non-returnable CV including original & copies of testimonials within 10 working days stating the announcement date to the metioned address.

Address: Kasanches near Intercontinetal International Hotel, Johnny Building 6th floor. Telephone No. + 251 115 15 97 61

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ከዚህ ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ ተገቢውን የትምህርት ደረጃና የሥራ መደቦች ላይ ተገቢውን የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የሥራው ዓይነት ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት እና የሥራ ልምድ

ደረጃ ብዛት ደመወዝ

1 የኮንስትራክሽንና ጥገና ሥራ አስተባባሪ

በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪ እና 2 ዓመት የሠራ/ች ወይም በተመሳሳይ የትምህረት መስክ የኮሌጅ ዲፕሎማ ያለው/ት እና 4 ዓመት የሠራ/ች

14 አንድ በስምምነት

2 ዳታ ኢንኮደር በIT የኮሌጅ ዲፕሎማ እና 2 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት ወይም በሴክሬታሪያል ሳይንስና በቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ እና 4 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት

8 አንድ በስምምነት

ማሳሰቢያ፡-ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃና ፎቶ ኮፒውን ከኦርጂናል ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቢሮ ቁጥር 53 እየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የተጠየቀውን የሥራ ልምድ ከምረቃ በኋላ መሆን አለበት፡፡

አድራሻ፡- ላምበረት ጀርባ ሲ.ኤም.ሲ መንገድ ኤልካ አጠገብ ወተት ሀብት ልማትወረድ ብሎ ስልክ ቁጥር 011 646 09 61 እና 0116-46-35-55 የውስጥ ስልክ መስመር 262 257 259 304

ወተት ሀብት ልማት ድርጅት ወረድ ብሎየትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት፣

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

ማስታ

ወቂያ

ሲርደንጂ ሃውሲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር SIRDENGI HOUSING PLC

VACANCY ANNOUNCEMENTSIRDENGI HOUSING P.L.C Company established in 2006 G.C, one of a real estate development companies in Ethiopia is cur-rently looking for a candidate to fill the position of Liaison Officer. Key Responsibilities: • Liaise in dealing with Addis Ababa City, Sub-City and were-da level administration offices. • Liaise in dealing with utility agencies, water, electricity, Tel-ecommunication, and others • To follow all governmental bodies. Required skill or Experience: • Diploma in management, business Administration or relat-ed fields from recognized college or from Technical & Vocational School.• 3 years and above work experiences in the position • Work experiences in construction firm are preferable.Salary: As per the company scale. Place of work: Addis Ababa Interested qualified applicants can submit their applications to the Finance and Admin section office of the company within 5 work-ing days of issuance of this advertisement. And our address is Ni-fasilk Lafto Sub-city wereda 12 Lebu-Adebabay Samuel Build-ing Second Flore Office Number 210 Tel. 011-4198685 Addis Ababa Ethiopia Tel. 011-8400140 Addis Ababa Ethiopia

ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ KK Private Limited Company

ኩባንያችን ሁለት የሚሰሩ መኪኖችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

1. የመኪኖቹ ዓይነት

1.1. ሚትሱቢሽ የደረቅ ጭነት መኪና፣ ሞዴል FE635E6L ፣ናፍጣ፣ የፈረስ

ጉልበት 110፣ ባለአራት ሲሊንደር፣ የመጫን አቅም 3ዐ ኩንታል፣የሰሌ

ዳ ቁጥር 03-03737 አ.አ፡፡

1.2. ሚትሱቢሽ የደረቅ ጭነት መኪና፣ ሞዴል 1996፣ ናፍጣ፣ የፈረስ ጉል

በት 115፣ ባለአራት ሲሊንደር፣ የመጫን አቅም 40.75 ኩንታል፣ የሰሌ

ዳ ቁጥር 03-01594 አ.አ፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ መኪና ብር 10,000.00 በ

ጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተመሰከረለት ቼክ (C.P.O) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

3. ተጫራቾች መኪኖቹን ባሉበት ሁኔታ ሸበሌ ትራንስፓርት አክሲዮን ማህበር ግቢ

ውስጥ በሚገኘው መጋዘን አካባቢ በሥራ ሰዓት በመምጣት መመልከት ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጋቢት 27 ቀን

2ዐዐ5 ዓ.ም ከቀኑ 10፡ዐዐ ሰዓት ድረስ የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎ

ኘ ኩባንያው ዋና መ/ቤት ድረስ በመምጣት ንግድ ዘርፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ቫትን ጨምሮ መሆን ይኖርበታል፡፡

6. የባለቤትነት ማዛወሪያ ወጭን ገዢ ይሸፍናል፣

7. ጨረታው mUb!T 28 ቀን 2ዐዐ5 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወ

ይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፣

8. ኩባንያው ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቭዥን ድርጅት ከሚገኝበት ህንፃ ጐንኬኬ ኃ/የ/የግል ኩባንያ

ስልክ ቁጥር 251 115 159015

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ኑሮ

በቃለየሱስ በቀለ

የስምንት ዓመቱ ታሪኩ መርጋ ወደዚህ ዓለም ሲመጣ ሁለት እጅ አልነበረውም:: ታሪኩ ከእናቱ በላይነሽ ንጉሤ እና ከአባቱ መርጋ መገርሳ እንዲሁም ከሦስት እህቶቹና ሁለት ወንድሞቹ ጋር ከአምቦ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ሰንቀሌ ከተማ ይኖራል::

ታሪኩ በሰንቀሌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሁለተኛ ክፍል ተማሪ ነው:: እናቱ ወ/ሮ በላይነሽ ለሪፖርተር እንደገለጸችው፣ ታሪኩ የአካል ጉዳተኝነቱ ሳያግደው ይማራል፣ በእግሩ ይጽፋል፣ ፊቱን ይታጠባል፣ ልብሱን ይለብሳል፣ እንዲሁም ከሰፈርና ትምህርት ቤት ጓደኞቹ ጋር እግር ኳስ ይጫወታል:: እስከ አራት ዓመቱ እየመገበች ያሳደገችው እናቱ ወ/ሮ በላይነሽ ስትሆን አራት ዓመት ሲሞላው ከአሁን በኋላ እራሴ ነኝ የምበላው ብሎ በእግሩ መመገብ እንደጀመረ ተናግራለች:: ‹‹በትምህርቱ ጐበዝ ተማሪ ነው:: ከአካባቢው ሰው ጋር ተግባብቶና ተስማምቶ ይኖራል፤›› ያለችው ወ/ሮ በላይነሽ እርሷ ጠላና አረቄ በመሸጥ ባለቤቷና የልጇ አባት የሆነው አቶ መርጋ የቀን ሥራ በመሥራት ስድስት ልጆቻቸውን በማሳደግ ላይ እንደሆኑ ገልጻለች::

ሰኞ መጋቢት 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ለታሪኩ ልዩ ቀን ነበር:: እንደሱ ሁለት እጅ ሳይኖራት ከተፈጠረችው ጄሲካ ኮክስ ጋር ለመተዋወቅ በቅቷል::

የ32 ዓመቷ ጄሲካ ሁለት እጅ ባይኖራትም ይህ ሳያግዳት አውሮፕላን ማብረር ተምራ የግል የበረራ ፈቃድ ለማግኘት ችላለች:: በዚህም በጊነስ ድንቃድንቅ መጽሐፍ ላይ ለመመዝገብ በቅታለች:: የአካል ጉዳተኝነቷ ሳያግዳት መኪና ማሽከርከርና ፒያኖ መጫወት ትችላለች:: በተጨማሪም የቴኳንዶ ሥልጠና በመውሰድ የሁለት ጥቁር ቀበቶ ባለቤት ሆናለች:: ከአገሯ ምድር አሜሪካ በሃንዲካና ኢንተርናሽናል ተጋብዛ ባለፈው ቅዳሜ ወደ ኢትዮጵያ የመጣችው ጄሲካ ሰኞ ዕለት ጠዋት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ300 ያህል ተማሪዎች ንግግር ያደረገች ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ንብረትነቷ የአቢሲኒያ በረራ አገልግሎት የሆነች ኦስትሪያ ሠራሽ ዳይመንድ የመለማመጃ አውሮፕላን አብርራለች::

በዕለቱ ታሪኩና ጄሲካ የተዋወቁ ሲሆን፣ ጄሲካ ለታሪኩ እናት ልጇን እንድታበረታታው

ታሪኩ እና ጄሲካማንኛውንም ነገር መሥራት (ማድረግ) እንደሚችል እንድትነግረው አደራ ብላታለች::

ጄሲካ ታሪኩን በመቅረብ አነጋግረዋለች፣ ሞራልም ሰጥታዋለች:: ታሪኩ ዓይናፋር ከመሆኑም በተጨማሪም አቀላጥፎ የሚናገረው ኦሮምኛ በመሆኑ ከጄሲካ ጋር በቀጥታ ለመነጋገር ሳይችል ቀርቷል:: በአስተርጓሚም ቢሆን ጄሲካና ታሪኩ በትንሹም ቢሆን ተነጋግረዋል::

ከንግግሩ በላይ ለታሪኩ ትልቅ ፋይዳ የነበረው እንደሱ ሁለት እጅ የሌላት ግለሰብ በሕይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መተዋወቁ ነበር:: ከዚህም በላይ ሁለት እጅ የሌላት ሴትዮ አውሮፕላን ስታበር በቦታው ተገኝቶ መመልከቱ በታሪኩ ሕፃን አእምሮ ተቀርፆ የሚቀር ትልቅ ቁም ነገር ነው:: በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከእናቱ ወ/ሮ በላይነሽና ከትምህርት ቤቱ ርእሰ መምህር አቶ ጉደታ ዲዳ ጋር የተገኘው ታሪኩ፣ ጄሲካ ወደ አውሮፕላን ስትገባ፣ አውሮፕላኗ ተነስታ ስትበርና ተመልሳ ስታርፍ በተመስጦ ተመልክቷል::

ከአቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ካፒቴን ሰሎሞን ግዛው ጋር በአዲስ አበባ ሰማይ ላይ የ20 ደቂቃ በረራ ያደረገችው ጄሲካ የአየሩ ጠባይ ነፋሻማ በመሆኑ በረራው መንገጫገጭ እንደነበረው ገልጻ፣ ከዚያ ውጪ ግን መልካም በረራ እንደነበር ተናግራለች::

ከጄሲካ ጋር በመብረሩ ኩራት እንደሚሰማው የገለጸው ካፒቴን ሰሎሞን፣ ጄሲካ ለሁላችንም ትልቅ ትምህርት ሰጥታናለች ብሏል:: አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት የተመሠረተበትን 14ኛ ዓመት ሰኞ ዕለት ያከበረ ሲሆን፣ ይህንንም አስመልክቶ ለጄሲካ የኩባንያው ዓርማ ያለበትን የአንገት ሀብል አበርክቷል:: ጄሲካ አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት፣ ካፒቴን ሰሎሞንን እና ሃንዲካፕ ኢንተርናሽናልን አመሰግናለች:: ታሪኩን ጨምሮ በኢትዮጵያ ላሉ አካል ጉዳተኞች የትምህርት ዕድል እንዲሰጣቸውና ሌሎች አስፈላጊ እገዛዎች እንዲደረግላቸው ጥሪ አስተላልፋለች:: ጄሲካ ከአቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት የተበረከተላትን ኬክ በእግሯ የቆረሰች ሲሆን፣ ከፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ጋር የተነሳችውን ፎቶ ለታሪኩ በማስታወሻነት አበርክታለታለች::

የታሪኩ ትምህርት ቤት ርእሰ መምህር የሆነው አቶ ጉደታ፣ ታሪኩ ጐበዝ ተማሪ እንደሆነ ገልፆ በትምህርት ደረጃውም እስከ 4ኛ ድረስ እንደሚወጣ ተናግሯል:: ጠላና አረቄ በመሸጥ እዚህ አድርሼዋለሁ ያለችው ወ/ሮ በላይነሽ፣ የታሪኩ የወደፊት ዕጣ ፈንታ እንደሚያሳስባት ተናግራለች::ጄሲካ ከካፒቴን ሰሎሞን ግዛው ጋር በረራ ለማድረግ ስትዘጋጅ

ጄሲካ ከፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ጋር የተነሳችውን ፎቶ ለታሪኩ ስታበረክትለት

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

|ገጽ 31 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታ

ወቂያ

ማህበራዊ ማህበራዊ ማህበራዊ ማህበራዊ ማህበራዊፍ ሬ ና ፍ ርከ

Ethiopian Red Cross SocietyVacancy Announcement

Position General Technical

Education College/TVET Diploma in Electricity – Electronics /Electricity/General Mechanics

Or TVET (10+2) Certificate in electricity – Electronics/ Electricity/ General Mechanics

Work Experience 2/4 years

NB:- Attractive salary as per the new scale. Interested applicants should send their application with non returnable CV & copies of testimonials with in 10 days through the postal address. Applications in person will not be accepted.

Ethiopian Red Cross SocietyHR Administration Department

P.O.Box 195Addis Ababa

የ ጨ ረ ታ ማ ስ ታ ወ ቂ ያ ብሔራዊ ትንባሆ ድርጅት/ኢትዮጵያ/አ.ማ የትምባሆ ቅጠል መምረጫ ቤት፣ የትምባሆ ቅጠል መጋዘን፣ የቢሮ ህንፃ እና የቦይለር ቤት ህንፃ ዲዛይን በሮቢ ትምባሆ እርሻ ልማት፣ ክሊኒክ እና የሠራተኛ መኖሪያ ቤት ህንፃ ዲዛይን በጀውሃ ትምባሆ እርሻ ልማት እና የትምባሆ ቅጠል መምረጫ ቤት፣ የትምባሆ ቅጠል መጋዘን እና የቤሮ ህንፃ ዲዛይን በብላቴ ትምባሆ እርሻ ልማቶች በአስቸኳይ ለማሰራት በመፈለጉ ከደረጃ 4 በላይ የሆኑ አማካሪ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ለውድድር ይጋብዛል፡፡

1. ተጫራቾች 2005 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድና በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተመዘገቡበትን የምስክር ወረቀት፣ በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ መሆናቸውን የሚገልጽ የምስክር ወረቅ እና የቫት ተመዝጋቢ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ ጨረታ ለመግዛት ሲመጡ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅቱ የሃገር ውስጥ ግዥ ቢሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በሚያቀርበው ጠቅላላ ዋጋ ላይ 1% በባንክ በተመሰከረ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች ቴክኒካል ፕሮፖዛል፣ ዋጋና ሌሎች ዝርዝር ሁኔታዎችን በሁለት በታሸጉ ኢንቨሎፖች እስከ ሚያዚያ 11 ቀን 2005 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ድርጅቱ መዝገብ ቤት ማስገባት አለባቸው፡፡

5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሚያዚያ 11 ቀን 2005 8፡45 ሰዓት በዋናው መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተጫራቾች በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6. አሸናፊ ተጫራች የጠቅላላ ዋጋ 10% የመልካም ሥራ አፈፃጸም (performance Bond) ያስይዛል፡፡

7. አሸናፊ ተጫራች ቅድሚያ ክፍያ ከጠየቀ የቅድሚያ ክፍያውን ሙሉ ዋጋ የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይጠበቅበታል፡፡

8. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ብሔራዊ የትምባሆ ድርጅት/ኢትዮ/አ.ማ ስልክ ቁጥር 011-551-00-44 የውስጥ

መስመር 254 0118966120

በሔኖክ ረታ

ከ32 ዓመት በፊት አሪዞና በተሰኘችው የአሜሪካ ግዛት ውስጥ ሁለት እጅ ያልተፈጠረባት ሕፃን ትወለዳለች:: ጄሲካ ኮክስ ቻምበሪለን:: ጄሲካ ዕድሜዋ 32 እስኪደርስ ድረስ ከፊሊፒናውያን ወላጆቿ ታገኝ በነበረው ቋሚ ድጋፍና ማበረታቻ ታግዛ ሕልሟን ማሳካት ጽኑ ፍላጎት ነበራት:: በቤተሰቦቿ ድጋፍ ብቻ ያልተገታው ፍላጎቷ ላይ የራሷን ጠንካራ ጥረቶችና ትጋቶች አክላበት በልጅነቷ ያቀደቻቸውንና ያለመቻቸውን ሁሉ ዕውን ለማድረግ በቅታለች::

በዓለም የድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ‹‹የመጀመሪያዋ እጅ አልባ ፓይለት›› በሚል ርእስ የሰፈረችው ጄሲካ አውሮፕላን ማብረር፣ የሙዚቃ መሣሪያ (ፒያኖ) መጫወት፣ መደነስ፣ መኪና መንዳትና ባለሁለት የጥቁር ቀበቶዎች (በቴኳንዶ) ስፖርተኛ የሆነች ባለትዳርና የሁለት ልጆች እናት ናት:: በሥነ ልቦና ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪዋን የሠራችው ጄሲካ ህልሞቿን እውን አድርጋ የተለያዩ አገሮች እየዞረች ልምዷን እያካፈለች ትገኛለች::

አሜሪካ የሚገኘው ሃንዲ ካፕድ ኢንተርናሽናል አማካይነት በ19 አገሮች እየዞረች ልምዷን እንድታካፍልና አቻ ወጣቶችን እንድታነቃቃ ባሰናዳው ትምህርታዊ ጉዞ አማካይነት ጄሲካ ለጥቂት ቀናት በኢትዮጵያ እንድትገኝ አድርጓታል:: አዲስ አበባ በነበራት ቆይታም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተገኝታ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የማነቃቂያ ንግግር አድርጋ ልምዷንና ተሰጥኦዎቿን አካፍላለች::

በፕሮግራሙም መሠረት ባለፈው ሰኞ መጋቢት 23 ቀን 2005 ዓ.ም. ጄሲካን ለመስማት ስድስት ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ማንዴላ አዳራሽ ውስጥ ከአንድ ሺሕ በላይ ተማሪዎች ታድመው ነበር:: እርሷም የተማሪዎቹን ጥያቄ ከመመለስና አስተያየታቸውንም ከመቀበል ባለፈ የሕይወት ውጣ ውረዷን አጋርታለች:: በእግሮቿም ከምታከናውናቸው የዕለተ ተዕለት ተግባራት መካከልም የተወሰኑትን ለተማሪዎቹ በተግባር አሳይታለች::

በኢትዮጵያ ስለሚገኙ አካል ጉዳተኛ ወጣቶች በተለይም ሴት ተማሪዎች የተወሰነ ግንዛቤ መጨበጧን የገለጸችው ጄሲካ፣ ሁኔታው ከአብዛኛው የታዳጊ አገሮች ጋር ተመሳሳይ እንደሆነ አስረድታለች:: ጌሲካ በተለይ ከሪፖርተር ጋር ባደረገችው አጭር ቆይታ ለመረዳት እንደተቻለው፣ የስኬቷ መሠረት ተወልዳ ያደገችበት አገር ሥልጣኔና ምቹ ሁኔታ ሳይሆን፣ ከልጅነቷ ጀምሮ ሲንከባከቧትና ሲደግፏት የቆዩት ወላጆቿ እንደሆኑ ተናግራለች:: ‹‹በእርግጥ እንደ አሜሪካ ባሉ ያደጉ አገሮች አካል ጉዳተኛ ሆኖ ተወልዶ ማደግ የራሱ የሆነ መልካም ዕድል ሊኖረው ይችላል:: ቁም ነገሩ ግን የወላጆች ቁልፍ ድጋፍና የአካል ጉዳተኛው ግላዊ ተነሳሽነት ነው፣›› ስትል የወላጆቿን ያልተቋረጠ ድጋፍና የግል ጥረቷን አሳይታለች::

የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ ሴቶችን አስመልክታ ስትናገርም፣ አገሪቷ እያደገች ያለች በመሆኗ ለልጆቹ ሊሟሉ የሚገቡ በርካታ ነገሮች ባይሟሉላቸውም፣ ወላጆቻቸው ግን የሚጠበቅባቸውን ያህል ቢደግፏቸውና ልጆቹ ያለባቸውን ተፅዕኖ ሰብረው መውጣት ቢችሉ ማንም ያገኘውን ስኬት ማግኘት እንደሚችሉ ሐሳቧን ገልጻለች::

በአዳራሹ ተገኝተው የጄሲካን የሕይወት ውጣ ውረድንና ስኬትን መጋራት ከቻሉ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች መካከል ሲስተር ሔለን ወልዱ አንዷ ነበረች:: ከጊዜ በኋላ ባጋጠማት የመውደቅ አደጋ ሁለቱም እግሮቿ ሙሉ በሙሉ በመጎዳታቸው በክራንች ለመራመድ የተገደደችው ሲስተር ሔለን፣ የጄሲካ ስኬት ለእሷና ለመሰሎቿ ጥሩ የመንፈስ መነቃቃትን እንደሚፈጥር ተናግራለች::

ሲስተር ሔለን የእግሮቿ ሕመም ወደ ወገቧ እየተሸጋገረ በመምጣቱ ከትምህርትም ሆነ ከሥራ ተገላ እንድትቀመጥ ቢነገራትም ምክሩን ወደ ጎን ጥላ ትምህርቷን ለማሻሻል እየተማረች ትገኛለች:: ‹‹ሥልጣኔና ማኅበረሰባዊ ዕድገት የራሱ የሆነ አስተዋጽኦ አለው:: ቢሆንም ደግሞ ግላዊ የመንፈስ ጥንካሬና የቅርብ ሰዎች ድጋፍ በጣም ወሳኝ እንደሆነ የጄሲካ የሕይወትና የሥራ ስኬት ያሳየናል፤›› ያለችው ይህች አካል ጉዳተኛ፣ ከራሷ የሕይወት ተሞክሮ አንጻር በእርሷና በጄሲካ መካከል ያለውን ተቀራራቢነትና ልዩነት ለማስረዳት ሞክራለች::

በዕለቱ ተጋባዥ ከነበሩ ግለሰቦች መካከል እግሮቹን እንደ እጆቹ በመጠቀም የእንጨት ሥራ በመሥራት የሚታወቀው የአካል ጉዳተኛ አቶ ስንታየሁ ይገኝበታል:: ግለሰቡ በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚገኝ የአካል ጉዳተኛ ከሚገጥመው የተለያየ መልካም ዕድል ውጪ ሁሉም ነገር ተመሳሳይ እንደሆነ ገልጿል:: እሱም መኪናና አውሮፕላን የመሞከር ዕድል ቢገጥመው በእግሮቹ ብቻ እንዳሻው ሊያሽከረክርና ሊያበር እንደሚችል በልበ ሙሉነት ተናግሯል::

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸው ሙሉ አካል የሌላቸውን 347 አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን ያሰለጥናል:: ይህንን የገለጹት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አድማሱ ፀጋዬ የጄሲካ የሕይወት ተሞክሮና የስኬት ምስጢር ለተማሪዎቹ የላቀ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግረዋል:: በአሜሪካ ኤምባሲ ትብብር መድረኩ መሰናዳቱን የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ የጄሲካን ልዩ ልዩ የስኬት ውጤቶችን ዘርዝረው ተማሪዎች ከትምህርታቸው ባሻገር በሌሎች የሙያና የዕውቀት ዘርፎች ቢሰማሩ ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ አቅጣጫን ለማመላከት ሞክረዋል::

ዶክተር አድማሱ በዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ስም የተዘጋጀውን የአገር ባህል ልብስ ስጦታ ለጄሲካ ያበረከቱላት ሲሆን፣ እሷም ስጦታው ከተጠቀለለበት ወረቀት ውስጥ በእግሮቿ ፈታታ አውጥታ ለታዳሚዎቹ አሳይታለች::

እጅ አልባዋ ስኬታማ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

‹‹አሁን ኩሩ ባለኑክሌር አገር ሆነናል:: የአገራችንን ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያስችሉንን የፋይናንስና ሌሎች ጥረቶች የምናሳካበት አመቺ ሁኔታ ተፈጥሮልናል:: በዚህም መሠረት የሕዝባችንን ሕይወት ለመለወጥ ሙሉ ትኩረታችን ያለንን ሀብት በሙሉ በኢኮኖሚ የጠነከረች አገር ለመምሥረት መሆን አለበት:: ለዚህ ደግሞ ራስን ለመከላከል የሚያስችለውን የኑክሌር መሣርያ በቋሚነት መታጠቅ ዋነኛው ዓላማችን ነው::››

የሰሜን ኮሪያ ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን አገራቸው የኑክሌር ጦር መሣርያን በብዛትና በጥራት በማምረት

መታጠቋን መቀጠል እንዳለባት በፓርቲያቸው ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ካደረጉት ንግግር

የተወሰደ:: የኑክሌር ጦር መሣርያዋን ከአሜሪካና ከደቡብ ኮሪያ ጋር ለመደራደሪያነት እየተጠቀመችበት ነው የሚለውን ስሞታ ያጣጣሉት ወጣቱ ፕሬዚዳንት፣ ይልቁንም ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ወሳኝ ነው ማለታቸው ተሰምቷል:: የኮሪያ ልሳነ ምድር በሰሞኑ የሰሜን ኮሪያ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ከፍተኛ ሥጋት

ውስጥ መውደቁ ይነገራል::

እግሮቹን እንደ እጆቹ በመጠቀም የእንጨት ሥራ በመሥራት የሚታወቀው የአካል ጉዳተኛ አቶ ስንታየሁ እና ጄሲካ

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታ

ወቂያ

Re-Advertizement vacancyAddis Pharmaceutical Factory plc. IV solution would like to hire the following positions.

I. Position …………………Supply Officer II Qualification ………........ BA degree in

Supply Management Economics, Manage-ment or related field

Experience …………… 4 yrs work expe-rience in manufacturing Factory and

knowledge of foreign purchase process /bank process clearance etc/

Grade ………………XIISalary ……………. Negotiable with at-

tractive benefitsNumber …………..One (1)Duty Station ……...APF IV Solution /

AkakiInterested applicants who fulfill the above require-ments should submit their application letter with CV and non-returnable copies of testimonials in person to the training and personnel section within five work-ing days of the date of this vacancy announcement. Address:Akaki-Kebelle 01/03/Near to Tirunesh Beijing Hospital Tel: 011-434-08-26 Extension 103

ደረጃውን ማሻሻል ይጠበቅበታል ብለዋል:: በትናንቱ የኢትዮ ቴሌኮም መግለጫ ግን አፍሪካን ከመካከለኛው

ምሥራቅና እስያን ከአውሮፓ ጋር በሚያገናኘው በሜዴትራንያን ባህር ውስጥ በሚያልፈው ኦፕቲካል ፋይበር ኬብል ላይ መጋቢት 13 ቀን 2005 ዓ.ም. የደረሰው ጉዳት ለኢንተርኔት ኮኔክሽን ፍጥነት አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን ይገልጻል:: በዚህም ምክንያት የአገሪቱ ጠቅላላ የኢንተርኔት አቅምን 50 በመቶ እንዲቀንስ ማድረጉን የሚያትተው መግለጫው፣ አሁን ግን በፋይበር ኬብሉ ላይ የደረሰው ጉዳት በመጠገኑ ችግሩ እንደተቃለለ ገልጿል::

‹‹ሲኮም የተባለው የቴሌኮም ኩባንያ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ የጥገና ሥራውን ከስምንት ቀናት በኋላ በማጠናቀቁ፣ በአሁኑ ወቅት በኢንተርኔት ኮኔክሽን ፍጥነት ላይ ይደርስ የነበረው ችግር ሙሉ በሙሉ (100 በመቶ) ተወገደ፤›› በማለትም ድርጅቱ በመግለጫው አስታውቋል::

ያነጋገርናቸው የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ግን የቴሌ የኢንትርኔት ችግር መጋቢት 13 ቀን 2005 ዓ.ም. ያልጀመረ መሆኑን በማስረዳት፣ ችግሩ ቀደም ብሎ የነበረና ዘላቂ መፍትሔ የተሰጠው አለመሆኑን ነው::

ቀድሞም ቢሆን የኢንተርኔት አገልግሎቱ ፍጥነት ብቻ ሳይሆን በተደጋጋሚ ከአገልግሎት ውጭ እየሆነ ማስቸገሩ እየታወቀ ችግሩ ተወግዷል ማለት እንደማይቻልም ያስረዳሉ:: በተለይ በፋይበር ኦፕቲክስና በብሮድባንድ ደረጃ አገልግሎቱን በአግባቡ መጠቀም የተሳናቸው የተያዘው ቀልድ ነው ብለዋል::

የኢትዮ ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ማኔጀር አቶ አብዱራሒም አህመድ ግን፣ በኢንተርኔት አገልግሎት ፍጥነት ላይ የተፈጠረው ችግር ሙሉ በሙሉ ተወግዷል የሚለውን እምነታቸውን ይገልጻሉ::

እንዲያውም በፋይበር ኬብሉ ላይ በደረሰው ብልሽት የአገሪቱን የኢንትርኔት አገልግሎት የበለጠ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም በመፍጠሩ ችግሩ መወገዱን በአፅንኦት ይናገራሉ::

አልፎ አልፎ ግን በአንዳንድ አካባቢዎች ከፋይበር ኬብል ችግር ውጭ በሆኑ የተለያዩ ምክንያቶች መቆራረጦች ሊኖሩ የሚችሉ ቢሆንም፣ በአገሪቱ የኢንተርኔት አቅም ደረጃ ግን በጥራት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል መሠረተ ልማት መዘርጋቱን አቶ አብዱራሒም ጠቁመዋል::

የኢንተርኔት መቆራረጥ ሊከሰት ከሚችልባቸው ምክንያቶች ውስጥም አንዱ የራሱ የኢንተርኔት ተጠቃሚው የመገልገያ መሣሪያ አቅም ችግር ሊሆን እንደሚችል የገለጹት አቶ አብዱራሒም፣ ሌሎች ምክንያቶችም ሊኖሩ መቻላቸውንም ሳይጠቁሙ አላለፉም::

በአሁኑ ወቅት የሞባይል የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን ጨምሮ የኢትዮ ቴሌኮም መደበኛ የኢንትርኔት ደንበኞች ቁጥር 3.6 ሚሊዮን መድረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ::

በሌላ በኩል ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በሞባይል ስልክ አገልግሎት ላይ የተፈጠረው ችግር በርካታ ደንበኞችን እያማረረ ነው:: ደንበኞች በኔትወርክ ችግር ምክንያት በስልክ ጉዳያቸውን መፈጸም እንዳቃታቸው፣ በተደጋጋሚ የአገልግሎት መቋረጥ እንደሚያጋጥማቸውና የመስመር መደበላለቅ እንዳስቸገራቸው እየገለጹ ነው:: ኢትዮ ቴሌኮም በተደጋጋሚ ችግሩን ለማስወገድ ቃል ቢገባም፣ የሞባይል ስልክ አገልግሎት ጥራት ደረጃ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየወረደ መሆኑን ይገልጻሉ:: ድርጅቱ ይህንን የገዘፈ ችግር መፍታት ካልቻለ በሥራቸው ላይ ከፍተኛ ቀውስ እንደሚያጋጥማቸው ለዝግጅት ክፍላችን በተደጋጋሚ ያስታወቁ ደንበኞች ተናግረዋል:: ኢትዮ ቴሌኮም ካቃተው ለምን ሌላ አማራጭ አይፈለግም በማለት የሚጠይቁ እየበዙ ናቸው::

ኢትዮ ቴሌኮም... ከገጽ 3 የዞረ

መግዛቱን ጨምሮ፣ አንድ የግል ድርጅት በ4.6 ሚሊዮን ብር ገዝቶ ወደአክሰዮን ማኅበሩ ንብረትነት አለማዛወሩ፣ የአንድ በመቶ ድርሻ ለቦርድ አባላቱ ቅርበት አላቸው ለተባሉ ግለሰብ መስጠቱ፣ የኩባንያው ባለድርሻዎች ሆን ተብሎ ገንዘባቸው ‹‹እንዲበላ›› የሚደረግ እንቅስቃሴ ሆኖ ቀርቧል::

በአንፃሩ ስብሰባውን በራሳቸው ተነሳሽነት የጠሩትና 100 ሺሕ ብር የአክሲዮን ድርሻ ያላቸው አቶ ሀብታሙም ከተሰብሳቢዎች ጥያቄ ተነስቶባቸዋል:: የአንድ ሚሊዮን ብር አክሲዮን ለመግዛት ቃል ገብተው እስካሁን የከፈሉት ግን 100 ሺሕ ብር መሆኑን በመግለጽ ተቃውሞ የቀረበባቸው ሲሆን፣ አክሲዮን ማኅበሩን ለማሳጣት ምክንያት ሆኗቸዋል ተብሎ ለሥራ አስኪያጁም ሆነ ዘመዳሞች ለተባሉት የቦርድ አመራሮች ‹‹የቅርብ›› በተባሉ ባለአክሲዮን በቀረበባቸው ነቀፌታ፣ ሁለት ሚኒባሶችን ካልገዛችሁኝ በማለት የፈጠሩት አለመግባባት እንደሆነ ተጠቅሷል::

አቶ ሀብታሙ ጉዳዩን በሚመለከት በሰጡት ማስተባበያ እንደገለጹት፣ ምንም እንኳ መኪኖቹን ለኩባንያው ለመሸጥ ቢደራደሩም በዱቤ ክፍያ በመሆኑ ለድርጅቱ ተቆርቁረው ያደረጉት እንደነበር ተናግረዋል:: ላለመግባባቱ መነሻ የተደረገው ይህ ጉዳይ ለኩባንያው በርካታ ገመናዎች አደባባይ መውጣት ምክንያት ከመሆኑም በላይ፣ ባለድርሻዎችን ለሁለት የከፈለ ሆኗል:: አንዳንዶቹ ኩባንያው ውስጥ ባላቸው ድርሻ ላይ እርግጠኛ መሆን እንዳልቻሉ ይናገራሉ:: ይኼውም በውልና ሰነዶች ማረጋገጫ ጽሕፈት ቤት ካለመፈረማቸውም ባሻገር፣ የባለአክሲዮንነት ምስክር ወረቀት እንዳልተቀበሉ በመግለጽ እስከ 200 ሺሕ ብር ድረስ ኢንቨስት ያደረጉ ሰዎች የኩባንያው ኃላፊዎች አጥጋቢ ምላሽ ሊሰጧቸው ባለመቻላቸው ሥጋት እንደሆነባቸው ብቻ ሳይሆን፣ ለትዳራቸው መፍረስ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ሲናገሩ ተደምጠዋል::

ኩባንያው ከሁለት ዓመታት በላይ በመሬት ግዥ ላይ ሲንቀሳቀስ በመቆየቱና ከፍተኛውን ወጪ በማውጣቱ ምክንያት የታሰበውን የ97 በመቶ የትርፍ ድርሻ ሊያስገኝ ካለመቻሉም በላይ፣ በኪሳራ ውስጥ ይገኛል የሚለውን ሥጋት ሥራ አስኪያጁ አቶ ገበየሁ በቀለ ወንድአጥር (ከእሳቸው ጋር በአባትና በአያት ስም ተመሳሳይ መጠርያ ያላቸው ሦስት የቦርድ ሰዎች አሉ ተብሏል)፣ ጉዳዩ እዚህ ደረጃ መድረሱ እንዳሳዘናቸውና በቅርቡ ጠቅላላ ስብሰባ በመጥራት እልባት እንደሚሰጥበት ገልጸዋል::

ትልቁ አንገብጋቢ ጉዳይ ከኩባንያው አክሲዮን የገዙ በርካታ ሰዎች ለባለድርሻነታቸው ማረጋገጫ አለማግኘታቸው ሥጋት ውስጥ እንደጣላቸው መግለጻቸው ሲሆን፣ 1,400 ያህል አባላት እንዳሉትና 700 ያህሉም በዋና ማስረጃ እንደፈረሙ ያስታወቁት አቶ ገበየሁ፣ በንግድ ሚኒስቴር ያስመዘገበው 1.1 ሚሊዮን ብር ካፒታልም ዝቅተኛውን የካፒታል መጠን ተንተርሶ የተደረገ መሆኑን ተናግረዋል:: ይህም ሆኖ ኩባንያው እያንቀሳቀሰ ከሚገኘው 26 ሚሊዮን ብር ውስጥ ምን ያህሉ ገንዘብ በእጅ እንዳለ ለመግለጽ እንደሚቸግራቸው፣ ሆኖም በዘጠኝ የተለያዩ ባንኮች ውስጥ ገንዘብ እንዳለ አስታውቀዋል:: በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ በሦስት ቦታዎች ላይ ኢንቨስትመንት መካሄዱንም ገልጸዋል::

ባለድርሻዎችና የቦርድ አባሉ አቶ ሀብታሙ ያነሱትን ጥያቄ በሚመለከት ምላሽ ለመስጠት በቅርቡ ስብሰባ እንጠራለን ያሉት አቶ ገበየሁ፣ እነዚህ ችግሮች ከሦስት ወራት ፊት ተካሂዶ በነበረው ጠቅላላ ጉባዔ ወቅት አለመነሳታቸውን በማስታወስ፣ ሁሉም አባላት ባሉበት በተነሱት ችግሮች ላይ ውይይት እንደሚደረግ አስታውቀዋል::

የጥምረት... ከገጽ 5 የዞረ

በአሁኑ ወቅት ከየጎዳናው የተሰበሰቡ 40 ያህሉን ጨምሮ ከምሥረታው እስካሁን 716 አረጋውያንን በመደገፍ ላይ የሚገኘው ክብረ አረጋውያን ድርጅት፣ ዓላማውን አረጋውያን ክብር ይገባቸዋል፣ መንገድ ላይ ወድቀው መለመን የለባቸውም በማለት እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ድርጅት መሆኑንና ከሚንከባከባቸው አረጋውያን መካከል ሽመና የሚሠሩም ይገኙበታል:: ቤቶቻቸው የፈረሱባቸውን ከመጠገን ባሻገር በባልትናና በሌሎች ሥራ መስኮችም ድጋፍ የሚሰጣቸው በርካታ ሰዎች እንዳሉ ለመረዳት ተችሏል:: ድርጅቱ ለሚያስገነባቸው ሕንፃዎች ድጋፍ ለማሰባሰብ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ሲሆን፣ ባለፈው ቅዳሜም አርቲስትቶችን ጋብዞ ለግንባታ ዕቅዱ ድጋፍ እንዴት ማድረግ እንደሚችሉ አወያይቷል::

በድርጅቱ ከሚጦሩ አረጋውያን መካከል 1.1 ሚሊዮን ብር ያወጣ መኖርያ ቤታቸውን ሸጠው ለድርጀቱ ገቢ ያደረጉት የ76 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋዋ ሲስተር ዜናዊት አየለ፣ በመጪው ሚያዝያ ወር አንድ ዓመት ይሞላቸዋል:: በድርጅቱ ለሚጦሩት 40 ያህል አረጋውያን የመጀመርያ ዕርዳታ ሕክምና የሚሰጡት ሲስተር ዜናዊት፣ በሙሉ ጤንነት ላይ የሚገኙ ናቸው:: ኮንጎ ከዘመተው የኢትዮጵያ ጦር ጋር አብረው በመዝመት ለአንድ ዓመት ያህል የሕክምና ድጋፍ መስጠታቸው ሲታወቅ፣ በሶማሊያ ወረራ ጊዜም በተመሳሳይ አገልግሎት እንደሰጡ ለማወቅ ተችሏል::

ከ165 ሚሊዮን...ከገጽ 5 የዞረ

|ገጽ 33 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

REQUEST FOR PROPOSAL -Local Organisation/Firm-RFP-ETH-2013-9106144.

Topic: Consultancy services to develop a case study on piloting on production of local complementary food Support the scaling up of piloting of processing of community based production complemen-tary food and provide technical support to the RiPPLE and EOC-DICCAC for period of (2 years).

1. Background.

Malnutrition is one of the main public health problems of children and women

in Ethiopia. Acute and Chronic Malnutrition are the most prevalent with half

of Ethiopian children chronically malnourished and one in ten wasted (44%,

28% and 10% of children under five are stunted, underweight and wasted

respectively)1. While there have been some improvements in the indicators of

malnutrition among children under five, the country has to improve the rate of

In Ethiopia, inappropriate infant and young child feeding (IYCF) practices are

among other important determinant of malnutrition.

2. Objectives.-complementary food developed, with a review of piloted operational models for implementation of the community based local production of complemen-tary food in 4 regions (8 Kebelles) in Ethiopia-To provide technical support to the RiPPLE and EOC-DICCAC during the assessment on exciting feeding practices and possible models of processing of CF in the selected woredas

-Update the training materials, brochures and posters for complementary food

that was developed for the piloting of CF. Translate to Amharic, Oromiffa , Ti-

gregna and-Conduct TOT to staffs of NGOs implementing the scaling up of CF

in the selected 20 woredas.

3. Qualification of firm/company/organisation and Experience Required

-The institution will present at least four nutrition professionals with mas-

ters, PhD degrees

-The professionals should have 10 years progressively responsible profes-

sional work experience on teaching and nutrition program management

Language skills: spoken and written fluency in English

Interested and eligible bidders are invited to collect the complete tender document by sending an email to the address below starting on Monday 08-April-2013. Formal offers are to be submitted to UNICEF on or before 10.00 hrs, on Thursday April-25- 2013. Due to the nature of the bid, there will be no bid public opening for this offer.

UNICEF reserves the right to accept or reject part or all of any or all bids.

ADDRESS: UNICEF ETHIOPIA, Kasanchis next to Intercontinental Ho-tel,

New building, Supply Section, Room 112, Attn. Sebastian Muzuma P.O.BOX 1169, TEL: 011 518 4223, ADDIS ABABA, Ethiopia

INVITATION TO BID FOR PRINTING OF DIFFERENT HMIS MATERIALS

Management Sciences for Health (MSH) is a leading international health or-

ganization dedicated to saving lives and improving the health of the world’s poorest

and most vulnerable people by closing the gap between knowledge and action in pub-

lic health. Headquartered in the United States, we have operations in more than 60

countries and employ staff from over 65 nations.

Management Sciences for Health (MSH) Ethiopia invites interested printers to submit sealed bids for the printing of the under listed different formats. Interested bidders can see the sample of all the formats at the MSH receptionist office before giving their quotations:

S. No Description unit Quantity Remark

1 Adult Intake Form set 25000 2 ANC Partner Invitation Card pieces 127000 3 ANC Register Register 258 4 Appointment Card ANC pieces 60000

5 Appointment Card ANC - in Tigrigna pieces 5000

6 ART Appointment Card pieces 27000

7 ART Appointment Card - in Ti-grigna pieces 3000

8 ART Register / Hard Cover Register 520

9 ART Lab Test Request Form / CD4 pad 940

10 HIV Care / ART Follow up card pieces 25700 11 HEI Register pieces 178 12 Pediatrics Intake Form set 2250 13 Screening Log Book pieces 405

14 HIV Care / ART Transfer and Referral Form (200 pages) pad 411

15 TB Register pieces 120 16 Deliver Register pieces 150 17 Cohort Wall Chart pieces 266

1. This advertisement will remain floating from April 3, 2013 to April 10, 2013.

2. Bid closing date will be April 10, 2013 at 4:00pm.

3. Bidders are required to submit their quotations before the closing date

and time in a sealed envelope and insert it in the bid submission box pro-

vided at the MSH Office located off Bole Road, across Millennium Hall. It is

the last right-turn before reaching the Ethio-China Friendship Roundabout

when driving towards the Bole airport. Follow the new asphalt road back

until you reach the ground plus four-story grey building in the back.

4. It is mandatory to provide the renewed business license and VAT registra-

tion certificate from concerned government offices

5. Their price should clearly state if it is inclusive of VAT or not (Note that this

is mandatory to mention clearly)

6. It is advantageous to provide recommendations from customers or a cus-

tomer list including the contact name, title, e-mail address, the length of

the contract and contract value.

7. Management Sciences for Health (MSH) reserves the right to reject all or

part of the bids

8. For further information vendors can contact us at Tel. 0116 175029 / 24

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

የአገር ውስጥ ዜና

እ.ኤ.አ. በ1989 በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን የተቆጣጠሩት የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ጄኔራል ኦማር ሐሰን አል በሽር በጦረኝነት ይገለጻሉ:: ክብራቸውን የሚነካም አይወዱም:: ካለኔ ማንም የለም የሚለው ወታደራዊ ባህሪያቸው መገለጫቸው ነው:: በአገራቸው ጉዳይ ጣልቃ ለሚገቡ መንግሥታትም ሆነ በአገር ውስጥ ለሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚዎች ፊት አይሰጡም:: እሳቸው የፈለጉትን ይናገራሉ፣ ያደርጋሉ:: ስለእያንዳንዱ ጉዳይ ዕውቀት እንዳላቸው የሚናገሩት ፕሬዚዳንት አል በሽር ዲፕሎማሲን አያውቁም:: በዚህም ምክንያት እሳቸው ሥልጣን በመፈንቅለ መንግሥት ሲይዙ የ21 ዓመታትን ዕድሜ አስቆጥሮ የነበረው የደቡብና የሰሜን ሱዳን ጦርነት፣ ደቡብ ሱዳን በሪፈረንደም ነፃ እስከወጣችበት 2011 ድረስ ዘልቋል:: እ.ኤ.አ. በ2003 በዳርፉር የተቀጣጠለው የእርስ በርስ ግጭትም ፕሬዚዳንቱን ለጦር ወንጀለኝነት ዳርጓቸዋል:: በሰብዓዊ ፍጡራን ላይ የጦር ወንጀል እንዲፈጸም አድርገዋል በማለት ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የእስር ዋራንት ቆርጦላቸዋል::

በፈላጭ ቆራጭነታቸው የሚታወቁትና ለድርድር ብዙም በር የማይከፍቱት ፕሬዚዳንት አል በሽር ሰኞ መጋቢት 23 ቀን 2005 ዓ.ም. በፓርላማ የሱዳን ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ቀልብ የሳበ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል::

ለወትሮው ተቃዋሚዎችን ለመስማት ጆሮ የማይሰጡትና በተቃውሞ የተነሳባቸውን ሁሉ እስር ቤት የሚወረውሩት ፕሬዚዳንት አል በሽር ከነበራቸው ግትር አቋም በመለሳለስ ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞች እንደሚፈቱ ተናግረዋል::

ፕሬዚዳንቱ ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞች እንደሚፈቱ ብቻም ሳይሆን ከሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ብሔራዊ የውይይት መድረክ እንደሚኖርም አሳውቀዋል:: ለዚህም መንግሥታቸው ዝግጁ መሆኑን አስረድተዋል::

ፕሬዚዳንት አል በሽር ምን ያህል የፖለቲካ እስረኞች እንዳሉና ምን ያህሉ እንደሚፈቱ በግልጽ ሳያስቀምጡ፣ በደፈናው ሁሉም የፖለቲካ

እስረኞች ይፈታሉ ማለታቸው አካሄዳቸውን የተዳፈነ ቢያስመስለውም፣ እሳቸው ‹‹ሱዳን የሕዝቦቿ መብት የሚረጋገጥባትና የግለሰቦችም ሆነ የቡድኖች የመናገር ነፃነት የሚከበርባት መሆኗን አሁን አረጋግጣለች፤›› ብለዋል::

ሁሉም የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች እስረኞች እንዲፈቱ ውሳኔ ያስተላለፉት ፕሬዚዳንት አል በሽር በቀጣይም ከተቃዋሚዎች ጋር ሻክሮ የቆየውን ግንኙነታቸውን እንደሚያድሱ ተናግረዋል::

ካሁን በኋላ እሳቸው እንዳሉት የሱዳን መንግሥት ከሁሉም ተቃዋሚዎች ጋር መነጋገር ይጀምራል:: ከፖለቲካ ፓርቲዎች ብቻም ሳይሆን በማኅበረሰቡ ዘንድ ተቀባይነት ካላቸውና መሣርያ ከታጠቁት ጋር ሁሉ ይወያያል:: በሽር እንደሚሉት ዋናው ዓላማቸው ሱዳንን በችግር ለተበተቧት ችግሮች በሙሉ መፍትሔ ማግኘት ነው::

የፕሬዚዳንት አል በሽርን ውሳኔ ሂዩማን ራይትስ ዎች መልካም ጅምር ብሎታል:: ውሳኔያቸው በአገሪቱ ያለተጨባጭ ምክንያትና በድንገት የሚከናወኑ እስሮችን እንዲሁም በእስረኞች ላይ የሚፈጸሙ አሰቃቂ ድርጊቶች ያስቀራል ሲልም ተስፋ አድርጓል::

በሱዳን የመንግሥትን የፖለቲካ አካሄድ ተቃውመው የተናገሩ በሙሉ እንደሚታሰሩ ይነገራል:: የፖለቲካ አጀንዳ ያላቸው ሽምቅ ተዋጊዎችም ይታሠራሉ:: በአል በሽር ላይ መፈንቅለ መንግሥት አሲረዋል የተባሉ የመንግሥት ባለሥልጣናትም ታስረዋል:: አል በሽር በንግግራቸው ሁሉም የፖለቲካ እስረኞች ይፈታሉ ሲሉ እነዚህን ሁሉ የሚያጠቃልል ይሁን አይሁን አልጠቀሱም::

የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ ከተሰማ በኋላ ደቡብ ሱዳንና ሱዳን ውጥረት ውስጥ ባሉበት በአሁኑ ወቅት የፖለቲካ እስረኞችን መፍታት ተገቢ ነው ሲል የሱዳን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት አስታውቋል::

አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ 20 ፓርቲዎችን በማጣመር የሚንቀሳቀሰው የሱዳን የተቃዋሚ

ፓርቲዎች ጥምረት መሪ ፋሩክ አቡ ኢሳን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ የፕሬዚዳንት አል በሽር ውሳኔ ቀጣይ ውይይት ለማካሄድና መፍትሔ ለመሻት አንድ ዕርምጃ ነው::

ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ የተነሳውና በኮርዶፋንና በብሉ ናይል አካባቢዎች የሚንቀሳቀሰው ሕዝቦች የነፃነት ንቅናቄ ሰሜን (ኤስፒኤልኤም-ኤን) በተደጋጋሚ እስረኞች እንዲፈቱለት ሲጠይቅ ነበር::

ኦርጋናይዜሽን ፎር ዲፌንዲንግ ራይትስ ኤንድ ፍሪደም የተባለውና የ118 የኤስፒኤልኤም-ኤን እስረኞችን ጉዳይ የያዘው ድርጅትም ‹‹መልካም ዜና›› በማለት ወደፊት ለመቀጠል መንደርደሪያ ነው ብሏል::

እንደ ድርጅቱ ከሆነ የሱዳን መንግሥት እ.ኤ.አ. በሰኔ 2012 የበጀት ቅነሳ አደርጋለሁ ማለቱን ተከትሎ በካርቱም ለተቃውሞ የወጡ ከሁለት ሺሕ በላይ ፖለቲከኞች፣ ተማሪዎችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ታስረዋል::

ፕሬዚዳንት አል በሽር እስረኞቹን ለመፍታት ውሳኔ ያሳለፉት ባሳለፍነው ሳምንት የሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት አሊ ኦስማን ጣሃ የኤስፒኤልኤም-ኤን እና ሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች በሕገ መንግሥቱ ላይ ውይይት እንዲያደርጉ ከጋበዙ በኋላ ነው::

ሱዳን ዓረብ የሆኑትንና ያልሆኑትን ዜጐቿን እኩል የሚገዛ ሕገ መንግሥት ያስፈልጋታል የሚሉ አሉ:: የዜጐችን የሃይማኖት ልዩነትና እኩልነት ያገናዘበ በሙስሊሞችና በክርስቲያኖች መካከል የፖለቲካ አጋርነትን ሊፈጥር የሚችል ሕገ መንግሥት እንደሚያስፈልግ ተቃዋሚዎቹ እየገለጹ ነው::

ለሃያ አራት ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆዩት ፕሬዚዳንት አል በሽር ለሱዳን ‹‹አዲስ ትውልድ›› ያስፈልጋታል በማለት እ.ኤ.አ. በ2015 ሥልጣን እንደሚለቁ መናገራቸው ይታወሳል:: ጊዜው ሲደርስ መተካታቸውን ይፋ ያደርጉ ይሆን የሚለው ለጊዜው በጥያቄ ውስጥ ቢሆንም፣ የፖለቲካ እስረኞችን ለመፍታት የገቡት ቃል ግን ለሱዳን አዲስ ተስፋ ይዞ ብቅ ብሏል::

የፕሬዚዳንት አል በሽር የፖለቲካ እስረኞችን የመፍታት ውሳኔ

በባህላዊ መንገድ ከተመረተ ወርቅ 308.7 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱ ተሰማ

ባለፉት ስምንት ወራት ባህላዊ ወርቅ አምራቾች ለብሔራዊ ባንክ ካስገቡት ወርቅ 308.7 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ:: የሚኒስቴሩ የስምንት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ ገቢው የተገኘው ከትግራይ፣ ከኦሮሚያ፣ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ከደቡብና ከጋምቤላ ክልሎች በባህላዊ መንገድ ተመርቶ ለብሔራዊ ባንክ ከቀረበው 5,815 ኪሎ ግራም ወርቅ ነው:: እንደ ዋልታ ዘገባ፣ የማዕድን ሚኒስቴር በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን አቅዶት የነበረውን የ5,250 ኪሎ ግራም ወርቅ ዓመታዊ ምርትና የ187 ሚሊዮን ዶላር የወጪ ንግድ ዓመታዊ ገቢ፣ የዕቅዱ ዘመን ሳይጠናቀቅ ከወዲሁ የተደረሰበት በመሆኑ በዕቅዱ ላይ ክለሳ ተደርጓል:: በዚህም መሠረት ሚኒስቴሩ በስምንት ወራት 10,997 ኪሎ ግራም በባህላዊ መንገድ የሚመረት ወርቅ እንደሚገኝ አቅዶ፣ በአፈጻጸሙ በምርት 53 በመቶ በገቢ ደግሞ 66 በመቶ ብልጫ መገኘቱ በዘገባው ተገልጿል:: በተከለሰው የሚኒስቴሩ ዕቅድ መሠረት በዕቅዱ ዓመት መጨረሻ 13,200 ኪሎ ግራም ወርቅ በማምረት 594 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ማቀዱ ታውቋል:: በተያያዘም ባለፉት ስምንት ወራት በአገሪቱ የተሰማሩ ወርቅ አውጪ ኩባንያዎች አማካይነት 2,833.3 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ መቅረቡ በዘገባው ተመልክቷል::

የመለስ ፋውንዴሽን መሥራች ጉባዔ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

የመለስ ፋውንዴሽን መሥራች ጉባዔ የፊታችን ቅዳሜ እንደሚካሄድ የመሥራች ጉባዔው ኮሚቴ አስታወቀ:: የመሥራች ጉባዔው አባልና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ካሳ ተክለ ብርሃን እንዳሉት፣ መሥራች ጉባዔውን ለማካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል:: በመሥራች ጉባዔው ላይ ፋውንዴሽኑን የሚመሩ ፕሬዚዳንት፣ ምክትል ፕሬዚዳንትና የቦርድ አባላት ምርጫ እንደሚካሄድ ታውቋል:: በጉባዔው ላይ በድምፅና ያለድምፅ የሚሳተፉ ሰዎችን የመለየትና ከተለያዩ አገሮች ለሚመጡ እንግዶች ጥሪ መደረጉን አቶ ካሳ አስረድተዋል:: ፋውንዴሽኑ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ሥራዎች በዘላቂነት የሚዘከሩበት ቋሚ መታሰቢያ ሆኖ እንዲያገለግል ቦታ መረጣ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል::

የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ሠራተኛ ሰባት ዓመት ፅኑ እስራት

ተፈረደበትከባድ የአታላይነት የሙስና ወንጀል ፈጽሟል

የተባለ የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ሠራተኛ ሰባት ዓመት ፅኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተጣለበት:: የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ክስ የመሠረተበት የባንኩ የአፍሪካ ጎዳና ቅርንጫፍ ክለርክ ሚካኤል ወርቁ ቅጣቱ የተወሰነበት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት መጋቢት 19 ቀን 2005 ዓ.ም. ነው:: ኮሚሽኑ በግለሰቡ ላይ የመሠረተው ክስ እንደሚያስረዳው፣ ተከሳሹ ከ1998 እስከ 2000 ዓ.ም. የቅርንጫፍ ክለርክ ሆኖ ሲሠራ የማይገባ ብልፅግና ለማግኘት ሙስና ፈጽሟል:: በእምነት እንዲሠራ በተሰጠው የኮምፒዩተር ሲስተም ላይ በአዲስ የሒሳብ ሲስተም የተለያዩ ገንዘብ ነክ ትራንዛክሽኖችን በማተምና መለያ ኮዶችን በማዘጋጀት በራሱ ብቻ የሚንቀሳቀስ የሒሳብ ቁጥር ከፍቷል:: በእዚህም አማካይነት ኮምፒዩተሩ ወለድ የሚያስብበትን አነስተኛ ሒሳብ በመቀያየር በወሩ መጨረሻ ላይ በከፍታው ሒሳብ እንዲገባ አድርጓል:: ድርጊቱም እንዳይታወቅ የየዕለቱን ሒሳብ እንቅስቃሴ ሪፖርት በማጥፋት ወንጀሉን መፈጸሙ በክሱ ተብራርቷል:: ተከሳሹ የዓቃቤ ሕግን ማስረጃ ሊከላከል ባለመቻሉ ሰባት ዓመት ፅኑ እስራትና አምስት ሺሕ ብር ቅጣት እንደተጣለበት ኮሚሽኑ አስታውቋል::

በስምንት ወራት ሁለት ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል ተባለ

ባለፉት ስምንት ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ የተለያዩ ምርቶች ሁለት ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ መገኘቱን ንግድ ሚኒስቴር አስታወቀ:: እንደ ዋልታ ዘገባ፣ ገቢው የተገኘው ከግብርና ምርቶች፣ ከማኑፋክቸሪንግ፣ ከማዕድን ዘርፎችና ሌሎች ምርቶች ነው:: ቡና 452.9 ሚሊዮን ዶላር፣ ወርቅ 389.1 ሚሊዮን ዶላር፣ የቅባት እህሎች 269.3 ሚሊዮን ዶላር፣ ጫት 177.8 ሚሊዮን ዶላር፣ ጥራጥሬ 115.9 ሚሊዮን ዶላር፣ አበባ 118.6 ሚሊዮን ዶላር፣ የቁም እንስሳት 115.3 ሚሊዮን ዶላር፣ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች 78.9 ሚሊዮን ዶላር በማስገኘት ቀዳሚውን ሥፍራ መያዛቸው ተጠቅሷል:: ገቢው ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ89 ሚሊዮን ዶላር ብልጫ ቢኖረውም፣ ከዕቅዱ ጋር ሲነፃፀር ግን አነስተኛ መሆኑ ተጠቁሟል:: በዘንድሮ የበጀት ዓመት ከወጪ ንግድ አምስት ቢሊዮን ዶላር ለማግኘት ዕቅድ መያዙ ይታወሳል::

የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ጄኔራል ኦማር ሐሰን አል በሽር

|ገጽ 35 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

JOBS and CONSULTANCIES In UNITED NATIONS DEVELOPMET PROGRAMME (UNDP)

Important information on UNDP employment modalities1. Individual Contract (IC): A procurement modality for individual consultancies. Application (CV) will be submitted to the link indicated to the Particular post2. Fixed Term Appointment (FTA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of one year or more3. Temporary Appointment (TA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of less than one year. 4. Service Contract (SC): is a modality for hiring individuals under a non-staff contract for a period of six months or more.5. Firm consultancy: a procurement modality for inviting firms to conduct consultancy assignmentsThe use of UNDP’s name and logo without UNDP consent is inappropriate. UNDP strongly recommends that people who receive solicitations to apply for positions or engage in procurement processes exercise caution to ensure au-thenticity. UNDP advises the public that:

• UNDP does not charge a fee at any stage of its recruitment or procurement process. All information related to these processes is published on the national or global UNDP websites.• UNDP does not request or issue personal bank checks, Money Grams, Western Union or any other type of money transfer at any stage of its procurement or recruitment processes.• UNDP does not request any information related to bank accounts or other private information prior to formal registration as a vendor.• UNDP does not offer prizes, awards, funds, certificates, scholarships or conduct lotteries through telephone, e-mail, mail or fax.• Related queries can be sent through [email protected].

No. POST CONTRACT TYPE REFERENCE NO. Brief Job/Consultancy description & web-link for detailed advert Submission deadline

1 Radio Technician - UNDSS Service Contract UNDP/SB-3/10/2013 http://jobs.undp.org/cj_view_job.cfm?cur_job_id=36623http://ethiojobs.net/ 15 April 2013

2 Radio Operator - UNDSS Service Contract UNDP/SB-2/09/2013 http://jobs.undp.org/cj_view_job.cfm?cur_job_id=36619http://ethiojobs.net/ 15 April 2013

ያልተከፈለባቸው በመሆናቸው በተፈራረምነው ውል መሠረት ከደንበኞቻችን የምንሰበስበው ከ700 ሚሊዮን በላይ ብር ድርጅቱ አለው:: ከላይ የቀረበው ጥቅል መረጃ እንደሚያሳየው ኩባንያው በዚህ መልኩ ነው የፋይናንስ እንቅስቃሴውን በተገቢው ሁኔታ በማከናወን ላይ የሚገኘው:: መሠረተ ቢሱ ሐሜት እንደሚለው ኤርሚያስ በቢሊዮን የሚቆጠር የኩባንያውን ብር ዘርፎ የሚሰደድበት ምንም ዓይነት ከፍተትም ሆነ መብት የለውም:: ያለሰነድ የሚከናወን ምንም ዓይነት የገንዘብ እንቅስቃሴ ባለመኖሩ፣ በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ይቅርና አምስት ሳንቲም ያለአግባብ ወደ ኪሴ የምጨምርበት ሁኔታ የለም:: የሆነው ሆኖ በአክሲዮን ስም የሰበሰብኩት የሕዝብ ገንዘብ ነጥቄ ስለመጥፋቴ ስሜን በመጥቀስ ከሳምንታት በፊት የሐሰት ዘገባ የጻፉት ጋዜጦች ከዓመታት በፊትም ከአክሲዮኑ ጋር በተያያዘ ስሜን ጠቅሰው ዘግበው ነበር:: ይህም ሆኖ ግን እነዚህ ጋዜጦች ከዓመታት በፊት በገጾቻቸው ስሜን የጠቀሱት እንደ ሰሞኑ በአክሲዮን ሰበብ ሕገወጥ ዝርፊያ ስለመፈጸሜ ሳይሆን ‹‹የአክስዮን ሽያጭ ሥራ ራሱን የቻለ ተቆጣጣሪ አካል ባለው መልኩ ሕጋዊ አደረጃጀት ይዞ ካልተቋቋመ የሕዝብን ገንዘብ ለመዝረፍ ዕድል ይፈጥራል›› በሚል ከመንግሥት አካላትና ከንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ጋር በመቀናጀት የአክሲዮን ገበያ ለማቋቋም ተጠቃሽ ሥራ ስለማከናወኔ ነው:: የኢንቨስትመንት ሥራዎቼ የመንግሥትን አሠራር የሚከተሉና ልማቱን የሚደግፉ የመሆናቸውን ሀቅ መካድ የፈለጉ ሐሜተኞች፣ በቤቶች ልማት ዘርፍ የሚደረገውን እንቅስቃሴ የሚደግፍ ሥራ በመሥራት ላይ ያለው አክሰስ ሪል ስቴትን የዘራፊ ቡድን አድርገው መፈረጃቸው ሳያንሳቸው፣ ኩባንያው የመንግሥትና የልማት ጠበኛ እንደሆነ በማስመሰል የሚያናፍሱት ነጭ ውሸት ግርምትን ፈጥሮብኛል::

በአክሰስ ሥር ከሚገኙ በርካታ ድርጅቶች ውስጥ አንዱ እንኳን ልማቱንና ኢንቨስትመንቱን የሚያደናቅፍና ትክክለኛውን ሕጋዊ አሠራር የሚፃረር ሕገወጥ ተግባር ፈጽሟል በሚል በመንግሥት አካላት ክስም ሆነ አቤቱታ ቀርቦበት አያውቅም:: ይልቁንም የመንግሥትን የልማት እንቅስቃሴ የሚደግፉ በርካታ ሥራዎችን በመሥራት ነው የሚታወቀው::

አክሰስ ካፒታል አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮችን በፈርቀዳጅነት በማስተዋወቅ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት፣ ለአጠቃላይ አገራዊ የኢኮኖሚ ዘርፍ ዕድገት በግብዓትነት የሚውሉ የጥናትና ምርምር ሥራዎች በመሥራትና ለመንግሥት አካላት በማቅረብ ተጠቃሽ ሥራ በመሥራት ያተፈረውን በጎ ስም ነው በሐሜት ለማቆሸሽ የተሞከረው:: አክሰስ በጥናትና ምርምር ዘርፉ ለሚሠራቸው ሥራዎች ብዙ ገንዘብና በሙያው ያካበተ ልምድ ያላቸው

ባለሙያዎችን በመመደብ ነው አገራዊ ጠቀሜታ ያለውን ተጠቃሽ ሥራ የሚያከናውነው:: ይህ ደግሞ የአገር ባለውለታነቱን እንጂ ዘራፊነቱን አያስመሰክርም::

በውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ የሌሎች አገሮች ባለሀብቶችና በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰፋፊ የኢንቨስትመንት ሥራዎችን በመሥራት የሚታወቁ በርካታ የውጭ አገር ታላላቅ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በተለያዩ የኢንቨስትመንት ሥራዎች ላይ እንዲሰማሩ የማግባባት ሥራ ማከናወኑም በወሬ ሊዳፈን የማይችል ሀቅ ነው:: እርግጥ ይኼ የሰሞኑ ሁኔታ ከወሬነት አልፎ በሕይወት ዘመኔ ገጥሞኝ የማያውቅ ጫና በላዬ ላይ እንደከመረብኝ አልክድም:: ይኼም ሆኖ ግን ይኼ ፈተናና ጫና የቀድሞ ብርታቴንና ፅናቴን የመሸርሸር አቅም የለውም:: ፈተናውና እንቅፋቱ ዋጋው የማይተመን ትልቅ ትምህርት ሰጥቶኛል:: “a blessing in disguise” እንዲሉ ነጮች፣ ይህ መጥፎ የሚመስል አጋጣሚ ጥሩ ነገሮችንም ጨምሮ ነው ይዞልኝ የመጣው:: በዙሪያዬ የተፈጠረብኝ ውዥንበርና ግርግር፣ በውስጤ የሰረፀውን የበዛ ሰዎችን የማመን ባህሪዬን እንድፈትሽና በዙሪያዬ የነበሩትን ሰዎች ሁሉ በአርምሞ እንድገመግም ዕድል ሰጥቶኛል:: ወዳጅ መስለው ከጎኔ ወዲያ ወዲህ ሲሉ የነበሩና ክፉ ቀን ሲመጣ ድንገት ከጠላቶቼ ተርታ ለመሰለፍ ያላመነቱ ጥቂት ግለሰቦች የመኖራቸውን ያህል፣ የአሉባልታ ማዕበል ሳያናውጣቸው በፅናት ከጎኔ የቆሙ መልካም ሰዎችንም አይቻለሁ:: አክሰስ ቤት ለመግዛት ወስነው ገንዘባቸውን ካወጡና፣ በተፈጠሩ ችግሮች ምክንያት ቤታቸውን በወቅቱ መረከብ ካልቻሉ በርካታ ደንበኞች መካከል በሰሞኑ አሉባልታ ተደናግጠው ለክስና አቤቱታ የተነሱት ከአሥር በመቶ አይበልጡም:: አብዛኛው ደንበኛ የአክሰስን ችግር በመረዳትና ችግሩን በጋራ ለመፍታት ከኩባንያው ጎን በፅናት የቆመ ነው:: ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው ይባላል:: እርግጥም ወሬ የፈታቸው አንዳንድ ግለሰቦች በእኔም ሆነ በአክሰስ ሪል ስቴት ዙሪያ እያናፈሱ ያሉት አሉባልታ ቀስ በቀስ አገር ምድሩን ማዳረሱንና የሐሜት አጀንዳ መሆኑን አውቃለሁ:: የወሬው ማዕበል ብዙዎቹን ያላግባብ ወደተሳሳተ አቅጣጫ እየወሰደ እንዳለም ይገባኛል:: በዚህ ሁኔታ ውስጥም ሆኜ ዝም ማለት ደግሞ አግባብ አይመስለኝም:: ቢያንስ የራሴን እውነት መግለጥና ሕዝቡም ከወሬው ማዕበል ገለል ብሎ የራሱን የጠራ ግንዛቤ እንዲያገኝ ማድረግ ግድ ይለኛል:: ይህ በዙሪያዬ እየተከናወነ ያለው ውዥንብርና ግርግር ላለፉት አሥራ ሰባት ዓመታት ሲከተለኝ የኖረ ‹ጠልፎ መጣል› የተሰኘ የተለመደ ተከታታይ ድራማ መሆኑን መናገር እፈልጋለሁ:: በሥራዎቼ የሚቀኑ ግለሰቦች፣ ተወዳድረው ማሸነፍ የተሳናቸው ደካማ ተፎካካሪዎች፣ የግል ጥቅማቸውን ለማሳደድ የሚተጉ ስግብግቦች፣ ለሥልጣን የቋመጡ ጥመኞችና ተባባሪዎቻቸው በጋራ የሚያዘጋጁት ይህ ድራማ አሁን አይደለም የጀመረው::

ድራማው ከተራማጅ ዘይት ፋብሪካ ጀምሮ ወደ ሮያል ክራውን፣ ወደ ሃይላንድ፣ ወደ ዘመን ባንክ እየተሸጋገረ አክሰስ ሪልስቴት ላይ የደረሰና ላለፉት 17 ዓመታት ሲታይ የኖረ፣ በእኔ ዙሪያ የተቀነባበረ ተከታታይ ድራማ ነው:: አዘጋጆቹ ይህ

ድራማ ከሰሞኑ ኤርሚያስ ብር ዘርፎ ጠፋ በሚል አሳፋሪ መደምደሚያ መጠናቀቁን እየተናገሩ ነው:: እኔ ግን ድራማው ገና አልተጠናቀቀም እላለሁ:: የ‹ጠልፎ መጣል› ድራማውን ከቅርብም ሆነ ከሩቅ አይታችሁና ሰምታችሁ ልባችሁ የተነካ የአገሬ ሰዎች፣ በእኔ ላይ እምነት ጥላችሁ ቤት ለመገንባት በማሰብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር ያወጣችሁና ባዶ እጃችንን ቀረን ብላችሁ ያዘናችሁ ደንበኞቼ፣ አብረን ሠርተን አብረን እናድጋለን ብሎ ሲያበረታታን ቆይቶ ጥሎን ጠፋ ብላችሁ የታዘባችሁ ሠራተኞቼ፣ ዓላማዬን ደግፋችሁ ከጎኔ የተሰለፋችሁ ባለአክስዮኖች፣ ወዘተ ሁላችሁም አንድ እውነት ልላክላችሁ:: እየተባለ ያለው ነገር ሁሉ ፍፁም ቅጥፈት ነው:: ከሚገባው በላይ እርግጠኛ ሆኜ የምነግራችሁ የጀመርነው ጉዞ እንዲህ እንደሚወራው በክህደትና በስደት የሚጠናቀቅ አይደለም:: ተስፋችሁን፣ እምነታችሁን፣ ገንዘባችሁን፣ ሕልማችሁን፣ ወዘተ የሰጣችሁኝን ሁሉ ይዤ በስውር ስለመጥፋቴ ስትሰሙ፣ ለቅጽበት እንኳን ልባችሁ ወሬውን ለማመን ዝግጁ እንዳይሆን:: ኤርሚያስ ሁሉንም በትኖ እዚያው አሜሪካ ይቀራል ብላችሁ እንዳታስቡ:: እንኳንስ አገር ጥሎ የሚያስኮበልል ወንጀል ሳልፈጽም ቀርቶ፣ እንኳንስ በፍርኃት የሚያርድ አደገኛ ነገር ሳይከታተለኝ እኔ ኤርሚያስ ከመሬት ተነስቼና ከንቱ ሐሜትን ፈርቼ የምሸሽ ሰው አይደለሁም:: በፊትም እንደምለው ዛሬም እላለሁ.. ሺሕ ዓመት እንደ አይጥ ከመኖር፣ አንድ ቀን እንደ አንበሳ ኖሮ መሞት ይሻላል!!

በአክሰስ ሪል ስቴት ላይ የተከሰተው ችግር ከአቅሜ በላይ ሆኖ ቢያስቸግረኝና በሕግ የሚያስጠይቀኝ ቢሆን እንኳን (ለነገሩ አይሆንም) ተጠያቂነትን ሸሽቼ አሜሪካ ውስጥ እንደ አይጥ ተደብቄ ለመኖር በፍፁም አልሞክርም:: እዚያው አገሬ ወህኒ ወርጄ በእስር ስማቅቅ እኖራለሁ እንጂ፣ ከተጠያቂነት ለማምለጥ አሜሪካ ውስጥ አላደፍጥም:: ባለፉት 17 ዓመታት ያጋጠሙኝን ተስፋ አስቆራጭ መሰናክሎች ለማለፍ የወሰድኩት ቁርጠኝነት ዛሬም ከእኔው ጋር መሆኑን እፈልጋለሁ:: የማይታለፍ ቢሮክራሲዎችን ማለፍ፣ አደገኛ ጉድጓዶችን መሻገር፣ የተሸረቡ የሴራ ገመዶችን የመበጣጠስ ብቃቴ አሁንም አብሮኝ አለ:: ሁሉንም ለመጋፈጥ እንጂ፣ ሸሽቶ ለማምለጥ የሚያስብ ልብ የለኝም:: ምንም እንኳን በአክሰስ ላይ ተለኩሶ የሰነበተው የአሉባልታ እሳት እንደ አጀማመሩ ከፍተኛ ጥፋት የማድረስ አቅም የነበረው ቢሆንም፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን እየከሰመና እየጠፋ መጥቷል:: በአክሰስ ሪል ስቴት ዙሪያ ተጠምጥሞ የነበረው የችግር ካቴናም ቀስ በቀስ በሚገርም ሁኔታ ራሱን በራሱ እየፈታ መሆኑን ሳበስር በታላቅ ደስታ ነው:: በሰሞኑ አሉባልታና ውዥንብር የተደናገጡ፣ ግርታና ጭንቀት የተፈጠረባቸው፣ በኩባንያውም ሆነ በእኔ ላይ ያዘኑና ደንበኞች ወደ ኩባንያችን አቅንተው እውነታውን በመረዳት ችግሮችን ፈትቶ ጅምር ሥራውን ለማስቀጠል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን እየተንቀሳቀሰ ነው:: እንደማስበውና ሁኔታዎች እንደሚያሳዩት ችግሮቹ በአጭር ጊዜ መፍትሔ ያገኛሉ:: ይህ ሆነም አልሆነም ተመልሼ ኃላፊነቴን እወጣለሁ የጀመርኩትን ሥራም እጨርሳለሁ:: በሰላም ያገናኘን::

የእናንተው ኤርሚያስ አመልጋ

ተ.ቁ ገቢ ወጪ የብር መጠን

1

ኩባንያው ከደንበኞችና ከባለአክስዮኖች የሰበሰበው

1.4 ቢሊዮን ብር

2 ለግንባታ/ኮንትራክተሮች የተከፈለ 500 ሚሊዮን ብር

3 ለተለያዩ ንብረት ግዢዎችና ኢንቨስትመንቶች የተከፈለ 475 ሚሊዮን ብር4 ተሰብሳቢ 250 ሚሊዮን ብር

5 ለኮሚሽን፣ ለማርኬቲንግ ወዘተ የተከፈለ 40 ሚሊዮን ብር

6 ለፕሮፌሽናል ክፍያ 25 ሚሊዮን ብር

7 ለጄኔራል አድሚኒስትሬሽን የተከፈለ 25 ሚሊዮን ብር

8 ውል ላፈረሱ የቤት ገዢዎች ተመላሽ የተደረገ 65 ሚሊዮን ብር

9 ቤት በወቅቱ ባለመረከቡ ለገዢዎች በካሳ መልክ የተከፈለ 20 ሚሊዮን ብር

ከገጽ 19 የዞረኃላፊነቴን እወጣለሁ...

ማስታ

ወቂያ

ገጽ 36|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታወቂያ

VACANCY ANNOUNCEMENT

The Horn of Africa Regional Environment Center and Network invites qualified and competent ap-plicants for Climate Science and Disaster Risk Management Programme Office for the following two vacant posts.

1. Project officerDeadline for applications: April 15, 2013Duty station: Addis AbabaDuration: One year, with possible of extension upon positive performance Remuneration: As per the scale of the CentreNumber of posts: OneReport to: Programme Coordinator Job SummaryThe Project Officer is responsible to provide a leadership and technical expertise in the planning, implementing, monitoring and evaluation of the Center’s Project The post contributes to the development of new program initiatives, and participates in the centre’s resource development activities through the preparation of project proposals and networking Provide support to the different project team leaders and PI/CO investigators and report to the Cen-ter Manager. Description of Duties and Responsibilities• Develop programming strategies on research and community outreach initiatives.• Develop, implement and evaluate Research project undertakings • Develop and link results of Research and knowledge information sharing • Provide technical support to the Center’s education & training and the publication, infor-

mation and communication program.

• Develop and implement collaborative partnership projects with organizations and other related institutions focusing on CC, Disaster Risk Management and related issues.

• Prepare Prepare project proposals on broadening Climate Change and Disaster Risks Research in consultation with academic and research staffs from AAU and other Research and Higher learning institutions, Development partners and government organizations etc.

• Assist in the preparation of Center’s reports, documentation, publications and communi-cation materials.

• Develop and implement capacity building -training courses on Research and Community Outreach.

• Assist in formulating and implementing Research and training • Perform other related functions as may be assigned from time to time by the Centre.

Requirements1. Education: MSc in climate Change/Science/ Environmental Sciences or related

fields2. 4 years as project manager3. Skills in project proposal writing

2. Executive Secretary

Job SummaryReceives and fixes appointments for guests, responds routine matters, receives letters, fax and oth-ers messages, types letters, reports, drafts letters, takes minutes and prepares proceedings. Duties and Responsibilities

• Coordinates office management related activities.

• Receives and screens visitors and incoming calls.

• Receives fax and other messages including telephone calls for the programme co-ordinator.

• Types letters, reports, and memos of the office

• Responds concerning routine matters

• Undertakes prior meeting arrangements for meetings to be hosted by the office, takes minutes and sends messages for participants.

• Receives sorts and registers incoming letters for decision, hands over outgoing docu-ments and letters to concerned party and follow-up those which need response.

• Receives messages from the programme coordinator and cannels them to the con-cerned person or organization.

• Coordinates and facilitates the programme coordinator’s calendar to arrange meet-ings, appointments and conferences.

• Manages petty cash and effects payments based on financial rules and procedures.

• Files letters, records, documents and other information and presents same whenever they are required.

• Makes a list of useful contacts

• Monitors the use of equipment and supplies within the office

• Undertakes all other related duties as may be required.

Requirements1. Education: BA Degree

2. 2 years of relevant work experience

Interested candidates satisfying the required qualification and experience are invited to submit their nonreturnable CV and copy of credentials along with an application letter to the below address.

Place for submitting application: HoA-REC&N Headquarter Office located at Addis Ababa Univer-sity, College of Natural Sciences, Graduate Programme Building, 9th floor, office no. 903. Applicants can also send their application to HoA-REC&N via P.O. Box: 80773, Addis Ababa, or by email: [email protected] on or before April 15, 2013.

Only short listed applicants will be contacted.

For any additional information, please contact the HoA-REC&N Secretariat by calling: +251 (0)116 550226.

Horn of Africa Regional Environment Centre & NetworkAddis Ababa University

Addis Prefab Houses Manu-facturing Industries ScImmediate vacancyInternal / ExternalVacancy Number: 006/05

Addis prefab houses manufacturing industries Sc is an organization es-tablished to radically alter and improve the construction paradigm of our country by introducing prefab technology to construct residential and commercial buildings taking in to account the time and cost requirement of the customer.Currently the organization would like to recruit interested qualified job seekers on the following position.1. Position: managing director support process Qualification MA in Management,human resourcemanagement or related fields. Experience 10 years of work experience in human resource, finance,general service area. Number required 1 Age 30-35 Salary based on the company scale and attractive. Place of work Addis Ababa

Interested applicants can submit their CV and testimonials in person to the HR section of the organization around Gerji Mebrat Hail on Ahadu Com-plex building within five working days of the vacancy Announcement.

Telephone: 0116293776/7 Website: www.addisprefab.com

Re-Advert

Bid for Sale of Used Vehicles, United Nations Development Programme (UNDP) Ethiopia on behalf of OCHA, would like to sale the following used vehicles on competitive bidding. Interested bid-ders are therefore invited to submit their bids as per the followinginstructions.1. Prospective bidders can inspect the vehicle from8:30 AM to 4:30 PM at ECA compound from the 2nd of April 2013 to 2nd of May 2013. Bid documents can be col-lected from UNDP office located in UNECA premises Old Building 6th floor section after payment of non-refundable Birr 200 to UNDP finance section.2. The last day of submission of bid is the 2nd of May 2013. Bid documents shall be submitted with CPO bid bond of ETB 3,000.00 (Three thousand Birr). CPOs will be returned to unsuccessful bidders.3. Bid winners are required to pay the full amount of the winning price and col-lect the vehicle with in ten working days after they are notified. 4. UNDP reserves the right to appropriate bid securities, if unsuccessful bidders fail to collect their bid securities within six months after notification of bid result.5. Bid winners are responsible to settle any government duties as may be ap-plicable.6. UNDP reserves the right to reject any or all bids.

No Type Chassis Number Engine Number Purchase Year

1 Toyota LC JTECBO9J-903011334 1HZ-0416882 20032 Toyota LC JTECBO9J-403000533 1HZ-0343743 20023 Toyota LC JTECBO9J-803000535 1HZ-0343759 2002

ECA Old Building, 6th floor, Africa HallP.O.Box 5580, Tel: +251115444352, Fax +251115515147E-mail:[email protected] or [email protected] page: www.et.undp.org

|ገጽ 37 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

NatioNal oil EthiopiaimmEdiatE VacaNcy aNNouNcEmENt

National Oil Ethiopia invites interested applicants to fill the following position at its Finance Division.

Position: Junior Accountant

Duties & Responsibilities:

• Reconcile bank and other accounts;• Create and maintain master reference data (chart of accounts,

customers, products, prices, etc.);• Check sales and cost transactions are in the accounting system daily;• Follow up foreign purchase accounts;• Process payments;• Record approved adjusting entries;• Perform other duties as assigned.

Educational Qualification: • BA degree in Accounting/Finance from a recognized college/university

(with a cumulative GPA of 2.75 or above)

Work Experience: none

Skills Required • Ability to operate Microsoft applications and other accounting softwares• Good command of English language• Good interpersonal and analytical skills with the ability to interact efficiently

with internal and External customers• Ability to work in a team and under strict deadlines and pressure• Self driven; able to work independently to deliver results

Number of staff required: 1

Interested applicants are required to submit copy of their non-returnable application letter and credentials to the Human Resource Division before April 16, 2013 4:00pm.

Applicants are advised to mention the position they are applying for in their applicant letter.

Only short listed applicants will be contacted.

National Oil EthiopiaCape Verdi St.P. o. Box 951 code 1250 Addis Ababa, Ethiopia

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያሎዛ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር ቀጥሎ በተጠቀሱት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በተጠቀሱት የስራ መደቦች ለመቅጠር ይፈልጋል ለመወዳደር የምትፈልጉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር ቀናት ውስጥ ማመልከት ይችላሉ፡፡

ተ.ቁየሥራ መደቡ

መጠሪያ የት/ት ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ ብዛት የሥራ ቦታ

1 የቢሮ መሀንዲስ ቢኤ ዲግሪ2 ዓመት እና ከዛ በላይ 2 አዲስ አበባ

2

ሳይት መሐንዲስ

ቢኤ ዲግሪ/ከፍተኛ

ዲፕሎማ ህንፃ ምህንድስና

በህንፃ ስራ 2 /4 ዓመት እና ከዛ

በላይ 1 ፕሮጀክት

3ሳይት

መሐንዲስ ቢኤ ዲግሪ

በመንገድ ስራ 2 ዓመት እና ከዛ

በላይ 1 ፕሮጀክት

4 ሾፌር 10ኛ ክፍል3ኛ ደረጃ 3 ዓመት 3 ፕሮጀክት

5 ሾፌር 10ኛ ክፍል

4ኛ ደረጃ 2 ዓመት truck

mixer ላይ የሰራ 1 ፕሮጀክት

6መካኒክ (

የከባድ መኪና) 10ኛ ክፍል 3 ዓመት 1 አዲስ አበባ

7

መካኒክ (የአነስተኛ መኪና) 10ኛ ክፍል 3 ዓመት 1 አዲስ አበባ

8

መካኒክ (የሚከሰር፣ ቫይብሬተር...) 10ኛ ክፍል 3 ዓመት 1 አዲስ አበባ

9 ሂሳብ ሰራተኛ ዲፕሎም

በኮንስትክሽን ከሁለት ዓመት በላይ የሰራ/ች 3

ፕሮጀክት /አዲስ አበባ

10 ስቶር ኪፐር ዲፕሎማከአንድ ዓመት በላይ የሰራ/ች 2

ፕሮጀክት /አዲስ አበባ

11 ካሸር ዲፕሎማ

በኮንስትክሽን ላይ ከአንድ ዓመት በላይ የሰራች 1 አዲስ አበባ

ለሁሉም የሥራ መደቦች ደመወዝ በስምምነት እና ሁሉም የስራ ልምድ በኮንስትራክሽን ሙያ ቢሆን ይመረጣል፡፡ አድራሻ ሳርቤት ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ወደ ሜክሲኮ በሚወሰወደው መንገድ በስተቀኝ እምወድሽ ህንፃ ግቢ ውስጥ ቢሮ ቁጥር 6

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113204191/0911 24 36 78 /0925 92 94 73/ ፖስታ ሳጥን ቁጥር 19688 አዲስ አበባ

ሎዛ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር

Vacancy1. Position:- Human Resource and Administration

Qualification:- Bsc in ManagementWork Experience:- Minimum of 4 years in management positionSalary:- Attractive and Negotiable Working location:- Addis Ababa at Head Office

2. Position:- Construction Department Head Qualification:- Bsc in Civil Engineering or Construction Technology and Manage-ment Diploma in Building EngineeringWork Experience:- 5-7 years experience for B.Sc 7-9 years experience for DiplomaSpecification Experience:- Applicant with contract administration and Bid document preparation are appreciated Salary:- Attractive and Negotiable Additional facilities:- personal car and others Working location:- Addis Ababa at Head Office

3. Position:- Contract Administration Head Qualification:- Bsc in Civil Engineering or Construction Technology and Management Work Experience:- 5-7 years experience Specification Experience:- 2 years in contract administration and Bid document

preparation are

Salary:- Attractive and Negotiable Additional facilities:- personal car and others Working location:- Addis Ababa at Head Office

4. Position:- Officer Engineer Qualification:- B.SC in Civil Engineering or Constriction Technology and Management Work Experience: 2-3 years experienceSalary:-Attractive and negotiableRequired Person: 3 personsWorking location: Addis Ababa t Head Office

Bahidar Project Tarmaber project 5. Position: Sanitary Forman

Qualification: Diploma or certificate in SanitaryWork Experience: 5-7 years experienceSalary: Attractive and negotiableWorking location: Addis Ababa t Head OfficeRegistration Date: Within 7 working days.Place of registration:

Head Office- Addis Ababa (Around Global Hotel, beside Ethiopian Revenue and Customs Authority)

Telephone: 0114654374/0910007449

ገጽ 38|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005ማስታወቂያ

|ገጽ 39 | ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

በደረጀ ጠገናው

ኢትዮጵያን ጨምሮ 35 የአፍሪካ አገሮች የተሳተፉበት የመጀመሪያው የአፍሪካ ታዳጊ ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከመጋቢት 19 እስከ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ በናይጄሪያ አስተናጋጅነት ተከናውኗል::

በ36 ታዳጊ ወጣቶች የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ በ25 ሜዳሊያ ናይጄሪያንና ግብፅን ተከትሎ የሦስተኛነትን ደረጃ አግኝቶ ትናንት አዲስ አበባ ሲገባ አቀባበል ተደርጎለታል::

ከ100 ሜትር እስከ 3,000 ሜትር መሰናክል ሩጫ፣ ውርወራና ዝላይን ጨምሮ ባስተናገደው የመጀመሪያው የአፍሪካ ታዳጊ ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ቡድን ውጤት፣ በ800 ሜትር ሴቶች ከቡራዩ ዘይቱና ሙሐመድ ወርቅ፣ በ1,500 ሜትር ሴቶች ከኦሮሚያ ፖሊስ ዱሬቲ ኢዳኦ ወርቅ፣ በዕርምጃ ውድድር በግል ጽጌ ገብረፃዲቅ ወርቅ፣ ዕርምጃ ወንድ ከጥሩነሽ ዲባባ ማሠልጠኛ ማዕከል ሲሳይ ጎንፋ ወርቅ፣ ጦር ውርወራ ወንድ ከጥሩነሽ ዲባባ ማሠልጠኛ ማዕከል ኡባንግ ኡባንግ ወርቅ፣ እንዲሁም በከፍታ ዝላይ ከአዳማ ገመቹ ታምሩ የወርቅ ሜዳሊያ ያስመዘገቡ አትሌቶች ናቸው::

የብር ሜዳሊያ ያስመዘገቡ አትሌቶች፣ በሴቶች ጦር ውርወራ ከመከላከያ ብርነሽ ብሬ፣ በ100 ሜትር ወንዶች ከጥሩነሽ ዲባባ ማሠልጠኛ መዕከል አማኑኤል አበበ፣ በ200 ሜትር ወንዶች ከቡራዩ ሀጂ ቱሬ፣ በ400 ሜትር ወንዶች ገብሬ ባልቻ ከመከላከያ፣ በ800 ሜትር ሴቶች ዱሬቲ ኢዳኦ ከኦሮሚያ ፖሊስ፣ በ1,500 ሜትር የኔው ጠብቀው በግል፣ በ200 ሜትር ወንዶች መረሳ ካህሳይ ከመሶቦ፣ በከፍታ ዝላይ ወንዶች ያና ለሜታ ከመከላከያ፣ ርዝመት ዝላይ ወንዶች መስፍን አበቡ ከአዳማ፣ በአምስት ኪሎ ሜትር ዕርምጃ ሴቶች ሀብታምነሽ ዋለ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ በአሥር

ስ ፖ ር ት

የኢትዮጵያ ታዳጊ አትሌቶች ድል በናይጄሪያ

በአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ የተገኙት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ አለባቸው ንጉሴ፣ “ውድድሩ በአፍሪካ ደረጃ የተከናወነ የመጀመሪያ ታዳጊ ወጣቶች ሻምፒዮና እንደመሆኑ፣ የኢትዮጵያ ቡድን ያስመዘገበው ውጤት ጥሩ ቢሆንም፣ ነገር ግን የሚያኩራራ አይደለም፤” ብለዋል:: ይልቁንም ፌዴሬሽኑንም ሆነ በዘርፉ የተሰማሩ አካላት ይበልጥ ወደ ታች ወርደው እንዲሠሩ፣ ከዚያም የውድድር መስኮቶችን በማስፋት የሥልጠናና የውድድር የትኩረት አቅጣጫዎችን በመለየት የታዳጊዎችን የተፎካካሪነት ሥልትና አቅጣጫ የሚጠቁም ስለመሆኑ ተናግረዋል::

የስፖርት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ አምበሳው እንየው በበኩላቸው፣ ይህ በናይጄሪያ አስተናጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ በተከናወነው የአፍሪካ ታዳጊ ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ቡድን ያስመዘገበው ውጤት፣ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የማይሞክሩት ተደርጎ ሲታይ የቆዩትን የውድድር ዓይነቶች ማካተቱ ነው:: ይኼ በጠንካራ የቅንጅት ሥራ ላይ ተመሥርቶ ውድድሮችን በማስፋት መሥራት ከተቻለ ደግሞ በአገሪቱ የተተኪ አትሌቶች እጥረትን መቅረፍ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የውድድር አይነቶች ብቁና አስተማማኝ አትሌቶችን ማፍራት የሚቻል መሆኑን ነው ብለዋል::

በአፍሪካ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ በተከናወነው በዚሁ ሻምፒዮና አስተናጋጇ ናይጄሪያ 50 አትሌቶችን አሳትፋ በ35 ሜዳሊያዎች በአንደኝነት ስታጠናቅቅ፣ በአብዛኛው በውርወራና ዝላይ በርካታ የወርቅ ሜዳሊያዎችን ያገኘችው ግብፅ በአጠቃላይ በ19 አትሌቶች 16 ሜዳሊያዎችን አግኝታ ሁለተኛ ሆናለች:: ሦስተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኢትዮጵያ ስድስት የወርቅ 13 የብርና ስድስት የነሐስ፣ በአጠቃላይ 25 ሜዳሊያዎችን አስመዝግባ ነው:: ኬንያ አምስተኛ ደረጃ አግኝታ ማጠናቀቋም ታውቋል::

የሚዲያና ኪነ ጥበባት ውድድር ግንቦት ይጀመራልበቴዎድሮስ ክብካብ

በአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ስፖርት ለሁሉም ኮሚቴ አዘጋጅነት በሚዲያና በኪነጥበባት ባለሙያዎች መካከል ለሦስተኛ ጊዜ የሚደረገው ውድድር በመጪው ግንቦት አጋማሽ እንደሚጀመር ተገለጸ::

ኮሚቴው ትናንትና ከሚዲያና ኪነጥበባት ተወካዮች ጋር ባደረገው ምክክር ቀድሞ የነበሩትን ችግሮች በመቅረፍ በቀጣይ የተሻለ ውድድር ለማድረግ ስምምነት ላይ ተደርሷል::

አምና እና ሐቻምና በተደረጉት ሁለት ውድድሮች የመጀመርያውን አዲስ አድማስ ጋዜጣ፣ ሁለተኛውን የ2003 የጋዜጠኞች ስብስብ ዋንጫውን መውሰዳቸው ይታወሳል::

ኪነ ጠቢባንና ስፖርተኞች ያደመቁት በዓልበቴዎድሮስ ክብካብ

የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመሠረት ድንጋይ የተጣለበትን ሁለተኛ ዓመት መጋቢት 22 ቀን 2005 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረጉ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተከበረ::

በአርቲስቶችና በተዋንያን መካከል በተደረገው የእግር ኳስ ውድድር የተዋንያን ቡድን 4ለ3 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ከእግር ኳስ ውድድር ለየት ያሉና አዝናኝ የሆኑ እንቅስቃሴዎች ለመመልከት ችለናል::

ውድድሩን ከሌላው ለየት ያደረገው ያለምንም ረዳት ዳኛ በሁለት የመሀል ዳኛ መዳኘቱ ነው:: የመሀል ዳኛ የነበሩት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ ተገኑና የፍትሕ ሚኒስትሩ አቶ ብርሃነ ኃይሉ ናቸው:: ሌላው ይህ ጨዋታ ለየት የሚያደርገው 25 ደቂቃ ተጫውተው ለ40 ደቂቃ ማረፋቸው ሲሆን፣ በመካከሉ ተዋናያት ያሸነፉበት በተዋናያትና ድምፃውያት መካከል የገመድ ጉተታ፣ በኮሜዲያን መካከል የጆንያ ወስጥ ሩጫና የአርቲስቶች እንቁላል በማንኪያ ሩጫ ተካሂዷል:: ከውድድሩ መካከል የተመልካችን ቀልብ የሳበው ታዋቂ አትሌቶች ሚስቶቻቸውን ይዘው ያደረጉት ውድድር ጥሩነሽ ዲባባና ስለሺ ስህን በአንደኛነት ሲያጠናቅቁ፣ ቀነኒሳ በቀለና ዳናዊት ገብረእግዚአብሔር መጨረሻ ሆነው አጠናቀዋል::

በዚሁ ዕለት በአዋቂ አትሌቶችና በአዲስ አትሌቶች አራት በአራት የሆነ የዱላ ቅብብል የተደረገ ውድድር ተከናውኗል:: እነዚህ ታዋቂ አትሌቶች ውድድር ሲወዳደሩ በቴሌቪዥን ብቻ እናያቸው የነበረ አትሌቶችን በአዲስ አበባ ስታዲየም ስናያቸው ከፍተኛ ስሜት ተሰምቶናል ሲሉ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ተመልካቾች ገልጸዋል::

በቀጣይ በኢትዮጵያ ቡና እና በአርባምንጭ ከነማ መካከል በተደረገው የ60 ደቂቃ ግጥሚያ ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ለዜሮ በሆነ ውጤት በማሸነፉ ዋንጫ ተቀብሏል::

በበዓሉ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኰንን እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ ሹማምንት ተገኝተዋል::

ኪሎ ሜትር ዕርምጃ ወንዶች፣ ጌታመሳይ ንጉሴ በግል፣ ዱላ ቅብብል (ሪሌ) ሴቶች ነኢማ ሠፋ፣ ትዕግስት ታማኝ፣ ጫልቱ ሹሜና ኮሬ ቶላ፣ እንዲሁም በወንዶች አማኑኤል አበበ፣ ሀጂ ቱሬ፣ ገመቹ ታምሩና ገብሬ ጋልቻ ናቸው::

የነሐስ ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች ደግሞ፣ በ200 ሜትር ሴቶች ትዕግስት ታማኝ በግል፣ ሦስት ሺሕ ሜትር ሴቶች ምህረት ተፈራ ከመሶቦ፣ በ200 ሜትር መሰናክል ሴቶች ያብስራ ቢተው ከመከላከያ፣ በ1,500 ሜትር ሴቶች ይመኝ ውድነህ ከአማራ፣ በ2000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ኃይለ ማርያም ኪሮስ ከሱር ኮንስትራክሽን፣ ከፍታ ዝላይ ሴቶች አርአያት ዲቦር ከጥሩነሽ ዲባባ ማሠልጠኛ ማዕከል መሆናቸው ታውቋል::

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ልዑክ

ገጽ 40|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መጋቢት 25 ቀን 2005

የዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

ማስታ

ወቂያ

በታምሩ ጽጌ

ላለፉት በርካታ ዓመታት የባቡር ሐዲድ ግንባታን በሚመለከት አሠራሩንም ሆነ የጥራት ቁጥጥሩን ለመከታተል የሚያስችል ምንም ዓይነት ሕግ ባለመኖሩ፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሕግ ለማውጣት የሚያስፈልገውን ዝግጅት በማጠናቀቅ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታወቀ::

ኮርፖሬሽኑ ‹‹የኢትዮጵያ የባቡር ሐዲድ ደረጃ ምሥረታ›› (Establishment of Ethiopian Railways Standard) በሚል ርዕስ ማክሰኞ ዕለት በሒልተን ሆቴል ባዘጋጀው የአንድ ቀን ዓውደ ጥናት ላይ እንዳስታወቀው፣ እስከዛሬ ድረስ በባቡር ሐዲድ ግንባታ ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው አገልግሎት በዘፈቀደ ነበር:: አገሪቱ የራሷ የሆነ የጥራት ደረጃ መቆጣጠሪያ ሕግ ስላልነበራት ስትጠቀም የነበረው በፈረንሳይ ሕግ ነበር:: ይኼ ደግሞ ከኢትዮጵያ ጋር አብሮ የሚሄድ አይደለም ብሏል::

ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በአገር አቀፍና በዋና ከተማዋ እየሠራችው ለሚገኘው ከአምስት ሺሕ ኪሎ ሜትር በላይ የባቡር ሐዲድ ግንባታ መሠረተ ልማት፣ ራሱን ችሎ መቆጣጠር የሚያስችል ሕግ እንደሚያስፈልጋት የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ጌታቸው በትሩ አስረድተዋል::

በፌደራላዊ አስተዳደር ሥርዓት ላይ የተመሠረተ፣ የኅብረተሰቡን ባህላዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞችን የሚያስጠብቅ፣ ከሌሎች መሠረታዊ ልማቶች ጋር ተመጋጋቢ የሆነ የመሠረተ ልማት አስተዳደርና አገልግሎት የሚሰጥ ሕግ ስለሚያስፈልግ፣ ኢትዮጵያም ይኼንን ተግባራዊ ለማድረግ ከውጭ አማካሪዎች ጋር በመሆን እንቅስቃሴ መጀመሯን በዓውደ ጥናቱ ተገልጿል::

ሕጉን ተግባራዊ ለማድረግ በቴክኒኩ ዙሪያ ጥናት ማድረግ ስለሚያስፈልግ፣ ከኢትዮጵያ ጋር

ተቀራርቦ በመተባበርና በመሥራት ላይ የሚገኘው ሴንት ፒተርስበርግ ስቴት ትራንስፖርት ዩኒቨርሲቲ፣ የባቡር ሐዲድ ግንባታ ደረጃ መቆጣጠሪያ ሕግ ለማውጣት በቅድሚያ ሊደረጉ ስለሚገቡ ቴክኒካዊ ዝግጅቶች ላይ ልምዱን ለማካፈል በዓውደ ጥናቱ ላይ መታደሙንም አስታውቀዋል::

የዩኒቨርሲቲው መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ሰርጌይ ቪ. ሽኩርኒኮቭ በባቡር ሐዲድ ግንባታ ቁጥጥር ለማድረግ ስለሚያስችለው ሕግ አወጣጥ ተሞክሮዎችን የሚያሳይ ጥናታዊ ጽሑፍ አቅርበዋል:: ዶ/ር ጌታቸው በተደረገው ውይይት ላይ እንደገለጹት፣ ዩኒቨርሲቲው የሕጉን ረቂቅ ከሦስት ወራት ባልበለጠ ጊዜ አዘጋጅቶ ያቀርባል:: ባለድርሻ አካላት ውይይት አድርገውበት፣ የሚጨመረው ተጨምሮና የሚወጣው ወጥቶ ደረጃውን የጠበቀ ሕግ እንደሚወጣም

አስታውቀዋል::

ቀደም ብሎ ከኮንትራክተሮች ጋር በመፈራረም በመሠራት ላይ ያሉትን የባቡር ሐዲዶች በሚመለከት የተጠየቁት ሥራ አስፈጻሚው፣ ቀደም ብሎ የተጀመሩት ዓለም አቀፍ የባቡር ሐዲዶች ግንባታ ደረጃቸውን በጠበቀ መንገድ ውል ስለተገባ ችግር እንደማይፈጠር ተናግረዋል::

ሁሉም የአሜሪካ፣ የአውሮፓና የአፍሪካ አገሮች የባቡር ሐዲድ ግንባታዎችን በሚመለከት የራሳቸው የመቆጣጠሪያ ሕግ እንዳላቸው የተናገሩት ዶ/ር ጌታቸው፣ ኢትዮጵያ እስካሁን ሳይኖራት ቢቆይም፣ ባለበት መቀጠል እንደሌለበትና አሁን እየተሠሩ ላሉት ሐዲዶችም ሆነ በቀጣይ ለሚሠሩት የራሷን ደረጃ የጠበቀ ሕግ ሊኖራት ስለሚገባ ሕጉ መውጣት እንዳለበት አውስተዋል:: ለ30 ኢትዮጵያውያንን ነፃ የትምህርት ዕድል ሰጥቶ በሁለተኛ ዲግሪ

እያሠለጠነላቸው የሚገኘው የሩሲያው ሴንት ፒተርስበርግ ስቴት ትራንስፖርት ዩኒቨርሲቲ እያማከራቸው፣ ሕጉ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ እንደሚሆን አስረድተዋል::

ሕጉ ኢትዮጵያ ለምትገነባው የባቡር ሐዲድ የሚያስፈልጋትን የጠጠር፣ የአፈርና ሌሎች ግብዓቶችን በሚመለከትና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮችም ከአየር ንብረቱ አንፃር የሚስማሙ መሆን እንዳለባቸው የሚደነግግ እንደሚሆን ሥራ አስፈጻሚው አክለዋል:: የሚሠራው የባቡር ሐዲድ የቻይናን ደረጃ የጠበቀ ነው ሲባል፣ ሁሉንም ነገር ማለት ሳይሆን ሁሉም ባለበት አየር ንብረት ሁኔታ እንዳለው ደረጃ ማለት መሆኑም ተጠቅሷል::

በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጭ የባቡር ሐዲድ ግንባታዎች እየተካሄዱ መሆኑን የገለጹት ዶ/ር ጌታቸው፣ በዓመቱ መጨረሻ አዲስ አበባ ውስጥ 40 በመቶ ግንባታው ይጠናቀቃል በተባለው መሠረት በስምንት ወራት ውስጥ 26 በመቶ መጠናቀቁን ገልጸው፣ በቀሪዎቹ ሦስት ወራት ዕቅዱን እንደሚያሟሉ ተናግረዋል::

በአገር አቀፍ ደረጃ ከአዲስ አበባ ሰበታ ጂቡቲ የተጀመረ ሲሆን፣ በዓመቱ መጨረሻ የ21 እና 20 በመቶ አፈጻጸም እንደሚኖረው ቢነገርም፣ በአሁኑ ጊዜ የ13 በመቶ አፈጻጸም እንዳለው ተጠቁሟል::

በአዲስ አበባ የሚዘረጋው የባቡር ሐዲድ አብዛኛው መሬት ለመሬት ሲሆን፣ ከእስጢፋኖስ እስከ ልደታ ያለው በድልድይ ላይ እንደሚያልፍም ተገልጿል::

በዓውደ ጥናቱ ላይ የሩሲያ፣ የብራዚል፣ የህንድ፣ የቻይናን ጨምሮ ከ17 ያላነሱ የኢትዮጵያ ምህንድስና አማካሪ ድርጅቶች ተገኝተዋል:: ዓውደ ጥናቱን የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ጌታቸው መንግሥቴ በንግግር ከፍተዋል::

የባቡር ሐዲድ ግንባታ ጥራት መቆጣጠሪያ ሕግ ሊወጣ ነውኮርፖሬሽኑ የቀላል ባቡር ሐዲድ ግንባታን 26 በመቶ አጠናቅቄያለሁ አለ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

በዓውደ ጥናቱ ላይ የአገር ውስጥና የውጭ የምህንድስና አማካሪ ድርጅቶች ተወካዮች ተገኝተዋል