ye muslimoch

40
የሙስሊሞች ጉዳይ ሁሉ ጉዳያችን ነው!

Upload: hadan

Post on 08-Dec-2016

347 views

Category:

Documents


5 download

TRANSCRIPT

Page 1: Ye Muslimoch

የሙስሊሞች ጉዳይ ሁሉ ጉዳያችን ነው!

Page 2: Ye Muslimoch

የሙስሊሞች ጉዳይ

ይዘት

በኡሙ አይመን ህትመትና ማስታወቂያ ኃ.የተ.የግ. ማህበር በኢስላማዊ ጉዳዮች

ላይ አትኩሮ በየወሩ የሚታተም መፅሔት ነው፡፡

ማኔጂንግ ዳይሬክተር

ሰለሞን ከበደ

ዋና አዘጋጅ

ዩሱፍ ጌታቸውኮ/ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ

ቀበሌ 15/16 የቤት ቁጥር አዲስ

ሲኒየር ኤዲተር

አክመል ነጋሽ

ኮፒ ኤዲተር

ኢስሃቅ እሸቱ

አምደኞች

አህመዲን ጀበልዓብዱልአዚዝ አራጌ

ሩቂያ ዐሊ አቡበከር አለሙሙሐመድ ፈረጅ

በድሩ ሙሐመድ ኑርአብዱረሒም አህመድ

ኮምፒዩተር ጽሑፍ

አለዊያ ሐጅ ሰዒድ እና

አስማ ሰዒድ

ሌይ አውት እና ሽፋን ዲዛይን

አቡ ኡሳማ

የዝግጅት ክፍሉ አድራሻአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 07

የቤት ቁጥር ኸሊፋ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቁጥር 202ስልክ :0920-322740

ፖስታ ሣጥን ቁጥር 23107 ስልክ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ

በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩህሩህ

በጣም አዛኝ በኾነው

ሚስት ፍለጋ..

38

የሚሽነሪዎች ወጥመድ4የኃይማኖቶች ሚኒስቴር መ/ቤት ቢኖርስ?

አሻሪው ማነው..?

ኢስላማዊ ስልጣኔ

የአክሲዮን ገበያ እና የኛ ነገር

የአልረህማን ባሮች

የቋንቋ ጥግ

ስኬት

ስኬታማ የትዳር ህይወት

8

10

14

16

1825

2826

30

ይዘት

በአረቢኛበኦሮሚኛበስልጢኛ

ሸህ ሩኀኒይ ዳግም በአዲስ አበባ

ጎዳናዎች

20

የረሱል ሕይወት እንዴት ያለ ነው?

Page 3: Ye Muslimoch

ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

ይዘት

ርዕሰ አንቀጽርዕሰ አንቀጽ

ሕትመትልዋ ኃ.የተ.የግ.ማህበር

ቦሌ ክ/ከ ቀበሌ 06/14 የቤ.ቁ. 784ስልክ 0116638331 ፖ.ሣ.ቁ. 16340

አዲስ አባባ

በትግራይ ጉዞዬ የታዘብኩት ጉድ!

ሙስሊሞች...

በጠፈር

31

34

22የሙስሊሞች ጉዳይ ሁሉ

ጉዳያችን ነው!

ይህን በእጃችሁ የሚገኘውን መፅሄት ለመውለድ (ከናንተ እጅ ለማድረስ) ከ 18 ወራት በላይ ማማጥ ነበረብን፡፡ ቢያንስ

አንድ እርምጃ የተራመደ መፅሄት ለመስራት ስንል ይህን ያህል ጊዜ መፅሄቱን (ፅንሱን) በሆዳችን መያዝ ነበረብን፡፡ የሙስሊሞች ጉዳይ መፅሄትን ለመስራት ስንነሳ ዋነኛ ዓላማችን የነበረው የሙስሊሙን ማህበረሰብ ድምፅ በአደባባይ ማሰማት ነበር፡፡ የዚህን ጉዳይ በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ከነፃው ፕሬስ አዋጅ ማግስት አንስቶ በርካታ የግል ፕሬስ ውጤቶች ማኅበረሰቡ እጅ ደርሰዋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ የሙስሊሙን ድምፅ እናሰማለን የሚሉ ጋዜጦችና መፅሄቶች ይገኙበታል፡፡ ባለፉት 18 አመታት ብቻ ከ 25 በላይ በየጊዜው የሚታተሙ ኢስላማዊ የአማርኛ የህትመት ውጤቶች ከህዝቡና ከገበያው ጋር ተዋውቀዋል፡፡ ብዙዎቹ ያለመታደል ሆኖ ዛሬ የሉም፡፡ ዛሬ ላለመኖራቸው ምክንያት የሚሆኑ ጥቂት ጉዳዮችን ማንሳት ይቻላል፡፡ የህትመት ተቋሞቹ ተልዕኮ ግለሰቦችን እንጂ ማኅበረሰቡን መሰረት ያደረገ ባለመሆኑ የህዝብ ድምፅ የሆኑት ሚዲያዎች በግለሰቦች ህልውና ላይ ተንጠልጣይ ሆነዋል፡፡ የፋይናንስ አቅም ውሱንነትና የኢስላማዊ ህትመት ውጤቶች የስርጭት አቅም አናሳ መሆን ጋር ተደምሮ የተጀመሩ ጋዜጦችና መፅሄቶች ገና መልካቸው በወጉ ሳይታይ ከገበያ ይሰወራሉ፡፡ የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የንባብ ባህል ገና ያላደገ በመሆኑም የህትመት ውጤቶቹ በገበያ እጦት ከገበያ ለመውጣት ተገደዋል፡፡ ከህግ ጥሰትና ክስ ጋር በተያያዘም ሚዲያዎቻችን ለእግድ፤ አዘጋጆቻቸው ለእስር ተዳርገዋል፡፡ አሁን ይህን የመጀመሪያ የህትመት ውጤታችንን ባወጣንበት ወቅት እንኳ የሁለቱ ቀደምት ጋዜጦች ‹‹ቁድስ›› እና ‹‹ሠለፊያ›› ዋና አዘጋጆች የአንድ አመት እስር ተፈርዶባቸው ወህኒ ይገኛሉ፡፡ እንግዲህ እነዚህ ሁሉ ፈታኝ ሁኔታዎች በተረበረቡበት ወቅት ነው የሙስሊሞች ጉዳይ መፅሄት የሚዲያውን ምህዳር የተቀላቀለችው፡፡ ወደዚህ ዘርፍ ለመግባት ስናስብ ዋነኛ ግባችን አድርገን የተነሳነው ሙስሊሙን ኅብረተሰብ በሙያችን ማገልገል ነው፡፡ አላህ ይርዳን! በመፅሄታችን ውስጥ በሀገሪቱ ውስጥ አሉ የተባሉ ፀሀፍትን አካተናል፡፡ የፅሁፋችን ይዘት ጠንካራና አዕምሮን ኮርኳሪ እንዲሆን ዘወትር ጥረት እናደርጋለን፡፡ የተለፋበትና ሲነበብ በአንባቢ ላይ የኃላፊነት ስሜት የሚጭን ሀተታ ቀጠሮዋችንን አክብረን በየወሩ እናቀርባለን፡፡ መርሐችንም ‹‹የሙስሊሞች ጉዳይ ሁሉ ጉዳያችን ነው!›› የሚል ነው፡፡ በዚህ ርዕሰ አንቀፃችን ላይ መግለፅ ያለብን አንድ አንኳር ጉዳይ አለ፡፡ የማንንም ግለሰብ ተቋም ብሔር ወይም ጎጥ ሳንለይ ሁሉንም ሙስሊም ማኅበረሰብ በእኩል የምናገለግል መሆኑን ቃል እንገባለን፡፡ ቃላችንም ለአላህ የተሰጠ ነው፡፡ ከሌሎች ሙስሊም ሚዲያዎች በተለየ መልኩም የፀሀፊዎቻችንን ፎቶ ስምና ኢሜል አድራሻ በግልፅ እናስቀምጣለን፡፡ መፅሄታችን ላይ ፅሁፍ የሚያወጡ ሰዎችም በብዕር ስም ሳይሆን በትክክለኛ ስማቸው እንዲጠቀሙ እናደርጋለን፡፡ ይህን የምናደርገው ለምናወጣቸው ፅሁፎችም ሆነ ዘገባዎች ኃላፊነት እንደምንወስድ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የኃላፊነትን ስሜት የማሳየት ጉዳይ በሌሎች ሙስሊም ሚዲያዎች ላይ ቢለመድም ምኞታችን ነው፡፡

መልካም ንባብ!

‹‹ አደራ! የሶላትህን መቅቡልነት

ለአላህ፣ የጫማህን አደራ

ለእኛ ስጥ! ››

Page 4: Ye Muslimoch

4

‹‹አብደላ ቀልቤሳ እባላለሁ፡፡ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጽ/ቤት ውስጥ ተቀጥሬ ለረጅም ዓመታት አገልግያለሁ፡፡ በስራዬም ታታሪ ነኝ፡፡ አንድ ቀን ቢሮዬ ውስጥ ተቀምጬ የእለቱን ሥራዎች በማከናወን ላይ እያለሁ አንድ ክርስቲያን ወጣት በርካታ መጽሐፍ ቅዱሶችን ይዞ ወደ መ/ቤታችን ገባ፡፡ በየቢሮዎችም ውስጥ እየገባ ለሁሉም ሠራተኞች በነፍስ ወከፍ አንድ አንድ መጽሐፍ ቅዱስ በገፀ በረከትነት አበረከተልን፡፡ በመሥሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ የሚገኙ በርካታ ሰዎች ልጁ በፈጸመው ተግባር ተበሳጭተው ለዱላ ተጋበዙ፡፡ በዚህ መሀል ነበር እኔ ከመሀል ገብቼ ልጁን ከድብደባ ያዳንኩት፡፡ ‹መጽሐፍ ቅዱስ ክርስቲያኖችን ወደ እስልምና ለማምጣት ልንጠቀምበት ስለምንችል መቀበላችን አይከፋም› ብዬ

ለባልደረቦቼ ሀሳቤን አቀረብኩላቸው፡፡ ብዙዎቹ ሀሳቤን በቀና ተመልክተው ‹‹ገፀ-በረከቱን›› ተቀበሉ፡፡

ይህ የገለጽኩት ትዕይንት ከተፈጸመ ከጥቂት ጊዜያት በኋላ ለሥራ ጉዳይ ወደ ክልል ከተማ ተጓዝኩ፡፡ በደረስኩበት ከተማ ሁለት ክርስቲያን ወጣቶች መጥተው ስለ አምላክ (God) ፍቅርና ከአጋንንት የመፈወሳቸውን ምስክርነት ሰጡኝ፡፡ ወዲያው ‹እኔም እኮ ባምን ኖሮ ከአጋንንት ተፈውሼ ከሰይጣን ቀንበር ነፃ እወጣ ነበር› ብዬ አሰብኩ፡፡ በዚህች ቅጽበት የሆነ ስሜት የሠራ አካሌን እንደ ኤሌክትሪክ ሲነዝረኝ ተሰማኝ፡፡ ሁኔታው ለኔ ድንገቴ ነበር፡፡ ጊዜ ሳላጠፋ ‹መካነ ኢየሱስ› ቤተክርስቲያንን ለመጎብኘት ሄድኩ፡፡ በቦታው ያገኘሁትንም ፖስተር ፀሎት ያደርግልኝ ዘንድ ጠየቅኩት፡፡ መልካም ፍቃዱ ሆነና ፀሎቱን ጀመረልኝ፡፡ እርሱ ፀሎት ሲያደርግልኝ እኔ ማጓራትና መጮህ ጀመርኩ፡፡ በርካታ አጋንንት ወጡልኝ፡፡ ያኔ ብርሃን ተገለጸልኝ፡፡ ሕይወቴ ፈውስ አገኘችና ጌታ ደረሰልኝ፡፡

ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና ይግባው፡፡ ዛሬ ከራሴ አልፌ ወግ ደርሶኝ ለሌሎች ፀሎት አደርጋለሁ፡፡ ምንም እንኳን ዛሬ ፕሮቴስታንት ብሆንም የምሠራበትን የሙስሊሞች ተቋም (ጥናቱ በተደረገበት ወቅት) መልቀቅ አልፈለግኩም፡፡ ምክንያቱም ሌሎች ሙስሊሞችን ‹‹ወደ ክርስቶስ ማምጣት›› እፈልጋለሁና፡፡ አሁንም ለብዙ የመሥሪያ ቤቴ ባልደረቦች መጽሐፍ ቅዱስ ሰጥቻቸዋለሁ፡፡ ጌታን ያገኘሁበትንም ምስጢር በምስክርነት አውጃለሁ፡፡ ታሪኬን ያደመጡም ብዙዎች ጌታን ተቀብለዋል፡፡ ‹ኢየሱስ ጌታ ነው› ብለዋል፡፡›› ይህ ከላይ የተመለከተው ታሪክ ‹‹ተረት›› የሚመስላቸው በርካታ ሙስሊሞች ይኖራሉ፡፡ ግን ተረት አይደለም እውነት እንጂ፡፡ አብደላ ብቸኛው የከፈረ ሙስሊም አይደለም፡፡ በርካታ ቁጥር ካላቸው የቀድሞ ሙስሊሞች አንዱ ነው፡፡ አብደላ ቃለ መጠይቁን በሰጠበት ጥናቱ ውስጥ የተካተቱ 252 ሙስሊሞች ተመሳሳይ ታሪክ ለጥናት አቅርበው ነግረውታል፡፡ በላይ ጉታ የተባሉ ግለሰብ ባዘጋጁት ‘’Muslims Evangelism in Ethiopia’’ በሚለው የጥናት ወረቀት ውስጥ ከአብደላ የባሰና የከፋ ታሪክ ያላቸው የቀድሞ ሙስሊሞች ታሪክ ተካቷል፡፡ ተመሳሳይ ታሪኮችንም በየቦታው ማድመጥ አስቸጋሪ እንዳልሆነ ብዙዎች ይናገራሉ፡፡ በገንዘብ አቅምም ሆነ በሰበካ ከጊዜ ወደጊዜ እያደገ የመጣው የወንጌላውያን (Evangelists) እንቅስቃሴ የሀይማኖተኞቹን ቀጥር በ‹‹አስፈሪ›› ፍጥነት ለመጨመር ከሞላ ጎደል እንደተሳካለት መረጃ ሰጪ ድረ-ገፃቻቸው ይገልጻሉ፡፡ ከነዚህ ድረ-ገፆች መካከል አንዱ እንዳስቀመጠውም በሀገራችን የፕሮቴስታንት አማንያን ቁጥር በ 1960 ከነበረበት 0.8 በመቶ (200,000 ሺህ ሰው) በ 2007 ወደ 18 በመቶ አድጓል፡፡ እዚህ ቁጥር ላይ ለመድረስ እንግዲህ ምን ያህል እንቅስቃሴ እንዳደረጉ ለመረዳት አያዳግትም፡፡ እንቅስቃሴያቸውም ሁለገብ ነው ሊባል የሚችል ነው፡፡ ሥልጠናዎችን፣ ስፖርታዊ ሰበካዎችን፣ የፊልም ማሳያ ፕሮጀክቶችን ሁሉ ያቅፋል፡፡ በ 2000 የተጀመረው ‹‹የአፍሪካ ቀንድ የቤተክርስቲያን ተከላ ፕሮጀክት›› እንደገለጸው ከሆነ እስከ 2010 ድረስ ብቻ በአፍሪካ ቀንድ 10 ሺህ አብያተ ክርስቲያናት ለመገንባት አቅዷል፡፡ ከዚህ ወስጥ ደግሞ 65 በመቶው ሊገነባ የታሰበው በኢትዮያና ኬንያ ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት በገጠር ወንጌልን ለሚሰብኩ ሰራተኞች በወር 85 ዶላር (ከ1000 ብር በላይ) ከመክፈል በተጨማሪ 135 የሙሉ ሰዓት ሚሸነሪዎችን በኢትዮጵያ አሰማርቷል፡፡ ‹‹ውጤቱ በጭራሽ ቀላል እንዳይመስለን›› ይላሉ በዘርፉ ጥናት ሲያደርጉ የቆዩት አቶ ፈይሰል፡፡ (ስማቸው ለዚህ ጽሑፍ ሲባል ተቀይሯል) ‹‹ይህ ፕሮጀክት ባለፉት አምስት ዓመታት 100 ሺህ ሰዎችን ጴንጤ አድርጓል፡፡ በድረ-

ገፁ እንዳነበብኩት ደግሞ በ 2005 እና 2006 ይህ ፕሮጀክት 65 በመቶውን ድጋፍ ከግለሰቦች፣ 30 በመቶውን ከውጭ ሀገር፣ 5 በመቶውን ደግሞ ከድጋፍ ሰጪ ፈንዶች ነው ያገኘው›› ይላሉ ቁጭት በሚታይበት ፊት፡፡ የተልዕኮ ትምህርቶችም የተለመዱ የሰበካ መንገዶች እንደሆኑ ብዙ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ለምሳሌ ያህል ‹‹ለኢትዮጵያውያን ወንጌልን ማድረስ›› በሚል መሪ ቃል ሥራውን የሚሰራውና በካሊፎርኒያ የሚገኘው ‹‹የዉድዋርድ ፓርክ የኢየሱስ ቤተክርስቲያን›› ለሙስሊም አካባቢዎች የተለየ ትኩረት በመስጠት የተልዕኮ ትምህርቶችን ሲሰጥ መቆየቱን ገልጿል፡፡ ይህ የተልዕኮ ፕሮጀክት በዋነኝነት የአላባ ሙስሊሞችን ለማክፈር ያለመ መሆኑንም እ.ኤ.አ በሚያዝያ 25/2009 ባወጣው ዘገባ አስፍሮታል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን በመተርጎሙም ቢሆን ቀላል የማይባል ሥራ ተሠርቷል ልንል እንችላለን፡፡ አፄ ኃይለሥላሴ ካስተረጎሙት የቅዱስ ቁርአን ትርጉም በኋላ በተብራራ መልኩ ቁርአን የተተረጎመው በቅርብ ዓመታት በነጃሺ አሳታሚ አማካኝነት መሆኑን የሚያውቅ ሰው በተለይ በመጽሐፍ ቅዱስ በኩል የተመዘገበውን ‹‹ስኬት›› በቀላሉ ማየት ይቻለዋል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ከአማርኛ በተጨማሪ በኦሮምኛና ጉራጊኛ የተተረጎመ ሲሆን ኦሮምኛው ደግሞ የታተመው ከመቶ ዓመታት በፊት ነበር፡፡ ይህ ደግሞ ቁርአን ወደአማርኛ ከመተርጎሙ ከስልሳ ዓመታት በፊት እንደነበር ባለሙያው ያስታውሳሉ፡፡

ፊልምን እንደ ዳዕዋ ፊልም የራስን ባህልና አመለካከት በሰዎች ውስጥ በቀላሉ ለማስረጽ የሚቻልበት መሣሪያ ቢሆንም ለሃይማኖት አላማ ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ ሲውል አልታየም፡፡ ወንጌላውያን ግን ይህንን ከሞላ ጎደል ለመቀየር እንደቻሉ ‹‹የሙስሊሞች ጉዳይ›› ሪፖርተር የተመለከታቸው ድረ-ገጾች ያሳያሉ፡፡ ለጴንጤዎች ፊልም በከፍተኛ ደረጃ ለሰበካ ከሚውሉ መንገዶች አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ወንጌላውያን ትኩረት ሰጥተው በሚንቀሳቀሱበት ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የኢየሱስ ፊልም በየሀገሬው ቋንቋ ተተርጉሞ 3361 ጊዜ ያህል

ለእይታ የበቃ ሲሆን 3 ሚሊየን 229 ሺህ 967

የሉቅ

ማን

ብእ

በዚህ አምዳችን የኢትዮጵያን ህልውናና ደህንነት የሚመለከቱ፣ በሚገባ የተጠኑና

በምሁራን ሀሳብ ሰጪነት የተጠናከሩ ፅሁፎችን እናቀርባለን፡፡ የምሁራን ጥልቅ ምልከታና

ትንተና የሚቀርብበት እንደመሆኑም በጥበበኛው ኢትዮጵያዊ ሉቅማነል ሐኪም ስም አምዱን

ሰይመነዋል፡፡

በዚህ አምዳችን የኢትዮጵያን ህልውናና ደህንነት የሚመለከቱ፣ በሚገባ የተጠኑና በምሁራን ሀሳብ ሰጪነት የተጠናከሩ ፅሁፎችን እናቀርባለን፡፡ የምሁራን ጥልቅ ምልከታና ትንተና የሚቀርብበት እንደመሆኑም በጥበበኛው ኢትዮጵያዊ ሉቅማነ

ል ሐኪም ስም አምዱን ሰይመነዋል፡፡

የሚሽነሪዎች ወጥመድ

በሀገራችን የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ቁጥር

በከፍተኛ ሁናቴ እያሻቀበ እንደሆነ ይነገራል፡፡

እምነታቸውን ወደ ፕሮቴስታንት እምነት ከሚቀይሩት

ውስጥ ደግሞ የሙስሊሞች ቁጥር የማይናቀውን ድርሻ

ያነሳል፡፡

የሙስሊሞች ጉዳይ ፀሀፊዎቹ ኢስሀቅ እሸቱ ፣ አክመል

ነጋሽ እና ሰለሞን ከበደ የሚሲዮናውያን አጥማቂዎችን

መረብ ፈትሸው የቁጥራቸውን መጨመር እንቆቅልሽና

የመዘናጋታችንን ከፍታ በተከታዩ ፊቸራቸው ያስነብቡናል፡፡

የሙስሊሞች ጉዳይ

ከነዚህ ድረ-ገፆች መካከል አንዱ

እንዳስቀመጠውም በሀገራችን

የፕሮቴስታንት አማንያን

ቁጥር በ 1960 ከነበረበት 0.8

በመቶ (200,000 ሺህ ሰው) በ 2007 ወደ 18

በመቶ አድጓል፡፡

Page 5: Ye Muslimoch

5

ሰዎች አይተውታል፡፡ በውጤቱም በክልሉ 42 አብያተ ክርስቲያናት ተገንብተው ‹‹የአማኞች›› ቁጥር በእጥፍ መጨመሩን ድረ-ገፃቸው ይገልጻል፡፡ በ 1991 ለመሰበክ ጅማ ወደሚገኘው የፊልም ማሳያ ፕሮጀክት ቢሮ ለመግባት እድል ያገኘውና ስሙን ለመጥቀስ ያልፈለገው ወጣት መሰል ገጠመኙን የሚናገረው በስሜት ነው፡፡ ‹‹ይገርማል!›› በሚል ጀመረና ያስገረመውን ነገር ለንግግሩ ድጋፍ በሚሰጠው ፊቱ እያጀበ ነገረን፡፡ ‹‹ግድግዳ ላይ ተለጥፎ ያየሁት ሰንጠረዥ ለአምስት ዓመታት ያህል በጅማና አካባቢዋ የኢየሱስን ፊልም ለሕፃናት ለማሳየትና ለተያያዥ እንቅስቃሴዎች 42 ሚሊዮን ብር እንደተመደበ ይገልጻል፡፡›› የዚህን ወጣት ግርምት ብዙዎች ይጋሩታል፡፡ ጉዳዩን አስመልክተን ጥያቄ ያቀረብንለት የቀድሞ ወንጌላዊ ታምራት (ስሙ ተቀይሯል) ‹‹ሌላም አለላችሁ› ነበር ያለን፡፡ ‹‹ይህንኑ የኢየሱስ ፊልም በመላው ኢትዮጵያ በተለያዩ ቋንቋዎች ለማሳየት 460 ሚሊዮን ዶላር መመደቡ ለእኛ ለሙስሊሞች ታላቅ ትምህርት ይሰጣል፡፡ ይህ ገንዘብ ለኢስላማዊ ዳዕዋ ውሎ ቢሆን ምን እንደሚፈጥር አስቡት፡፡›› እንግዲህ ይህ የኢየሱስ ፊልም የሚታየው ሙስሊሞች በሚበዙበት ክልል ሲሆን ደግሞ ተጨማሪ ማሻሻያዎች ይደረጉበታል፡፡ ለምሳሌ በአፋርና በሶማሌ ክልል የሚሠራጨው የኢየሱስ ፊልም የያዛቸው ስሞች የሙስሊም ናቸው፡፡ በፊልሙ ውስጥ ኢየሱስ ዒሣ፣ መጥምቁ ዮሐንስ ያህያ፣ ማርያም መርየም እየተባሉ ይጠራሉ፡፡ ይህ ደግሞ በሙስሊሞች ዘንድ የእኔነት ስሜት እንዲፈጠር ደርጋል፡፡ ይህ ምናልባትም ፊልሙ ክርስቲያናዊ ታሪክ መሆኑን ሊያስረሳ የሚዳዳ ተንኮል እንደሆነም አቶ ፈይሰል ይገልጻሉ፡፡

ሁሉም ሰው የሚወደው ስፖርት ይኖረዋል፡፡ ግማሹ እግር ኳስ፣ ግማሹ ቅርጫት ኳስ፣ ግማሹ ካራቴ ይወዳል፡፡ በመሆኑም በሚወዱት ስፖርት ዳቦ ሥር ሳንዱች ተደርጎ የሚመጣ ሰበካ ውጤታማ መሆኑ አያጠራጥርም፡፡ በተለይ ደግሞ እግር ኳስ ብዙዎችን እንቅልፍ አሳጥቶ በየዲሽ ቤቱ የሚያሳድር ጨዋታ እንደመሆኑ እርሱን ታክኮ የሚመጣው ዳዕዋ ተፅእኖው ቀላል አይሆንም፡፡ ይህን ጠንቅቀው የሚረዱት ወንጌላውያን ዘዴውን በሚገባ ተጠቅመውበታል፡፡ ‹‹Sport Friends Ministry in Ethiopia›› አዘጋጅቶ ያወጣው ዳሰሳ እንደሚያትተው ከሆነ ባለፉት 5 ዓመታት ብቻ ከ 4500 በላይ ለሚሆኑ ስፖርተኞች ከ 3-5 ቀናት የሚቆይ ወንጌላዊ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ አራተኛ ደረጃ ሥልጠና ደግሞ ለ55 ሰዎች የተሰጠ ሲሆን 5 ሳምንታት ፈጅቷል፡፡ በዘርፉ ጥናት ሲያደርጉ የቆዩት አቶ ፈይሰል ያጠናቀሩትን መረጃ መሠረት በማድረግ እንደገለጹልን ስፖርትን ታክኮ የመስበኩ ሥራ ላይ እስካሁን 1200 አብያተ ክርስቲያናትና 30 ሺህ ወጣቶች ተካፍለውበታል፡፡ ‹‹በዚህ ስፖርታዊ ፕሮጀክት አማካኝነት ሙስሊሙ በሚበዛበት አካባቢ ብቻ ከ100 በላይ አብያተ ክርስቲያናት የተገነቡ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 80 ያህሉ በአርሲ ናቸው፡፡ ታዲያ በአርሲ ብቻ በአምስት ዓመታት ውስጥ 15 ሺህ ሰው አክፍረናል ብለው መግለጻቸው ምን ይገርማል?›› ብሎ በመጠየቅ የአቅማቸውን ብርታት ያወሳል፡፡

የሰበካ ስልቶች ወንጌላውያን ሙስሊሞችን በወንጌል ጎርፍ ለማጥለቅለቅ የነደፏቸው ስልቶች እጅግ በርካታ መሆናቸውን በተደጋጋሚ የሚያሳትሟቸው የህትመት ውጤቶች ይገልጻሉ፡፡ ከመሰል ስልቶቻቸው አንዱ ደግሞ ከእስልምና ወደ ክርስትና የገቡ ሰዎችን ሂደት በማጥናት ምን ሊቀይራቸው እንደቻለ ማወቅ፣ ያወቁትንም ለሰበካ ስልትነት ማዋል ነው፡፡ (በዚህ ላይ ብቻ በመመስረት በ 252 ሰዎች አከፋፈር ላይ የተደረገውን ጥናት ከነሠንጠረዡ እንዲመለከቱ ተጋብዘዋል፡፡) ይህ በተለይ ‹‹የእስልምና ድክመቶች ናቸው›› ብለው በሚያስቧቸው ነጥቦች ላይ ትኩረት ሰጥቶ ለመስበክ የተመቻቸ ሁኔታ ይፈጥርላቸዋል፡፡ በእስልምና ላይ ብዥታ ለመንዛትና የተሳሳተ እምነት መሆኑን ለማሳየት የተከተቡት በርካታ መጽሐፍቶቻቸው በዚህ ስልት የተቃኙ ናቸው

- የሙስሊሙን መተማመን መስለብ!

በዘርፉ ብዙ ጥናት ካደረጉ በኋላ ‹‹የእግዚያብሄርን ፍቅር ለሙስሊሞች ማካፈል›› የሚለውን መጽሐፍ የጻፉት ቢል ዴኔት የሙስሊሞች ድክመት በማለት በዋነኛት የሚጠቅሱት ‹‹መንፈሳዊ ጉድለትን›› ነው፡፡ እንደቢል ዴኔት አስተሳሰብ ‹‹የሙስሊሞችን አንገብጋቢ መንፈሳዊ ፍላጎቶች በዋና መነሻነት መጠቀም ውጤታማ መንገድ ነው፡፡››

ለዚህም ነው እንግዲህ ኢየሱስ ለሙስሊሞች ሊያሟላ ስለሚችለው ‹‹ፍቅርና መረጋጋት›› በተደጋጋሚ ከወንጌላውያን የሚሰበክልን፡፡ ‹‹ኢየሱስ ይወድሃል፣ ያፈቅርሃል፤ ውስጣዊ ሰላምን ይሰጥሀል›› የተለመዱ የሰበካ ቃላት ከመሆናቸውም ሌላ ለጆሮም እስኪሰለቹ ተደጋግመዋል፡፡ ይህ ታዲያ ከሙስሊሞች ጋር ሊደረግ የሚችለውን ሀይማኖታዊ ክርክር በተወሰነ መጠን እንደሚያስቀረው ይታመናል፡፡ አሁን አሁን ከተሜዎቹ ሙስሊሞች ስለሀይማኖታቸው ያገኙት የተወሰነ እውቀትና ንቃት ከሚሽነሪዎች ጋር በመጽሐፍ ቅዱስ ዙሪያ ውይይት እንዲያደርጉ በር መክፈቱ አንባቢዎቻችን የሚረዱት እውነታ ነው፡፡ በነዚህ ውይይቶች ደግሞ ሁልጊዜም ሙስሊሞች የበላይነቱን ይዘው በመቆየት ተደጋጋሚ ድሎችን ሲያስመዘግቡ ቆይተዋል፡፡ በመሆኑም ፕሮቴስታንት ሰባኪዎች ሽንፈትን ለማስወገድ ውይይቶችን ማስወገድን እንደአማራጭ ይወስዱታል፡፡ ከክርስቲያኖች ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶችን በማድረጉ ከስሙ ኋላ ‹‹መጽሐፍ ቅዱስ›› የሚል የተለምዶ ቅጽል ስም የተሰጠው አብዲ ሁሴንም ይህንን ሀሳብ ሙሉ ለሙሉ ይጋራል፡፡ ‹‹ብዙውን ጊዜ ለመጀመሪያው ውይይት በሙስሊሞች ጋባዥነት የሚገኙት እውቀት የለውም ብለው ሲያስቡ ነው፡፡ ስለመጽሐፍ ቅዱስ በዝርዝር የሚያውቅ ሰው ሊከራከራቸው እንደመጣ ሲያውቁ ግን በሁለተኛውና በሦስተኛው ቀጠሮ ይቀራሉ›› ሲል ይገልጸዋል፡፡ የዚህ ሽሽትና አለመጋፈጥ ምንጭ ከሙስሊም ተወያዮች በክርስትና ላይ የሚወረወሩት ጥያቄዎች ግዝፈትና አደናጋሪነት ነው ልንል እንችላለን፡፡ ለክርስትና እንደ አዕማድ የሚቆጠሩት ሥላሴን የመሳሰሉ ፅንሰ ሀሳቦች እንኳን ለውጭ ሰውና

ለክርስቲያኖችም ግልፅ አይደሉም፡፡ በመሰል አጀንዳዎች ክርስቲያኖች ከሙስሊሞች ጋር እንዳይወያዩ የተለያዩ ጴንጤ ፀሐፍትና ሰባክያን አጽንኦት ሰጥተው የሚያስጠነቅቁትም ከዚሁ አኳያ ነው፡፡ ‹‹የሥላሴ ፅንሰ ሀሳብ በሙስሊሞች ዘወትር የሚነሳ ተቃውሞ ሲሆን አጥጋቢ ማብራሪያ ማቅረብ ከቶውንም አይቻልም፡፡ …ዲዳትን ከመሳሰሉ ሙስሊሞች ጋር ግልፅ ክርክር እንዳይከፍቱ ክርስቲያኖችን በጥብቅ እመክራለሁ›› በማለት ቢል ዴኔትም ቢሆኑ እውነታውን ለማመን ተገደዋል፡፡ እንደነዚህ ጽሑፎች ሃሳብ አንድ ‹‹የኢየሱስን ፍቅር ለሙስሊሞች ለማካፈል የፈለገ (ለማክፈር የፈለገ)›› ክርስቲያን የፈጠጠ ጥያቄ ሲመጣበት ‹‹እኔ እውቀት የለኝም›› በሚል መተናነስ መጽሐፍ ቅዱስን እራሳቸው እንዲያነቡት ይጋብዛል፡፡ ሰበካ በቀላሉ ማለት ነው! ከሚሲዮናውያን ብዙ የማጥመጃ መረቦች አንዱ እስልምናና የሴቶች መብትን ይመለከታል፡፡ ዓለም ሲቀባበለውና ሲነጋገርበት በክፍለ ዘመናችን ረጅም እድሜ ያስቆጠረው የዘመኑ ቀመር ‹‹እስልምና ሴቶችን ይጨቁናል›› የሚለው ከእውነታ የራቀ መፈክር መሆኑን ዶ/ር ዛኪር ‹‹Most Common Questions asked by Non Muslims›› በሚለው መፅሀፋቸው ይገልፃሉ፡፡ የሴቶች መብት የእስልምና ጥላሸት ቀቢዎች ሁልጊዜም የማይረሱት ነጥብ ነው፡፡ ከዚሁ የማጠልሻ ማዕድ የመጀመሪያ ተቋዳሽ የሆኑት ሚሲዮናውያንም ሙስሊሞችን ለማጥመቅ እንደዋነኛ ግብዓት እንደሚጠቀሙበት ዶ/ሩ አክለው ይገልጻሉ፡፡ በተደጋጋሚ በሚያወጧቸው ጽሑፎች ሴት በእስልምና ቦታ እንደሌላት፣ ክርስትናን ብትቀበል ግን የኢየሱስ ፍቅር ‹‹እንደሚያለመልማት›› በመስበክ የሙስሊም ሴቶችን ልብ ለማሸፈት ይጥራሉ፡፡ የሴቶችን ኢስላማዊ መብት ለማሳወቅ ደግሞ በሙስሊሞች በኩል የተደረገው ጥረት ውሱን መሆኑ ስልታቸውን ከ‹‹ስኬት›› ደጃፍ ለማድረስ አስተዋፅኦ ማድረጉን አስተያየት ሰጭዎች ይናገራሉ፡፡ የኮሚሽን ሥራ ባለሙያው ኢብራሂም ሙነወር ከዚህ የተለየ ሀሳብ የለውም፡፡ ‹‹ምንም እንኳን …›› ይላል ኢብራሂም በስሜት በተዋጠ ድምፅ፡፡ ‹‹ምንም እንኳን እየተደረገ ያለው ጥረት ጥሩ ጅማሬ ቢሆንም በጣም ይቀረናል፡፡ ብዙ

የሚሽነሪዎች ወጥመድ የትምህርት ደረጃቸው

ሁለተኛ ደረጃ 58% ከሁለተኛ ደረጃ በላይ 12% ያልተማሩ 18% አንደኛ ደረጃ

12%

ፆታ ወንድ 75% ሴት 25% - -

ብሔር ኦሮሞ 52.4% አማራ 19.8% ጉራጌ 18.7% መናገር ያልፈለጉ 6%

የገቡበት ቤተ ክርስቲያን

ሙሉ ወንጌል 44% መሠረተ ክርስቶስ 25%

መካነ ኢየሱስ 11.5%

ህይወት ብርሀን 7.1%

ጥሪ ያደረገላቸው

የብሔራቸው ክርስቲያን ሰራተኛ

66.3 %

ከብሔራቸው ውጭ ያለ ሰው 26.3% ቤተሰባቸው 25.8% ጓደኛ 55.2%

እንዲሰልሙ አስተዋፅኦ ያደረገ

ስነ ፅሁፍ 38.9% ሬዲዮ 16.7% ቲቪ/ቪዲዮ 1.2% የመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት 49.2%

ዳዕዋ የተደረገለት

በግለሰብ ምስክርነት 78.6%

በትልቅ የወንጌል ኮንፈረንስ 5.2%

በክርክር/ውይይት 2.4%

በካሴት 16.3%

ሌላ ተፅዕኖ ያሳደረበት

ኢየሱስን በህልም አየሁ 20.6%

- - -

ሌላ ምክንያት

ዱዓዬ ተቀባይነት አገኘ 56.7% ተዓምር 60.7%

በሙስሊሞች ተግባር መጥፎነት

28.6%-

በ1997 ይፋ የሆነ ጥናት በኦሮሚያ

ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

Page 6: Ye Muslimoch

6

መ በ ረ ታ ታ ት ም ይጠበቅብናል፡፡››

‹‹አስማት›› እና ‹‹ፈውስ›› ከላይ በተጠቀሱት ሀሳቦች እንደተብራራው ጠንካራ የሙስሊም ጥያቄዎችን ለመሸሽና የተለየ ዓይነት ስልትን ለመከተል የሚያስችሉ በርካታ ዘዴዎች ያሉ ሲሆን ከነዚህ አንዱ ደግሞ ‹‹አስማት›› ነው፡፡ ብዙ ምስኪን ወንድምና እህቶች በዚህ መልኩ ‹‹ሲህር›› (ድግምት) እየተደረገባቸው ቀልጠው እንደቀሩ ብዙዎች ይናገራሉ፡፡ በቅድስት ማርያም ኮሌጅ የአካውንቲንግ ተማሪ የሆነችው ኢክራም አደም የችግሩን መባባስ በምስክርነት ትገልጻለች፡፡ ‹‹በፕሮቴስታንቶች ድግምት ተደርጎባቸው ያለፍላጎታቸው ቸርች የሚመላለሱ፣ ጅልባብና ኒቃባቸውን ያወለቁ ሴቶችን አውቃለሁ ትልና ከእኒህ ሴቶች አንዷ ‹‹እኔን ያየሽ ተቀጪ›› በሚል ያስተማረችበት ትምህርት ላይ መካፈሏን ትገልጻለች፡፡ ከዚህ ባስ ያሉ ሁኔታዎችም ሊያጋጥሙ የሚችሉበት ሁኔታ አለ፡፡ ሙስሊሞች ‹‹አጋንንት መጥራት›› ፕሮቴስታንቶች ‹‹መንፈስ መጥራት›› ይሉታል፡፡ አቶ ፈይሰል ያደረጉትን ጥናት ምርኩዝ አድርገው እንደነገሩንም ‹‹የፈውስ ፕሮግራም አለ›› ይባልና መንፈሱን ወደ ሙስሊሙ ያስተላልፋሉ፡፡ ከዚህ በኋላ ሰውዬው በራሱ ፍላጎት የሚመራ መሆኑ ቀርቶ አጋንንት ያዘዘውን ይፈጽማል፤ ቸርች ይሄዳል፤ ያጓራል፣ ይወድቃል፡፡ ‹‹መንፈስ ቅዱስ ገባበት›› ተብሎ ‹‹ሀሌሉያ›› ይባላል፤ ይጨፈራል፡፡ ይህን መሰል ፕሮግራሞች በተለያዩ ቸርቾች የሚካሄዱት በአብዛኛው እሁድ እሁድ እንደሆነ በከተማው የሚለጠፉት ፖስተሮች በደማቁ ይመሰክራሉ፡፡

ከረሜላውፕሮቴስታንት ሚሲዮናውያን የማጥመቅ

ጥረታቸውን በተለያዩ መንገዶች ከመፈጸማቸው የተነሳ አንዳንዴ እጅግ አስገራሚ ነገሮችን የሚያደርጉበት ጊዜ ያጋጥማል፡፡ በገጠርና በከተማ የሚገኙ የሕፃናት ትምህርት ቤቶች ውስጥ ብዙ ሰበካ ይፈጸማል፡፡ ‹‹የሙስሊሞች ጉዳይ›› ያነጋገረቻቸው ሰዎች እንደሰጡት መረጃ ‹‹ኢየሱስ›› እና ‹‹ሙሐመድ›› የሚባሉ ከረሜላዎች ይመረቱና ስም ይጻፍባቸዋል፡፡ ከረሜላዎቹ ሲታዩ አንድ ቢመስሉም ጣዕማቸው ግን ለየቅል ነው፡፡ ኢየሱስ ከረሜላ ጣፋጭ፣ ሙሐመድ ከረሜላ ደግሞ መራራ! መራራውን ‹‹መሐመድ›› ከረሜላ የቀመሱ ሕፃናት ሊደግሙት አይፈልጉም፤ ይህን ስም ለያዙ ሰዎችም ቀስ በቀስ ጥላቻ እያዳበሩ እንደሚሄዱ ይታመናል፡፡ ይህን ድርጊት ብዙሀን ሙስሊሞች ‹‹ተራ ሕፃናትን የማታለያ ወንጀል›› ሲሉ ቢገልጹትም ለሚስዮናውያን ግን ኢየሱስን አጣፍጦ ለሕፃናት የማቅረብ ሂደት ነው፡፡

በዚህ መሰሉ የከረሜላ ማጥመጃ ለማይሸወዱ ተለቅ ያሉ ሙስሊሞች ደግሞ ለየት ያለ ዘዴ ተዘጋጅቷል፡፡ በእምነታቸው ደከም ያሉ ሙስሊሞች ይፈለጉና እስልምና ‹‹ውጤታማ›› እንዳላደረጋቸው ይነገራቸዋል፡፡ አቶ ፈይሰል እንዲህ ይገልጹታል፡፡ ‹‹‹እስላም ነህ፣ ሁልጊዜ ዱዓ ታደርጋለህ፣ ግን ውጤቱ የታለ? አላህ መቸ ፀሎትህን ሰማህና?› እያሉ የሰውየውን ሆድ ያባቡታል፡፡ ኢየሱስን ቢጠይቅ ፀሎቱ ወዲያው ተቀባይ እንደሚሆን ምሳሌዎችን በመንገር ያሰለቹታል፡፡ የተከታዮቻቸውን ቁሳዊ ሀብት እያሳዩ ያስጎመጁታል፡፡ ይሄኔ የሰውዬው እምነት መሸርሸር ይጀምራል፡፡ ደግሞ ጉዳቱ ይህ ሁሉ ጥሪ የሚደረገው በየሀገሬው ቋንቋ መሆኑ ነው፡፡››

የቀድሞ ወንጌላውያንና ፖስተሮች ተሞክሮ

ኢስላም በዓለም ላይ ካሉ ሀይማኖቶች ሁሉ በፍጥነት እየተስፋፋ ያለ ሀይማኖት ነው፡፡ በ 1900 የነበሩት 150 ሚሊዮን ተከታዮች በአሁኑ ሰዓት 1.1 ቢሊዮን ደርሰዋልል፡፡ ከቅኝ አገዛዝ ዘመን በኋላ ሙስሊሞች ፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ዕድገት አሳይተዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በተፈጥሮ ሀብቶቻቸው የተነሳ የሙስሊሞች ኢኮኖሚ ከፍተኛ እመርታ አሳይቷል፡፡ በነዚህና በሌሎችም ምክንያቶች የተነሳ ወንጌልን ለሙስሊሞች ማድረስ የእያንዳንዱ ክርስቲያን ግዴታ እንደሆነ በጌርሀርድ ኔልስ የተዘጋጀው ‹‹ወንጌልን ለሙስሊሞች››

የ ተ ሰ ኘ ው መ ፅ ሀ ፍ አ ፅ ን ኦ ት

ሰ ጥ ቶ ያትታል፡፡ ይህንን ግዴታ ለመወጣትም በጥናት የተደገፈ ጠንካራ የማክፈሪያ ስልት አስፈላጊ በመሆኑ ለሙስሊሞች ብቻ የተለያዩ መርሀ ግብሮች ተነድፈው ወንጌላውያንን ማሰልጠኛ ማእከሎች ይቋቋማሉ፡፡

‹‹እነዚህ ተቋማት ‹ሙስሊም ኢቫንጀሊዝም› የሚል ስያሜ ተሰጥቷቸው ለወንጌላውያን ሙስሊሞችን ማጥመድ የሚችሉበትን መንገድ ያስተምራሉ፡፡ ወንጌላውያኑ ስልጠናውን ሲጨርሱ

በድንበር የለሽ ሚሽነሪ ማዕረግ ወደመጡበት ክልል ይላካሉ›› ይላሉ በሙስሊም ኢቫንጀሊዝም ፕሮግራም የሰለጠኑት የቀድሞ መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ወንጌላዊ፡፡ ሙስሊሞችን ለማጥመድ በርካታ ዘዴዎችን እንደሚጠቀሙ የሚገልፁት ቀድሞው ፓስተር ደረጀ ወደሙስሊሞች አካባቢ ሲሄዱ ጀለቢያ ለብሰው፣ ስማቸውን ቀይረውና ሙስሊሞችን ተመሳስለው እንደነበር ያስረዳሉ፡፡

ይህን ነጥብ በ 1988 ‹‹የምስራቹን ቃል ማድረስ›› በሚል የታተመው የፕሮቴስታንት መምህራን መመሪያ እንዲህ በማለት ይገልፀዋል፡ ‹‹ምግባቸውን መመገብና እንደነርሱ መኖር፣ እንደእስላም መልበስ፣ ለእስላም መሪዎች ሰላምታ ማቅረብና እስላሞችን መጎብኘት ወንጌልን ለእስላሞች ለማድረስ ሁነኛ መንገድ ነው፡፡›› ኢስላምን ከተቀበሉ ገና አንድ አመት እንኳ በቅጡ ያልሞላቸው የቀድሞው ወንጌላዊ ታምራት ሙስሊሞችን ለማጥመድ ሌላው መንገድ ሙስሊሞች በሚገባቸው በራሳቸው ቋንቋና ከባህላቸው ጋር በሚሄድ መልኩ ወንጌልን ማቅረብ እንደሆነ ይገልፃሉ፡፡ ለዚህም አባባላቸው የኢየሱስ ፊልምን ፕሮጀክት እንደማስረጃ ያቀርባሉ፡፡ ኢየሱስ ፊልም ሲሰራ ሙስሊሞች በሚበዙባቸው ብሄሮች ቋንቋና የሙስሊሞችን ባህል ባጣጣመ መልኩ እንዲሰራ በቅድሚያ ከፍተኛ ጥናት ተደርጓል፡፡ በዚህም ጥናት መሰረት በአፋርኛ፣ በስልጢኛ፣ በአላብኛና በመሳሰሉት በርካታ ሙስሊሞች በሚናገሯቸው ቋንቋዎች ለባህላቸው ቅርብ በሆነ መልኩ ፊልሙ ተተርጉሞ ቀርቧል፡፡

ፊልሞቹን ልብ ብሎ ለተመለከተ ሰውም በቀላሉ ሊረዳቸው የሚችሉ ተመሳሳይ ነገሮችን ያስተውላል፡፡ በፊልሙ ውስጥ ኢየሱስን የሚወክለው ገፀ-ባህሪ የሚጠራው ሙስሊሞች በሚያውቁት ‹‹ዒሳ›› በሚለው ስም ነው፡፡ የአምላክ ስምም ‹‹እግዚአብሔር›› ወይም ‹‹ጎድ›› አይደለም - አላህ እንጂ፡፡ በዚህም ሙስሊሞች የእኔነት ስሜት እንዲሰማቸው በማድረግ የሚፈለገው መልዕክት በቀላሉ እንዲደርሳቸው ይደረጋል፡፡

ሙስሊም የሀይማኖት መሪዎችንና ባለስልጣናትን፣ እንዲሁም ተሰሚነት ያላቸውን የጎሳ መሪዎች በጥቅማ ጥቅሞች መደለል ሌላው መንገድ እንደሆነ ከ 26 አመታት በላይ በፓስተርነት የሰሩና በ 1998

ኢስላምን የተቀበሉ አንድ ምሑር ያስረዳሉ፡፡ ለዚህ ማረጋገጫም 7000 ኪሎ ሜትሮችን ለመጓዝ አቅዶ ከጀርመን የተነሳውን የአሜን ፕሮጀክት ይጠቅሳሉ፡፡ ይህ ፕሮጀክት በየደረሰባቸው አገሮች ለሚገኙ የሀይማኖት መሪዎች ከፍተኛ ስጦታዎችን በመስጠት ተልዕኮውን በህቡዕ ለማሳካት ጥረት አድርጓል፡፡ እኒሁ ምሁር እርሳቸው ፓስተር በነበሩበት ወቅት ከውጪ ዜጎች ጋር በመሆን ወደ አልከስዬ ሄደው እንደነበር ያስረዳሉ፡፡ ‹‹የጎሳና የሀይማኖት መሪዎችን ጴንጤ እንዲሆኑ አትሰብካቸውም፡፡ ይልቁንም የስጦታ ጎርፍ እንዲያጥለቀልቃቸው በማድረግ ተሰሚነታቸውን

ትጠቀምበታለህ፡፡ ‹እነ እገሌ ጥሩ ሰዎች ናቸው፤ የሚሏችሁን ተቀበሏቸው› ብለው ለህዝቡ እንዲናገሩ ታደርጋቸዋለህ፡፡ ከዚህ በኋላ ያለው እዳው ገብስ ነው፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች በህብረተሰቡ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ስላላቸው ህዝቡ የምትለውን ሁሉ ይቀበልሀል›› ይላሉ ከአመታት በፊት የነበራቸውን ልምድ እያስታወሱ፡፡ መስጂዶች ውስጥ ሁካታና አለመረጋጋት እንዲፈጠር ማድረግም ሌላው ዘዴ ነው፡፡ የቀድሞው ፓስተር ደረጀ እርሳቸው በሰለጠኑበት ሙስሊም ኢቫንጀሊዝም ተልዕኮ ሙስሊሞችን ተመስሎ ወደመስጂድ መግባትና ክፍፍል ሊፈጥሩ የሚችሉ ርዕሶችን ሆን ብሎ ማንሳት፣ በሶላት ወቅት ውጪ ያለ ሰው ስልክ እንዲደውል ማድረግና ሰጋጆችን ሶላታቸው ላይ እንዳያተኩሩ እንቅፋት መፍጠር ሙስሊሞችን ለማዳከም ከሚገለገሉባቸው መንገዶች አንዱ እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡ በጣም አስገራሚው ነገር ደግሞ ይላሉ እኒህ የቀድሞ ፓስተር ‹‹ኢማም ሆነው በየመስጊዱ እያሰገዱ የሚገኙ በርካታ ጴንጤዎች መኖራቸው ነው፡፡ በፕሮቴስታንት ቀኖና መሰረት እምነት የሚገለፀው በልብ ነው፡፡ ስለዚህ አንድ የመስጂድ ኢማም በተመሳሳይ ጊዜ ኢማምም ጴንጤም ሊሆን ይችላል፡፡ የዚህ ኢማም ዋና ተግባርም መስጂዱ ውስጥ ክፍፍሎች እንዲፈጠሩ መስራት ነው፡፡ ይህ ዘዴ በተለይ በርካታ ሙስሊሞች በሚገኙባቸው በአፋርና በሱማሌ ክልሎች በስፋት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡››

ከነዚህ መበንገዶች በተጨማሪ የእርዳታ ድርጅቶችን መጠቀምን እንደ አንድ ዘዴ ይገለገሉበታል፡፡ ‹‹ኮምፓሽን›› በተሰኘው የዕርዳታ ድርጅት ውስጥ ለአምስት አመታት ያገለገለው አቶ ዮሀንስ ‹‹እርዳታ›› የሚለውን ቃል ሊሰማቸው ከማይፈልጋቸው ቃላት ጎራ ይመድበዋል፡፡ በድርጅቱ በቆየባቸው አምስት አመታት ሙሉ ድጋፍ የሚደረግላቸው ቤተሰቦች ስንዴ፣ ዘይት ወይም ብርድ ልብስ ብቻ ይዘው ወደቤታቸው አይሄዱም - የፕሮቴስታንት እምነትን ቀኖናዎች ጭምር እንጂ! በእርዳታ ስም የሚደረጉ የሀይማኖት ዘመቻዎች በበርካታ ሀገራት እንደሚተገበሩ ዶ/ር አህመድ ሸፋዓት “Towards Building Muslim Strength” በተሰኘው መጣጥፋቸው ያትታሉ፡፡ በሀገራችንም በዕርዳታ ስም ከፍተኛ የማክፈር እንቅስቃሴ ከሚያደርጉ ድርጅቶች መሀል “World Vision” እና “Christian Children Fund” እንደሚገኙበት የቀድሞዎቹ ፓስተሮች ገልፀዋል፡፡

ተ.ቁ ብሔረሰብ የከፈረ ሰው ብዛት በመቶኛ1 የሜጫ ኦሮሞ 1,118,000 25%2 የአርሲ ኦሮሞ 50,421 2.1%3 ሊቢዶ (ማረቆ) 5,100 10%4 አፋር 1,360 0.1%5 ኢሮብ 1,176 12%6 ሀመር በና 1,088 1.7%7 ሱማሌ 439 0.01%8 አላባ 336 0.2%9 ዑዱክ 261 0.9%10 ቤጊማያ 110 2.5%11 የቦረና ኦሮሞ 66 0.6%12 ሱሪ 55 0.22%13 ሀደሬ 33 0.1%14 አንፊሎ 17 1.0%15 ስልጤ ጥቂት -16 የጁ ኦሮሞ ጥቂት -

በሚሽነሪዎች የተወሰዱ ሙስሊሞች ብዛት

የሙስሊሞች ጉዳይ

Page 7: Ye Muslimoch

7

ዋይ ገንዘብ! ሚሲዮናውያንን ለ‹‹ስኬት›› ያበቁ ድክመቶቻችን በርካታ እንደሆኑ ብዙዎች ይናገራሉ፡፡ እኒህ ድክመቶች ደግሞ ከእነሱ ጥንካሬዎች ጋር ሲደመሩ የሚፈጠረው ተፅእኖ ቀላል እንዳልሆነ ጨምረው ይገልጻሉ፡፡ በግል ሥራ ላይ የተሠማራው ዳዒ አህመድ ሙስጠፋ የእንቅስቃሴያቸው ዋነኛ ጥንካሬ አነሳሱ ፖለቲካዊ መሆኑ እንደሆነ የሚገልጸው በፍጹም እርግጠኝነት ነው፡፡ ‹‹ፕሮቴስታንቲዝም የኢምፔሪያሊዝሙ ዓለም (የመሪዎች) ሀይማኖት በመሆኑና የተጀመረውም የኸሊፋው ሥርዓት በወደቀበት፣ ሙስሊሞች በተዳከሙበት ሰዓት በመሆኑ ተሳክቶለታል›› ይልና ወደ ሀገራችን ስንመጣ ግን የስኬታቸው ቁልፍ ‹‹የሙስሊሞች አንድነት ማጣት›› መሆኑን በቁጭት ይገልጻል፡፡ ስሙን መግለጽ ያልፈለገ አንድ ሙስሊም ምሁር ደግሞ የተለየ ሀሳብ ያነሳል፡፡ ‹‹ዋናው ችግር›› ይላል ምሁሩ ‹‹ዋናው ችግር የኛ የእርዳታ ድርጅቶች በመንግሥት ዘንድ በጥርጣሬ መታየታቸው ነው፡፡ የእነሱ ድርጅቶች በነፃነት እየተንቀሳቀሱ ሺዎችን ሲያከፍሩ የእኛዎቹ ግን በሽብርተኝነት ይጠረጠራሉ፤ ፍቃድ ሲጠይቁም የጎሪጥ ነው የሚታዩት›› ይላል፡፡ ይህ ችግር ሥር የሰደደ መሆኑን ሌሎች አስተያየት ሰጪዎችም ይጋሩታል፡፡ ከ50 በላይ የአማርኛ ኢስላማዊ መጽሐፍትን የተረጎመውና ያዘጋጀው ኡስታዝ ሐሰን ታጁ ኢስላምንም ጃሂሊያውንም (ከኢስላም ውጭ ያለውን ሥርአት) ካለማወቅ ቀጥሎ በሁለተኛነት የሚያቀርበው ድክመት ከላይኛው ብዙም አይለይም - ዳዒ ተቋም አለመኖር! ‹‹ወደኢስላም የሚጣሩ ግለሰቦች እንጂ ዳዒ ተቋም (ዩኒቨርስቲ) የለንም፡፡ አናሳ በሆነው የግለሰብ ዳዒዎች ጥረት ደግሞ ሚሲዮናውያንን መቋቋም ከባድ ነው›› ይላል፡፡ የ‹‹ዳዒ ተቋም›› አለመኖር እንቅስቃሴው ጠንካራ ገጽታ እንዳይኖረው ያደርጋል፡፡ ምክንያቱ ግልጽ ነው፡፡ የግለሰቦች ጥሪ ከግለሰቦች ህልውና ጋር የሚያያዝ በመሆኑ እድሜው ሲያጥር ተቋም ግን የተሻለ እድሜና የተደራጀ ሥራ እንደሚኖረው ይታመናል፡፡ አህመድ ሙስጠፋ ሌላም እንደ ድክመት የሚቆጥረው ጉዳይ አለ - የገንዘብ ጉዳይ፡፡ ‹‹ሙስሊሞች ለዳዕዋ የምናውለው እዚህ ግባ የሚባል የገንዘብ መጠን የለንም፡፡ በተለይ ብዙ ሰዎች አረቦች ከፍተኛ የዳዕዋ ገንዘብ የሚያፈሱ ቢመስላቸውም እውነታው ፍጹም ተቃራኒ ነው›› ባይ ነው፡፡ እውነታውም ከዚህ ብዙ አይርቅም፡፡ ሚስዮናውያን ገንዘብ የሚያፈሱት በገፍ ነው፡፡ ዘይቱ፣ ዱቄቱ፣ ሕክምናው፣ እርዳታው ማለቂያ የለውም፡፡ በተለይ ደግሞ የብዙ ዓለማቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች በጀት የሚውለው ለሰበካ ይሁን ለእርዳታ የማይለይበት ጊዜ አለ፡፡ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉት ምሁር ይህንን ከዋነኞቹ ችግሮች ጎራ ይመድቡታል፡፡ እንደምሁሩ አመለካከት ከሆነ የእርዳታውም የሰበካውም ገንዘብ መለየት በማይቻል ሁኔታ ተደበላልቋል፡፡ በመሆኑም ‹‹እርዳታ›› በሚል ታፔላ የሚመደበው በጀት ‹‹የወንጌል ሥርጭት ገባር ወንዝ›› ሆኖ ያርፋል፡፡ እኒህ በጀቶች አስደንጋጭ ግዝፈት ያላቸው ናቸው፡፡

‹‹ለምሳሌ›› ይላል አህመድ ሙስጠፋ ‹‹ለምሳሌ CRDA ብቻውን ለአንድ ሚሲዮናዊ ድርጅት 40 ሚለዮን የኢትዮጵያ ብር ረድቷል፡፡ ይህ ገንዘብ ለዳዕዋ ቢውል ምን ያህል ሰው ያሰልም እንደነበር ገምቱ›› በስሜት ነበር የገለጸልን፡፡ አንድነት ማጣታችንም ዋነኛ ችግር እንደሆነ ብዙዎች በአጽንኦት ይናገራሉ፡፡ ሐሰን ታጁም ይህንኑ ይጋራል፡፡ ‹‹እኛ መስጂዶቻችን ውስጥ እርስ በርስ በቃላት ስንቆራቆስ ለነሱ ተመቻቸላቸው፤ ሌሎችን ወደ ኢስላም መጥራቱንም እርግፍ አድርገን ተውነው›› የሚል ሀሳብ ነው ያለው፡፡

መንገዱ ወዴት ነው?የችግሩ ከፍታ እና ጥልቀት ይህን ያህል

ግዙፍ ቢሆንም ለእሱም ቢሆን ጥረት ማድረግ ከተቻለ መፍትሄ እንደማይጠፋለት የሙስሊሞች ጉዳይ ያነጋገረቻቸው የሀይማኖት አዋቂዎችና የማህበራዊ ሳይንስ ምሁራን ይገልጻሉ፡፡ አቶ ፈይሰል ችግሩ ከከተሞች ይልቅ በገጠር ከተሞች የሚስተዋል በመሆኑ ጠንከር ያለ የዳዕዋ ሥራ መሥራት እንደሚያስፈልግ ይገልጻሉ፡፡ ‹‹ገጠሩን ረስተነዋል››

በማለት ዝንጉነታችንን ያስታውሱናል፡፡ ምሁር

ሐሰን ታጁም የአቶ ፈይሰልን ሀሳብ በመንተራስ የገጠር ሀይማኖታዊ ት/ቤቶች (የቂርአት ማእከላት) ለገጠሪቱ ማህበረሰብ ሃይማኖታዊ ህይወት መጎልበት የሚጫወቱትን አይነተኛ ሚና በማስመር የእነዚህን ቁጥር ማበራከት ከችግራችን አንዱ መውጫ መንገድ እንደሚሆን ያመለክተናል፡፡ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ከሌላው የዓለም ሙስሊም በአካልም በሥነ-ልቦናም የተነጠሉና የራቁ እንደሆኑ ብዙዎች ይናገራሉ፡፡ ምንም እንኳ ኢትዮጵያ ከእስልምና ጋር የተቆራኘችበት ታሪካዊ እውነታ ቢኖርም አሁን ይሄ ሁሉ የመረሳት ያህል እየደበዘዘ መጥቷል፡፡ የሀገሪቱ ቀደምት ዜጎች ለእስልምና የሰሩትን ውለታ የዓለም ሙስሊሞች መመለሻ (መክፈያ) ጊዜ እየጠበቁ እንደሆነ ሙሐመድ ጠይብ የጻፉት ‹‹ኢትዮጵያ እና እስልምና›› የሚለው መጽሐፍ ያትታል፡፡ ወጣቱ ዳዒ አህመድ ሙስጠፋ ‹‹ይህን እድል ለምን አንጠቀምበትም?›› ሲል ይጠይቃል፡፡ ከሌላው ዓለም ጋር የምናደርጋቸው ግንኙነቶችም ሁለት ጥቅሞችን መሠረት ማድረግ እንዳለባቸው ይገልጻል፡፡ የመጀመሪያው የእውቀት ሽግግርን ይመለከታል፡፡ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ከሌላው ዓለም ሙስሊሞች ሀይማኖታዊም አካዳሚያዊም እውቀት ያለከልካይ ማግኘት ይችላሉ፡፡ እንደ አህመድ ገለፃ ያሉብንን የፋይናንስ ችግሮችም ጥቂት ጥረት ብቻ በማድረግ መቅረፍ ይቻላል፡፡ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉት ምሁርም ሙስሊም የውጭ እርዳታ ድርጅቶች በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ ቢፈቀድ ሁኔታውን ሊለውጠው

እንደሚችል ያምናሉ፡፡ ከኢትዮጵያ ሙስሊሞች ዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ አስኳሉ የመሪ እጦት ነው፡፡ ከመስጊድ የኮሚቴዎች ስብሰባ እስከ ላይኛው የመጅሊስ ጸ/ቤት ድረስ ሙስሊሙ በአመራር ቀውስ ይታመሳል፡፡ በየጊዜው በሙስሊም ተቋማት ውስጥ የሚነሱ የ‹‹ሥልጣን ይገባኛል›› ግጭቶች የሙስሊሙን ማህበረሰብ እድገትና ተጠሪነት ወደኋላ ሲጎትቱ ተስተውለዋል፡፡ በኢትዮጵያ ትልቁ የሆነው የሙስሊሞች ተቋም ከሐጅና ዑምራ የዘለለ ቁምነገር መሥራት አለመቻሉ ቅስማቸውን እንደሰበረው በታላቁ አንዋር መስጊድ ውስጥ አግኝተን ያነጋገርናቸው ምዕመናንም ይገልጻሉ፡፡ ሰፊ የሆነው ሙስሊም ማህበረሰብ ውሃ በማያነሳ ምክንያት ቁጥሩ እየተዘለዘለ ለሚስዮናውያን ገቢር መሆኑ ላብዛኞች አሳዛኝ ክስተት ነው፡፡ ‹‹የመጅሊስ ተቋማዊ መሠረት ጠንካራ ቢሆን ችግሩ እዚህ ድረሰ ባልደረሰ›› ይላል ሐሰን ታጁ፡፡ ‹‹መጅሊሱ ከሐጅና ዑምራ በዘለለ ጠንካራ ኢስላማዊ ሥራዎችን ለመሥራት መጠናከር አለበት፡፡›› የንጽጽር ሀይማኖት ስራዎችን ዘርፈ ብዙ በሆኑ የህትመት ውጤቶች ማሰራጨትና የሚሠሩበትን ቋንቋ ቁጥር ከፍታ መጨመርም ሌላው እንደ መፍትሄ ተደርጎ የሚወሰድ አማራጭ ነው፡፡ ሀገሪቱ ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውሉ ቋንቋዎችን የሚያውቁ ግለሰቦችን በንጽጽር ሀይማኖት ትምህርት አሰልጥኖ በየገጠሩ ማሰራጨት በብዙ መልኩ ሊጠቅም ይችላል፡፡ ሚሽነሪዎች የማህበረሰቡን ቋንቋ የሚያውቁ ሰዎችን ለሰባኪነት እንደሚጠቀሙ የሚያስታውሱት አቶ ፈይሰል በውጤቱ ብዙ መጠቀም እንደቻሉ ይናገራሉ፡፡ ‹‹ለኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ኦሮምኛ የሚችል የንጽጽር ሃይማኖት መምህር፣ ለጉራጌው ጉራጊኛ፣ ለሲዳማው ሲዳምኛ ቋንቋ ተናጋሪ መምህር ቢዘጋጅ ውጤቱ የት በደረሰ›› ይላሉ፡፡ የንጽጽር ሀይማኖት ትምህርት ለኩፍር ሰለባ ሊሆን የሚችለውን ሙስሊም ጠያቂና ሞጋች የሚያደርግ በመሆኑ ሁሌም ለሚሽነሪዎች ፈተና ይሆናል፡፡ ጥያቄዎቹን ለመመለስና ሙስሊሙን ለመደለል ፈተናው ከባድና አድካሚ ይሆንባቸዋል፡፡ ‹‹ለጥያቄዎቹ መልስ ፍለጋ ይባዝናሉ›› ይላሉ አቶ ፈይሰል፡፡ በከተማው የሚኖሩ የገጠር ተወላጆች በየአካባቢያቸው የተወሰኑ የንጽጽር ሃይማኖት ሥራዎችን ማበራከት ቢችሉ ውጤቱ ሊናቅ የሚችል አይሆንም፡፡ በተለይም በድምፅ ብቻ የተዘጋጁ ሥራዎች አንባቢ ለሌላቸው አካባቢዎች የሚሰጡት ጠቀሜታ የትየለሌ ነው፡፡

አብደላ ዛሬም ሙስሊሞችን ሰብኮ ‹‹ወደ ጌታ ለማምጣት›› ጥረት እያደረገ ነው፡፡ እሱ ‹‹እየተሳካልኝ ነው›› ይላል፡፡

........እኛስ?

አል-ፋሩቅ ኢስላማዊ ኦዲዮ ቪዲዮ

ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

‹‹ሙስሊሞች ለዳዕዋ የምናውለው እዚህ ግባ የሚባል የገንዘብ መጠን የለንም፡፡ በተለይ ብዙ ሰዎች አረቦች ከፍተኛ የዳዕዋ

ገንዘብ የሚያፈሱ ቢመስላቸውም

እውነታው ፍጹም ተቃራኒ ነው››

ማስታወቂያ

ማስታ

ወቂያ

•ቁርኣኖች

•ነሺዳዎች

በመደብራችን ሌሎችንም በርካታ ኢስላማዊ የመንፈስ

ምግቦችን ያገኛሉ!

•ሙሐደራዎች

•መንፈሳዊ ፊልሞች

•መንዙማዎች

የሙስሊሞች ጉዳይ መፅሄት ወኪል አከፋፋይ

አድራሻችን፡አንዋር መስጂድ ፊት ለፊት ሰላም ሆቴል ግቢ ውስጥ

0911 341574 0911 632077

አህመዲን ጀበል ለዚህ ፅሁፍ አስተዋፅኦ አበርክቷል፡፡

Page 8: Ye Muslimoch

8 የሙስሊሞች ጉዳይ

ነፃ ሐ

ሳብ

ትምህርት ሚኒስቴር የቀለም ቀመሶች ስብስብ ብቻ አይደለም፡፡ ይህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በተማሪዎችና በሥርዓተ ትምህርት ጉዳይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ በመማር ማስተማር ሂደቱ የበላይ ተጠሪ መሆኑም ይታወቃል፡፡ መከላከያ ሚኒስቴርም በሀገሪቱ ደህንነት፣ ወታደራዊ መዋቅር፣ ሀገራዊ ድንበር በመሰሉ ጉዳዮች ላይ የበለጠ መረጃ አለው፡፡ ኃላፊነት የሚጣልበት የሀገሪቱ ቁልፍ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት መሆኑ ለዜጎች የተደበቀ ጉዳይ አይደለም፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን እንደ ሰበዝ እየመዘዝን ‹‹ይህን ይፈፅማሉ፤ ይህን መሰል ኃላፊነት አለባቸው›› ማለት የዚህ ፅሁፍ ዓላማ አይደለም፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችም ለሚኒስቴር መስሪያ ቤትነት የሚያበቃቸው የተዋረዳዊ መዋቅር ግልፅነት፣ ነፃነት፣ ጥንካሬና ጥብቅነት ሀገራዊ ጠቀሜታን ታሳቢ ያደርጋል፡፡ የማህበረሰባዊ ግልጋሎታቸው ሰፊነትና ቅቡልነትም ጠቃሚ ጉዳይ ነው፡፡ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና መንፈሳዊ ጥምረት አስፈላጊ ነው፡፡ የሀገርና የህዝብ ደህንነት የሚጠብቁ፣ ሠላማዊ የኑሮ ፍሰት የሚፈጥሩ ናቸው፡፡ እውቀትና ባለሙያን የሰነጉ ሕዝባዊና ሕዝብ አገልጋይ እንዲሆኑም ይጠበቃል፡፡ ሸቅብ ያነሳነው የግድምድም መንደርደሪያም ወደ ቀጥተኛው ነፃ ሃሳብ ሲወስደን ‹‹የተለያዩ ሃይማኖቶች የተዋቀሩበት የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ይመስረት›› የሚለውን

ያ ጠ ና ክ ራ ል ፡ ፡ በዚህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የሀይማኖቶቹን መ ሰ ረ ታ ዊ እሴቶች ባገናዘበ መልኩ ሁሉም ሃ ይ ማ ኖ ቶ ች በእኩል አቅም የ እ ም ነ ታ ቸ ው ተወካይ ይሆናሉ፡፡ አሁን ጊዜው ሰዎች ፊታቸውን ወደ እምነት የመለሱበት ጊዜ ሆኗል፡፡ ከዚህ አኳያ ‹‹አሁን ብቅ ብቅ ለሚሉ ሃ ይ ማ ኖ ታ ዊ

ግጭቶች ሀገራዊ የልማት አጀንዳ የበላይ እንዲሆን መፍትሄ የሚፈልግ የሃይማኖት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ያስፈልጋል›› የሚል ሃሳብ ለውይይት ይቀርባል፡፡ኢትዮጵያ የብዙ ባህልና ሃይማኖት ሀገር ናት፡፡ ‹‹ባህሏም ሃይማኖቷም አንድና አንድ ብቻ ነው›› የሚል ፅንፈኝነት ዛሬ ጊዜ ያለፈበት ታሪክ ነው፡፡ ይህ የተሳሳተ የታሪክ ገፅታ በርካታ በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ሃይማኖቶችና ብሔር

ብሔረሰቦች እንዲናቁ አድርጓል፡፡ በዚህች ሀገር ዜጎች የእኩል ዜግነት መብታቸው በዜጎቻቸው ሃይማኖት ሽፋን ስቃይና መከራ ተፈፅሞባቸዋል፡፡ እናም ታሪክ የለውጥ እንጂ የበቀል እንዳይሆን የሃይማኖቶች የእኩል ውክልና የሚታይበት የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ያስፈልጋል፡፡ ሀገሪቱ ከአብዮቱ ወዲህ በማርክሳዊው ርዕዮተ ዓለም ተጠምዳ ነበር፡፡ ሕዝቡ ‹‹ሃይማኖት አደንዛዥ ዕፅ ነው›› በሚል መርህ ተሰብኳል፡፡ ‹‹አብዮት ልጆቿን ትበላለች›› በሚባልበት ዘመን የሃይማኖቶች ሁሉ ሥነ-ምግባራዊ ፋይዳ ተረስቶ የአብዮቱ ጣዖታት ሌኒንና ማርክስ በመለኮታዊ ሥፍራ ማርክሲዝምን ጠመቁበት፡፡ በሕዝብ ልብ ውስጥ የነበረውን የእምነት እውነት ‹‹ሃራም ነው›› አሉት፤ ‹‹ውጉዝ ከመአርዮስ›› ብለው አጣጣሉት፡፡ በሕዝብ ልብ ውስጥ እምነትና ሃይማኖት የተዳፈነ ፍም እንጂ የከሰመ እውነት ግን አልነበረም፡፡ ይኸው ማርክሳዊው የአንድ ፓርቲ መንግስት ከተገረሰሰ በኋላ ታላቅ የታሪክ ለውጥ ሆኗል - ለሃይማኖቶች ሁሉ፡፡ ትልቁን የስጋት ነፋስ አቅጣጫ ለመወሰን ፖለቲካው ሕዝባዊ ተሳትፎ እንዲኖረው ወድቆ ሲነሳ ነበር - በሥልጣን ላይ ያለው መንግስት፡፡ በዚህ ፖለቲካውን ሕዝባዊ በማድረግ ትግል ውስጥ የሃይማኖቶች እኩልነትና ነፃነት የአተገባበር ችግር ነበረበት፡፡ የሃይማኖቶች ገበያ ነፃ በመሆኑ ዜጎች በመንፈሳዊ ጉዳይ መነቃቃት መቻላቸውን ሊክዱት አይገባም፡፡

በሃይማኖት ነፃነቱ የተጠቀሙ አማኞች ሃይማኖታዊ እሴታቸውን በማክበር፣ በመተርጎምና በመተግበር ጉዳይ ላይ ሲጠመዱ ‹‹መሰረታውያን፣ አክራርያን›› የሚሉ ግጭት ቀስቃሽ ትንኮሳዎች አልፎ አልፎ መቀስቀሳቸው የሁላችንም እለታዊ ገጠመኝ ነው፡፡ ‹‹ዜጎች በመንግስታቸው ውስጥ ህዝባዊ ውክልና ይኑራቸው›› ሲባል ‹‹የጎሳ ፖለቲካ ያራምዱ፣ የፌደራል ሥርዓት ያጠናክሩ፣ የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት በመንግስታቸው ይረጋግጥ፣ የሃይማኖት እኩልነታቸው በመተርጎምና በመተግበር ፍጹም የጸና ይሁን፣ ሕዝብን የሚወክለውም የፓርላማ የምክር ቤት አባልነት፣ ሹመኝነት የብሔረሰብ ተዋፅኦው ብቻ ሳይሆን ሃይማኖታዊ ተዋፅኦውም ከግምት ይግባ፣ ሃይማኖቶች ሁሉ በሀገሪቱ ውስጥ እኩል አቅም ይኑራቸው›› የሚሉት አውራ ኹነቶች ይከበሩ እንደማለት ነው፡፡ ይህ ለብሔራዊ መግባባት ትልቅ ግምት ይሰጠው ማለት ነው፡፡ ሃይማኖቱን ባህል፣ ሃይማኖቱን ኑሮ፣ ሃይማኖቱን የገቢ ምንጭ፣ ሃይማኖቱን ሕይወት እያደረገ ላለው ሕብረተሰብ የሃይማኖት ጉዳይ ከመንግስታዊ ጉዳይ ተነጥሎና ተገልሎ ሊታይ አይገባም፡፡ አንድ መንግስት የሕዝባዊነቱ ማረጋገጫ የሃይማኖቶች የእኩል አቅም ባለቤትና የመወሰን ስልጣን ባለመብትነት ሲከበር ነው፡፡ መንግስት ፍፁም አለማዊ (secular) ነው የሚል ግትርነት ለሀገሩ ባህል አዋጪ አይሆንም፡፡ የሃይማኖት ግጭቶችም ሁሌም በሃይማኖት አባቶች ተማጽኖና ተግሳጽ ጫንቃ ላይ የሚጣሉ መሆን አይገባቸውም፡፡ ዘላቂ ዋስትናም አይሰጥም፡፡ በሀገራችን ታሪክ ሃይማኖት ከመንግስት ጫንቃ ተነጥሎ የታየበት የታሪክ አጋጣሚ የለም -ዛሬም ድረስ፡፡ በዚች የጋራ በሆነችው ውድ ሀገራችን ሃይማኖትን መሰረት አድርገው ዜጎች በዜጎቻቸው ላይ ዘግናኝ ጠባሳ ያሳደሩ ግፎችን ፈጽመዋል፡፡ በታሪክ አጋጣሚም አንድ የሃይማኖት ተቋም የመንግስት ሃይማኖት ሆኖ ቆይቷል፡፡ ያ ኢፍትሃዊ ታሪክ አንድን ሃይማኖት ጡንቻው የጎለበተ እንዲሆን አድርጓል፡፡ ዛሬም ድረስ ተጽዕኖው በኢኮኖሚው ዘርፍ የመንግስት ፖሊሲንና ህግን እየተፈታተነ ይገኛል፡፡ የሃይማኖት ተቋም በኢኮኖሚ አቅም ጡንቻማ መሆን ለሀገር ልማት ሲውል ደስ ያሰኛል፡፡ ነገር ግን ሌሎች ሃይማኖቶችን በንቀት አዘቅዝቆ ለማየት ሲኮፈስ አደጋው የከፋ ይሆናል፡፡ በሕገ-መንግስቱ ‹‹ሃይማኖቶች ሁሉ እኩል መብት›› አላቸው፡፡ በሀገራችን ውስጥ ያሉት በርካታ የሃይማኖት ተከታዮች በአደባባይ ሃይማኖታዊ እሴታቸውን መተግበርና መተርጎም ስጋትና ፍርሃት ውስጥ ይከትታቸው እንደነበረ ይታመናል፡፡ ታዲያ ዛሬ ዜጎች በሃይማኖት እኩልነት የታሪክ ለውጥ ወደ መስጂድ ሲመላለሱ፣ ሃይማኖታዊ አለባበስን ሲለብሱ፣ የእምነት ቦታ ሲገነቡ እንደ ስጋት መመልከት ለምን? ኮሽ ባለ ቁጥር የሃይማኖት አባቶችን ሰብስቦ

‹‹ተከታዮቻችሁን አደብ አስይዙልን›› የሚል ዛቻ የመሰለ ቀጭን መመሪያ ዘላቂ መፍትሄ አያመጣም፤ ትውልድንም አያቀራርብም፡፡ በሀገራችን ሃይማኖቶች ሁሉ እሴታቸውን አጠናክረው እጅ ለእጅ ተያይዘው የልማት፣ የሰላም፣ የአብሮነት መንፈሳዊና ህብራዊ ጥምረት የሚፈጥሩ እንዲሆኑ እንመኛለን፡፡ ሃይማኖቶች ከመንፈሳዊ ህይወት ባሻገር የጋራ የሆነ የሀገር አጀንዳ አላቸው፡፡ እኒህን ዋና ዋና ኹነቶች ሰንቀው፣ ተባብረውና ተግባብተው የሚራመዱበትና የሚያንፀባርቁበት ሀገር ማየት የእድገታችን መሰረት ይሆናል፡፡ እናም የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መመስረት ከእምነት ውክልናቸው አኳያ የእኩል ተቆርቋሪ እና የእኩል ውክልና አቅማቸው የጎላ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም የአማኙ ማህበረሰብ ችግር በምክር ቤት የሚደመጥበት፣ የመፍትሄ አቅጣጫ የሚጠቆምበትና የሚወሰንበት እንዲሆን ይናፈቃል፡፡ ይህም ‹‹የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት መኖሩ ግድ ነው›› የሚል ግትርነትን የሚያለዝብ አመክንዮአዊ ነፃ አስተያየትን ይናፍቃል፡፡ በሃይማኖቶች ጉዳይ የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የመስሪያ ቤቱ የመጨረሻ ስልጣን መሆኑ ይገመታል፡፡ ከዚህ አኳያ በየእምነት ተቋማት ውስጥ ለሃይማኖት እሴቶች ሀገራዊና አለም አቀፋዊ እውቅና ያሰጣል፡፡ በእውቀት ላይ ተመስርቶ ቤተ-እምነቶች ተዋረዳዊ የየግልና የጋራ አደረጃጀት አቀናጅተው ለመንፈሳዊ ጥንካሬና ለሀገር ሰላም በጋራ ይሰራሉ፡፡ የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መስሪያ ቤትን እምነቶች በሙሉ በጋራ መድረክ የሚገናኙበትና የሚመካከሩበት፣ ከስሜታዊነት በፀዳ መልኩ ስለ ሃይማኖታዊ እሴቶቻቸው የሚወያዩበት፣ የተለያዩ ጥናታዊ

የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ቢኖርስ?

ዩሱፍ ጌታቸው

ይህ አምድ ለነፃ ሀሳቦች ሁሉ ክፍት ነው፡፡ ከአንባቢያንም ሆነ ከስታፍ አባላት የሚቀርቡ ነፃ ሀሳቦች፣ ትዝብቶችና አመለካከቶች ይቀርቡበታል፡፡ ሌሎች የሚሰማቸውን ይተነፍሱበታል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ከርዕሰ አንቀፁ ውጭ ይህንን አምድ ጨምሮ የሚስተናገዱ ፅሁፎች የዝግጅት ክፍሉን አቋም ላያንፀባርቁ ይችላሉ፡፡

የኃይማኖቶች ሚኒስተር ወደ ገጽ 37ዞሯል

መንግስት ፍፁም አለማዊ (secular) ነው የሚል ግትርነት ለሀገሩ ባህል

አዋጪ አይሆንም፡፡ የሃይማኖት

ግጭቶችም ሁሌም በሃይማኖት

አባቶች ተማጽኖና ተግሳጽ ጫንቃ ላይ የሚጣሉ መሆን

አይገባቸውም፡፡

[email protected]

Page 9: Ye Muslimoch

ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002 9

በግቢ¨< SGM Là ÁK¨< ¾õ_iT” /¾SËS]Á ›Sƒ }T] ዎች/ u?} SፃIõƒ Ÿ¨<Ü KሚS× }T] ‹‹u?ƒ Kእ”ÓÇ›› ¾ሚM Évw ¾K¨<U:: ¾u?} - SéIõ~ ¨”ua‹ uS<K< u†ካÄ‹ /›U`[¨< የT>ÁÖ’< }T] ዎ‹ w”L†ው ÁeኬዳM/ uSÁ³†ው ¡õሉ Ÿ}Ñu=¨< uLà }Ú“”sM:: ›w³™‡ }T] ዎ‹ òታ†¨< Là Ÿõ}— ¨<Ø[ƒ Ã’uvM::

’Ñ uG<Kƒ c¯ƒ }Ÿ<M ¾ሴT>e}\” ¾SÚ[h ð}“†ው” èeÇሉ:: ¾ß”kታ†ው U”ጭU ይኸ¨< ’u`:: እ”ደ አw³—¨< ¾ግቢÁ‹ን }T] Ø“ƒ ƒ´ ¾T>K˜ ð}“ c=Å`e ’¨<:: Ÿ¯>h ሶLƒ uኋL K’Ñው ð}“ የሚሆነኝን ስንቅ ለመሰነቅ ነበር ¨Å u?}-SéIõቱ ¾S×G<ƒ:: ’Ñ` Ó” ¾u?}-SéIõ~ ¨”ua‹ uS<K< ŸSÁ³†ውU uLà ¨በl Ÿውß KሚSጣ W¨< ¾ሚVከ` ›ÃÅKU:: uSJ’<U K?L KØ“ƒ ›Sˆ xታ KSðKÓ እ”ÇSጣጤ ̈ ×G<:: ‹‹eüe›› ÅÓV w`É ›K:: u³ Là ¨Ü ¨^Ì ¾ƒዬKሌ ’ው:: eK²=I ¾ሚ•[˜ ›T^ß ¨Å ዶ`T@ H@Î ‹‹‚”i” ቦ¡e›› ¨<eØ SSgÓ ’¨<:: Ÿu?}-SéIõ~ እ”Ũ×ሁ uõØ’ƒ ¨Å Ê`ሜ ›S^G<:: Ê`U እ”ÅÅ[eŸ< Ó” እ”ÇcwŸ<ƒ TØ“ƒ እ”ደTM‹M }[ÇG<:: G<Kƒ ¾Ê`T‹” ‹‹Sሬ›› nT‚ ዎ‹“ Ÿ¾ƒ እንÅSÖ< ¾TL¨<n†¬ ሦስት ¨ÅM }T] ዎ‹ ›MÒ¨<” KSeu` ÁkÆ uT>SeM G<ኔታ u›”Å—¨< }T] ›MÒ Là u݃ Ñ^v“ uu`ካታ SîGõƒ }Ÿuው }kUÖªM:: ¾MÐቹ ›Ã•‹ ¾eÒ u?ƒ Sw^ƒን uT>Áስ”p SMŸ< ðØÖ¨< Ó”v^†ው mu? እንÅ}KkKk Ëu“ ¨´ u¨´ ሆ“EM:: ከ›”Å—¨< }T] እኩM ሊJ” ƒ”ሽ ¾k[ው ‚ý ŸÊ`S< ›Mö ¾›”vu=ው” ìØታ KTÅõ[e ¾}W^ ÃSeM ¾እ”ÓK=ዝ— ²ð•‹” uŸõ}— ÉUî ‹‹ÁeÅU×M::›› እ’@ ÅÓV u²=I ›Ã’ƒ Ýጫታ SGM TØ“ƒ ›M‹MU:: eK²=I K?ሊƒ }’eŠ KTØ“ƒ ^c?” ›XU–@ ¨Å S˜ታዬ ›ቀ“G< (ሌሊት ተነስቶ የማጥናት ልምድ እንደሌለኝ ታሳቢ ይደረግልኝ::)

K¨ƒa¨< ¾c<wH> ሶLƒ c=Å`e ¾T>kWpሱ˜ ÕÅ™Š Tታ c=ÁÖ’< eLSg< እ”pMõ ØLD†ው •bM:: Ÿእ”pMፌ e’n W¯~ 1:15 ÃLM:: u›eÑ^T> õØ’ƒ ŸS˜ታ uS’Xƒ ¨<Æ° ›É`Ñ@ c<wH> ÃG<” ዱH ¾TÃታ¨p ሶላƒ WÑÉŸ<:: Ÿ²=ÁU ð}“ Là ሊSÖ< ËLሉ w ¾Tev†¨<” `°f‹ wቻ Ñ[õ Ñ[õ TÉ[Ó ËS`Ÿ<:: ƒUI`~” ¡õM ውeØ u›Óvu< እŸታ}M eK’u` Á” ÁIM ›Le†Ñ[˜U:: ð}“¨< Ó”...!

‹‹እ’²=I ›e}T] ዎ‹›› Ö<”‰†¨<” ¾T>KŸ<ƒ uð}“ ’¨<:: ¾Èà ካ`ት” õMeõ“ና እXu? Áe}U\“ ð}“ Là ¾ሚÁSጡƒ ‹‹¾Èà ካ`ƒ ¾¨”ÉS< ሚeƒ eTE እንዴት ሊወጣላት ቻለ?›› ›Ã’ƒ ØÁo ’ው - ፈጽሞ ¾TÃÑ“˜:: uእ”pMóም’‚ u×U እÁ²”Ÿ< ’u` ð}“ው” ¾W^G<ƒ::

Ÿፈተናው Ÿ¨×” uኋL ÓTg< }T] uተገላገልኩ S”ðe ¾Åeታ eT@ƒ Ã’uwuታM:: ÓTg< ÅÓV ¾¨<Ö?~ ’Ñ` eLXWu¨< ¾ƒ“”~ ß”kƒ ›Mለkk¨<U:: KT”—¨<U 15 ¾እ[õƒ k“ƒ ›K<”::

¾እ[õƒ k“ƒ ›MŸ<; Ãp`ታ }XeŠ ’¨<፡፡ 15 ¾ß”p k“ƒ ›K<:: ¾³_¨< ð}“ ውÖ?ƒ ¾ሚKÖð¨< Ÿ15 k“ƒ uኋL ’¨<:: uዚI ¨pƒ ’u` ¾›Mu`ƒ ›’eታይ” Relativity theory (የንፅፅር ንድፈ ሀሳብ) u›Óvu< ¾Ñv˜::

›’eታይ” ¾Ñ>²?” ›”í^©’ƒ ለW^}—¨< KTe[ǃ G<Kƒ ØÁo ዎ‹” ’u` ¾Ö¾ቃƒ፡፡ ‹‹õp[—ሽ አጠገብ lß wKi K›”É W¯ƒ እ¾}ݨታ‹G< ’¨< wK” ብ“ew W¯~ Ã[´TM ¨Ãe ÁØ^M;›› ምን ጥርጥር አለው; ሠአቱ ክንፍ አውጥቶ ነው የሚበረው፡፡ ‹‹አሁን ደግሞ የጋለ ብረት ምጣድ ላይ ለተመሳሳይ አንድ ሠዐት ያህል ተቀመጥሽ እንበል፡፡ አሁንስ ሰዐቱ ያጥራል ወይስ ይረዝማል;›› ¾W^}—ዋ ULi U” K=J” እንÅT>‹M ›eu<ƒ:: U“Mvƒ ›”É ›Sት ሙሉ ¾}kSÖ‹ ሊSeLƒ G<K< ËLM:: un ä? ንድፈ ሀሳብ (theory) uÅ”w ¾Ñv˜ u15~ ¾ß”p k“ƒ ’u`::

Ÿ[ÏUና ›ታካ‹ k“ƒ uኋL ውÖ?ƒ ¾ሚKÖፍuƒ k” Å[W:: ›”ǔʇ ƒUI`„‹ kÅU wKው }KØðªM:: ¾òKAሶፊ (ፍልስፍና) ውÖ?ƒ Ó” እeካG<” ¾KU:: k’<” S<K< w”ÖwpU SUI\” ¾uL¨< Ïw SàI ›LW–¨<U:: 12 W¯ƒ c=J” }eó q`ጬ ¨Å SeÏÉ H@ÉŸ<::

uk׿ k” Öªƒ SUI\” S”ÑÉ Là ›Ó˜Š ̈ <Ö?ƒ SŠ እ”ÅT>KÖõ Ö¾pG<ƒ:: ¾l× ÃG<” ¾Ó`Uƒ uTÃKà SMŸ< Ÿ}SKŸ}˜ uኋL ‹‹ƒ“”ƒ“›› wKA SKWM˜፡፡ W¨<Âው ¡õM ¨<eØ ¾ሚÁe}U[ን õMeõ“ ›Mun wKAƒ ÅÓV እ²=IU Ó^ K=ÁÒv˜ ’¨< እ”È w ›WwŸ<“ ‹‹ƒ“”ƒ“ እeŸ 12 W¯ƒ É[e ›M}KÖðU ’u`›› w uƒIƒ“ SKeŸ<Kƒ፡፡

‹‹እ’@ ƒ“”ƒ Öªƒ ¨ÃU ŸW¯ƒ ¾ሚM nM ›M¨×˜U:: ÁMŸ<ƒ ƒ“”ƒ“ ’¨<:: ŸUi~ 4 W¯ƒ Ÿ16 Là ’ው ¾KÖõŸ<ƒ›› wKA˜ ¨Å u=a¨< ›S^:: በዚÁው pêuƒ እ’@U ¨Å Teታ¨mÁ WK?Çው Ÿ’õŸ<:: u›ካvu=ው ¾’u\ƒ” }T]ዎ ‹ Ñðታƒ_ ¨<Ö?‚” ›¾G<ƒ::

እፎÃ.........! ¾³_” አልፌያለሁ:: KK?L Ñ>²? Ó” ð}“ ከSÉ[c< uòƒ kÅU w እ†¡LKG<::

መድረሳ

4:16ሰለሞን ከበደ

›’eታይ” ¾Ñ>²?”

›”í^©’ƒ ለW^}—¨< KTe[ǃ

G<Kƒ ØÁo ዎ‹”

’u` ¾Ö¾ቃƒ፡፡

[email protected]

Page 10: Ye Muslimoch

1010

ሰዎች የታላላቆቻቸውን ገድል ሲያነቡ፣ የህይወታቸውን እርምጃ ሲገነዘቡ የታላቅነታቸው ስሜት ይቀሰቀሳል፡፡ ህልማቸውን የማሳካት ወኔያቸው ይገዝፋል፡፡ የዚህ አምድ ዓላማም ከዚህ የተለየ አይደለም፡፡ ከነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ጀምሮ ወደታች በመውረድ የብርቅዬ የኢስላም ልጆችን ገድል ያስቃኛል፡፡ የታጋዮች ሰብል የበቀለበትን

እርሻ ያስጎበኛል፡፡

የ መ ስ ሊ ሞ ች ጉዳይ መፅሔት ዝግጅት ክፍል ‹‹ስብዕና›› የሚል ስያሜ

ያለውን ዓምድ ሲያዘጋጅ በሙስሊሙ ዓለም ውስጥ በነበራቸው ድንቅ ስብዕና (ህልው ተክለ-ሰውነት) ስማቸው ከሰማየ ሰማያት የሚነሳላቸውን ግለሰቦች ግለ-ታሪክ የማንሳት ዓላማ ነበረው፡፡ ታድያ ለዚህ ዓምድ የመጀመሪያው ዕትም ከረሱል (ሶ.ዐ.ወ)

በተሻለ መልኩ ሊመጥነው የሚችል ‹‹ሰው›› በማጣታችን ይኸው የእርሳቸውን ግለ-ታሪክ ሰፋፊ ከሆኑት የህይወት መስመሮቻቸው ጥቂት ሰበዞችን እየመዘዝን እናስቃኛችኋለን፡፡ በእርግጥ ከረሱል (ሶ.ዐ.ወ)

የተሻለ ስብዕና& ከእርሳቸው ከፍ ያለ ባል እና አባት& እርሳቸውን የሚስተካከል የጦር ጄኔራል እና የሀገር መሪ ማን ነው?

‹‹አንተ የላቀ ስነ-ምግባር ባለቤት ነህ፡፡›› አል ቀለም፡ 4

ውልደትእንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ሚያዚያ 22/571፡ 1483 አመታት ወደ ኋላ፡፡ አሚና ቢንት ወህብ በሆዳቸው የተሸከሙት ፅንስ እንዳይጎዳ በማሰብ በጀርባቸው በጥንቃቄ ጋደም ብለዋል፡፡ ጊዜው አመሻሽቶ ነበር፡፡ መንደራቸውም ጨልሞ ነበር፡፡ አሚና ካሸለቡበት ጥልቅ የእንቅልፍ ዓለማቸው አንዳች ስሜት አነቃቸው፡፡ ጊዜው ለንጋት ተቃረበ፡፡ የምጥ ስሜት ያጣድፋቸው ጀመር፡፡ ባለቤታቸውን አብደላህ በተፈጥሮ ሞት የተነጠቁት አሚና የመጀመሪያ ልጃቸው ወደ ምድር መቃረቢያ በሆነው ምጥ በስቃይ ይናጡ ጀመር፡፡ የተቃረበው ‹‹ብላቴና›› በማህበራዊ እሴት የነተበውንና የሚኖሩበትን የአረቢያ ምድር ጠፍንጎ ከያዘው ኢ-ሞራላዊ የጣኦት አምልኮ አላቆ በተውሂድ (አሐዳዊ አምላክ) ፈረስ ላይ የሚያፈናጥጠውን ‹‹ጨቅላ›› እንደሚወልዱ በልባቸው ውልም አላለም ነበር፡፡ የልጃቸው የወደፊት አጋር አብዱራህማን ቢን ዐውፍ ወላጅ የሆኑት ሹፍዕ ቢንት ዐምር አሚናን ከጭንቀታቸው ልትገላግላቸውና የበኩር ልጃቸውን ከነደሙ ልታስታቅፋቸው ከአሚና የመኝታ ሰገነት ተሰየመች፡፡

ብዙም ጭንቅ ያልነበረበት የማዋለድ ሂደት አዲስ ተዓምር ተከሰተበት፡፡ አሚና ልጃቸውን እየተገላገሉ በነበሩበት ቅፅበት ከውስጣቸው የፈለቀ ብርሃን ጀምበር ገና አማልዳ ያልደረሰችበትን የነብዩን (ሶ.ዐ.ወ) የትውልድ መንደር ለአፍታ ከድቅድቅ ጨለማ ነፃ አውጥቶ የብርሃን ሸማ አለበሰው፡፡

እኛ ሰዎች በህይወት ትፍስህት ደምቀን፣ ከመንፈሳዊ ህይወት ተፍተን እና እርቀ ሰላም እርቆን፣ በሐዘን ድባብ ጠውልገን፣ በጥመት ጎዳና ገርጥተን፣ ሰላም፣ ፍቅርና አብሮነት

ርቆን፣ የጌታና ሎሌ ህይወት ተመኝተን፣ የነፍሳችን ስሜት ባሪያ ሆነን፣ በባዶ ቁንጣን ተወጥረን፣ በበደል ተጨማልቀን፣ በህይወት ውስጥ ህይወታችን ነትቦ፣ ከሞት በኋላ (አኼራ) ባለ ህይወት ውስጥም የህይወታችን ተስፋ ተጨናግፎ በነበረበት ዘመን ጭው ባለ ምድረ በዳ የፍቅር፣ የሰላም፣ የአብሮነት ተልዕኮ ብርሃን ያነገበ ሰው ተወለደ፡፡

የነብዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) የስቃይ፣ የደስታ፣ የጉስቁልና፣ የእንግልት፣ የተስፋ ከምንም በላይ ደግሞ የስኬት ህይወታቸው ከዚያች አጥቢያ ጀምሮ ተንደረደረ፡፡

የዘር ሐረግየነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) የኋላ ታሪክ ሲመዘዝ

የሚገኙት ግለሰቦች ሁሉ ድንቅ ስብዕና የተላበሱ ናቸው፡፡ የዘር ሐረጋቸው እስከ ነብዩ አደም (ቀዳማይ ነብይ) ይመዘዛል፡፡ እርሳቸው የተገኙት ከተጋቡ ጥንዶች ነበር፡፡ ቅድመ አያቶቻቸው ደግሞ የጎሳ አባቶች እና የህዝብ ተጠሪዎች ነበሩ፡፡ ከነብዩ የዘር ሀዲድ ውስጥ የገቡ

-ሁሉ ከቀደምት አባቶቻቸው አንዳች መልካም ነገር እየወረሱ ይሻገራሉ፡፡ ከነብዩ ውልደት 20 ዓመታት ቀደሞ የኖረ ሰው እንደ እርሳቸው አያት አብዱል ሙጠሊብ ለምድር ለሰማይ የከበደ ሰው አያገኝም፡፡ ዕጣው ደርሶት ከአብዱል ሙጠሊብ በፊት የኖረ ሰው ከሐሺም የተሻለ የዛ ወፈ-ሰማይ ህዝብ መሪ አያገኝም - የረሱል ቅድመ አያት፡፡ ይሄ እውነታ ለሁሉም የረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ቅድመ አያቶች ይሰራል፡፡ አብድ መናፍ፣ ቁስይ እያለ እስከ ነብዩ አደም (ዐ.ሰ) ይዘልቃል፡፡

መካአላህ ሱብሃነ ወተዓላ ፀጋውን የደረበላቸው

ከነብይ ዘር በማስገኘት ብቻ አይደለም፡፡ ከቅዱስ ቦታ እንዲወለዱ በማድረግም እንጂ፡፡ መካ ሰላማዊና ሁለመናዋ ቅዱስ የሆነች ስፍራ ነች፡፡ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) የተወለዱባት መካ ነብያትና ፃድቃን የሰገዱባትና ፀሎት ያደረሱባት - መለኮታዊ ራዕይ የወረደባት ናት፡፡ ከምንም በላይ የአባታችን ኢብራሂም (ዐ.ሰ) መስጊድ ካዕባ መገኛ ናት - መካ!

መካ ናት ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ያደጉባት፡፡ የመካ ጎዳናዎች ናቸው ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) የወጣትነት ጊዜያቸውን ያሳለፉባቸው፡፡ መካ ለእርሳቸው ከምንም በላይ የተወደደች ቦታ ነች፡፡ ከመካ እንዲለቁ በተገደዱበት ወቅት ሌላ ከተማ ቢሄዱ በዘንባባ ዝንጣፊ የሚቀበላቸው ህዝብ እንዳለ ቢረዱም መካን እንደዋዛ ሊለቋት አልፈቀዱም፡፡ ለዛም ነበር እስከ መጨረሻው የጥረታቸው እንጥፍጣፊ መቋጫ ድረስ መካን ያልተሰናበቷት፡፡ የኋላ ኋላ መካን በግዳጅ ሲሰናበቷትም ለእርሷ ያላቸውን ፍቅር እንዲህ ገልጸውላታል፡፡ ‹‹ኦ መካ! አንቺ እኮ አላህ ከኸለቃቸው (ከፈጠራቸው) ቦታዎች ሁሉ ምርጧ ነሽ፡፡ አላህ ዘንድም የተወደድሽ ምርጥ ቦታ ነሽ፡፡ በእርግጥ እንድተውሽ ባልገደድ ኖሮ መቼ እተውሽ ነበር?››

መካ ነብያችን (ሶ.ዐ.ወ) የመጀመሪያ ራዕያቸውን የተቀበሉባት ከተማ ናት፡፡ ሰዎችን ወደ አላህ ተውሂድ የጠሩባትና በጋራ ከተከታዮቻቸው ጋር የጀመዐ (የህብረት) ስግደት የፈፀሙትም ይቺው መካ ላይ ነው፡፡ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) አንድ ቀን እንደሚመለሱባት እርግጥ ቢሆንም ስንብታቸው ግን በጥልቅ ሀዘን የተመላ ነበር፡፡ ወዳጅ ከልብ ወዳጁ ሲለይ ከሚሰማው በላይ በሆነ ጥልቅ ሀዘን፡፡

‹‹ብላቴና››ው ሙሐመድ እርሳቸው ልጅነትን በዕድሜ ኖሩት እንጂ በግብር አልኖሩትም፡፡ ንፁህና ሆደ ቡቡ ነበሩ፡፡ ባለ ምጡቅ አእምሮ! (intelligent) የአላህ መለኮታዊ ጥበቃ ገና ከጅማሮ ያልተለያቸው የነበረ በመሆኑ ከምንም አይነት ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጠበቁ ናቸው፡፡ ልጅነታቸውን አጥብቀው የመረመሩም ለታላቅ አላማ እየተኮተኮቱ እንደሆነ ይረዱ ነበር፡፡ እርሳቸውን በማሳደግ ሚና ላይ የተሳተፉት ሞግዚታቸው ሐሊማ፣ አብዱል መጠሊብ እና አባ ጧሊብ ለህይወት መለኮታዊ ህዳሴ እንደተዘጋጁ ክትትላቸውን መሠረት አድርገው ታዝበዋል፡፡ አባ ጧሊብ ከዚህም በላይ እርግጠኛ ነበሩ፡፡ አንድ ሽማግሌ ባህታዊ የነብያት መደምደሚያ ማህተም ከጀርባቸው ላይ እንዳለ ለእርሳቸው በሚስጥር መንገሩን ልብ ይሏል፡፡ አላህ ለነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) የሚሰጠው መለኮታዊ ጥበቃ አካላዊ ብቻ ሳይሆን ‹‹መንፈሳዊ ጥበቃ››ን አመላካች እንደሆነ እውቁ ምሁር ዶ/ር ዓዒድ አል-ቀረኒ ፅፈዋል፡፡ ለዚህም ነበር ሙስጠፋ (ሶ.ዐ.ወ) በልጅነት እድሜያቸውም ሆነ በወጣትነት ዘመናቸው አንዳችም የመዋሸት፣ የማታለልና ሌሎችም ውጉዝ ባህሪያት ያልታዩባቸው፡፡ በንግግራቸው እውነተኛ፣ በምግባራቸው

የመስሊሞች ጉዳይ ፀሐፊው አክመል ነጋሽ «የረሱልን (ሶ.ዐ.ወ) ስብዕና

በሁለት ገፆች አሰፍራለሁ ብዬ የቱን ይዤ የቱን ትቼ ብዬ

ተቸገርኩ›› ይለናል በዚህ ጥንቅር፡፡

[email protected]

የሙስሊሞች ጉዳይ

ስብ

እና

የረሱል (ሶ.ዐ.ወ)ሕይወት እንዴት ያለ ነው?

አክመል ነጋሽ

Page 11: Ye Muslimoch

11

የተከበሩ፣ በስራቸው ንፁህ፣ በአኳኋናቸው ረጋ ያሉ፣ በታማኝነታቸው ደግሞ አል-አሚን (ታማኙ) የሚል ስያሜ የተሰጣቸው ነበሩ፡፡ የነበራቸውን የመልካም ባህሪ ባለቤትነት እውቅና ሳይበርዙና ሳይከልሱም ወደ ቀጣይ እድሜ ተሻግረዋል፡፡ በእርግጥ ሰው ነበሩ - ግን ደግሞ የሰው ልጆችን ከፅልመት ጭጋግ ወደ ብርሃን ፀጋ ሊያሻግሩ የተላኩ ነብይ! አዎን! ከሰው ልጅ ማህፀን የወጡ የሰው ልጅ ነበሩ - ነገር ግን የሀያሉ አምላክ የቅርብ ወዳጅና የነብያት ቁንጮ - ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ)፡፡ ‹‹እኔ ወሕይ የሚገለጽልኝ ቢሆንም እንደ እናንተው ሰው ነኝ›› (አል ካህፍ፡ 110)

የመዲናውን፤ ባየነው አይኑን! በነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ታሪክ ላይ ከተፃፉ መፃህፍት ሁሉ ተወዳድሮ ፓኪስታን ውስጥ በ1978 በአንደኝነት የተሸለመው የ ‹‹ረሂቀል መኽቱም›› ፀሀፊ ሶፍዩ ራህማን አልሙባረክ ፉሪ የረሱልን (ሶ.ዐ.ወ) አካላዊ መገለጫዎች ሀዲሶችን መሰረት አድርገው እንዲህ አድርገው ገልፀውታል፡- ‹‹ፊታቸው ብሩህ ነጭ እና የጨረቃ ያህል የሚያበራ ነበር፡፡ ሲደሰቱ ፊታቸው እንደ ጨረቃ ክፋይ ይበራል& ገፅታው ከሚያጉረመርም ዝናም ፈንጥቆ እንደሚወጣ የአፍታ ብልጭታ ብራ ነው፡፡ ፊታቸውን ለተመለከተ ገና ከማደሪያዋ የወጣች ጀንበርን ይመስላል፡፡ የገላቸው ጠረን ከ‹‹ሚስክ›› ሽቶ በተሻለ ያውዳል፡፡›› የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) መካከለኛ ቁመትና ጤነኛ የሆነ አካላዊ ጥንካሬ ነበራቸው፡፡ ትልቅ የራስ ቅል& ሰፋፊ ደረት እና ትከሻ ነበራቸው፡፡ ፊታቸው የእንቁላል ቅርፅ ያለው ነው፡፡ ግንባራቸው ሰፊ፣ አፍንጫቸው ሰልካካ፣ አይኖቻቸው ጥቁር& የአይኖቻቸው ቅንድቦች ደግሞ ቀጭንና በሚደንቅ ሁኔታ የተቀበቀቡ፣ ፀጉራቸው ጥቁር ቡኒ ቀለም የነበረውና ትከሻቸው ጋር የሚደርስ ነበር፡፡ ጥርሳቸው ፍንጭት ነው፡፡ ሲናገሩ ከፍንጭታቸው ብርሃን መሠል ነገር እየወጣ ጣፋጭ እይታ ይፈጥራል፡፡ የጉንጫቸው ፂም ደረታቸው ጋር ይደርሳል፡፡ የቀድሞ ቀመስ (ከአፍንጫ በታች) ፂማቸው በወጉ የተከረከመ ነው፡፡ አንገታቸው ላይና ከሁለት ትከሻዎቻቸው መካከል የነብይነታቸውን ምልክት ጥቁር ቡኒ መጣፊያ ጨርቅ ያስቀምጣሉ፡፡ በእጃቸው ጣት ላይ ሙሐመደን ረሱሉላህ (ሙሐመድ የአላህ መልዕክተኛ) የሚል ፅሁፍ የሰፈረበት የብር ቀለበት ያጠልቁ ነበር፡፡ ሁሌም ፅዱ ናቸው፡፡ ቀለል ያለና ትኩረት የማይስብ ልብስ ይመርጣሉ፡፡ ሽቶን በጣም አዘውትረው ይጠቀማሉ፡፡ ጥቂት ይመገባሉ፡፡ ጥቂት ይተኛሉ፡፡ ጥቂት ብቻ ይናገራሉ፡፡ ግን ብዙ ይሰግዳሉ፡፡ ጌታቸውን ደጋግመው ያወሳሉ፡፡ ሲራመዱ ከሠውነታቸው ጎንበስ ይላሉ፡፡ እርምጃቸው ፈጠን ያለ ነው፡፡ እንዲሁ ውጫዊ ገፅታቸውን የተመለከተ የውስጣቸውን አስደናቂ ስብዕና ያስተውላል፡፡

በጋብቻ ህይወት የአላህ መልዕክተኛ ህይወት በስኬት የተመላ ነው፡፡ የጋብቻ ህይወታቸውም እንዲሁ የስኬታቸው አንድ አይነተኛ መገለጫ ነው፡፡ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) የጋብቻን ህይወት የጀመሩት በ15 ዓመት ዕድሜ የምትበልጣቸውንና ባሏ የሞተባትን ኸዲጃን (አላህ ይዘንላትና) በማግባት ነበር፡፡ በወቅቱ የመልዕክተኛው ዕድሜ 25፣ የሚስታቸው ደግሞ 40 ነበር፡፡ ኸዲጃን ብቸኛ ሚስታቸው በማድረግ ስኬታማና በደስታ የተመላ የድፍን 25 ዓመታት የጋብቻ ህይወት ውስጥ ቆይተዋል፡፡ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ትጉህ አባትና አፍቃሪ ባል ነበሩ፡፡ ከሌሎች ሚስቶቻቸውም ጋር ጣፋጭ የፍቅር ጊዜያትን እንዳሳለፉ የዜና መዋዕል ፀሐፍቶቻቸው ዘግበዋል፡፡ መልዕክተኛው ዘጠኝ ሚስቶች ነበሯቸው፡፡ ሁሉንም ሚስቶቻቸውን ሲያገቡም በቂ ምክንያት ነበራቸው፡፡ ዓኢሻና ሐፍሷ የባልደረቦቻቸው የአቡበክርና የዑመር ልጆች ነበሩ፡፡ ከነርሱ ጋር ያላቸውን ትስስር የለበጠ ለማጥበቅ ሲሉ አገቧቸው፡፡ ኡሙ ሐቢባ፣ ኡሙ ሰለማህ፣ ሰውዳህ ቢንት ዘምዓህና ዘይነብ ቢንት ኹዘይማህ ከስደት የመጡና ባለቤቶቻቸውን በሞት የተነጠቁ ነበሩ፡፡ በርካቶቹ ሴቶች

የተለየ ‹‹ቆንጆ›› የሚያስብል ውበት አልነበራቸውም፡፡ አብዛኛዎቹም በዕድሜ ገፍተዋል፡፡ የአላህ መልዕክተኛ እነርሱን ለመርዳት ሲሉ አገቧቸው፡፡ ከዘይነብ ቢንት ጀህሽ ጋር የተደረገው ጋብቻም የላቀ ፖለቲካዊ ዓላማ ነበረው፡፡ ሌለኞቹ ሶፊያህ ቢንት ሁየይ ኢብን አኽጡብ እና ጁወይሪያህ ቢንተል ሓሪስ ምርኮኞች ነበሩ፡፡ ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ከነዚህ ሁሉ ሚስቶቻቸው ጋር ፍቅርን በወጉ ተካፍለዋል፡፡ አብዛኞቹን ሚስቶቻቸውን ያገቡት ዕድሜያቸው 54 እና 61 መካከል በነበረበት ወቅት ነው፡፡ ይሄ ወቅት የጠላቶች ሴራ የበረታበትና ሀይላቸውም የተጠናከረበት ወቅት በመሆኑ ጊዜያቸው በከፍተኛ ውጥረት ነበር የሚያልፈው፡፡ በዚህ ቀውጢ ወቅት ነበር ለእነዚህ ሁሉ ሚስቶቻቸው የባልነት ድርሻቸውን ከማንም በተሻለ መልኩ የተወጡት፡፡ አፍቃሪው ነብይ ከሚስታቸው ጋር ሩጫ ተወዳድረዋል፡፡ ዓኢሻ የተጎነጨችበትን የኩባያ ጠርዝ አሻራ ይዘው በዚያው ቦታ ይጠጡ ነበር፡፡ የመጨረሻው መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) አፍቅሮታቸው ለልጆቻቸው ብቻ የተሰጠ አልነበረም - ከአብራካቸው ላልወጣው ለሁሉም ኡምማ (ሕዝበ ሙስሊም) እንጂ!

ገራገሩ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ለስጋ ዘመዶቻቸው፣ ለወዳጆቻቸው እንዲሁም ለሰው ልጆች ሁሉ አዛኝ ነበሩ፡፡ እርሳቸው በህይወት በማይኖሩበት ወቅት ለሚኖሩ ተከታይ ትውልዶቻቸው ያዝኑ ነበር፡፡ እርሳቸው የተላኩት ለዓለማት ሁሉ እዝነት ነው፡፡ በሚተገብሯቸው ጉዳዮች ሁሉ ነገሮችን ለተከታዮቻቸው ቀላል ለማድረግ ይጥራሉ፡፡ ለአብነት ያህል የጀመዓ ስግደት በሚመሩበት ወቅት የህፃን ልጅ የዋይታ ድምፅ ከሠሙ እናትየው ተቸገራለች በሚል ሰበብ ሊያረዝሙ የፈለጉትን ስግደት ያሳጥሩታል፡፡ ተከታዮቻቸው በክስተቶች ላይ የሚኖራቸው ምላሽ መቼም ቢሆን ከጠርዘኝነትና ከፅንፈኝነት የፀዳ ሚዛናዊ መሆን እንዳለበት ይመክሩ ነበር፡፡ አህመድ በዘገቡት ሐዲስም ‹‹ከሀይማኖታችሁ ምርጥነት አንዱ ቀላል መሆኑ ነው›› ብለው እንዳስተማሩ ተገልÑõል፡፡ መልዕክተኛው ከሁለት ነገሮች መካከል እንዲመርጡ ሲጠየቁም ቀላሉን ይመርጡ ነበር፡፡ በአንድ ወቅት የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) ከሦስት ግለሰቦች ጋር ተገናኙ፡፡ እነዚህ ግለሰቦች ‹‹የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ወንጀላቸው የተማረላቸው መልዕክተኛ ይሄን ያህል ለዒባዳ የሚታትሩ ከሆነማ እኛ ወንጀላችን ያልተማረልን ሰዎች የተሻለ ነገር ካላደረግን ጀነትን አናገኛትም›› በሚል እሳቤ አግባብ ያልሆኑ የፀሎት ስርዓቶችን በራሳቸው ላይ ሊተገብሩ አሰቡ፡፡ አንደኛው ምንም እንቅልፍ በህይወቱ ላይተኛና ሌሊቱን ሙሉ በስግደት ሊያሳልፈው ፈለገ፣ ሌላኛው ደግሞ እድሜውን ሙሉ አከታተሎ ሊፆም ሆነ፣ ሦስተኛውም ሚስት ላያገባ ወሰነ፡፡ በዚህ ጊዜ የአላህ መልዕክተኛ ‹‹በአላህ ይሁንብኝ! ከእናንተ በተሻለ መልኩ ጌታዬን እፈራዋለሁ፡፡ ግን ለፀሎት እቆማለሁ፤ እተኛለሁ፡፡ የተወሰኑ ቀናት እፆማለሁ፤ የተወሰኑ ቀናትን አፈጥራለሁ፡፡ ከኔ ሱና (መንገድ) ያፈነገጠ ከኔ አይደለም›› በማለት ሰዎች ከአቅማቸው በላይ የሆነ ስራ በራሳቸው ላይ እንዳይጭኑ አስጠንቅቀዋል፡፡

ነቢ ዘይኔ ከታሪክ አንፃር ጉዳዩን በአፅንኦት ስንመለከተው የአላህ መልዕክተኛ ከመሪም በላይ ነበሩ፡፡ በምድር ላይ የኖሩ በርካታ (ሁሉም) መሪዎች ስልጣናቸውን ለማጠናከር የሚጥሩና ሀብት ለማጋበስ ሌት ተቀን የሚለፉ ነበሩ፡፡ እነዚህን መሪዎች ጥቂቶች አሁንም ድረስ ያስታውሷቸዋል፡፡ ብዙዎች ግን ከነመፈጠራቸውም ረስተዋቸዋል፡፡ ረሱልን (ሶ.ዐ.ወ) ከእነዚህ መሪዎች ጋር የሚያመሳስሏቸው ጉዳዮች በጣም ጥቂቶቹ ብቻ ናቸው፡፡ እርሳቸው ከመሪም በላይ መሪ ነበሩ፡፡ ተስፋ ለራቀባቸው ሁሉ የተስፋ ብርሃን ይዘው መጥተዋል፡፡ ቅንጣት ከሆነችው የምድር አጭር ዕድሜ ይልቅ ለዝንተ ዓለም ህይወታቸው እንዲተጉ ለተከታዮቻቸው አስተምረዋል፡፡ ለአካላዊ ህልውናቸው

ከሚያስቡት በተሻለ ለመንፈሳዊ ደህንነታቸው እንዲተጉ አዘዋቸዋል፡፡ የነብዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) ታሪክን የታዘበ ግለሰብ ሊያስደንቅ የሚችል ሁኔታ ይገጥመዋል - ተከታዮቻቸው ለእርሳቸው የነበራቸው ፍቅር! ሶሓቦች ከወላጅ እናቶቻቸው፣ ሚስቶቻቸው እና ልጆቻቸው በበለጠ ለረሱል (ሶ.ዐ.ወ) የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ ነው፡፡ መልዕክተኛው (ሶ.ዐ.ወ) ይተገብሩት የነበረውን እያንዳንዱን የህይወት ስራቸውን አስመስለው ለመስራት ይጥራሉ፡፡ የታዘዙትን ሳያጓድሉ ይፈፅማሉ፡፡ በጦርነት ወቅቶች ራሳቸውን ሰብዓዊ ጋሻ አድርገው ከረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ፊት ይቆማሉ፡፡ እርሳቸውን አንዲት እሾህ ከምትወጋቸው ሶሓቦች ሞታቸውን ይመርጣሉ፡፡ ብዙዎቹ በነበራቸው ውዴታ ለአፍታ ያህል ቆይታ እንኳ ፊታቸውን ማየት ይፈሩ ነበር፡፡ ከራሳቸው ደስታ ይልቅ ለረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ፈገግታ ይጨነቁ ነበር፡፡ ሶሓቦች ምቾት የሚሰማቸው መልዕክተኛው (ሶ.ዐ.ወ) ሲመቻቸው ብቻ ነው፡፡ እነርሱ ተርበውና ተጠምተው ነብዩን ሲመገቡ ማየት ደስታቸውን ወሰን አልባ ያደርገዋል፡፡ በታሪክ ውስጥ እንደ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) በህዝቡ የተከበረ እና የተወደደ መሪ፣ ንጉስ አልያም የሃይማኖት መሪ የለም፡፡ ከነብዩ መምጣት በፊት ሶሓቦች የእንስሳ ህይወት ይኖሩ ነበር፡፡ ምግባር አያውቁም፡፡ መልካም ስራ አይገባቸውም፡፡ ንፅህና ግድ አይሰጣቸውም፡፡ ልቦቻቸው ከድንጋይ የጠነከሩ፣ ነፍሶቻቸው ከምሽት ፅልመት የጠቆሩ ነበሩ፡፡ የሰብዓዊ ህይወት ትርጉም ያልገባቸው ኋላ ቀር ህዝቦች ነበሩ፡፡ የሙስጠፋ (ሶ.ዐ.ወ) መላክ ይሄን ሁሉ ታሪክ አደረገው፡፡ የዓለም ጭራ የነበሩትን ህዝቦች በጥቂት አመታት ጊዜ ውስጥ የዓለም ቁንጮ አደረጋቸው፡፡ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) እድሜያቸው ስድሳ ሶስት በደረሰበት ወቅት ወደ አኼራ (መጪው ዓለም) መሸጋገራቸው እርግጥ ሆነ፡፡ በነብይነት ለ23 አመታት በመቆየት በትጋትና በታታሪነት ከአላህ የሚላከውን መልዕክት (ወህይ) ለሕዝባቸው አስተላልፈዋል፡፡ መግለፅ በማይቻለው ዕፁብ ተፈጥሮአቸው፣ ልዩ በሆነው ባህሪያቸውና በድንቅ ስብዕናቸው የሰው ልጆችን የታሪክ መዘውር ቀይረዋል፡፡ ዛ ሬ ም ከ‹‹ህልፈታቸው›› 1400 ዓመታት በኋላ አስተምህሮታቸው ጊዜ ሳይገድበው የሰው ልጆችን የህይወት መስመር እየቀደደ ነው፡፡ እንደ ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ህይወታችንን፣ አስተሳሰባችንንና አኗኗራችንን ያረቀ ማን ነው? ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ታላቅ ሙስሊም ብቻ ሳይሆኑ በምድር ላይ እስከ አሁን አምሳያ ያልተገኘላቸው ታላቅ ተፅዕኖ ፈጣሪም እንጂ! አላሁ አዕለም

ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

Page 12: Ye Muslimoch

12 የሙስሊሞች ጉዳይ

በትግራይ ጉዞዬ ከገጽ 33 የዞረ

እንዴት ምላሽ መስጠት ይቻላል?›› ስል ጠየቅሁት፡፡ እንዲህ ሲል መለሰ ‹‹የሙሴ ፅላት ኢትዮጵያ ራሷ ፈቅዳ ነው የመጣችው፡፡ እዚህ አክሱም ነው የምትገኘው፡፡ ምክንያቱም ዝናብ

ከጠፋ የአክሱም ህዝብ ተሰብስቦ ፀሎት ሲደረግ ዝናብ ወዲያው ይመጣል፣ ጦርነት ወዲያው ይቀዘቅዛል፡፡ ብዙ ተዓምራት እያደረገ እዚህ ነው ያለው›› አለኝ፡፡

‹‹ውስጥ ያለውን መነኩሴ ለምግብ ሲወጣ ጠብቄ ኢንተርቪው ላደርግለት ይፈቀዳልን?” ስል ጠየቅኩት፡፡ ‹‹አይቻልም›› አለኝ፡፡ ‹‹እዚህ ስለመኖሩ በተናገርከው ላይ የሰጠኸኝ ማስረጃ ያው ‹አለ› ነው፡፡ ግና ይህ ንግግር ምሁራኑን ማሳመን የሚችል አይመስለኝም፡፡ ግን አንተ ራስህ አይተኸዋል?›› ስል ጠየቅኩት፡፡ እንዳላየ ነገረኝ፡፡ እየገረመኝ አመሰገንኩና ልወጣ ስል ቆም ብሎ ሳንቲም ጠየቀኝ፡፡ ‹‹ለመግቢያ ከፍያለሁ፡፡ ላንተ ነገ እመለሳለሁ›› ብዬ ልወጣ ስል ተናደደ፡፡

እኔም ይህን ያህል ቅርስ ባለበት ግቢ እንዴት አንድም መሳሪያ የያዘ ጠባቂ ይጠፋል? ፈታሹም መፈተሻ እንጂ መሳሪያ አልያዘም፡፡ ገረመኝ፡፡ እያንዳንዱን የአስጎብኚዎቹን ንግግር በመቅረፀ ድምጼ አስቀርቼ የአስጎብኚው ነገር እየገረመኝ ጉብኝቴን ጨርሼ ወጣሁ፡፡ የአክሱም ሙስሊሞች ሰቆቃ

በየጊዜው የምሰማውን የሙስሊሞች ሮሮ ምን እንደሚመስል ለመታዘብ እየጓጓሁ ወደ ሙስሊሞች መስገጃ ሥፍራዎች ሄድኩ፡፡ በከተማው መስጊድ መስራት እንደተከለከሉ ይናገራሉ፡፡ ‹‹የማርያም ሀገር ነች፣ የሙሴ ጽላት አለባት፣ ታሪካዊቷ የጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያንም አለባት›› በሚል ሰበብ መስጊድ መስራት እንደማይችሉ እንደተነገራቸው ከተራ ሙስሊሞች አንስቶ እስከ የዞኑ መጅሊስ መሪዎች ገለፃ አደረጉልኝ፡፡

በከተማው ትናንሽ ወቅፍ የተደረጉ መስገጃዎች 13 አካባቢ ይደርሳሉ፡፡ እነዚህም ግለሰቦች ከ መ ኖ ሪ ያ ቤታቸው አንዱን አልያም ከሱቃቸው አንዱን ክፍል

በመስገጃነት ሰጥተው ይሰገድባቸዋል፡፡ ከነዚህ ውስጥ በሼኽ መሀመድ ሀጎስ ወቅፍ የተሰጠው መስገጃ አንዱ ነው፡፡ ሀያ ሰው አካባቢ ያሰግዳል፡፡ በራሳቸው ግቢ ውስጥ ነው የሚገኘው፡፡ ሌላኛው ጁሙዓ የሚሰገድበት ‹‹ሱቅ መስጊድ›› የሚሉት ነው፡፡ አንድ ግለሰብ

እንዲሰገድበት ወቅፍ ሰጥተው ነው የሚሰገድበት፡፡

ቢበዛ 60 ሰዎችን ብታስተናግድ ነው፡፡ ስለምትሞላ በበረንዳዋና በሱቆቹ መካከል ባለ ቦታ በኮሪደር ላይ ይሰገድባታል፡፡ አሰጋጁ ወጣት ሼኽ ሙሐመድ አወል ያቀራል፤ ያሰግዳል፡፡ ከአሊፍ እስከ ኪታቦች ያቀራል፡፡ ጠዋት ከሱብሂ በኋላና መግሪብና ዒሻ መሀል ጥቂት ሰዎችን ኪታብ ያቀራል፡፡ ጠዋትና ከሰዓት ህፃናትን ቁርአን ያቀራል፡፡ ከአስር በኋላ ሴቶችን ያቀራል፡፡ የጀመዓ ሶላትንም የሚያሰግደው

ራሱ ነው፡፡ የሚገርመው ሙሉ ቀን እንደዚያ እየታገለ የአካባቢው ሙስሊሞች አዋጥተው በወር ሦስት መቶ ብር ነው የሚከፍሉት፡፡ ዳዕዋ ማድረግ እንደምፈልግ ፈቃድ ጠይቄ ጥቂት አደረግኩ፡፡ ሰዉ የዳዕዋ ጥማት እንዳለው ይታያል፡፡ ኢስላምን ሲወዱ ለጉድ ነው፡፡ አንድ አባት እያለቀሱ መጥተው እጄን ሳሙኝ፡፡ ‹‹ህዝቡ ጃሂል ነው፡፡ ምን ያውቃል? እባካችሁ ኑና አስተምሩን! ከቻልክ በመግሪብና ዒሻም መሀል ድገም›› አሉኝ፡፡ ሰው በሰልፍ እጄን ሊስም ተሰባሰበ፡፡ ሳላስበው ለዝየራ መከበቤ አስገረመኝም፤ አስደነገጠኝም፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ገጥሞኝም አያውቅም፡፡

በመግሪብና ዒሻ መሀልም ዳዕዋ አደረግኩ፡፡

ከቅድሙ ሰው ሞልቷል፡፡ ከዩኒቨርስቲ ጥቂት ተማሪዎችም ነበሩ፡፡ ከሶላት በኋላ ስላሉበት አስደንጋጭና አሳዛኝ ሁኔታ ሲነግሩኝ ወላሂ ሆዴ ባባ፡፡ ከሱብሂ በኋላ በሼኽ ሙሐመድ ሀጎስ ወቅፍ ወደተደረገው መስጊድ አመራሁ፡፡ አምስት ሰዎች ኪታብ ይቀራሉ፡፡ ሽማግሌዎች ደግሞ ዱዓ ያደርጋሉ፡፡ የዞኑ መጅሊስ ፀሐፊ ሼኽ ሙሐመድ ሐሰንም እዚያው ነበሩ፡፡ ስለ አክሱም ሙስሊሞች አሳዛኝና አሳማሚ ችግር ተረኩልኝ፡፡ በሀገሪቷ ህገመንግስት ቢኖርም መብት ብሎ ነገር ማግኘት እንዳልቻሉ ነገሩኝ፡፡ ቤተክህነት ብዙ ጫና እንደምታስደርግባቸው ተረኩልኝ፡፡ የአክሱም ከተማ ሙስሊም ብዛቱ አስራ አምስት ሺ እንደሚደርስ ነገሩኝ፡፡ በ 2005 የስታቲስቲክስ ባለስልጣን ያወጣው መጽሐፍ የአክሱም ህዝብ 47,320 እንደሆነ ይተርካል፡፡ ከዚህ ውስጥ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን የሆነው 75% (35,490) እንደሆነ ይናገራል፡፡ በደጋ

ሀሙስ ሰፈር ወይዘሮ ሸምሲያ ሼኽ ሷሊህ የኢቢዩ ሕጻናትን ቁርአን እንደሚያቀሩ ወዳጄ ተረከልኝ፡፡

ከ 120 በላይ ሕጻናትን ቁርአን እንደሚያቀሩና ተማሪዎቹ በወይዘሮዋ (ዑስታዟ) ቤት ዉስጥ የራሳቸውን ቁርአንና ወንበር ይዘው እንደሚመጡ ሰማሁ፡፡ ከደርግ ዘመን በፊት ሙስሊሙ መሬት መያዝ እንደማይችልና ቤት እንደሌለው፤ ሙስሊሙ ቤት ሊይዝ የተቻለው በደርግ ዘመን እንደሆነ ሽማግሌዎች አብራሩልኝ፡፡ ታሪኩ እንዲህ ነው፡፡ ሙስሊሙ መሬትም ቤትም እንዳይኖረው ይቃወሙ የነበሩትን የቤተክህነት ቀሳውስት በወቅቱ ይፈራ የነበረው የደርጉ መሪ አፈወርቅ አለምሰገድ ጠራቸው፡፡ ለሙስሊሙ የቤት መስሪያ ቦታ ቢሰጣቸው ይቃወሙ እንደሆነም ጠየቃቸው፡፡ በጣም ይፈራ ስለነበር እንደማይቃወሙ ገለጹለት፡፡ ‹‹ብትቃወሙ ኖሮ በአደባባይ ነበር የምሰቅላችሁ›› ሲል ተናገራቸው፡፡ ከዚያም ለሙስሊሞቹ በ 30 ብር መሬት መራላቸው፡፡ ከዚያም መሬት መያዝ ቻሉ፡፡

የንግድ ቦታውን ደግሞ ጣሊያን ነበር

ቤታቸውን ወቅፍ ሰጥተው የሚሰገድበት ሼህ ሙሐመድ ሀጎስ

Page 13: Ye Muslimoch

13ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

ለ ሙ ስ ሊ ሞ ች የሰጠው፡፡ አሳዛኙን የአክሱም ቅኝቴን ጨረስኩ፡፡ በአንድ መስገጃ ቦታ ሳለሁ አንድ አባት መጡና ‹‹ቶሎ ከአክሱም ውጣ፣ በኋላ ይይዙሃል፣ መረጃ እንድታወጣ አይፈልጉም›› አሉኝ፡፡ የበረራ ሰዓቴ ስለደረሰ ወደ አፄ ዮሐንስ 4ኛ አየር ማረፊያ በባጃጅ አመራሁ፡፡ አውሮፕላኑ የሚነሳው 2፡50 ላይ ነበር፡፡ እቃዎቼን አስፈትሽ ጀመር፡፡ ሁሉንም ከፍተው አዩ፡፡ ፈታሿ ወክማንና ካሴቶች አየችና ወክማኑን አወጣች፡፡ ‹‹ምንድ ነው?›› ስትል ጠየቀችኝ፡፡ ለጉብኝት እንደመጣሁ ነገርኳት፡፡ ወክማኑን ከፈተችው፡፡ በሁሉም ቦታ ስጎበኝ በወክማን እየቀዳሁ ነበርና እንዳጋጣሚ ሆኖ የአክሱም ሀውልት ጉብኝቴ ግቢ የተቀዳው ሆነ፡፡ ገባሁና መጠበቅ ጀመርኩ፡፡ በአየር ማረፊያው የሚሸጡት በጠቅላላ የቤተክርስቲያን መገልገያዎች ናቸው፡፡ በአንድ ጎን ላይ ተምርና ማር አየሁ፡፡ ተምሩ የደረቀ ነው፡፡ የታሸገውን በ10 ብር ገዛሁ፡፡ ማሩ ግን በጣም ነጭና ወተት የመሰለ ነበር፡፡ ኪሎውን በ70 ብር ገዛሁና ጥበቃዬን ቀጠልኩ፡፡

2፡50 አለፈ፡፡ አንድ የአየር ማረፊያው ደህንነት ሰራተኛ መጣና ‹‹ውስጥ ትፈለጋለህ!›› አለኝ፡፡ ወደ ውስጥ ገባሁ፡፡ ውስጥ

ያ ለ ው ሀላፊ ‹‹በኤክስሬይ ስናየው ሻንጣህን ደግመን መፈተሸ እንዳለብን ስለተሰማን ነው፡፡ ይቅርታ፡፡ ሻንጣህን ክፈት›› አለኝ፡፡ ግርም አለኝና ያቺ ወክማን ደግሞ ልትደመጥ ነው ብዬ በልቤ አሰብኩ፡፡ ሁሉንም አወጡና በጥንቃቄ ፈተሹና አመስግነው መለሱልኝ፡፡ አዲስ አበባ እንደርስበት የነበረው ሰዓት ሁሉ አለፈ፡፡ አንዲት ትንሽ አውሮፕላን መጣች፡፡ ጥቂት ሰዎች ተጠርተው ገቡ፡፡ የኛ ቦይንጉ ስለሆነ እንድንጠብቅ ተነገረን፡፡ ለ5 አስር ጉዳይ ላይ መጣ፡፡ ሰዎችን ከጎንደር ጭኗል፡፡

በዚሁ ሁኔታ ሳለሁ አንድ አባት ጠጋ አሉና ‹‹እባክን ይህችን ሴት አዲስ አበባ ስትደርስ ስልክ ደውልና መጥተው ይውሰዷት›› አሉኝ፡፡ ሴትየዋ በክራንች ነው የሚሄዱት፡፡ መናገር ይቸገራሉ፡፡ ጥቂት የሚሰማውም በትግርኛ ነው፡፡ ይበልጥ በምልክት ማብራራት ይቀላቸዋል፡፡ አውሮፕላኑ ውስጥ ገባን፡፡ አጠገቤ ተቀመጡ፡፡ ስማቸው ወ/ሮ አሚና እንደሆነ

መታወቂያቸውን አውጥተው አሳዩኝ፡፡ የሚደውሉላቸውን ሰዎችና ስልክ ሰጡኝ፡፡ አውሮፕላኑ 1025 ኪሎ ሜትሩን በአንድ ሰዓት በሰላም በሮ ቦሌ ደረስን፡፡ ለተባለላቸው ሰዎች ደወልኩና መጥተው ወ/ሮ አሚናን እንዲቀበሉና ቦሌ እንደደረሱ ነገርኩኝ፡፡ ‹‹ስራ ይዣለሁ፡፡ አልችልም›› በማለት ለሌላ ሰው እንድደውል ስልክ ሰጠኝ፡፡ ደወልኩ፡፡ እርሱም ‹‹ቢዚ›› መሆኑንና ለሌላኛው እንድደውል ነገረኝ፡፡ ለሦስተኛውም ደወልኩ፡፡ ተመሳሳይ መልስ ተሰጠኝ፡፡ በዚህ ጊዜ በጣም ተናደድኩ፡፡ ምናልባትም የአንዱ እናት ሊሆኑ እንደሚችሉ አሰብኩ፡፡ ደግሜ ደውዬ ተቆጥቼ ተናገርኳቸው፡፡ ጭራሽ ሊቆጡኝ ፈለጉ፡፡ ምን እንደተባልኩ ሴትየዋ አይሰሙም፡፡ አዘንኩላቸው፡፡ ነገሩ ገባቸው መሰለኝ ከብብታቸው ውስጥ ካለ ቦርሳ ትንሽዬ የማስታወሻ ደብተር አውጥተው ሰጡኝ፡፡ በርካታ የስልክ ቁጥሮች ተጽፈዋል፡፡ አንደኛው ጋር ደወልኩ፡፡ ስማቸው ሀጂ ሰዒድ ይባላል፡፡ ነገሩን ነገርኳቸው፡፡ ሴትየዋን ሊያውቋቸው አልቻሉም፡፡ ሆኖም በጣም ተጨነቁ፡፡ ደግሞ ከአዲስ አበባ ውጭ መሆናቸውን ነገሩኝ፡፡

ወደ ሁለት የስልክ ቁጥሮች ደወልኩ፡፡ መፍትሄ ጠፋ፡፡ ግራ ቢገባኝ ነገሩን ለቦሌ አየር ማረፊያ አንድ ሠራተኛ ነገርኩት፡፡ ተናደደ፡፡ በዘመዶቻቸው ሁኔታ ተቆጣ፡፡ ሮጦ ታጣፊ ጋሪ አመጣላቸውና በዚያ አስቀመጣቸው፡፡ ክራንቻቸውን ከኋላ አስቀምጦ እየገፋ መፍትሄ እንደሚፈልግ ነገሮኝ እየገፋቸው ይዟቸው ሄደ፡፡ እኔም ታክሲ ይዤ ወደ ቤቴ አቀናሁ፡፡ በሌላ የጉዞ ማስታወሻ እስክንገናኝ ቸር ሰንብቱልኝ፡፡

በ 2005 የስታቲስቲክስ ባለስልጣን ያወጣው መጽሐፍ የአክሱም ህዝብ 47,320 እንደሆነ ይተርካል፡፡ ከዚህ ውስጥ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን የሆነው 75% (35,490) እንደሆነ ይናገራል፡፡

ማስታወቂያ

ማስታ

ወቂያ

በፕሮፌሽናል ሙያተኞች የሚዘጋጅ ኢስላማዊ መፅሄት

ያንብቡ፤ ይሳተፉ

የሙስሊሞች ጉዳይ ሁሉ ጉዳያችን ነው!

Page 14: Ye Muslimoch

14 የሙስሊሞች ጉዳይ

‹‹የአልረህማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚሄዱት፣ ባለጌዎችም (ክፉ) ባነጋገሯቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡ እነዚያም

ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ሆነው የሚያድሩት ናቸው፡፡ እነዚያም ‹ጌታችን ሆይ የገሀነምን ቅጣት ከኛ ላይ መልስልን፤ ቅጣቷ የማይለቅ ነውና› የሚሉት ናቸው፡፡ እርሷ መርጊያ መቀመጫ በመሆን

ከፋች፣ (ይላሉ)፡፡ እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑት የማይቆጥቡትም ናቸው፡

፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የሆነ ነው፡፡ እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችን አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ህግ የማይገድሉትና የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሰራ ሰው

ቅጣትን ያገኛል…›› (አል ፉርቃን 63-68)

ቁርአን ውስጥ ስለአማኞች ባህሪያት የሚገልጹ አንቀጾች ስሜቴን ይስቡታል፡፡ በእነዚህ አንቀጾች የተሳሉ የአላህ ባሮች እጅግ ይማርኩኛል፡፡ ስብዕናቸው ያሳሳኛል፡፡ እነርሱን መሆን ያጓጓኛል፡፡ በቅርበት የማውቃቸው፣ አብሬያቸው የኖርኩ ያህል ይሰማኛል፡፡ ቁርአን ስቀራ ከእንዲህ አይነት አንቀጾች ላይ ስደርስ እቆማለሁ፡፡ ደጋግሜ አንብቤ አልጠግባቸውም፡፡ ከእነዚህ አንቀጾች መሀከል ጥቂቶቹን እናንተም አጣጥሟቸው፡፡ እንደኔው ተዋወቋቸው፤ እንደኔው ውደዷቸው፡፡ ‹‹አል ፉርቃን›› መካዊ ምዕራፍ ናት፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ከጥመት ጋር ያደረጉትን እልህ አስጨራሽ ትግል በመስመሮቿ መሀል እናነባለን፡፡ ከሀዲያን በጽኑ ሲከራከሯቸው እና ሲታገሏቸው፣ ሲያፌዙና ሲሳለቁባቸው፣ ይህን ታላቅ ቁርአን ‹‹የቀደምት ህዝቦች ተረት›› ሲሉት፣ ሲያጣጥሉት በምዕራፉ ውስጥ

እናነባለን፡፡ እርሳቸውንም ‹‹የተደገመበት›› ሲሏቸው፣ ‹‹አላህ መልዕክተኛ አድርጎ የላከው ይህንን ነውን?›› በማለት ሲያፌዙባቸው እናነባለን፡፡ ትዕቢታቸው በዚህ ብቻ ሳይገታ ይበልጥ ተንጠራርተው በአላህ ማፌዝ ሲቀጥሉ፤ ‹‹ለአልረህማን ስገዱ›› በተባሉ ጊዜ ‹‹አልረህማን ማነው? እንድንሰግድለት ላዘዝከን አካል ልንሰግድ ነውን?›› በማለት በኩራት ሲኮፈሱ፣ ‹‹አላህ ለምን መላዕክት አያወርድልንም? ወይም እርሱ ራሱ ወርዶ ለምን አናየውም?›› በማለት የክህደትን የመጨረሻ ጽንፍ ሲይዙ እናነባለን፡፡ ፌዙ፣ መሳለቁ፣ ትዕቢቱ፣ ጥመቱ…፡፡ መልዕክተኛው ይህን ሁሉ ሲያስተናግዱ ሰው ናቸውና ቀልባቸው ይነካል፤ ስሜታቸው ይጎዳል፡፡ እናም መጽናናትን ያገኙ ዘንድ አላህ የከሀዲያንን ፍጻሜ፣ የ አ ስ ተ ሳ ሰ ባ ቸ ው ን ድክመት፣ የማንነታቸውን መውደቅ በዚህችና በሌሎች ምዕራፎች

በቅርበት እያጫወተ ሲያጽናናቸው እናያለን፡፡በዚህ ሁሉ ትግልና ጥረት ሊፈጠሩ የሚችሉ ድንቅ ስብዕናዎችን፣ በስተመጨረሻ የሚገኙትን ድንቅ ቤተሰቦችና ማሕበረሰብ ማሳየቱ ግን ይበልጥ ያጽናናቸዋል፡፡ ‹‹የአል ፉርቃን›› መቋጫ አንቀጾች የሚስሉት በእምነትና በክህደት መሃከል የሚደረገው ትግልና ለትግሉ የሚከፈለው መስዋዕትነት የመጨረሻ ፍሬ የሆኑትን ድንቅ ስብዕናዎች ነው፡፡ ‹‹ዒባዱ ረህማን›› የሚል የማዕረግ ስም ተችሯቸዋል- የአዛኙ አምላክ አገልጋዮች፡፡ እነሆ እጅግ አንጸባራቂ የሆነ ማንነታቸው ፣ ማራኪ ስብዕናቸው የሚያጓጓና የሚያማልል ባህሪያቸው፡፡ ኢስላም በመጠቀ አመለካከቱ፣ በጠንካራ የስልጠና ሂደቱ ሊያፈራው የሚሻው ስብዕና ተምሳሌቶች፡፡ እነርሱን በምድር ላይ ለማስገኘት መልዕክተኛ ተላከ፡፡ ረዥም ትግል ተደረገ፡፡ ከአንጸባራቂ ማንነታቸው አንጻር የነቢያት ድካም ቢያንስ እንጂ የሚበዛ አይደለም፡፡ ዒባዱረህማን…!1.በምድር ላይ በዝግታ የሚሄዱ፡-

በእርጋታ የሚራመዱ፡፡አረማመድ ራሱን የቻለ ቋንቋ ነው፡፡ ማንነት ይገለጽበታል፡፡ የውስጥ ስሜት ይንጸባረቅበታል፡፡ ንጹህና ቅን ነፍሶች ይህንን የሚገልጽ አረማመድ ይጓዛሉ፡፡ በእርጋታ፣ በስክነት፣ ኩራት በሌለበት፣ መንጠራራትና መኮፈስ በማይታይበት አኳኋን፡፡ ይህ ማለት ግን አንዳንዶች እንደሚያስቡት አንገት መድፋትና መሟሟት አይደለም፡፡ በስክነትና በእርጋታ፣ ቁም ነገረኛነትን በሚገልጽ አኳኋን መጓዝ እንጂ፡፡2.ባለጌዎችም በክፉ ባናገሯቸው ጊዜ

‹‹ሰላም›› የሚሉ፡-ከድክመት ሳይሆን ተራ ነገሮችን ከመናቅ

የመነጨ ባህሪ ነው፡፡ አዕምሯቸው በበርካታ ቁም ነገሮች የተሞላ በመሆኑ ከባለጌ ጋር አፍ ለመካፈት ጊዜ የላቸውም፡፡ ኃላፊነታቸው ካላቸው ጊዜ በላይ እንደሆነ ስለሚሰማቸው ጊዜያቸው በከንቱ እንዲባክን አይፈቅዱም፡፡የቀን ውሏቸው ይህን ይመስላል፡፡ እርጋታና ስክነት፣ ጊዜን በአግባቡና ለቁም ነገር ብቻ መጠቀም፡፡ ሌሊቱንስ እንዴት ያሳልፉታል በቀጣዩ ነጥብ ተገልጿል፡፡3.ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና

ቋሚዎች ሆነው የሚያድሩ፡-ሌሊታቸው እንዲህ በዒባዳ ደምቆ በተቅዋ አሸብርቆ ያልፋል፡፡ ሁሉም በተኛበት እነርሱ ለአላህ ቆመው ያነጋሉ፡፡ ጣፋጭ እንቅልፋቸውን ትተው ይበልጥ ጣፋጭ በሆነው የዒባዳ አለም በሐሴት ይዋኛሉ፡፡ ሁሉም ወደ ምድር ሲጎተት እነርሱ ወደ ሰማይ ይመጥቃሉ፡፡ ጌታቸውን ሲለምኑት፣ ሲማጸኑት ያነጋሉ፡፡ ዱዓቸው ተቀንጭቦ በቁርአን በክብር ሰፍሯል፡፡ ቀጣዩን ነጥብ ይመልከቱ፡፡4.‹‹ጌታችን ሆይ የገሀነምን ቅጣት ከእኛ ላይ መልስልን፡፡ ቅጣቷ የማይለቅ

ነውና፡፡››ድንቅ የቀን ውሏቸው አያኩራራቸውም፡፡ ሌሊቱን በዒባዳ ማሳለፋቸው የልብ ልብ አይሰጣቸውም፡፡ መልካም እየሰሩ ይፈራሉ፡፡ ለጌታቸው አድረው ይሰጋሉ፡፡ እጅግ የሚገርም ባህሪ ነው፡፡ መጥፎ ሰርቶ መፍራት አያስገርምም፡፡ ደግ ሰርቶ መስጋት ግን ይደንቃል፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሰላት ሰግደው ሲያጠናቅቁ ‹‹አስተግፊሩላህ›› ማለት ያዘወትራሉ፡፡ ‹‹ጌታዬ እባክህን ምህረትህን›› ይላሉ፡፡ ‹‹ለምን?›› የሚል ጥያቄ አዕምሮዬ ውስጥ ያቃጭል ነበር፡፡ የሰሩት ኸይር እንጂ ወንጀል አይደል! ለምን ኢስቲግፋር አስፈለገ? ለካስ ኸይርን ተከትሎ ሊመጣ የሚችለውን የመኩራራት ስሜት ለማጠብ ነው፡፡ ሰዎች ወንጀል ሰርተው እንኳ ቅንጣት በማይሰጉበት፣ ከዚህም አለፍ ብለው መልካም የሰሩ ያህል በሚረኩበት አለም ደግ እየሰሩ መስጋት በእርግጥም የሚደንቅ ባህሪ ነው፡፡ የአልረህማን ባሮች ወደዚህ የምጥቀት እርከን ደርሰዋል፡፡ ቀኑን በኸይር ስራ፣ ሌሊቱን በዒባዳ እያሳለፉ አላህን ‹‹ከጀሀነም ቅጣት ጠብቀን›› ይሉታል፡፡ ‹‹አደጋዋን መልስልን›› በማለት ይማጸኑታል፡፡5.በለገሱ ጊዜ የማያባክኑት የማይቆጥቡትም ሕይወታቸው

የሚዛናዊነት ተምሳሌት ነው፡፡ በሁሉም ነገር ሚዛናዊ፤ በሁሉም ነገር ማዕከላዊ፡፡ ኢስላም የሚሻው ህይወት ይህ ነው፡፡ ትምህርቶቹም ሆኑ ስልጠናዎቹ ይህን አቅጣጫ ይከተላሉ፡፡ ኢስላም የግል ሀብት እንዲኖር ቢፈቅድም አንድ ግለሰብ ገንዘቡን እንዳሻው እንዲያወጣው ግን አይፈቅድለትም፡፡ ስርዐት እንዲኖረው ያስተምረዋል፡፡ ሀብቱ ከአላህ በአደራ መልክ የተሰጠው ነውና፡፡ የአላህ ባሮች ምጽዋት ይህን የኢስላም አላማና ባህሪይ የሚያንጸባርቅ ነው፡፡ ለምጽዋት አይሰስቱም - ይሰጣሉ፡፡ ሲሰጡ ግን አያባክኑም፡፡ ከወሰን ላይ ይቆማሉ፡፡ 6.ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙ፡- የድንቅ ሕይወታቸው መሰረት ይህ እንጂ ሌላ አይደለም - ተውሂድ፡፡ ለአላህ ብቻ

ማደራቸው፡፡ ሥነ-ምግባር ከዓቂዳ ላይ ሲመሰረት ጽናት ይኖረዋል፡፡ በቀላሉ አይፍረከረክም፡፡ ሥሩ የጠለቀ ዛፍ ማለት ነው፡፡ ስስ ንፋስ አይገነድሰውም፡፡ በሌላ በኩል እውነተኛ እምነት (ዓቂዳ) የጥሩ ሥነ-ምግባር ባለቤት ማድረግ፣ ፍሬው ከተግባር ላይ መታየት አለበት፡፡ ካልሆነ ግልብና ፍሬ አልባ ነው፡፡ የቀዘቀዘና ጉልበት አልባ ነው፡፡ ብርሀን አልባ ጨለማ ነው፡፡7.ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ

ያለህግ የማይገድሉ፡- የህይወት ነጻነት፣ የመኖር መብት የኢስላማዊው ማህበራዊ ስርዐት አቢይ መገለጫ ነው፡፡

8.የማያመነዝሩ፡- ከስጋዊ ስሜቶች በላይ ውለዋል፡፡ እንስሳዊ ፍላጎታቸውን ድል ነስተዋል፡፡ የጾታዊ ግንኙነት ስጋዊ ስሜትን ከማርካት በላይ የሆነ አላማ እንዳለው አምነዋል፡፡ ንጹህ እምነት፡፡ ንጹህ ሕይወት፡፡

9.እብለትን የማይጣዱ፡- የዚህ መልዕክት ቀጥተኛ ትርጉም በሐሰት አለመመስከር ሲሆን መበዳደልን ከማስቀረት፣ ግፍን ካለማገዝ አኳያ ይህ ባህሪ እጅግ ጠቃሚ ነው፡፡ ይሁንና ‹‹ሸሂደ›› (መጣድ) የሚለው ቃል ‹‹መሳተፍንና በስፍራው መገኘትንም›› ያጠቃልላል፡፡ እናም በየትኛውም የሀሰት ድርጊት የማይሳተፉ፣ በሐሰት ቦታዎች ላይ የማይገኙ ማለት ይሆናል፡፡ ሁለተኛው አተረጓጎም የበለጠ ስፋትና ተጨባጭነት አለው፡፡10.በውድቅ ቃል (ተናጋሪ አጠገብ) ባለፉ

ጊዜ የከበሩ ሆነው የሚያልፉ፡-ተራና እንቶ ፈንቶ ነገሮችን በመስማት ጊዜያቸውን አያባክኑም፡፡ የሙዕሚን ሕይወት በግዴታዎች የተሞላ ነው፡፡ ኃላፊነት ይበዛበታል፡፡ ከጊዜው በላይ የሆነ የስራ መዐት ይደራረብበታል፡፡ እናም ለውድቅ ቃል የሚለግሰው ትርፍ ጊዜ የለውም፡፡ 11.በጌታቸው አንቀጾች በተገሰጹ ጊዜ ደንቆሮዎችና እውሮች ሆነው

አያልፉትም፡- የአላህን መልዕክት ሲሰሙ እንዲህ እንደ ቀልድ አያልፉትም፡፡ ጆሯቸውን ደፍነው ዓይናቸውን ሸፍነው አይተዉትም፡፡ በጥልቀት ያስተነትኑታል፡፡ በአግባቡ ያጤኑታል፡፡ ውስጡን ዘልቀው ይገነዘቡታል፡፡ በነርሱ መልካም መሆን ብቻም አይረኩም፡፡ እንዲህ በማለት አላህን ይለምናሉ፡-12.‹‹ጌታችን ሆይ ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለአይኖች መርጊያን ለእኛ ስጠን፡፡ አላህን ለሚፈሩትም መሪ

አድርገን፡፡›› መሰላቸውን የትዳር ጓደኛ አግኝተው፣ ፈለጋቸውን የሚከተሉ ልጆችን አፍርተው የደግ ሰዎች ቁጥር እንዲበራከት፣ የሰናይ ስርዐት እንዲቀጥል በጽኑ ይፈልጋሉ፡፡ ይህን ፍላጎታቸውን ለአላህ አዘውትረው ይነግሩታል፡፡ እንዲያሳካላቸውም ይለምኑታል፡፡ የሌሊቱ ዱዐቸው አካል መሆኑ ምን ያህል ትኩረት እንደሚሰጡት ያሳያል፡፡ ከጥልቅ እምነት የመነጨ ተፈጥሯዊ ስሜት፡፡ መልካም ሰዎች እንዲበዙ የመሻት፣ የኸይር አርአያ ሆነው የመገኘት ጉጉት፡፡በዚህ ሂደት ጸንቶ መጓዝ ከፍተኛ ትዕግስትን ይጠይቃል፡፡ መልካም ነገር

ይህ አምድ ቀልብ ማርጠቢያ፣ ኢማን መጨመሪያ አምድ ነው፡፡ የቁርአን አንቀፆችና ወርቃማ የረሱላችን (ሶ.ዐ.ወ) ንግግሮች ከነትንታኔያቸው ይቀርባሉ፡፡ የቁርአንና ሀዲስ አጀንዳዎች ሁሉ የዚህ አምድ አጀንዳ ናቸው፡፡

ሐሰን ታጁ

የአልረህማን ባሮች

የአልረህማን ወደ ገጽ 37 ዞሯል

ቁርአ

ኢስሀቅ እሸቱ

Page 15: Ye Muslimoch

15

ዲዛይኑ ለዓይን የሚስብ፣ ለእጅ ደግሞ የሚከብድ ነው፡፡ ለዛሬ ቅኝታችንን የመረጥንላችሁ መጽሐፍ፡፡ ‹‹ረሂቀል መኽቱም›› ይላል ርዕሱ፡፡ የታሸገው ማር እንደማለት ነው ትርጉሙ፡፡ መጽሐፉ ባለፈው ዓመት መገባደጃ ላይ በአልበያን ሊሚትድ አሳታምነት ገበያ ላይ ከዋሉት በርካታ መጽሐፍት ውስጥ አንዱ ሲሆን ጉዳዬ ብሎ የሚተርከው የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) የሕይወት ታሪክ ነው ፡፡ ከመጀመሪያ እስከመጨረሻ!!

መጽሐፉ ሲወጣ የብዙዎችን ትኩረት ስቦ የነበር እንደመሆኑ፣ የበለጠ ሰዎች እንዲያነቡት ለማነሳሳት በሚል የያዛቸውን ቁምነገሮች ጨምቀን ካሉበት ድክመቶች ጋር አዳብለን እጥር ምጥን ባለ መልኩ አቅርበንላችኋል፡

፡ ተከታተሉት፡፡

አጠቃላይ ይዘት‹‹የረሂቀል መኽቱም›› የአማርኛው ትርጉም የሚጀምረው ከመግቢያው ነው፡፡ ተርጓሚው ሐሰን ታጁ በዋነኛነት ‹‹እስላም በሰይፍ ነው የተስፋፋው ›› ለሚለው የተሣሣተ አመለካከት መልስ በመስጠት ነው የሚጀምረው፡፡ በተለይ ደግሞ የመካከለኛውን የመስቀል ጦርነት ዘመን ከነቢዩ መሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) ሕይወት ጋር በማነፃፀር ኢስላም ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መልኩ መስፋፋቱን በጠንካራ መረጃዎች አስደግፎ ጽፏል፡፡ ይህ ግን በኦርጅናል መጽሐፉ የሚገኝ እንዳልሆነ ተርጓሚው ግልጽ አድርገዋል፡፡

ዝርዝሩን በተመለከተ መፅሐፉ ከአጀማመሩ አንስቶ አጨራረሱ ድረስ ያለው ሂደት ይመሰክራል፡፡

የሚጀምረው ከነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) መልዕክት ወይም ቤተሰባዊ ዳራ አይደለም፡፡ ይልቁንም ከዓረብ ጎሣዎች አመጣጥ ታሪክ ጋር እያያያዘ የነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) የዘር ሐረግ እስከ እስማኤል እና አደም(ዐ.ሰ) ድረስ ይመዝዛል፡፡ ይህን በሚገባ ካስቃኘ በኋላ ነው ወደ መካዋ ሕይወታቸው በፊት የነበራቸውን ታሪክና ሰዎች የሰጧቸውን ክብር፣ ታማኝነታቸውን ሁሉ ይተነትናል፡፡

የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) መካዊ ሕይወት ለሁለት ከፍሎ ነው ያየው፡፡ ከነብይነት በፊትና በኋላ፡፡ ከነቢይነት በኋላ ያልውን ክፍል ደግሞ በተራው ለ2 በመክፈል መካዊና መዲናዊ ይላቸዋል፡፡ ይህ ደግሞ በሶስት እርከኖች ተከፍሏል፡፡ 1. የሚስጢራዊ ጥሪ ዘመን፣ 2. ጥሪው ለተወሰኑ ሰዎች ይፋ የተደረገበት ዘመን፣ 3.ጥሪው ከመካ ውጭ የተስፋፋበት ዘመን፡፡ እያንዳንዱ ዘመንና እርከን ውስጥ የተጠቀሱትን ታሪኮች መጽሐፉ እጅግ ዘርዘር ባለ ሁኔታ ይዳስሳል፡፡ የነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) አነሳስና ጥሪ እንዴት እንደነበር፣ ማን ተቃውሞ ማን እንደደገፋቸው፣ ኢስላምን ለማዳረስና ሰዎች እንዲወዱት ለማድረግ ያሳለፉትን የመከራ ሕይወት

ያስቀኛል፡፡

መፅሐፉ እያንዳንዱ ገፆች ሁሉ የታላቁን ነቢይ ስብዕና አንፀባርቋል፡፡ በመጠኑም ቢሆን ቤተሰባዊ ሕይወታቸው ምን ይመስል እንደነበር እያስቃኘ ስደት ማድረግ የወሰነበትን ዘመን ሁሉ ይተርካል፡፡

መፅሐፉ ውስጥ ያልተጠቀሰ የነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ ያለ አይመስልም፡፡ እራሳቸው የተካፈሉባቸውንና ሰሀቦቻቸውን ብቻ ያዘመቱባቸውን ዘመቻዎች ለእያንዳንዱ ርዕስ በመስጠት ነው የሚዳስሰው፡፡ በየመሀሉ አንዳንድ ገፆችን ለብቻ በመጠቀም እንደመግቢያነት ያሰፈራቸው አንቀፆችም አሉ፡፡

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) መዲና ከገቡ በኋላ የተከሰተውን ለውጥ፣ ሀይልና ክብር ማግኘታቸውን፣ ሰሀቦቻቸውን በሚገባ መቅረፃቸውንና የኢስላምን ጠላቶች ድል መንሳታቸውን የሚተርክልን የደስታ ስሜት ውስጥ በሚያሰጥም መልኩ ነው፡፡

ይህንን ሁሉ ነጥቦች ከዳሰሱ በኋላ በመጨረሻዎቹ ገፆች ለአንባቢ በሚመችና ጠቅለል ባለ መልኩ ሁለት ርዕሶችን ያነሳል፡፡ ነቢያዊው ጎጆ እና ተክለሰውነትና ስብዕና፡፡ በነዚህ ሁለት ምዕራፎች ውስጥ የነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) ሚስቶች ስም ዝርዝርና ማንነት ከተወሰኑ ማብራሪያዎች ጋር፣ እንዲሁም የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) ተክለሰውነትና ድንቅ ባህሪ በሚስብ አቀራረብ አቅርቦ በእርሳቸውና በቤተሰቦቻቸው ላይ ሰላትና ሰላም በማውረድ ይጠናቀቃል፡፡

ቋንቋቋንቋውን በተመለመተ መፅሐፉ ውብ ነው፡፡ የብዙ ዓመታት የትርጉም ልምድ ያለው ወንድም ሐሰን ታጁ የሼክ ሶዩረህማንን የአተራረክ ሥልትና ውበት በሚያጎላ መልኩ ነው ወደ አማርኛ የመለሰው፡፡ በተለይ ደግሞ የመጽሐፉን ርዝመት ከግምት በማስገባት ወደመጨረሻዎቹ አካባቢ የሚሰላቸት አይነት ባህሪ በጭራሽ አይታይም፡፡ ይህ ተርጓሚው መጽሐፉን እየወደደው እንደተረጎመው ያሳያል ብዬ አምናለሁ፡፡ እንደሌሎች መጽሐፍ ሁሉ ተርጓሚው የብዕሩን ጉልበት ያሳየበት፣ ከመጀመሪያው እስከመጨረሻው እየጣፈጠ የሚነበብ ድንቅ ድርሳን ነው ማለት ይቻላል፡፡

መልካም እና ደካማ ጎኖች በሰዎች አስተያት፣ በመጽሐፉ ላይ ምን ምን ጥሩ ጎኖች እና ድክመቶች እንዳስተዋለ የጠየቅኳቸው ሰዎች የሰጡኝን መልስ በአጭሩ ላቅርብላችሁ፡፡

ብዙዎች እንደደዋነኛ ጥቅም የሚያነሱት ወቅታዊነቱን ነው፡፡ በዚህ ደግሞ በሀገራችን የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) ሕይወት ከሀ-ፐ እንዲህ በዝርዝርና በጥልቀት የዳሰሰና ምናልባትም ለሀይማኖታዊ ውይይቶች እንደመረጃ ለመቅረብ የሚችል መጽሐፍ አለመኖሩ ልዩ እንደሚያደርገው ገልፀውልናል፡፡ ‹‹ ስለ ነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) ሕይወት የሚገልጽና

ለክርስቲያኖችም ጭምር አንብቡት ብዬ የማውሰው መጽሐፍ በማግኘቴ ደስ ብሎኛል ›› ነበር ያለኝ አንድ ጓደኛዬ፡፡

ሌሎችም እንደመልካም ጎን የሚቆጠሩ ገፅታዎች አሉት፡፡ መጽሐፉ የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) ድንቅ ስብዕና፣ ጠላቶቻቸውን እንዴት ወደወዳጅነት እንደቀየሩና ምን ያህል ተወዳጅ ሰው መሆን እንደቻሉ ቁልጭ አድርጎ የማሳየት ሀይልን ተላብሷል፡፡ የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) ስም ሲጠራ ሰይፍ የያዙ ፊተ ኮስታራ ነፍሰ ገዳይ የሚመስሏቸው ሰዎች ታላቁን ሰው በትክክል ሊረዱ የሚችሉበትን ዕድል ቀርቦላቸዋል፡፡ በውስጡ የቀረበው መረጃ ዝርዝርነትም ጥናቶችን ለሚሠሩ ወጣቶች ምቹና ቀላል ምንጭ ያደርገዋል፡፡

ከዚህ ባለፈ በሰዎች ዘንድ እንደድክመት የተጠቀሱ ገፅታዎች አሉት፡፡ ብዙዎች የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) ቤተሰባዊ ሕይወት በሚፈለገው መጠንና በዝርዝር ያለማንሳቱ ኃይሉን በጥቂቱ እንደቀነሰው ይናገራሉ፡፡ ይህ እንግዲህ ኦሪጅናሉን ሥራ በተመለከተ ሲሆን ትርጉሙ ግን አንዳንድ የተየበ (የታይፕ) ግድፈቶች ታይተውበታል፡፡

በተለይ የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) ስም ሲነሳ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም የተባለባቸው ቦታዎች በጣም ጥቂት መሆናቸው የፊደል ግድፈቶች መብቃታቸው ነቢያዊው ጎጆ በሚለው ምዕራፍ ውስጥ የነቢዩን(ሰ.ዐ.ወ) እቁባቶች የሚል ቃል መጠቀሱ ብዙዎችን ቅር አሰኝቷል፡፡ በጉዳዩ ወንድም ሐሰን ታጁን ያነጋገርኩት ሲሆን አንደኛው እትም እንዳለቀና ሁለተኛው እትም በሂደት ላይ መሆኑን፣ የተጠቀሱት ስህተቶችም በሁለተኛው እትም እንድታስተባብሉ ነግሮኛል፡፡

ረሂቀል መኽቱም ጠቅለል ባለ መልክ ሲታይ ይህን ይመስላል፡፡ እኔ በበኩሌ መጽሐፉን እጅግ ወድጄዋለሁ፡፡ እርስዎም ያንብቡት፣ ያስነብቡት፣ ይወያዩበት ስል እጋብዛለሁ!!

አላህ ከምናነበው የምንጠቀም ያድርገን፡፡

አ ሚ ን!!

15

የመጽ

ሐፍት

ቅኝ

ትርዕስ

ረሂቀል መኽቱምየነቢዩ መሐመድ(ሶ.ዐ.ወ)

የሕይወት ታሪክ

አዘጋጅ ሸይኽ ሶሪዩ ረህማን አል-ሙባረክ ፉሪ

ትርጉም ሐሰን ታጁ

የገፅ ብዛት443

የታተመበት ወቅት2001

አሣታሚ አልበያን ሊሚትድ

የታተመበት ማተሚያ ቤት ድሬ ማተምያ ቤት አ/ማ

ዋጋ አይገልፅም (የገበያ ዋጋ ግን

ከ55 -60 ብር ነው)

የታሸገው ማር!

ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

ኢስሀቅ እሸቱኢስሀቅ እሸቱ[email protected]

Page 16: Ye Muslimoch

ስኬታማ... የትዳር ህይወት

አደምና ሀዋ የባልና ሚስት ተምሳሌት ናቸው፡፡ በዚህ አምድም የባልና የሚስት ግንኙነት ምን መምሰል እንዳለበት ይቀርባል፡፡ ትዳር ሊጠናከር የሚችልበት መፍትሔና ኢስላም

ለትዳር ያስቀመጠው መመሪያ ይዳሰሳል፡፡ የልጆች አስተዳደግን የተመለከቱ ነጥቦችም ይነሳሉ፡፡

አንብበው ትዳርዎን እንዲያሳኩበት ተጋብዘዋል፡፡

u „ ሮ ” ቶ ¿’>y`c=+ Ÿ3 ¯Sƒ uòƒ u216 ؔʋ Là ¾}Å[Ñ ¾›”É Ø“ƒ ¨<Ö?ƒ K American Heart Association ewcv k`x ’u`:: Ø“~ Á}¢[¨< ue^ U¡”Áƒ ¾T>Ÿcƒን ¨<Ø[ƒ uvM“ T>eƒ SካŸM ካለ Ó”–<’ƒ ›”é` በSn–ቱ ላይ ’u`:: uØ“~ u„a”„ ¾Ö?“ XÔe T°ŸM ̈ <eØ ¾T>W\ ¾ƒÇ` ›Ò` ÁL†ው Ê¡}a‹፣ ’`f‹፣ ¾›e}ÇÅ`“ ¾ØÑ“ W^}™‹፣ እ”Ç=G<U T°ŸK<” K=Ôu–< ¾T>SÖ< u`ካታ W ዎ‹ }ካት}ªM::

u’²=I W ዎ‹ Là ለ›”É ›Sƒ ÁIM ¾ÅU Óòታ†¬” uSKካƒ ¾}ካH@Ũ< Ø“ƒ G<Kƒ ’Øx‹” እ”Å ¨<Ö?ƒ ›ekU×DM::

›e†Ò] e^ ¾T>W\“ u?ታ†¨< ¨<eØ ¾ƒÇ` ›Ò^†ው ÉÒõ“ እ”¡wካu? ÁL†¬ Wዎ‹ ¾ÅU Óòታ†¬ uSk’e Ö?“†¨< uSMካU ሁ’@ታ Là ሲј u›”é\ ̈ <Ø[ƒ ÁKuƒ e^ ¾T>W\፣ uu?ƒ ¨<eØ ŸƒÇ` ÕÅ—†ው }Ñu=¨<” ÉÒõ ¾TÁÑ–<“ uƒÇ` Ièታ†¨< Åe}— ÁMJ’< W ዎ‹ ¾ÅU Óòታ†ው ÚUሯM:: ŸU“ðp^†ው Wዎ ‹ ¾U“Ñ–¨< ÉÒõ“ Tu[ታ‰ ue^‹” Là ¾ሚÁÒØS<”” ›e†Ò] G<’@ታ ዎ‹ KSssU እንÅT>[ዳ” ዶ/` ‰`TÔ የተባሉ ባለሙያ ›u¡[¨< ÃÑMéK<::

u²=I Ø“ƒ SW[ƒ Åe}— ¾ƒÇ` Ièƒ ÁL†¨< W ዎ‹ uY^†ው Là ¾T>ÁÒØT†¬” ̈ <Ø[ƒ SssU eKT>‹K< uY^†¨< eŸ?ታT “†¨<::

u›”é\ ƒÇ` ¾U”S–¨<” ÁIM ’Ña‹ G<K< }TEM}¨< ¾T>Ñ–<uƒ“ ´”} ¯KU uÅeታ ¾U”•`uƒ Ë’ƒ ›ÃÅKU:: eK²=I እ”ÅT”ኛ¨<U }sU G<K< eŸ?ታT ¾Òw‰ Ièƒ KSU^ƒ ¾}Òu=ዎ ‡” Øረƒ ÃÖÃnM:: ለዛሬ eŸ?ታT ¾ƒÇ` Ièƒ እ”Ç=•[” ŸT>Áe‹K<” S”ÑÊ‹ SካከM Øm„‡” KSÇWe V¡_ÁKG<:: እ`eዎU ŸIèƒዎ Ò` K=H@Æ ¾T>‹K<ƒ” S`Ö¨< Ã}Ówሯ†¨<::

የ1. uለጠ Ø”no ¾T>ÁeðMÒ†ው” ’Ña‹ ÃK¿ uIèታ‹” ¨<eØ xታ ¾U”W׆ው” É`Ñ>„‹ uG<Kƒ ’Ña‹

M”SeL†¨< እ”‹LK”:: G<Kƒ ኳf‹” ̈ Å Là ̈ `¨<[¨< G<K~U ኳf‹ u›¾` Là እ”Ç=q¿ Ø[ƒ እÁÅ[Ñ< እንÅJ’ Áeu<:: ›”Å—¨< ኳe e^፣ Ñ”²w፣ S´“— ¾SXWK<ƒ” è¡LM:: K?L—¨< ÅÓV u?}Ww፣ Ö?“፣

¨ Ç Ï ’ ƒ

¾SXWK<ƒን è¡LM:: ¾SËS]Á¨< ኳe ¾}W^¨< ŸፕLe+¡ ’¨<:: ይህ ኳስ መሬት ላይ ቢወድቅ እንኳ ነጥሮ ይመለሳል፡፡ ሁለተኛው ኳስ ግን የተሰራው ከመስታወት ነው፡፡ ኳሱ S_ƒ Là ባይ¨ድp እ”ŸD Ømƒ ß[ƒ u=ÁÒØS¨< ̈ <u~ ÃÅu´³M:: eK²=I uŸõ}— Ø”no SÁ´” ÃÖÃnM:: ŸvKu?ƒ ፣ Ÿu?}Ww “ ŸÖ?“ uLà Ke^ ፣ KÑ”²w ̈ ÃU Ñ>²? ” KT>ÁXMፉuƒ ’Ñ` xታ ›ÃeÖ<:: Ÿ¨Åቁ KT”Xƒ ÆÓ^M“::

¾vKu?ƒ2. ዎ ” ስህተት ŸTwÖMÖM

uòƒ ^e ዎ” ÃS`U\ ታLl UG<` ’u=¿ S<GSÉ /ሶ.®.¨/

T>e„‰†¨< eI}ƒ c=W\ እ”ŸD K=Áe}U\ª†¨< ካMJ’ ue}k` eI}ታ†¬” ከS“Ñ` ÃqÖvK<:: u›”É ¨pƒ ›Ç=e ¾}Òu< S<ሽa‹ u?ƒ }Ÿ^Ã}ው Sኖ` ÃËU^K<:: uSËS]Á¨< k” l`e uSwLƒ Là እÁK< T>eƒ¾¨< uSe¢~ መስተዋት ›hÓ^ Ô[u?… ›Øv ÁW׋¨<” Mwe uSSMŸƒ #c?ƒ¾ª Mwe TÖw ›ƒ‹MU:: ታ¾ªKI U” እ”ÅT>SeM; Ÿ’qhh¨< ’ው ÁW׋¨<$ uTKƒ Ô[u?…” }‹ታ KvLD ’Ñ[‹¨<:: vLDU U”U ›Ã’ƒ ›e}Á¾ƒ XÃWØ l`c<” uM„ }’X:: uሚkØK¨< k”U c?ƒየª Ô[u?… ÁW׋¨<” Mwe uTSMŸƒ ›”É W¨< Mwe እንዴƒ እ”ÅT>ታÖw K=ÁXÁƒ እንÅT>Ñv Kvሏ ’Ñ[‹¨<:: ÃI ¡e}

ƒ KØmƒ Ñ>²?Áƒ ŸkÖK uኋL ›”É k” Öªƒ Ô[u?… ÁW׋¨<” Mwe uSe¢~ Seታ¨ƒ ›Ãታ

uSÑ[U vሏ” እ”Ç=I uTKƒ Ö¾k‹¨< #Th›LI! Ô[u?ታ‹” Mwe እ”ȃ TÖw እ”ÇKvት }U^K‹:: ¾Mwc< ”׃ ›ÁeÅeƒU ¨<È;$

vLDU ›}Ÿ<a ካÁƒ uኋL #Ô[u?ƒi G<K?U u=J” M w f ‡ ” ›îÉታ ’ው ¾UታØuው:: qhh¨< ¾’u[¨< ¾ — Seታ¨ƒ Là ’በር:: ³_ ጠªƒ እ”Å}’Xሁ ¾Se¢~” Seተዋት uÅ”w ¨K¨MŸ<ƒ:: eK²=I ¨<Ü ÁK¨<” Mwe ›Ø`„ ›X¾i::$ ›Lƒ::

vKu?ƒ ዎ” ŸS¨”ËM uòƒ ¾vKu?ƒ ዎ” É`Ñ>ƒ Á¿uƒ Seተዋƒ ”ì<I SJ’<” T[ÒÑØ Ã•`w ዎታM::

እው3. ’ታ¨<” ŸMw ¨KÆ ÃK¿

›”É SMŸ SMካU ¨×ƒ ›”ዲƒ q”Ð MÍÑ[É ›Ã„ ¨Åǃ:: Ÿ²=Á G<KቱU uõp` ¨Ék¨< }Òu<:: እeŸ Ièታ†¬ õíT@ም uõp`፣ uÅeታ“ u}ÉL •\::u`ካታ ¨×„‹ ƒÇ`” ¾T>Áeu<ƒ ŸLà u}Ökc¨< ታ]¡ ›Ã’ƒ ›Éርገ¨< ’¨<:: እው’ታው Ó” እ”Ç=I ›Ã’ƒ ታ]¢‹ ¾ሚÑ–<ƒ uዕው’< ¯KU XÃJ” uxK=ዉÉ òMV‹ ¨ÃU Mw ¨KÉ ታ]¢‹ ¨<eØ w‰ መሆኑ ’¨<:: ¯KU uu`ካታ ‹Óa‹ ¾}Ÿuu‹ ¾W¨< MЋ Sð}— እንጂ õeH ¾VLባƒ Ë’ƒ ›ÃÅK‹U:: eK²=I uƒÇ` ¨eØ ›eÅX‹ ›Ò×T> ዎ‹ እ”Çሉ G<ሉ ›e†Ò] G<’@ታዎ ‹”U

SÖup“ SL S²¾É wMI’ƒ ’¨<::

አደም

እና ሐ

16

ሰለሞን ከበደ[email protected]

Åe}— ¾ƒÇ`

Ièƒ

ÁL†¨< W ዎ‹

uY^†ው LÃ

¾T>ÁÒØT†¬”

¨<Ø[ƒ SssU

eKT>‹K<

uY^†¨<

eŸ?ታT

“†¨<::

Page 17: Ye Muslimoch

ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002 17

JÅ Wò ÃG<’<4. ታLl SUI` /ሶ.®.¨/ #¾W¨< MЋ G<K< }XXŒ‹ “†¬:: ŸeI}ታ†ው

¾ሚSKc< Ó” ŸG<K<U uLß “†¨<$ uTKƒ T”ኛ‹”U Uሉ° እ”ÇMJን” Áe[ÇK<:: እ`eዎ ታዲÁ uvKu?ƒ ዎ eI}ƒ KU” እ”Ç=I ÃuXÝK<; ¾`e ዎ vKu?ƒ Wው ›ÃÅK<U እ”È; vKu?ƒዎ eI}ƒ c=W\ JÅ Wò uSJ” ŸeI}ታ†¬ K=SMሷ†¨< S×` Õ`wዎ ታM::

eT@ƒ 5. ዎ” KvKu?ƒዎ ÔÑ\ª†¨<vKu?ƒዎ ¾Kuc<ƒ Mwe Ÿ}ስTT†¨< እንÇT[v†ው ÔÑሯ†¨<፡

፡ Ÿ`eዎ ¾k[u T”U K=ኖ^†ው eKTËM ¾ሚWTዎ” eT@ƒ uÓMî S“Ñ` Õ`w ዎታM::

u›pU6. ዎ Ã’<\ ¾ÕÅ—ዎ vKu?ƒ ¾}Å[ÑL†ው ’Ñ` G<K< ካል}Å[ÑM˜ wK¨< vKu?ƒ ዎ ” ›ÁeÚ”l:: [c<M /ሶ.®.¨/ እ”Ç=I ›Ã’ƒ ’<a ›Mኖ\U:: እ`e ዎe u=k`w ዎ U” ÃKAታM;

vKu?ƒ 7. ዎ ÁLWu<ƒ” É”Ñቴ YÙታ /surprise/ ÃስÖ<ª†ው:: ¾}hK ’Ñ` TÉ[Ó ¾T>ðMÑ< ŸJ’ ÅÓV vKu?ƒዎ ” ^ƒ ÃÒwዟ†ው:: Ÿu?ƒ ¨<eØ Y^፣ ŸMЋ ÝÝታ“ ŸSXWK<ƒ ¾}KSÆ Ñ<ÇÄ‹ ¨× wL‹G< ²“ Mƒሉ ¾Uƒ‹K<uƒ” S”ÑÉ SðKÓ KƒÇ` Ièƒ SታÅe nLት ŸሚÑMì<ƒ uLà ¨<Ö?ƒ ›K¨<:: vKu?ƒዎ” KSÒu´ ¾ÓÉ eU ¨ÇK¨< J‚M SH@É ¨ÃU ውÉ UÓw T²´ ›ÁeðMÔƒU፡፡ ዋናው ነገር ከተለመዱ አሰልቺ የቤትና የቢሮ ውስጥ ስራዎች ወጣ ብለው አረፍ TKታ†ው ’¨<:: eK²=I Ñ”²w ባÕርዎ እ”ŸD TŸ=Á„ ¨ÃU u<“ K=Òw²<ª†ው ËLK<::

KvKu?ƒ8. ዎ ¡w` Ãኑ`ዎ uU”U ›Ã’ƒ SMŸ< uK?KA‹ Wዎች òƒ vKu?ƒዎ” ¾ሚÁgTpp ¨ÃU ¾T>ÁekÃU ’Ñ` ›Ãስ\:: ’u=¿ /ሶ.®.¨/ KÚªታ እ”ŸD u=J” W ዎ‹” uTèƃ eU SØ^ƒ“ K=ÁuX݆ው ¾T>‹Mን T”—¨<U ’Ñ` ማድረግ ŸM¡KªM:: vKu?ƒ ዎ” እ`e ዎ ካLከበb†¬ T”U K=ÁŸw^†¨< ›Ã‹MU - #vKu?~ ÁkKK¨<”$ እ”ዲል }[~::

¾u?ƒ kÒ ¾9. ውß ›MÒ ŸSJ” ÃqÖu< ³_ Ÿe^ ሲSKc< ›”É GXw ¨<eØዎ Ñw„ እ¾}wWKWK< ’¨< wK” እ“ew:: ¾እ`eዎ u=Ö? K?L WውU ŸÅmn ዎ‹ uòƒ vÒÖS¨<

É`Ñ>ƒ እ¾}Ñ[S uGdw }SeÙ c=H@É ›M}ÁÁ‹G<ም •a }ÒÝ‹G<:: u`ÓÖ˜’ƒ #እÁ¾I ›ƒH@ÉU; ዕው`$ wK¨< ›ÃWÉu<ƒU፡፡ #Ãp`ታ ¾’@ ¨”ÉU! GXw ¨<eØ ÑwŠ ›L¾G<IU ’u`$ ÃK<ታM እ”Í=:: እ`c<U SMሶ #U”U ›ÃÅM፡፡ እ’@U ›L¾G<ዎƒU ’u`$ ÃMዎ ታM:: ›G<” ÅÓV ¨Å u?ƒ እ”SKe“ ŸvKu?ት ዎ ¨ÃU ŸMÏዎ Ò` u=ÒÛ U” ÃLK<; Kv°É እ”ÇÅ[Ñ<ƒ #Ãp`ታ ¾’@ q”Ð! ›L¾G<iU ’u`$ wK¨< Ãp`ታ ÃÖÃnK<; ¨Ãe...; S”ÑÉ Là ›”É ¾TÁ¨<lƒ W¨< እ”póƒ c=Sታው #እ’@”$ ¨ÃU #›ÃµI$ ÃK<ታM:: vKu?ƒዎ Là c=J” ግን #እ’@”$ ¾ሚK¨<” nM #U” ÁÅ“w`hM;$ ¨ÃU #እÁ¾i ›ƒH@Í=U;$ uሚK¨< KSk¾` ›Ã\Ö<:: ÃMl”U ŸÔ“†¨< እ”ÅJ’< uSÓKî õp` ” KTÖ”Ÿ` አጋጣሚውን ÃÖkS<uƒ::

vK10. ቤƒ ዎ” uðÑÓታ Ãkuሏ†¨<KሙeK=U ¨”ÉU ¨ÃU እIƒ ¾ሚÁXዩƒ ðÑÓታ ሶÅn ’¨<:: ¾እ`e ዎ vKቤƒU የሙeK=S< ®<T ›”É ›ካM “†¬::

እ11. `e ዎ KvKu?ƒዎ ካÅ[Ñ<L†¨< ’Ña‹ vKu?ƒዎ Åe ¾}W–<v†ው” ›e` ’Ña‹ upደም }Ÿ}M እ”ዲîፉ ÔÑሯ†ው

vKu?ƒ ዎ ¾}ÅW~v†ው” ’Ña‹ ÅÓSው ÁÉ`Ñ<L†ው:: U” ›Ã’ƒ Åeታ K=W׆ው እ”ÅT>‹M Ÿ¨Ç=ሁ SÑSƒ ËLK<::

Ÿu?}12. ሰብዎ Ò` KSݨƒ Ñ>²? Ã’<` ዎ e^ ሊu³wዎ ኃLò’ƒ K=•`w ዎ“ Ñ>²? K=ÁØ`ዎ ËLM::

¾ðKÑ e^ w²< /Busy/ u=J’< ግን Ÿ[ሱM /ሶ.®.¨/ uLà ݓ K=•`w ዎ ›Ã‹MU:: [c<M /ሶ.ዐ.ወ/ Çኛ፣ ¾GÃTኖƒ S] ¾u?}Ww ኃLò ¾Ù` S] ›e}Çዳሪ ... ’u\:: uዚI G<K< ውØ[ƒ ¨<eØ Ó” Ku?}Wv†ው ¾ሚJ” Ñ>²? ›ÁጡU ’u`:: እዚI Là Ÿአዒh / [ . ® / Ò` ÁÅ[Ñ<ƒ” ¨<ÉÉ`“ Kእ`dD UŒƒ wK¨< Guj‹ ¾keƒ ¨<ÉÉ` ሲያደርጉ qS¨< SSMŸታ†ው” SØke ÉLM::

Ÿu?}Ww Ò` KSݨƒ Ñ>²? ¾K˜U c=K< #Ÿ[c<M /ሶ.®.¨/ uLà GLò’ƒ ›Kw˜ w²< Y^ ›K˜$ እÁK< ’ው፡፡ እው’ƒ Ÿ[c<M /ሶ.ዐ.ወ/ uLà Y^ ይu³w ዎታM; ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) በአንድ ወቅት 9 ሚስቶች ነበሩዋቸው፡፡ እርስዎ ታዲያ ላሉዎት አንድ ወይም ሁለት ሚስቶች ጊዜ መስጠት አልችልም ሲሉ ውሸታም አያሰኞትምን?

13. ¾T>Ÿ}K¨<” GÇ=e G<MÑ>²?U u=J”

Áeታ¨c< #Ÿ“”} uLÝ‹G< Ku?}ሰቦቻ†ው SMካU ¾J’<ƒ “†ው::...$ እናም uLß KSJ” ÃikÇÇS<!

14. Ÿ1-13 ¾}Ökc<ƒ” ’Øx‹ ÅÓS¨< uT”uw Ã}Ówሯ†¨<::

SMካU ¾ƒÇ` IÇc?!

¾ÕÅ—ዎ vKu?ƒ ¾}Å[ÑL†ው ’Ñ` G<K< ካል}Å[ÑM˜ wK¨< vKu?ƒ

ዎ ” ›ÁeÚ”l:: [c<M /ሶ.®.¨/

እ”Ç=I ›Ã’ƒ ’<a ›Mኖ\U:: እ`e-ዎe u=k`w ዎ U” ÃKAታM;

ብዕርተወዳጇን ብዕር መፅሄት ሳምንት

ይጠብቋት

ማስታወቂያ

ማስታ

ወቂያ

Page 18: Ye Muslimoch

18 የሙስሊሞች ጉዳይ

የቋንቋ ጥግ

Amantii Islaamaa Beekumsaaf Bakka

Akkamii Qaba?Abdulfattah Nashaa

Jalqabni maqaa Rabbii rahmata qabuuti. Galanni kan Rabbii oltaheeti, kan nu’uumee waan gaggaarii hunda nuuf kanne, akka nuti kheeyrii adda addaa dalagannuuf, akkasuma nagayaa fii Rahmanni Ergamaa keenya Muhammadirratti haajiraatu Nagayaa fii Rahmanni Rabbi biraa tahe isinirratti haa jiraatuAmantiin Islaamaa amantiii dhugaa, kabajamaa, nageenyaa fi bu’uura wantoota toltuu hundaa ti. Kanas bu’uuruma isaa maqaa kennameef irraa salphaatti

hubachuun ni danda’ama. Islaama jechuun nageenya jechun waan ta’eef. Akkuma oromoon yoo mammaaku “biddeen nama qubsu eeleerratti beekama,” jedhu. Amatiin maqaan isaa bu’uurumaan tole kun, karaa nageenyaa, wantoota gaggaarii har’a adduuniyaa fi bor aakhiraatti argannuutti malee akka nun qajeelchine enyumtuu sirriitti beeka. Kanumaaf, kan namni Muslima ta’e tokko yoo waaballessu, ati Muslima mitiii! jedhamuuf. Kun kan mul’isu muslimni akka waa gaggaarii malee hin hojjanne dha. Amantii Islaamaa kun, maqaa kana qabateetuma hin callisne. Haala nageenyummaan qalbii (keessaa) fi alaa (qaamaa) ittiin argamus lafa kaa’ee jira. Kun maal akka ta’e, yaaddee beektaa? Eeyyee, tasgabbiin keessaa (qalbii) waan salphaatti hin argamne akka ta’e, waan uummatni amantii kanaan ala jiru isa dhabuun of godhan irraa hubachuun ni danda’ama. Garuu osoo amantii kanatti dhufanii Qur‘aanaa fi hadiisa ilaalanii salphumatti argatu. Innis maal yoo jatte, beekumsa dha. Maarree anillee wantoota armaan olii hunda gabaabinaan kanan kaaseef, qabxiiwwan bakka beekumsi kun amantii nageenyaa kana keessatti qabu, nuti maalitti jirra? Maaltummoo nurraa eegama? jedhan irratti waan xiqqoo dubbachuu barbaadeeti. Amantiin islaamaa amantii, Rabbiin keenya waa hunda uume, waan ta’ee fi ta’uuf jiru hunda beekurraa nuuf kennamee dha. kennamiins isaa kunis callisee otuu hin ta’in, qajeelfama barbaachisu hunda kan of keessatti qabate Qur‘aanaa fi Hadiisa Rasuulaan (S.A.W) nuuf ergamuun. Kanas kan Rabbiin godheef, waan barbaachisaa hunda barannee beekumsaan akka isa gabbarruuf. Rabbiin jalaqabni waa hundaa beekumsa (barumsa) ta‘uu yoo ibsu, Rasuulaan (S.A.W.) akkas jedha,

“(Yaa Muhammad) gooftaan kee Rabbii isa malee wanti gabbaran hin jirre akka ta’e beeki; sana booda

badii keetiif dhiifama gaafadhu.”Akkasumas Rabiin Qur‘aana isaa kabajamaa keessatti barbaachisumma beekumsa akka itti kaa‘a:

“(Yaa Muhammad (S.A.W) Yaa Rabbi beekumsa naaf dabali jadhi (jedhii nakadhu.)” /

suuraa xaahaa :411/Ammas suuraa biraa keessatti namni beekumsa qabuu fi kan hin qabne akka wal hin qixxoofne yoo ibsu, akkas jedha. Jedhi, (yaa Muhammad (S.A.W) sila warri beekumsa

qabanii fi kan hin qabne walfixxaatuu?” /suuraa Azzumar :9/

Akkasumas suuraa biraa keessatti waa‘ee sadarkaa beektotaa akkasitti ibsa:

“Rabbinn warreeen isinirraa (isin keessaa) amananii fi beekumsa kennamaniif, sadarkaa

isaan ol fuudha.” /suuraa almujaadalaa:11/

Rabbiin olta’e waa‘ee barabaachisummaa beekumsaa Qur‘aana isaa keessatti bakka hedduutti dubbatuyyuu, ammaaf asirratti gabaabbadhee, gara hadiisaatti ce‘a. Rasuullis (S.A.W) wa‘ee barbaachisummaa fi faayidaa beekumsi Islamummaa

keessatti qabu waa baayyee dubbataniiru. Isaan keessaas muraasni kan arman gadiiti. Hadiisa Mu‘awiyaa irraa gabaasametti Rasuulli(S.A.W) akkas jedhu:

“Nama Rabbiin toltuu fedheef (barbaadeet) beekumsa amantii kennaaf.” /Hadiisa/

Hadiisni kun kennaan Rabbii inni guddaan beekumsa diinii akka ta’e nuuf ibsa. Hadiisa Ibni Mas‘ud irraa gabaasame keessattis akkas jedhu: “Hawwiin waa lama keessatti male hinjirtu: nama

Rabbiin qabeenya kenneefii karaa toltuu irratti isii baasee fi nama Rabbiin beekumsa keeneefii,

isiin haqaan murteessuuu fi isii barsiisuu dha.” /Hadiisa/

Ayatni Qur‘aanaa Rabbii ol ta‘ee fi hadiisni Rasuulaa (S.A.W.) muraasni armaan olii waa‘ee barbaachisummaa beekumsaa, namni beekumsa qabu sadarkan inni Rabbiin biratti qabu, waan fulduratti qophaa‘eefii jiru hedduu dubbatu. Fakkeenyaaf aayata qur‘aanaa waa‘ee , “namni beekumsa qabuu fi kan hin qabne akka walqixxee hin taanee” nuuf ibsu kana yoo ilaalle, ifaan namni beekumsa qabu sadarkaan isaa akka olfuudhamuuf nutti mul’isa. Maarree nuti nama sadarkaa qabu ta‘uu hin barbaannuu? Qalbiidhaan namuu akka barbaadu ifaa dha. Garuu hojiidhaan yoo ilaalle, nama Rabbi rahmata godheef muraasa malee, warreen hafne irra hin jirru. Nuti fiigichi keenya kan adduunyaa qofa goonee jirra. Kun immoo akka nu hin baafne beekamaa dha. Kanaafis falachuu nu baraachisa. Kana jechuun koo jiruu adduunyaatiif ifaajuun barbaachisaa miti jechuu miti. Garuu akkuma jiruu adduunyaatiif yeroo kennine, barumsa adduniyaa fi aakhiraa nufayyaduufis haa yaaddofnu; yeroo kennineefii haa barannu jechuu barbaadeeti. Sababni isaas Qur‘aanii fi hadisni kan nuuf kennameef akka barannee ittiin hojjannuuf malee, mana keessa fannifnee ykn saanduqa keessa keenyee ilaaluufii miti. Yoo akkasumatti callisnee kan keenyu ta’e, guyyaa qiyaamaa falmii isaa jalaa akka hin baane beekuu qabna. Waa‘ee aakhiraa dhiifnee, kan adduunyaadhuma har’an yoo ilaalle, namootni beekumsa diinii isaanii sirriitti qaban, kabjamanii diinii isaaniitii fi namummaa isaanii kabachiisanii jiraataa jiru. Fakkeenyaaf Rabbiin umurii isaanii haa dheerassuu Dr. Zaakirii fi Dooktaroota hedduu biyyuma keenya keessa jiran fudhachuun ni danda‘ama. Nomootni kun beekumsa sadarkaa kanaan isaan ga‘e, kan namootni amantii biraa hordofan dhaqanii akka keenyaatti ittiin mormuu mitii, akka shayxaanni karra Umar (R.A.) bahanirra hin baanetti, karaa gadhisaniif kan argatan garaa haadha isaaniitti miti. Erguma dhalatanii yeroo kennaniifii barachuun. Nuti warri fiigicha keenya adduunyaa duuka qofa goone, isiillee otuu hin qaqqabin wallaalaa taanee hafaa jirra. Amma yoomiitti wallaalumaan teenya? Kanaafuu yaa obboleewwan koo dargoggootaa, dargaggummaa kanatti yoo hin fayyadamni booda gaabinullee, homaa gochuu hin dandeenyuutii, yeroo dandeenyu kanatti fayyadamnee barumsa diinii fi duuniyaallee haa barannu. Of fayyadnee islaamummaas haa tiksinu. Isin warri jaarsaas sahaabonni hedduun kan akka Abuubakir (R.A) jaarsummaadhumaan baratanii amantii kanaaf bu’aa hedduu isinuu beektan buusan. Kanaafuu isinis diini keessan baradhaatii ittiin hojjadhaa. Akkasumas ijoolee keesan sirriitti karaa baruumsa diinii islaamaarratti madaqsaa. Ar‘a aduuniyaatti boris aakhiraatti fayyadamaa taafuutii. Faallaa kanaa ta’uurraa Rabbiin nu haa baraaru.

ለቻሎት ያማርዲ

(የኛይሱር ከካራ ቆሬ)

የሰብ ወልድ በንባረትከ ያትኬሻያን በለ ግዝቸ አሉ፡፡ ኢበላያንግዝ፣ ያንድርቢያን ወይ ኢነብርቢያን ኤት፣ ይለብሰያን ልባስ….ገናም…ገናም ግዝ ያትኬሺያን፡፡ ፈየክ ባጠረርኩም ሂ ኡል ግዝ ይድገላነይ ለጅስምን፡፡ ዑለማምቻይ ኢንጋኔት ቲዬውዱን “የሰብ ወልድ (አደም ዐ.ሰ) ቲትኸለቅ ተሆሽትን ግዝ ተኸለቃን” ይሎን፡፡ ሀዲ ጂስምቲዎን ሀዲንጋኔት ሩህን፡፡ ጅስሚ የትሜኜይ ተደች ሎነኮ ተደች የትረከበ ግዝ ያትኬሺያን፡፡ ሩህም ታለሃ ኤት ለታብትኮ ቱሀ የመጠ ግዝ ያትኬሼታን በሎትን ኢሎን፡፡

አላህ /ሱ.ወ/ ታሉይ ሱምቸ ሀዲ ዮነይ “አሊም” ይላነኒ፡፡ ኡሃ በቻይነትከ ለሰብ ወልድ ይድገሎን ኪታብቸዋ መላክተኛኞ በየዘማንከ ላሃን፡፡ ሊቲታይ ዘማን ኢንጋኔት አርዱለ ልትጠፈ ጂንጎ ኢደልሳነይ ኪታብ “ቁርአን” ዋበናን፡፡ ሂታይ ቁራን ለሠይዳችን /ሰ.ዐ.ወ/ ታቦት ቲጀምር ላፍቴ የወረደይ “ኢቅራዕ” ኢላነኒ፡፡ ለቀደ የዋረደይ ያላ አዋልካ ያቴሪናን ግዝ ቢነብር ቻሎት ይሉያን ግዝ የሁልግዝ መክፈቸክ ዮነኮን፡፡ ተይቺሉይ ያኑያን ማነም ብል ሬርክ ኢላቆምስ፡፡ በባድነ ኢሌን መክማቾት አለ፡፡ “የልቻልቡይ ቁራን -አፍ ያፌታን” ኢሌን፡፡ የከሲም ግዝ ቢያኒ አላሀነም ቲትገዚ፣ ከስበም ቲከስቢ፣ አሽረም ቲቀሪ፣ እርሰትም ቢዎን ቲያርሲ ቻሎት በልተደበለቢ አይር የረከበይ ሎጀ ዮናን፡፡ ብለነ ዑለ ዋጋ ኢለነብረይ፡፡ ያለሀ መልክተኛ ሠይዳችን (ሰ.ዐ.ወ) ቲዬውዱን “ለቻሎት ባላኔ ቡንገ የገበ ሰብ አለሀ የጀነተይ ዑንጋ ያፌትኒያን” ባሎን፡፡ ባዱኒያ ደር ዘላል ኢለነብሪ… ባለተነ ጢት ዑምር ለቻሎት በልድገደግን ኡምርት በኮፈልት ዞፍ ሊክነብሎት ኢላቀትሊ፡፡

በለ ሃዲስሳች ለኘ ሊጄጅ ተሁልም ግዝ ዋ ሰብ ቀደ አማረዶኔ ጃድ የባሉይ ሠሃባ አቡሁሬይራ ለቻሎት ቲሉ ዑመረኑም ቲኬስሉ ነበሮን፡፡ አደን አጫቀስታኔ ዑፍረት ትቄራትኮ ሁኑም ዒልመይ ተሠይዳችን /ሰ.ዐ.ወ/ ለውስዶት ጬጥኮ ተይሉ ይታቃቄሩ ናር፡፡ የቀዳይ ሱምኑም አብዱረህማን የናረይ ሚሽ ሊልም በናለይሙ … ሙሃባ ሱምኒሙ አቡ ሁረይራ በሎትም የአደን አቦት ተባላን፡፡ ገነ ገነም ሠሃባብቻ ሊልም በናረለይሙ ሙሀባ ጃድቲሉ የነበረኮ በትልያየ ክታብ ተከትበኔ ይትረከባን፡፡

ቢንዳች ቢያንዚ የሰይዳችን /ሰ.ዐ.ወ/ ምሽት የናርትቴ ዓዒሻ /ረ.0/ ተዘማኒ ህንዳች የበዘ ተጩልነትሽ ጀመራኔ ሊልም ጃድ በበሎትሽ ህኛም በለ ሃዲስ ቲሻ ለርከቦት አቀተልናን፡፡ የዘማነ ህንዳችም ኦነ አባች ኢልም ክሦት ፈርደ የሆነቢኮ ቻለኔ ጌስ ሴስት ታይል ለዲንምዋ ለዱኒያ ይድገለያነይ ኢልመ ቻሎትዋ ክሦት ይነብርቢያን፡፡ የኛይ ዲን ተገናይ ዲን ይበዛነይ ሊልም ባበይ በለ ኤት ዮነኮ ዑለማምቻይ አጠረሮ ዬውዱናን፡፡ ለኢኮ ሁልምነ ቻሎተይ የሰላትኮ፣ የሦመንኮ፣ የዘካኮዋ የሀጅኮ ዋጅበከ በቻሎት ጌስ ሴስት ታልነ ጃድ በሎት ይትቄርቢናን፡፡ በበደርነ ታለይ ጪልመዋ በባድነ ታለይ ዜግነት ላምልግጦት በከሲ ቁልፍክ ቻሎትን፡፡ “አልቻሎት የጭልማን ዑንጋ” ኢሌን በባድነ፡፡ ኢተት ዱንያ ተኘ በለ ግዝ ትከሻት፡፡ አላሀም ቲኸልቀን አርዱላን ልላቀንኔት ኤዘዘናን፡፡ ኢነይትዛዝ ለፈጥሞትንገ ቱል ግዝ የበዘ ቻሎት ያትኬሺናን፡፡ ታለነቢ ወቅት ጀመርናኔ ኡልምነ በልቻሎት ደር ሀረብ ንቀሎት ያትኬሺናን፡፡ ሀውጄ ጌስ ታይብሊ ኢቶነ አገድናኔ አማረድነ ልልነቅነ ይትቄርቢናን፡፡ ወቅት ቃነነ ኢለቄር፡፡ አዝለኤልም ምጦትከ ኢለቀር፡፡ ባለትነ ወቅት ለቻሎት ጃድ የበሊ፡፡ የትጋገዚ ቻሎተይንጋ ሊዮበን አላን የጡቅሲ፡፡ “ረቢ ዚድኒ ዒልማ” ኻሊቀው ቻሎተይ ድበልኝ … አሚን… ፡፡ ሁልምነ ለቻሎት ላማርድነ፡፡

የሙስሊሞች ጉዳይ በስልጥኛየሙ

ስሊ

ሞች

ጉዳይ

በኦሮ

ምኛ

Page 19: Ye Muslimoch

19ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

የሙስሊሞች ጉዳይ በአረብኛ

ኢስቲራሓ

ሕይወት በ16ኛው ክፍለ ዘመን አውሮፓ

ውሃ በዞረበት ላይደርሱ የማሉ ህዝቦች

በ16ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ አውሮፓዊያን ጋብቻቸውን የሚፈጽሙት በሰኔ ወር ነበር፡፡ ይኸውም የሚደረገው በዘመኑ የነበሩ አውሮፓዊያን ገላቸውን የሚታጠቡት በአመት አንድ ጊዜ በግንቦት ወር በመሆኑ (እነርሱ አመታዊ እጥበት ይሉታል) በጋብቻቸው ወቅት አሪፍ ጠረን ይኖረናል ብለው ስለሚያስቡ ነው፡፡ ነገር ግን በዚህ ወቅት ከታጠቡ አንድ ወር ስለሚያልፋቸውና መሽተት ስለሚጀምሩ ሙሽራዋ መልካም መዐዛ ያለው እቅፍ አበባ ይዛ ትመጣለች፡፡ በሰርግ ወቅት እቅፍ አበባ መስጠትን አሁንም ድረስ ይጠቀሙበታል፡፡

እጥበት በየተራ

በአመታዊው ትጥበት ወቅት መጀመሪያ በትልቅ ገንዳ ውስጥ ሙቅ ውሀ ይጨመራል፡፡ ከዚያም የቤቱ አባወራ ቀድሞ ይታጠባል፡፡ ከእርሱ በመቀጠልም የደረሱ ወንድ ልጆቹና ቤቱ ውስጥ የሚገኙ ሌሎች ወንዶች ይታጠባሉ፡፡ ከዚያም ወንዶቹ በታጠቡበት ውሀ ሴቶቹ ይታጠባሉ፡፡ በመቀጠልም በዚያው ውሀ ትናንሽ ልጆች ይታጠቡና የህጻናት ተራ ይደርሳል፡፡ በዚህ ወቅት ውሀው ቀዝቅዞና ጨቅይቶ ቀለሙን ስለሚለውጥ ህጻናቱ ታጠቡ ከማለት ይልቅ ጨቀዩ ቢባል ይቀላል፡፡ “Don’t throw away the baby out with the bath water” የሚለው አባባል የተፈጠረው በዚህ የተነሳ ነበር፡፡

ምድጃ ላይ የተሰፋ ድስት

አሁን ደግሞ ወደ ኩሽና እንዝለቅ፡፡ የዘመኑ አውሮፓውያን በአብዛኛው ይመገቡ የነበረው አትክልቶችን ነበር፡፡ በእራት ወቅት ግን ስጋ ብጤ ጣል የተደረገበት ምግብ ይቀርብ ነበር፡፡ ኩሽና ውስጥ ምንጊዜም ቢሆን ምድጃ ላይ የተጣደ አንድ ድስት ይኖራል፡፡ ይህ ድስት በምንም አይነት ከምድጃው ላይ አይወርድም፡፡ ጠዋት ላይ ምግብ ይሰራበትና ምድጃው ላይ እንዳለ ትተውት ይሄዳሉ፡፡ ለምሳ የሚፈልጉትን ነገርም በውስጡ ከጨመሩ በኋላ ምግቡን ያወጡና ለእራት የሚሰሩትን ነገር ይከቱበታል፡፡ በዚህ ሁኔታ ድስቱ አንድም ቀን ከምድጃው ሳይወርድና ሳይታጠብ ያረጃል ማለት ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ የተሰራው ምግብ ሁሉ ስለማያልቅ በቀረው ምግብ ላይ ተጨምሮ ይሰራበትና ምግቡ ለበርካታ ቀናት በድስቱ ውስጥ ሲበስልና ሲቀዘቅዝ ሊከርም ይችላል፡፡ የሚከተለው ግጥም የተጻፈውም ይህን ለመግለጽ ነበር፡፡

Peas porridge hot,Peas porridge cold,Peas porridge in the pot,Nine days old.

መርዛማ ኩባያዎች

በዚህ ወቅት የነበሩት ኩባያዎች የሚሰሩት ከሊድ (ከእርሳስ) ነበር፡፡ ሊድ መርዛማ ንጥረ ነገር በመሆኑም አንዳንድ ጊዜ ሰዎቹ ከሚጠጡት መጠጥ ጋር ተደባልቆ ወደ ሆዳቸው ሲገባ ለሁለትና ሶስት ቀናት ያህል ራሳቸውን ሊያስታቸው ይችላል፡፡ ይኼን ጊዜ ሰውዬው ራሱን የሳተው መንገድ ላይ ከሆነ በአቅራቢያው የሚያልፍ ሰው የሞተ መስሎት ሰዎች አስተባብሮ ከነህይወቱ ሊቀብረው ይችላል፡፡

አውሮፓውያን በዚህ መሰል የድንቁርና ህይወት ውስጥ በነበሩበት ወቅት በርካታ ሙስሊም ሳይንቲስቶች በፍልስፍና፣ በህክምና፣ በስነ-ከዋክብት፣ በስነ - ጽሁፍ ከራሳቸው አልፈው የአውሮፓ ሀገራትን ከተዘፈቁበት የጨለማ አዘቅት እንዲወጡ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡ ታዲያ ሙስሊም በመሆንዎ አልሀምዱሊላህ አይሉም?

***

በቀጣዩ እትማችን የትግርኛና የሀደርኛ ቋንቋዎችን ጨምረን እንመጣለን ፡፡ኢንሻ አላህ!

Page 20: Ye Muslimoch

አሰላሙዓለይኩም፡፡ እንዴት ከረማችሁ? እኛ ደህና ነን

አልሃምዱሊላህ፡፡ የገፁን ስም እንደተመለከታችሁት

የወንዶች ነውና የወንዶችን ጉዳይ አንስተን እናወጋለን፡፡ በዚህ

ገፅ የምናነሳው የወንዶችን ሚስጥሮች ብቻ በመሆኑ ሴቶች

«ዞር በሉ!›› ይኸው የናንተ ጉዳይ ከጎኔ ባለው ገጽ ተፅፎ

ይገኛል፡፡

ለዛሬ ልናወራበት የመረጥነው አጀንዳ

በዛ ያሉ ሙስሊም ወንዶች አብረው በተገናኙ ቁጥር

ለወሬ ከሚመርጧቸው አጀንዳዎች አንዱ የሆነውን

‹‹የሚስትን›› ‹‹የዘውጅን›› ጉዳይ ነው፡፡ ‹‹አገባህ?

እስካሁን?›› የሚሉት ጥያቄዎች በወንዶች የጋራ ጭውውት

ውስጥ ዘወትር ሰርገው ይገባሉ፡፡ በእርግጥ በዚህ ዘመን የዚህ

ዓይነቶቹ ሀሳቦችና ጭውውቶች መስጊድ በሚመላለሱና

ኢማን አላቸው ተብለው በሚታሰቡ ወንዶች መካከል

ሞራላዊ ስብዕና ይዞ የሚነሳ ውጤት ነው፡፡ በሌላ አገላለፅ

በማህበረሰቡ ሁለንተናዊ እድገት ውስጥ የዚህ አይነቶቹ ትዳር

ናፋቂ ግለሰቦች የሚያበረክቱት አስተዋፅኦ ቀላል አይደለም፡፡

የማህበረሰብ ምንጭ ተደርጎ የሚወሰደው ቤተሰብ ህልውናውን

ጠብቆ እንዲቆይ ለማድረግ በእርግጥ የነዚህ አይነት ወጣቶች

በማህበረሰቡ ውስጥ መኖር የራሱን ወሳኝና ጉልህ አስተዋፀኦ

ማበርከቱ እውን ነው፡፡ ኃላፊነት የሚሰማው ትውልድ

መ ፍ ጠ ር የሚቻለው ህፃናትን በሀይማኖታዊ ስነ-ምግባር

ኮትኩቶ በማሳደግ ብቻ ነው፡

፡ ታዲያ

የትዳር አምሮት የሚኖራቸው ወጣቶችም እነዚሁ በዲን

ተኮትኩተው ያደጉ የዛሬ ወጣቶች ናቸው፡፡

አንድ ወንድ ልጅ ትዳር ለመያዝ ውሳኔ ላይ

ከደረሰ በኋላ አንድ ትልቅ ስራ፣ ለአንድ ሰው በህይወቱ

ከሚሰጡት የቤት ሰራዎች ትልቁ ይጠብቀዋል፡፡ በህይወቱ

ከሚሰጡት ትላልቅ የቤት ስራዎች አንዱን አሁን መስራት

ይጠበቅበታል፡፡ ሚስት መረጣ - ፍለጋ!

በተለምዶ አንድ ሙስሊም ወንድ ትዳር ለመያዝ

ከወሰነ በኋላ የሚስት ፍለጋውን የቤት ስራ በዙሪያው

ከሚገኙ ታማኝ ወንድሞቹ ጋር ተጋርቶ የሚስት ፍለጋውን

ይጀምራል፡፡ እርግጥ አሁን አሁን ብዙ ሰዎች ‹‹ሚስት››

ካገኙ በኋላ ሆኗል የትዳር ሀሳብ የሚመጣላቸው፡፡ የትኛው

መቅደም አለበት የሚለው ብዙ የሚያከራክር ቢሆንም

የትዳር ፍላጎትና ሀሳብ በድንገት የሚከሰት ሳይሆን ታስቦበት

የሚመጣ መሆን እንዳለበት ይታሰብ፡፡ መቼም እግረ መንገድ

አይደል?

እንግዲህ የሚስት ፍለጋው ብዙ ዓይነት

ገፅታዎች ሊኖሩት ይችላል፡፡ አንዳንዱ ኢስላማዊ መድረኮች

በተዘጋጁ ቁጥር ሚስት የምትሆነውን ለመምረጥ፤ ይቅርታ

አድርጉልኝና ለመፈለግ ይሄዳል፡፡ ሌላው በዘመድ ይፈልጋል፣

በወንድ ጓደኞቹ ያስነግራል፡፡ ነገሩ ባስ ያለበት ደግሞ ‹‹ባልና

ሚስት እናገናኛለን›› ወደሚሉ ድርጅቶች ጎራ ይላል፡፡

ሌሎችም ፍቱንነታቸው በሳይንስ ያልተረጋገጡ ብዙ አይነት

ሚስት የመፈለጊያ መንገዶችን ይጠቀማሉ፡፡

ወድቆ መነሳት … መውደቅ መነሳት!

እንግዲህ በወንድና ሴት ተዋስኦ ውስጥ

አዘውትረው ከሚነሱ ጉዳዮች አንዱ ሴትን አግባብቶ

ለጋብቻ ‹‹እሺ›› ማስባል የሚባለው ነገር ነው፡፡ ሴቷን

በፍቅር ‹‹ጠብ›› አድርገው ሚስታቸው የመሆን ፍላጎት

እስክታሳይ ድረስ ወንዶች ብዙ መልፋት ይጠበቅባቸዋል፡፡

‹‹ጠብ›› የማድረጊያ ስልቶቹም እንደ ሰውየው አቅምና

ክህሎት የሚወሰኑና አይነተ ብዙ ናቸው፡፡ በንግግር ክህሎት፣

በገንዘብ፣ በኢማን በሌሎችም ነገሮች ሴቶችን እያማለሉ

‹‹ጠብ›› ያደርጓቸዋል፡፡ ‹‹ኢማን›› የምትለዋን

መጨረሻ ላይ ያስቀመጥኳት ያለ ምክንያት አይደለም፡

፡ ብዙ ሰዎች (ሴቶችም ወንዶችም ማለቴ ነው) ለትዳር

አቻዎቻቸው ምርጫ እንደ አንድ መስፈርት የሚያስቀምጡት

‹‹ኢማንን›› ቢሆንም ለገንዘብ፣ ለዘር እና ለሌሎችም

መስፈርቶች የሚሰጠውን ያህል ትኩረት

እንደማይቸሩት ከተመለከትኳቸው የብዙ

መግባባት ሂደቶች ተገንዝቤያለሁ፡፡

ታዲያ በዚህ ሂደት

ውስጥ አሳዛኝም፣ አስቂኝም

አንዳንዴም አሳፋሪ የሚባሉ

አይነት ሁኔታዎች ይከሰታሉ፡፡

ብዙ ወንዶች ‹‹መስፈርት››

ብለው የሚመርጧት ሴት

‹‹ልታሟላቸው›› የሚገቡ

ነጥቦችን ያስቀምጣሉ፡፡ አንዳንድ ወንዶች ‹‹ሴት መሆኗ ይበቃል›› የሚል የለበጣ መስፈርት ሲያስቀምጡ ሌሎች ደግሞ የሚፈልጓት ሴት የጫማ ቁጥር ስንት መሆን እንዳለበት፣ የአይን ቀለሟ ምን መምሰል እንዳለበት ሁሉ ለመናገር ይቃጣቸዋል፡፡

አንዳንድ ጊዜ ለህይወት ትርጉም የማይሰጡ፣ ቢመጡም ባይመጡም ለውጥ የማያመጡ አይነት መስፈርቶችን ወንዶች ሲያወጡ ትሰማላችሁ፡፡ ለሌሎች ደግሞ ‹‹ኢማን ያላት፣ አኽላቋ እንደመላኢካ የሆነ›› የሚሉ አይነት መስፈርቶች አሁን አሁን ‹‹ፈርድ›› የሆኑ መስፈርቶች ሆነዋል፡፡ አብዛኛው ወንድ ኢማን ሳይኖረው ኢማን ያላት፣ አኽላቅ ሳይኖረው በባህሪዋ መላኢካ የሆነች ሚስት ይመኛል፡፡ አንድ ወዳጄ ‹‹ለምን ሚስት አታገባም?›› ብለው ሲጠይቁት ‹‹መቼ ከራሴ ጋር ተጋባሁ?›› በሚል ጥያቄውን በጥያቄ መልሶ ሚስት ከማግባቱ በፊት ባህሪውን ማረቅ እንደሚፈልግ ሹክ ብሏቸዋል፡፡ በመስፈርቱ የመንጠራራትና የሌላውን ነገር ከሌላው መጠበቅ የወንዶች ብቻ ሳይሆን የሴቶችም ጭምር ባህሪ ነው፡፡ ለዚህ ፅሁፍ ያነጋገርኩት አንድ ባልና ሚስት አጋቢ ወዳጄ ‹‹‹ኪታብ የምታቀራ ሚስት ነው የምፈልገው› ይልህና ‹አንተስ ምን ደርሰሀል?› ስትለው ‹ሰሞኑን አሊፍ ባ ታ ጀምሬያለሁ› ይልሀል›› በማለት የብዙ ወንድሞችን የ‹‹አጉል መንጠራራት›› አንድ መገለጫ አመላክቶኛል፡፡

ብዙ በጣም ብዙ ወንዶች አንድ የማይደራደሩበት ጉዳይ አላቸው፡፡ የምትበልጣቸውን ሴት ማግባትን በፍፁም ‹‹ምርጫቸው›› አያደርጉም፡፡ በትዳር ውስጥ የበላይ ለመሆን በሚደረገው ትንቅንቅ ከወንዱ ‹‹በተሻለ›› ሴቶች ፍልሚያውን በበላይነት ይቋጩታል ተብሎ ስለሚታሰብ ወንዶች ‹‹የዚች አይንቷን ጨዋታ ማን ይጫወታል?›› በሚል ፍርሀት ገልምጠዋት ያልፋሉ እንጂ አይጠጓትም፡፡ ‹‹ከወንዱ በሀብት የተሻለች ሚስት ነገ ግጭት ቢፈጠር ‹ኮተትህን ይዘህልኝ ውጣ!› ማለቷ አይቀርም›› ይላሉ ወንዶቹ፡፡

በትዳር ውስጥ ወንዶችና ሴቶች የሚኖራቸው

ሚና ፉክክርን ሳይሆን መከባበርን መሠረት ያደረገ

የወን

ዶች

ገጽ

20

ወንዶች ስለሴቶች ምን ያስባሉ? አድናቆታቸውና ወቀሳቸው ሁሉ ከኢስላማዊ መርሆች ጋር ተጣጥሞ ይቀርባል፡፡ የወንዶች ጉዳይ ሁሉ

ይነሳበታል፡፡

አክመል ነጋሽ

ሚስት ፍለጋ ወደ ገጽ 37 ዞሯል

!!! ሚስት ፍለጋ !!!

Page 21: Ye Muslimoch

የሴቶ

ች ገ

!!! ባል ፍለጋ !!! አሰላሙ ዓለይኩም! ውድ አንባቢያን! ይህ ሴቶችን አስመልክቶ ወቅታዊና ማህበራዊ እንዲሁም ሀይማኖታዊ ጉዳዮችን እያነሳ የሚያወጋ የሴቶች አምድ ሲሆን፤ ለዛሬ የመረጥነው ከላይ

እንደተጠቀሰው ‹‹ሴት ልጅ የትዳር አጋሯን እንዴት ትፈልጋለች?›› የሚለውን ይሆናል፡፡ኢስላም ለሀይማኖታዊ ሥነ-ምግባር፣ ለማህበራዊ ግዴታና ለትዳር ሞራላዊ ጠቀሜታ ሰፊ ቦታ

የሚሰጥ ነው፡፡ በቅዱስ ቁርአን ትርጓሜና በሀዲስ አስተምህሮት ትዳር ከግዳጅ ዒባዳዎች (አምልኮዎች) አንዱ እንደሆነ ዑለማዎች ይናገራሉ፡፡ ይህም አንድ ሙስሊም ትዳር በፈጸመበት ጊዜ የኢማኑን ግማሽ እንደሞላና የቀረውን ግማሽ አላህን በመፍራት፣ ለሱ በመገዛት፣ የታዘዘውን በመፈጸም ለመሙላት መጣር እንዳለበት በመጥቀሱ ነው፡፡

እርግጥ ከዚያ ዘመን ይልቅ ወጣቱ ለትዳር ያለው ጉጉትና ፍጥነት በዚህ ዘመን የተሻለ ቢሆንም የግንዛቤ እጥረት ግን በጉልህ ይታይበታል፡፡ በትዳር የአስተዳዳሪነት ሥልጣን የማን እንደሆነ እንቆቅልሽ የሆነበት የዚህ ግንዛቤ እጥረት ሰለባ የሆነው ወጣት ‹‹ሴቷ ንብረት ከሌላት ትዳርን በስንጥር አልነካም›› ሲል ይሰማል፡፡ ይህ ‹‹የእከክልኝ ልከክልህ›› የጅህልና አስተሳሰብ በሁሉም ፆታ የሚንፀባረቅ ሲሆን ኢስላም ግን ይህን ያወግዛል፡፡

ኢስላም ቤተሰብን ሲመሠርት ከአድሎነትና ከስግብግብነት ነፃ የሆነ ጠንካራ ማዕዘን በማቆም ሲሆን መተሳሰብና መተዛዘን ብሎም ባለው መብቃቃት ነገ ለሚያፈራው ትውልድ ትልቅ ሚና እንደሚኖረው በአጽንኦት ለመምከር ነው፡፡ ይሄን ደግሞ ወጣቱ ልብ ሊለው ግድ ይላል፡፡

ፍለጋሴቷ ‹‹ዕድሜዬ ለትዳር ደርሷል፣ ማግባት አለብኝ›› ብላ ካሰበች የትዳር አጋሯን በተለያየ መንገድ

ትፈልጋለች፡፡ ለምሳሌ በመሥሪያ ቤቷ አካባቢ፣ በሀይማኖታዊ ተቋማት፣ በዘመድ፣ በጓደኛ፣ በአጠቃላይ አገኛለሁ ባለችው ቦታዎች ሁሉ ‹‹በየመንገዱም›› ሊሆን ይችላል ከመፈለግ ወደኋላ አትልም፡፡ ያ ማለት እንደ ወንዱ በግልጽ ለወዳጅ ነግራ፤ አልያም ጓደኛን አማክራ ሳይሆን ፍላጎቷን አምቃ ለማንም ሳትናገር ነው አደኑን የምታካሂደው፡፡ ታዲያ ተሳክቶላት ቀልቧ ያረፈበትን ካገኘች መናገር አያስፈልጋትም፡፡ በአይኖቿ ብቻ የፍቅር ጨረር በመልቀቅ ጦርነቱን ትጀምራለች፡፡ የዛኔ ጨረሩ የወንዱን ልብ በትክክል ካገኘው ከዚያ በኋላ ያለው ነገር ቀላል ይሆናል፡፡ ካልተሳካ ግን እስኪገኝ ልፋት የማይቀር ነው፡፡ በነገራችን ላይ አንዳንዷ ሴት በለጋ እድሜ ከተለያየ አቅጣጫ ባል ይሆናት ዘንድ የመጣላትን ወንድ ‹‹ቀጭን ነው… ቀይ ነው… ኮቱ ረዝሟል›› እያለች እዚህ ግባ በማይባል ምክንያት ስታባርር ትከርምና ዕድሜዋ ከሰላሳ ወጥቶ ወደ አርባ ሲገሰግስ ‹‹ቆሜ መቅረቴ ነው›› የሚለው ስጋት አላስቆም አላስቀምጥ ይላታል፡፡ ‹‹ባል ላመጣልኝ ወሮታ እከፍላለሁ›› ስትል የአፋልጉኝ ጥሪ ታሰማለች፡፡ የዚህ የባል ፍለጋን ጉዳይ በተመለከተ መንደርደሪያ ይሆነኝ ዘንድ ‹‹ስለትዳር ያላችሁ አመለካከት ምንድን ነው?›› ብዬ የጠየቅኳቸው ያገቡ ጓደኞቼ ‹‹ትዳር ማለት አሮጌው የሕይወት ገጽ ተዘግቶ አዲስ የሕይወት ምዕራፍ የሚከፈትበት ነው፡፡ በዚህ ሕይወት ውስጥ ብዙ ጥሩ ነገር ምናልባትም ጥሩ ያልሆነ ብዙ ነገር ሊኖር ይችላል ብለን እናስባለን፡፡ ያ ደግሞ በራሱ ያስፈራል፡፡ ቢሆንም የሕይወት ግዴታ ነውና ‹ቻንሳችንን›

ከመሞከር ወደኋላ አንልም›› በማለት ተመሳሳይ መልስ ሰጡኝ፡፡ ጥቂቶቹ ግን ቤተሰባቸው ውስጥ አልያም በአቅራቢያቸው በሚመለከቱት የትዳር ገጽታ ተፅእኖ ስር የወደቁ በመሆናቸው ይህን አጀንዳ

ማንሳት ብሎም መስማት እንደማይፈልጉ ይገልጻሉ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ግን የገረመኝ ‹‹ኢማን አላቸው የተባሉ ወንዶች ብዙ ጊዜ

ለትዳር አይሆኑም›› ሲሉ የሚያስቡ ሴቶች መኖራቸው ነው፡፡ ለነገሩ የተበላሸ ማንነታቸውን በውጫዊ ሱና እየሰተሩ ለተመለከታቸው ምርጥ ሙስሊሞች የሚመስሉ፣ ግና ቅንጣት የኢማን ጠብታ በውስጣቸው ሳይኖር በሀይማኖቱ ከለላ ያሻቸውን እየፈጸሙ ዲኑን የሚያሰድቡ ሙናፊቆች በበዙበት በዚህ ዘመን እንዴት ኢማን ትርጉሙን አያጣ!!

ሚስቱ ምጥ ይዟት ለአርባ ዳዕዋ የሚወጣ፤•ሱሪ አሳጥሮ ፂም ያስረዘመና አጅነቢ አልነካም እያለ መንገድ ላይ ሴት •

የሚጎነትል፤ኡስታዝ እየተባለ አደራ የሚበላ፤ ሼኽ ነው ተብሎ • በየመንገዱ ተፍሲር

እያስተማረ እቤቱ ሲገባ በወክማን የሙዚቃ ጥሙን የሚያረካ፤ ይህን የመሳሰሉ የሸይጣን ደቀ-መዛሙርት መኖራቸውን ሰምቻለሁ፡፡ ታዲያ ዲናቸውን ለስሜታቸው ሸጠው የኢማንን ስብዕና ያጎደፉ እንዲህ አይነት ሰዎች ከሌላው ይልቅ የኢስላም ቀንደኛ ጠላቶች ናቸው ቢባል ማጋነን ነው

እንዴ?

ደህና ሁኑ

21

ሴቶች ስለወንዶች ምን ያስባሉ? አድናቆታቸውና ወቀሳቸው ሁሉ ከኢስላማዊ መርሆች ጋር ተጣጥሞ ይቀርባል፡፡ የሴቶች ጉዳይ ሁሉ ይ

ነሳበታል፡፡

ሩቂያ ዐሊ

Page 22: Ye Muslimoch

22 የሙስሊሞች ጉዳይ

ዕለቱ ጁሙዓ ነው፡፡ በመስጅዱ ውስጥ ያሉት ጫማ ጠባቂዎች ፋታ የላቸውም፡፡ ላባቸው ጠብ እስኪል ከጊዜ ጋር ተናንቀው ይጠርጋሉ፤ ይጠብቃሉ፡፡ በየትኛውም ቅፅበት ወደ መስጂድ የሚመጣው ሰው የገቢ ምንጫቸው መሆኑን ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡ ‹‹የሶላትን መቅቡልነት ለአላህ፤ የጫማህን አደራ ለእኛ!›› የሚሉ ይመስላሉ የሰጋጆችን ጫማ የማውለቅ ቅፅበት በአይናቸው ሲማጠኑ፡፡ ከቀኖች ዕለት ጁሙዓ፤ ከወሮች ረመዳን የመስጂድ ጫማ ጠባቂዎች ውጥረት ውስጥ ይገባሉ፤ ፋታ ያጣሉ፡፡ ወፈር ያለ ገቢ ያገኛሉ - በዚያን ጊዜ፡፡ ጫማ በጫማ ላ ይ ተቆልሎ ሲታይ በመንደር ውስጥ የሚገኝ ተራራ ብጤ ጉብታ ይመስላል፡፡ የጫማ አይነቶች በደረጃና በቀለማቸው ይለያያሉ፤ ይበላለጣሉ፡፡ ይመሳሰላሉ፡፡ ‹‹ይህ ለመስጂድ ውስጥ ጫማ ጠባቂዎች ከጊዜ ጥድፊያ ጋር ተዳምሮ ፈታኝ ነው›› ይላል - አህመድ ነስረዲን ለሳምንት ያህል እንኳን ያልተጫመተው አዲስ ጫማው ሊጣል አንድ ሀሙስ በቀረው ጫማ የተቀየረበትን ጊዜ እያስታወሰ፡፡ ‹‹በዚያን ጊዜ…›› ይላል አህመድ ‹‹ከእኔ ድንጋጤ በበለጠ የጫማ ጠባቂው ጭንቀት ነፍሴን አስጨንቋታል፡፡ የረጅም ጊዜ ደንበኛዬ ነው፡፡ በተፈጠረው አጋጣሚ ፍዝዝ ብሎ ከግራና ከቀኝ ጫማዬን ሲፈልግ ‹‹ፉላን›› እያሉ የሚጠሩትን ሁሉ መስማት አልቻለም፡፡ ጫማ ጠባቂዎችም ጫማ ሊሰረቁ እንደሚችሉ ያወቅኩት ያኔ ነው›› በማለት

ያስታውሳል፡፡ ከ25 ዓመት በላይ በአንዋር መስጂድ ጫማ

በመጠበቅና በመጥረግ ተዳድሯል፤ ይተዳደራልም፡፡ አሁንም በአንዋር መስጂድ

በዚሁ ሥራ ላይ ተሰማርቶ ይገኛል - ደበላ ያሲን፡፡ እሱም የአህመድን

ሥጋት ይጋራል፡፡ ‹‹ሥራ ላይ በምንጠመድበት ጊዜ መልስ በሚመልሱበት ቅፅበት በአደራ የተሰጠንን ጫማ አልፎ አልፎ ያደፈጠ ሌባ ሊሰርቀን ይችላል›› ይላል፡፡ የአንድ ወቅት ትዝታውን ነገረኝ፡፡ ‹‹‹ጫማህን ካልጠበቅኩ› ብዬ ያስቸገርኩት ደንበኛዬ ያልሆነ ሰው ጫማውን ልቀባና ልጠብቅ በአደራ እንዲሰጠኝ ወተወትኩት፡፡ አልጨከነም፡፡ ‹ጥረገው› ብሎ አዲሱን ጫማውን ጥሎልኝ ወደ ሶላቱ ገባ፡፡ አመዴ ቡን ነው ያለው፡፡ ጠርጌ ያስቀመጥኩት ጫማ ሰውየው ሲወጣ አልነበረም፡፡ ጫማውን ተከታትለው ሲጠብቁት የነበሩ ይመሰለኛል በጥድፊያ ቅፅበት ውስጥ ሰረቁኝ፡፡ ባለጫማው የጫማውን መጥፋትና መሰረቅ ሊያምን አልቻለም፡፡ አንዋር ቀውጢ ሆነች፡፡ እኔም ደነገጥኩ፡፡ ክው አልኩ፤ አፈርኩ፡፡ ሰውየውም አላዘነልኝም አራተኛ ፖሊስ ጣቢያ ወሰደኝና ታሰርኩ፡፡ ለሁለት ጊዜ ያህል ጫማ በመጥፋት ምክንያት በአራተኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስሬያለሁ›› ይላል አንዋር መስጂድ ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ ልጆቹን ጨምሮ ከሰባት ቤተሰብ በላይ የሚያስተዳድረው ደበላ ያሲን፡፡ ደበላ ከዛሬ 25 ዓመት በፊት ወደ አንዋር መስጂድ ጫማ ለመጠበቅና ለመጥረግ ሲመጣ የሰጋጁም ቁጥር ሆነ ጫማ የሚጠብቁና የሚጠርጉ የስራ ባልደረቦቹ ከቁጥር የሚገቡ አልነበሩም፡፡ ‹‹ከኃይለ ሥላሴ ጊዜ ጀምረው በመስጂድ ውስጥ ጫማ በመጠበቅና

በመጥረግ ቀዳሚ የሆኑት ዛሬም በአንዋር ዙሪያ የማይጠፉት አዛውንት ሰማን መሐመድ ረዳት ሆኜ ነው በአንዋር መስጂድ ሥራ የጀመርኩት፡

፡ አሁን ያለሁበት ቦታ የሳቸው ነበር›› ይላል ደበላ ያሲን፡፡ የዚህ ጽሁፍ አዘጋጅ በአንዋር መስጂድ ውስጥ ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ ቀዳሚ ከነበሩት

አዛውንት ሰማን መሐመድ ጋር ተገናኝቷል፡፡ አዛውንቱ ከትንሽ ተነስቶ የስኬት ማማ ላይ መሰቀልን አላህ አልወፈቃቸውም፡፡ ሳገኛቸው ዕድሜ ተጭኗቸዋል፡፡

ኑሮ አጎሳቁሏቸዋል፡፡ ከኔቴራም ሆነ ሸሚዝ ከገላቸው ከተራራቀ ረጅም ዘመን ያለፈ

ሶሻል ፊቸር

በዕለት ተዕለት ህይወታችን ውስጥ የማናስተውላቸው እውነታዎች ጣፋጭ በሆነ

የአቀራረብ ዘዬ እዚህ አምድ ውስጥ ይሰፍራሉ፡፡

የሙስሊሞች ጉዳይ መፅሄት ዋና አዘጋጅ ዩሱፍ ጌታቸው ዘወትር ለሶላት ወደ

መስጂድ ስንመላለስ የማናጣቸውን ጫማ ጠባቂ ሊስትሮዎች ትርክት በቀጣይ ፊቸሩ

ያስነብበናል፡፡

‹‹አደራ! የሶላትህን

መቅቡልነት ለአላህ፣

የጫማህን አደራ ለእኛ

ስጥ!››

[email protected]ዩሱፍ ጌታቸው

በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን አዘውትሮ

ወደ መስጂድ መመላለስ እንግዳ

ነገር ነው፡፡‹‹በመኳንንቶች ጥርስ ያስገባል፤

ሀገር ያረክሳል››

Page 23: Ye Muslimoch

23ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

ይመስላል፡፡ ትዳራቸው እንደተበተነ፣ በስተርጅና እንኳን ምርኩዝና ጌጥ የሚሆን ልጅ እንደሌላቸው ነግረውኛል፡፡ ዛሬ ጉልበታቸው ልሟል፡፡ ጧሪም የላቸውም፤ የማንንም ምርኩዝነት የሚከጅሉ ናቸው፡፡ በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን አዘውትሮ ወደ መስጂድ መመላለስ እንግዳ ነገር ነው፡፡ ‹‹በመኳንንቶች ጥርስ ያስገባል፤ ሀገር ያረክሳል›› ተብሎ ይሰጋ እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡ በዚያን ዘመን በጣሊያን መንግስት መልካም ፍቃድ በተሰራው ታላቁ አንዋር መስጂድ ከ30-50 ያልበለጡ የሰጋጅ ጫማዎችን ይጠብቁና ይጠርጉ እንደ ነበር ይናገራሉ - የዛሬው አዛውንት ሰማን መሐመድ፡፡ በወቅቱ አንድ ጫማ ለመጠበቅ 0.10 ሣንቲም፣ ለመጥረግ ደግሞ 0.25 ሳንቲም ይከፈላቸው እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡ ኑርሰፋ ተማም በበኒ ሠፈር ኑር መስጂድ ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ ኑሮውን ይደጉማል፡፡ በዚህ ኑር መስጂድ ውስጥ ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ ረጅም ዓመት መስራቱን ይናገራል፡፡ በራሱ አንደበት እንዲህ አጫውቶኛል፡፡ ‹‹ኢህአዴግ አዲስ አበባ ሊገባ አካባቢ ከገጠር ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡ ገጠር እያለሁ ታላላቆቻችን መስጂድ ውስጥ ጫማ ይጠብቃሉ፤ ይጠርጋሉ፡፡ እኔም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በኑር መስጂድ ውስጥ ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ ኑሮዬን እደጉማለሁ፡፡ በመስጂድ ውስጥ ጫማ መጥረግና መጠበቅ ለእኔ ስራ ነው፡፡ ትናንት እዚህች ስፍራ የሚሰሩ ዛሬ ጥሩ ጥሩ ቦታ ደርሰዋል፡፡ አሁን እኔ ያለሁበት የአንድ የአኼራ ወንድሜ ቦታ ነው፡፡ እሱ ዛሬ ጥሩ ቦታ ደርሷል፡፡ እንደነገርኩህ ጫማ መጠበቅና መጥረግ ነገ የተሻለ ህይወት የምፈልግበት ስራዬ ነው፡፡ ገቢው ትንሽ ነው፡፡ እኔ ያኔ ጫማ ለመጥረግና ለመጠበቅ ወደዚህ ስመጣ ለመጠበቅ 0.10 ሳንቲም፣ ለመጥረግ 0.50 ሳንቲም እንጠይቅ ነበር፡፡ ከዱሮው አንፃር ሲታይ በቀን ከ 30 እስከ 40 ብር ይገኛል፡፡ ሥራው ተመሳሳይ ነው፡፡ በረመዳንና በዕለተ ጁሙዓ ሥራ ይበዛል፡፡ በዚህ ሥራዬ ገጠር ያሉ ቤተሰቦቼን እረዳለሁ፡፡ የዕለት ሶላቴን የምሰግደው ደንበኞቼ በአደራ የሰጡኝን ጫማ ካስተናገድኩ በኋላ ነው፡፡ ሥራው ተመሳሳይ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ሥራ ነው፡፡ ጠንከር ብዬ እሰራለሁ፡፡ ወደ መስጂድ የሚመጡ ሙስሊም ወንድሞችን ጫማ መጠበቅና መጥረግ ታማኝነትና ጥንቃቄ ይጠይቃል፡፡ ማንንም ቢሆን ጫማ የጠበቅንበትን እንዲከፍሉን አናስገድድም፡፡ ብዙዎቹ አስበው ይሰጡናል፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ያለ ክፍያ መጠበቅ ግዴታችን እንደሆነ አድርገው ይቆጥራሉ፡፡ የሚገርምህ ብዙውን ጊዜ እንዲህ አይነት ሰዎች ሶላት ሰግደው ሲወጡ ጫማቸው ከአይን እርግብግቦሽ በፈጠነ ከማንም በፊት እንዲቀርብላቸው ስለሚፈልጉ በኃይለ ቃል ስማችንን ጠርተው ጫማቸውን በፍጥነት እንድናቀርብ ያዛሉ፡፡ ትዕዛዛቸውን አክብረን ተሸቆጥቁጠን የምናቀርበውን ጫማ አመናጭቀው ተቀብለው ሜዞ (አምስትም) ሳይከፍሉን ዱላ ቀረሽ ግልምጫ ተገላምጠው እየተቆናጠሩ ይሄዳሉ፡፡ የልፋታችንን ብቻ ሳይሆን የማበረታቻ ጉርሻም ጨምረው የሚሰጡን ትሁትና ደግ ወንድሞችም አሉ፡፡ አልሀምዱሊላህ! እኔ እንደ እድል ሆኖ በመስጂድ ጫማ መጥረግና መጠበቅ ከጀመርኩ ጊዜ አንስቶ የደንበኞቼ ጫማ ጠፍቶብኝ አያውቅም፡፡ ጫማ ተቀያይሮብኝ ግን ያውቃል፡፡ በአጋጣሚ የተቀያየረብኝ ጫማ ባለቤቶች ሁለቱም ደንበኞቼ ስለነበሩ በዝምታ ቢያልፉኝም ጫማዎቹን መልሼ በማቀያየር ማ ስ ተ ካ ከ ል ችያለሁ፡፡›› ካሚል ሸምሱ የት ኛውንም ዕ ለ ታ ዊ ሶላት መስጂድ ይ ሰ ግ ዳ ል ፡ ፡

‹‹መስጂድ ውስጥ የሰጋጁን ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ የሚተዳደሩ ወንድሞች የዑማው አገልጋዮች ናቸው›› ይላል፡፡ የብዙሃኑ ሰጋጅ ቀልብ እንዳይወሰወስ ጫማውን ይጠብቁለታል፡፡ ይህ ትልቅ ደህንነት ነው፡፡ ሰፊውን ሰጋጅ ካስተናገዱ በኋላ በተራቸው ይሰግዳሉ፡፡ ከሥራ አኳያ እንኳን የሥራውን ዒባዳነትና ትልቅነት ያሳያል፤ ኺድማ ነው፡፡ እነዚህ ወንድሞች በየተራቸው እርስ በእርሳቸው እየተጠባበቁ በዲናቸውም ሳይዘናጉ ጠንካራ ስለሆኑ ዑማው ሊያግዛቸው ይገባል፡፡ ትልቅ ሥራ ነው፡፡ ‹‹እኔ›› ይላል ካሚል ሸምሱ ‹‹እኔ ተማሪ እያለሁ ዋጋው ውድ የሆነ ትልቅ ጫማ ቤተሰቦቼ ከገዙልኝ ሳምንት አልደፈነም፡፡ ወደ ሶላት ስገባ ጫማዬን ጫማ ለሚጠብቀው ሰጠሁት፤ ሰግጄ ስወጣ ግን ጫማዬን አላገኘሁትም፡፡ ጫማዬ ጫማ ከሚጠብቀው ወጣት ላይ ተሰርቋል፡፡ ጫማ ጠባቂው ደነገጠ፡፡ ግራ ተጋባ፡፡ አልሰጠኸኝም ብሎ ካደኝ፤ የሥራ ባልደረባው ግን አስረግጦ ከነምልክቱ እንደሰጠሁት ነገረው፡፡ ነገሩ ግር የሚል ነው፡፡ በእምነት ተቋም ውስጥ በአደራ ከሰጠነው ቦታ አደራ ጠባቂዎችን በማዘናጋት ስርቆት የሚከናወን ከሆነ እምነት ስብዕናን ከመገንባት አኳያ ያለው ፋይዳ አነጋጋሪ ነው፡፡ ኢስላም ቀጥተኛና ጥርት ያለ ነው፡፡ የሁለንተና ለውጥ ባለቤት የሚያደርግ እምነት ነው፡፡ እኛ ሙስሊሞች በአተገባበር ችግር የዘቀጠ ስብዕናን ተላብሰን ሌሎችን የመማረክ አቅም እያጣን ነው፡፡ የእምነት ተልዕኮ የሆነውን ጽዱ ስብዕና መላበስ ባለመቻላችን ወደ መስጂድ ጫማ ለመስረቅ የሚመጣውን የጨቀየ እኩይ ተግባር ማረቅ፣ በስብዕናችን መማረክ አልቻልንም፤ ሂዳያ መሆን አቅቶናል፡፡ ባደራ ከሰጠነው ምስኪን ሰርቶ አዳሪ እጅ ጫማችን እየተሰረቀ ነው፡፡ ትዝ ይለኛል ከዚህ በፊት ከአንድ የአኼራ ወንድሜ ጋር ለሶላት ተጣድፈን እየገባን ነበር፡፡ የወዳጄና የኔ ጫማዎች ተቀራራቢ ቢሆኑም በሞዴል ግን የሚለያዩ ናቸው፡፡ በቁጥርም በጫማዎቹም ውስጣዊ ይዘትና ቅርጽም ይቀራረባሉ፡፡ እኔና ይኸው የአኼራ ወንድሜ አንድ አንድ ጫማ እግር ተቀያይረን አስቀመጥነው፤ ተቀያይረን አስቀምጠነው አንዳንድ እግር ይዘን ስንወጣ ግን ጫማው የለም፤ ተሰርቋል፡፡ አንዳንድ እግሩን ጥለን አልሄድንም፤ ምናልባት ከተመለሰ ያገኘዋል ብለን የተለያየ አንዳንድ እግር ጫማ ይዘን ሄድን፡፡›› አብዱልቃድር ኻሊድ 7 ዓመት ሁኖታል - ሾላ አካባቢ በሚገኘው ሱመያ መስጊድ ጫማ መጠበቅና መጥረግ ከጀመረ፡፡ የምንጠብቃቸው ጫማዎች የተለያዩ የመሆናቸውን ያህል የሰዎችም ባህሪ እንደዚሁ የተለያየ ነው፡፡ አንዳንዱ ጫማውን በፍጥነት ካላቀበልነው ቁጣ ቁጣ ይለዋል፡፡ ሌሎች ደግሞ አዛኝ ናቸው፡፡ በፊት መስጊድ ውስጥ የጫማ መጠለያ የሚሆን ቦታ አልነበረም፡፡ ሜዳ ላይ ነበር የምንሰራው፡፡ በዚያን ጊዜ ጫማዎችን ለመቆጣጠር በጣም ያስቸግር ነበር፡፡ ይጠፋል፤ ይቀያየራል፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን ግን አላህ ጀዛቸውን ይክፈላቸውና ያስከፈለኝ የለም፡፡ ጁምዓና ረመዳን ሲሆን ወደ መስጂድ የሚመጡትን በጣም በርካታ ሰዎች በቀላሉ ማስተናገድ ከባድ ነው፡፡ በዚህን ጊዜ ቁጥር እንጠቀማለን፡፡ ጫማውን ለተረከብናቸው ሰዎች ቁጥር እንሰጣቸዋለን፡፡ ሲወጡ ቁጥሩን ሲያሥረክቡን በቁጥሩ መሠረት ጫማውን እናስረክባለን፡፡ ይህ ጫማ እንዳይጠፋና እንዳይቀያየር በማድረግ ሥራውን ያቀልልናል፡፡ እዚህ እየሰራሁ ነው ወንድሞቼን የማስተምረውና ቤተሰቦቼን የምረዳው፡፡ በአማካይ ጁሙዓን ሳይጨምር በቀን ከ 30 እስከ 50 ብር አገኛለሁ፡፡ ወደዚህ መስጊድ ከመምጣቴ በፊት እየዞርኩ

ጫማ እጠርግ ነበር፡፡ በሶላት ሰዓት ወደ መስጊድ ቀድሜ ለመስገድ እመጣለሁ፡፡ በመስጊድ ውስጥ ጫማ የሚጠብቀው ሪድዋን የሚባል ልጅ ነበር፡፡ እሱ ደግሞ ዳዕዋ ሲወጣ ሸፍንልኝ ይለኛል፡፡ እኔ ደግሞ አዲስ ስለሆንኩ ድንግር አለኝ፡፡ አላህ ይርሃማቸውና አብዱ ሽኩር የሚባሉ የመስጊድ ዘበኛ ነበሩና እሳቸው ይረዱሀል አለኝ፡፡ ችግር የለውም ብሎ አበረታታኝ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ነው ወደዚሁ መስጊድ ጫማ ለመጠበቅና ለመጥረግ የመጣሁት፡፡ ስራ ኩቡር ነው፡፡ በሥራ መለወጥ ይቻላል፡፡ ኢንሻአላህ ጀመዓውን እየኻደምን የስራ ተጠቃሚ ሆነናል፡፡ ሥራ አይናቅም፡፡ ጫማ እየጠበቅኩና እየጠረግኩ ወንድሞቼን አስተምራለሁ፡፡ ቤተሰቦቼን ገጠር ባሉበት እረዳለሁ፡፡ ሰው መሆን የምችለው ቤተሰቦቼ ሲጠግቡ ነው፡፡ ባቅሜ ቤተሰቦቼ ቢያንስ የዕለት ችግር እንዳይገጥማቸው ማድረግ በመቻሌ ደስተኛ ነኝ፡፡ አሁን ቤተሰቦቼ ባላቸው መሬት ላይ ስንዴና ጤፍ እያዘራሁላቸው ነው፡፡ ኢንሻአላህ ሰርቼ እለወጣለሁ፡፡›› ይህን ያለኝ በኑር መስጊድ ውስጥ ጫማ በመጥረግና በመጠበቅ ጎንበስ ቀና እያለ ያወጋኝ ኸይሩ አህመዲን ነበር፡፡ ‹‹አሁን›› አለ ‹‹አሁን እኔ የምሰራበት ቦታ የሙባረክ ሙራድ ነበር፡፡ እሱ አንድ ሃያ ዓመት ሳይሰራበት አይቀርም፡፡ አሁን እሱ የተሻለ ኑሮ

መኖር ጀምሯል፡፡ ከትንሽ ተነስቶ ትልቅ ቦታ

ደርሷል፡፡ በ ረ መ ዳ ን ለሚስኪኖች ዘካ እንድናወጣላቸው በርካታ ገንዘብ ያመጣል፡፡ ለእኛም ቢሆን በረመዳን ልብስ እንድንገዛ እርዳታ ያደርጋል፡፡ ወላሂ ነው የምለው ሥራ የተባለ ማንም ሰው መናቅ የለበትም፡፡ መለወጥ የሚቻለው ስራ ሲከበር ነው፡፡ ካለምነው ቦታ ለመድረስም ታታሪነትና ታማኝነት፣ እንዲሁም ቆራጥ መሆን ይጠበቃል፡፡››

ስ ሟ ን ለመግለፅ ፍቃደኛ አይደለችም፡፡ ነዋሪነቷም አሜሪካ ግቢ አካባቢ ነው፡፡ በአስራዎቹ መጀመሪያ ዕድሜ ላይ የምትገኝ ታዳጊ ነች፡፡ ኑሮ ተጭኗት የልጅነት ጨዋታና ፈገግታ አ ይ ታ ይ ባ ት ም ፡ ፡

ንግግሯ

Page 24: Ye Muslimoch

24 የሙስሊሞች ጉዳይ

ሁሉ ቆፍጠን ያለ ነው፡፡ ማስቲካና ሎተሪ በማዞር እድሜና የጤና መታወክ የተጫናቸውን እናቷን ትረዳ እንደነበር ነገረችኝ፡፡ አሁን እየተዘዋወረች ጫማ በመጥረግ ትተዳደራለች፡፡ ከፒያሳ ጎዳና በአንድ ጥግ ተደግፌ ጫማዬን አስጠረግኳት፡፡ የ 6ኛ ክፍል ተማሪ መሆኗን ነግራኛለች፡፡ ትምህርት የማትማርበት ጊዜ እንደሚበዛ ነው ግልጹን የነገረችኝ፡፡ ትምህርት ቤት ብትገባም 9 ሰዓት ወጥታ የቤት ሥራ መስራትና ማጥናት ለሷ የቅንጦት ሥራ ይመስላታል፡፡ ‹‹እማዬን መርዳት አለብኝ፡፡ እማዬ ደካማ ናት፤ አባታችን ሞቷል፡፡ ታላቄ ዱርዬ ሆኗል፡፡ የጎዳና ተዳዳሪ ከሆነ ብዙ ጊዜ ሆኖታል፡፡ ሲያመው ብቻ ነው ወደ ቤት የሚመጣው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ትምህርት ቤት ይመጣና ይፈልገኛል፡፡ ጥሩ የሆቴል ትርፍራፊ ሲያገኝ ቤት ይዤ እንድሄድ ያደርጋል፡፡ ገና በልጅነቱ ሲጋራ ያጨሳል፡፡ እማዬ ይህን አታውቅም፡፡ በሴቶች መስጂድ ውስጥ ‹ጫማ መጠበቅ እፈልጋለሁ› ብዬ ማንን እንደምጠይቅ አላውቅም፡፡ ጫማ የጠፋብኝ እንደሆን ብዬ እፈራለሁ፡፡ በአብዛኛው የሴቶች ጫማ የሚጠረግ አይደለም፡፡ ከገቢ አኳያ እየተዟዟርኩ ከምጠርገው የበለጠ መስጂድ ውስጥ ጫማ ብጠብቅና ብጠርግ የማገኘው ገቢ ትንሽ ነው፡፡ ብዙ ጊዜ ሴት በመሆኔ ብቻ ጫማ የሚያስጠርጉኝና ጨምረው ገንዘብ የሚከፍሉኝ ብዙ ናቸው፡፡ በፊት ህፃን እያለሁ ከእናቴ ጋር መስጂድ እሄድ ነበር፡፡ ሴቶች መስጂድ የሚሰረቀውን ጫማ በአካባቢዬ ባለ መስጂድ በመጠበቅ ላድን እችላለሁ፡፡ በመስጂዱ ውስጥ የሚሰግዱ ሴቶች ሳይሰጉ ሶላት ቢሰግዱ ደስ ይለኛል፡፡ እማዬ እየተዟዟርኩ ጫማ መጥረጌን አትወደውም፡፡ አሁን በቋሚነት መስጂድ ውስጥ ብጠርግ ደስ ይለኛል፡፡ በተለይ ደግሞ እማዬ በመስጂድ ዙሪያ መሆኔን ብታወቅ ትረጋጋለች፡፡ መስጂድ ውስጥ ጫማ ይሰረቃል፤ የተለያየ እግር ጫማ በተለያየ ቦታ አስቀምጠው እንኳን በመስጂድ ውስጥ የሴቶች ጫማ እንደሚሰረቅባቸው አውቃለሁ፡፡ በሴቶች መስጂድ ውስጥ ጫማ ብጠብቅና በቀለም የሚጠረግ ጫማ ከሆነ ብጠርግ ደስ ይለኛል፡፡ እዚህ እየተዟዟርኩ ከምሸቅለው በላይ ባላገኝም እማዬን ግን ደስ ይላት ነበር - መስጂድ አካባቢ በመሆኔ›› አለችኝ ጫማዬን እየጠረገች፡፡ እግሬን እንድለውጥ የሊስትሮ እቃውን በቡሩሽ እየቆረቆረች አስታወሰችኝ፡፡ ‹‹ታውቃለህ?›› ብላ ታሪኳን ልትነግረኝ ቀጠለች፡፡ ‹‹አንድ ቀን መገናኛ ያለው አጎቴ ጋር ቀኑን ሙሉ ቆይቼ ወደ ቤቴ ሊሸኘኝ አብረን ስንሄድ ሾላ አካባቢ አሮጌ ጫማ ተደርድሮ አየና ወደዚያው ሄደ፡፡ ከተደረደሩት አሮጌ ጫማዎች አንዱን አንስቶ በአትኩሮት ተመለከተ፡፡ አሮጌ ጫማ ሻጩ የሸጠውን ጫማ ሂሳብ እየተቀበለ ነበር፡፡ አጎቴ አሮጌውን ጫማ ‹ስንት ነው?› ሳይለው ‹ይህን ጫማ ከየት አመጣኸው?› ብሎ አፍጥጦ ጠየቀው፡፡ ይህ ጫማ ትናንት ዙሁር ሶላት ላይ ከጫማ ጠባቂው ላይ ነበር የተሰረቀው፡፡ ‹አሁን ተነስ፤ ማን እንደሰጠህ ትናገራለህ፡፡ ወደ ጣቢያ እንሂድ› አለ፡፡ አሮጌ ጫማ ሻጩ ደነገጠ፡፡ እንባ እየተናነቀው ‹እባክህ ከፈለግክ ውሰደው፤ ሰዎች ሸጠውልኝ ነው› አለ፡፡ አጎቴም ‹እኔ ሰርቀሃል አላልኩም፡፡ የሸጠልህን ታሳያለህ፡፡ ተነስ ወደ ጣቢያ እንሂድ› አለው ተቆጥቶ፡፡ አሮጌ ጫማ ሻጩ ጫማውን ሁሉ ጥሎ ሊያመልጥ ሲያቅማማ አጎቴ ጨምድዶ ያዘው፡፡ አለቀሰ፡፡ እኔም ጨነቀኝ፡፡ አሳዘነኝ፡፡ አጎቴ የእኔን መጨነቅ አይቶ አሮጌ ጫማ ሻጩን ለቀቀው፡፡ ጫማውን ወስዶ አሮጌ ጫማ ሻጩን ትቶት ሄደ፡፡ መርካቶ አውቶቡስ ተራ አካባቢ ማታ ማታ የሚሸጡት አሮጌ ጫማዎችኮ ብዙዎቹ ከመስጂድ የተሰረቁ ናቸው፡፡ አንተ ግን መስጂድ አካባቢ ተሰርቆብህ አያውቅም?›› ብላ ጠየቀችኝ፡፡ ‹‹ተሰርቄ አውቃለሁ›› አልኳት ፈጠን ብዬ፡፡ ፈገግ ብላ የሊስትሮ ሳጥኗን በጫማ

ብሩሹ ቆርቁራ መጨረሷን አበሰረችኝ፡፡ ያስጠረግኩበትን ስከፍላት ‹‹ሴቶች መስጂድ ጫማ ጠባቂና ጠራጊ እንድሆን ማንን ማስፈቀድ እንዳለብኝ ታውቃለህ?›› አለችኝ፡፡ እውነት ወደ መ ስ ጂ ድ ለመጠበቅና ለመጥረግ የሚመጡ ወንድሞች የሚያስፈቅዱት አካል ይኑር ወይም

ባልተፃፈ የሥምምነት ውል ዘመንን የሚሻገር ህግ መኖሩን ማወቅ አልቻልኩም፡፡

ፋሪስ መሐመድ በአንድ መንግስታዊ ባልሆነ የግል ማሳደጊያ ድርጅት ውስጥ የማህበራዊ አገልግሎት ሰራተኛ ነው፡፡ በመስጂድ ውስጥ የሰጋጁን ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ የስራ መስክ ፈጥረው ኑሯቸውን የሚገፉ ወጣቶች ሦስት መሠረታዊ ባህሪ እንደሚንፀባረቅባቸው የወፍ በረር መላምት ይሰጣል፡፡ ‹‹ለእምነት የቀረቡ በመሆናቸው

ታማኝነታቸው የጎላ ነው፤ የሥራ ተነሳሽነትና ስራን ሳይንቁ የመስራት ፍላጎታቸው ከፍ ያለ ነው፤ የሃላፊነት ስሜታቸውና

ራሳቸውን ችለው የመኖር ተነሳሽነታቸው የላቀ ነው›› ይላቸዋል፡፡ እነዚህ የሥራ መስክ ፈጥረው ራሳቸውን

የሚያስተዳድሩ ወጣቶች ማህበራዊ ሃላፊነት ይጫናቸዋል፡፡ ለሃይማኖታዊ ስብዕና የቀረቡ ናቸው፡፡ ታማኝነትና ስራ ሳይንቁ የመስራት አቅማቸው የጎላ ነው፡፡ ብዙዎቹ በመስጂድ ውስጥ

ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ የሚተዳደሩ ታዳጊዎችና ወጣቶች የቤተሰብ ሃላፊነት የተቀበሉ

ናቸው፡፡ በእነሱ እድሜ ያሉ በርካታ ወጣቶች የሌሎችን እገዛ ሲፈልጉ እነሱ ግን ቤተሰባዊ ኃላፊነት ተቀብለው ለማህበራዊ ኃላፊነት ዝግጁ የሆኑ ይመስላል፡፡ እነዚህን በመስጂድ ዙሪያ ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ የሚተዳደሩ ወጣቶች ማህበረሰቡ ሊያግዛቸውና አቅማቸውን ሊያጎለብት

ይገባል፡፡ ስራ ክቡር ነው! ወላሁ አእለም

በፊት ህፃን እያለሁ ከእናቴ ጋር መስጂድ እሄድ ነበር፡

፡ ሴቶች መስጂድ የሚሰረቀውን ጫማ

በአካባቢዬ ባለ መስጂድ በመጠበቅ ላድን እችላለሁ፡

፡ በመስጂዱ ውስጥ የሚሰግዱ ሴቶች ሳይሰጉ ሶላት ቢሰግዱ ደስ ይለኛል፡፡

Page 25: Ye Muslimoch

25ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

^e ዎ” KeŸ?ƒ Á²ÒÌvKð¨< XU”ƒ ÁÑ–G<ƒ ›”É ÕÅ—Â #uWT@’< ¾GÑ^‹” ¡MM

Áሉ ¨LЋ MЉ†¨<” ŸƒUህ`ƒ u?ƒ እÁe¨Ö< ’¨<$ ›K˜፡፡ወ_¨< ›eÑ^ሚU ›eÅንÒßU eKJ’w˜ #KU”;$ eM Ö¾pG<ƒ

#MÎ }Ua c=Ú`e e^ ¾KU:: e^ ቢÁј እ”ŸD ̈ ` ሙሉ Kõ„ ›”ዲƒ ØÍ እ”ŸD ¾Tትѳ Ñ”²w ’‹ ¾UƒŸፈK¨<:: ŸዚI G<K< ƒUI`~” ̈ Ç=Á wKA Ÿwƒ u=Öwp ¾}hK Ièƒ Sኖ` ËLM wKው ÁevK<$ ›K˜፡፡ kÖK“U #K’Ñ\ ው’ታ†ው” ’¨<፤ ኑa ×^ ’¡…M:: ህèƒ ›e†Ò] “ƒ$ ›K˜፡፡ እ¨<” ህèƒ ›e†Ò] “ƒ; ŸU” Ò` eƒ’íì` ’ው ህèƒ ›e†Ò] ¾UƒJ’¨<;

w²< ‰‹” eK ¨Åò~ ¾T>ታ¾” uÑ<U ¾}gð’ ¾ÚKT ¨pƒ ’¨<:: ÚKT ÁM’¨<” ህይ¨ƒ KSK¨Ø ŸS×` ÃMpU ¾}KÁ¿ U¡”Á„‹” K^X‹” uSÅ`Å` እÍ‹”” ›×Øð” }kUÖ“M:: እ¨<’ታ¨< Ó” ÚKT ¾Scለ”” ̈ pƒ uw`H” KTØKpKp ¾T>ÖÃk” u×U Ømƒ ’Ñ` w‰ SJ’< ’¨<:: u`ካታ Wዎ ‹ ^X†¬” ŸSk¾` ›Mð¨< KW¨< MÏ YM×ኔ SÇu` ÃI ’¨< ¾TÃvM ›e}ªî* ›ድ`ѪM:: Ÿ’²=I W ዎ‹ ›”ǔʇ u°Éሜ ÁMuWሉ ¨×„‹ ’u\:: KKA‡ ÅÓV ¾°ÉT@Á†¬ ìGà MƒÖMp Ømƒ ¾k^†¬ iTÓK? ዎ‹:: G<K<U Ó” ¾ሚÁSXeL†ው ’Ñ` ’u`::

ÓMî ¾J’“ - ሊÅ[euƒ ¾T>‹M Ów TekSØ Óv†¬” KSU- ታƒ lርÖ— ›sU S¨<WÉና Se^ƒ

u²=I እƒU ¾Øm„ቹ” ¾eŸ?ƒ Ñ<µ እ”n—K”:: u}ŸታታÃU eŸ?ታT M”J” ¾U”‹Mv†¬” S”ÑÊ‹ እkÃXK”:: eŸ?ታT KSJ” ^e ዎ” Á²ÒÌ!

©Mማ \ዶMõ T>/` \ÊMõ MÏ Gwƒ ’¨< ¾T>M °U’ƒ ¾’u^†ው w`~ W¨< ’u\:: 19 Ö?“T MЋ” ›õ`}¨< ¨Å GÁ—¨< እÁ²ÑS< ’u`:: KT>/` \ÊMõ 20— J“ ¾}¨ለÅ‹¨< ©MT Ó” እ”Å K?KA‡ እIƒ“ ̈ ”ÉVቿ 9 ̈ ^ƒ በእ“… TIì” Sq¾ƒ” uË ›LK‹U:: 9 ¨` XÃVLƒ Uድ`” eƒkLkM uIèƒ ¾Sq¾… ’Ñ` Ê¡}a‹” ›ጠራØa ’u`:: ’Ñ` Ó” k“E ›MÅ[W •a uIèƒ Sq¾ƒ wƒ‹MU u4 ›S… vÒÖTƒ ¾X”v U‹“ Ÿõ}— ƒŸ<Xƒ U¡”Áƒ ¾Ó^ እÓb iv J’:: S^SÉ ƒ‹M ²”ÉU Ó^ እÓb” ÅÓö እ”Ç=ô Ê¡}aቿ w[ƒ ›eÑu<Lƒ:: uw[~ uSታÑ´U S^SÉ ‰K‹:: ©MT 9 ›Sƒ c=VLƒ ØÑኛ ¾’u[‹uƒ” w[ƒ ልቧ አልፈቀደው ኖሮ ›ውMn uS×M ÁKU”U ÉÒõ KS^SÉ SVŸ` ËS[‹፡፡ 13 ¯Sƒ c=VLƒU ¾S^SÉ ሙŸ^ዋ }Xካ“ ̂ dD” ‹L KSH@É un‹:: uዚIU Ê¡}a‹ uእÏÑ< }Å”kው ’u`:: uዚÁው ¯Sƒ bß KSJ” uS¨Wን u›”É ¾\Ý ¨ÉÉር Là }X}ð‹:: u¨ÉÉ\U G<K<U }¨ÇÇ]ዎ ‹ \Ýው” ŸÚ[c< Ÿw²< Ñ>²?Áƒ uኋL #SÚ[h$ uSJ” ¨ÉÉ\” ›Ö“kk‹:: uT>kØሉƒ Ømƒ ›SታƒU u}¨ÇÅ[‹v†ው xታዎ ‹ G<K< SÚ[h ¾ሚ¨×¨<” }¨ÇÇ] SÑSƒ ŸvÉ ›M’u[U:: uG<K<U ውÉÉa‹ SÚ[h S¨<×…” uT¾ƒ u`ካ„‹ #\Ý L”ˆ ›ÃJ”U:: ÃMl”e uK?L Se¡ °ÉMi” wƒV¡] XÁª×ሽ ›Ãk`U$ uTKƒ ¨”ÉT© U¡^†¬” WØ}ªታM:: ©MT Ó” #Ö”¡_ ŸW^G< ÉM ¾’@ ’‹$ uTKƒ }eó Xƒq`Ø S¨ÇÅb” kÖK‹::

እ”ÇWu‹¨<U ›”É k” }XካLƒ“ ¨ÉÉ\” ukÇT>’ƒ KSðìU un‹:: ŸዚÁ Ñ>²? በኋLU ©MT ¾}ካðK‹uƒ” ¨<ÉÉ` ›g“ò SÑSƒ kLM J’:: ÃI‹ Ê¡}a‹ S^SÉ S‰LD” እ”ኳ ¾}Ö^Öbƒ ƒ”ሽ MÏ u\Ý ታ]¡ eTE” uÅTp kKV‹ KTeጻፍ un‹:: u`ካታ ›ƒK?„‹ ¾ሚsUÖ<Kƒ” ¾*KAUú¡ ¨<ÉÉ` uSX}õU 3 ¾¨`p T@ÇK=Á ች” ¾ÓLD KTÉ[Ó ‰K‹:: }V¡a 1. eŸ?ታT W¨< ¾TèÉp ›ÃÅKU& c=¨Ép ¾TÁqU እ”Í=!

ታዳጊው ሙሐመድ ¾10 ¯Sቱ ታÇÑ> S<ሐSÉ u¨<eጡ የሰረጸው ›”É ^°Ã እንቅልፍ ነስቶታል:: ^°¿ uውeÖ< እ”ዲWርጽ ደግሞ SUI\ Ÿõ}—¨<” T>“ }ݨ<…M:: መምህሩ ’u=¿ /f.®.¨/ #¢”eታ”+•ýM uሙeK=V‹ እÏ ƒÑvK‹:: ¢”eታ”+•ýM” ¾T>óƒ S]U uWው MЋ ታ]¡ ̈ eØ U`Ö< S] ’¨<:: ¾እ`c< W^©ƒU Uድ` ካ¾‰†¨< W^©„‹ G<K< ›‰ ¾TÃјKƒ ’¨<$ uTKƒ ¾}“Ñ\ƒ” ƒ”u=ƒ ÅÒÓV ’Ñ[¨<:: uSÚ[hU SUI\ እ”ዲI c=M Ö¾k¨< #ሙGSÉ! Á Wው ›”} KU” ›ƒሆ”U;$ Ÿ²=I Ñ>²? ËUaም የታÇÑ>ው አዕምሮ KታLl }M°¢ ^c<” T²Ò˃ ËS[:: እÁÅÑ c=S×U ¾›e}ÇÅ`፣ ¾›S^`“ ¾Ù`’ƒ Øux‹” }T[:: ¾’u[¨<” °¨<kƒ KTeፋƒU 6 s”s ዎ‹” ›Ö“:: G<MÑ>²?U u=J” òƒ Kò~ ¾T>ታ¾¨< ¢”eታ”+ኖፕM” S¡ðƒ“ ›KU ካð^‰†¨< U`Ø S] ዎ‹ ›”ዱ SJ” ’u`:: ¾10 ¯Sƒ ታÇÑ> J• ¾¨Ö’¨<” IMሙ” በማሳካት ስሙ uታ]¡ Tማ Là Ÿõ wKA እ”Ç=ታà ለማድረግ የቻለበት ወቅት አብዛኞቻችን ህይወትን ገና ለመጀመር የምንዘጋጅበት ዕድሜ ነበር:: S<GSÉ ¢”eታ”ቲኖýM” c=ô °ÉT@¨< 21 ’u`:: [c<M /f.®.¨/ “UÉ` ካð^‰†¨< U`Ø S] ዎ‹ ›‰ ¾TÃјKƒ ÃI W¨< ’¨<” wK¨< ¾}’u¿Kƒ ËÓ“ ¾21 ¯Sƒ #KÒ$ ¨×ƒ ’u`:: ውÉ ›”vu=Â! እ`e °ÉT@ ዎ e”ƒ ’¨<; u²=I °ÉT@ ዎ ሊታà ¾T>‹M ¾W\ƒ ›”Ç‹ ’Ñ` እንÇK እv¡ ዎ ^e ዎ” ÃÖÃl::

¿c<õ ›=w” }iፊ” ¿c<õ ¾ËÓ•‹ ›vƒ ’u` - ›”ÅK<c=Á uሙeሊV‹ e` K}ÚT] 3 ¡õK ²S“ƒ ÁIM እ”Ƀqà KTÉ[Ó ¾‰K ËÓ“! S<eሊV‹ አ”Åሉስ” K5 ¡õK ²S“ƒ ካe}ÇÅ\ uኋL Ó³~ እ¾}uታ}’ S×:: ¾ሙeK=V‡” Suታ}” ¾}Ñ’²u<ƒ ›¨<aû¨<Á”U ›”ÅK<e” KSq×Ö` G<’— ¨pƒ Là እንÅÅ[c< uS[ǃ ¾Ù` ’Ò]ƒ ÔWS<:: ¿W<õ ኢw” }ሽፊ” ¾S<eK=V‹ ›e}ÇÅ` u›ውaፓ©Á” c=¨[`“ Ó³ታ†ው c=’Öp lß wKA T¾ƒ ›Le‰ለ¨<U:: eK²=IU ¾}uታ}’<ትን ሙeK=V‹ uTcvWw ¾Ù` °pÉ ›²ÒË:: ¾ሙeK=V‹” Ù` uSU^ƒU Ÿ›ውaፓ¨<Á” Ò` #²Kn$ u}vK ¾Ù` T@Ç }óÖÖ<:: u²=I ¨<Ñ>Á u¿c<õ ¾T>S^¨< ¾ሙeሊV‹ Ù` ›¨<aፓ¨<Á”” Éባp uSUታት ÉM SkÇ˃ ‰K:: ›¨<aፓ¨<Á” ከዚህ i”ðታ†ው KTÑÑU 3 ¡õK ²S“ƒ (300 ዓመታት) ÁIM ðÏ„v†¬ ’u`:: U“Mvƒ ታ]¡ KSe^ƒ እድT@ ዎ እንÅÑó ›É`Ѩ< Áeu< ÃJ“M:: ¿c<õ ›=w” }iፊ” S<eሊV‹” uTe}vu` ›¨<aፓ©Á”” Ù` c=ÑØU ግን ¾90 ¯Sƒ #iTÓሌ$ ’u`:: }V¡a 2. ታ]¡ KSስ^ƒ #[ðÅ$ ¾T>vM Ñ>²? ¾KU!

›=TS<M u<ኻ]¾12 ¯Sƒ ታÇÑ> እÁK uIMS< ¾’u=¿” /f.®.¨/ ዱካ እ¾}Ÿ}K

c=^SÉ ›¾:: v¾ው IMU uSÅ’pU KSUI\ IMS<” ›Ý¨}¨<:: SUI\U ›”É Wው ’u=¿ /f.®.¨/ ¾}“Ñb†¨<” ƒ¡¡K— GÇ=f‹

›×`„ c=²Ów w‰ uX†¬ S”ÑÉ Æካ†¬” }ŸƒKA SH@É እ”ÅሚችM ’Ñ[¨<:: ¾SUI\” õˆ ŸWማ uኋL Ñ>²? TØóƒ ›MðKÑU:: [c<M /f.®.¨/ ¾}“Ñb†¨<” GÇ=f‹ uS<ሉ KSðKÓ Ñ<µ ËS[:: ƒ¡¡K— /fH>I/ Gዲf‹” KSK¾ƒ Ã[Ǩ< ²”ÉU #¯>MU ›`-ሪÍMና S”Gጅ ›M Ë`I ¨ት }°Ç=M$ ¾}W–< XÔX© S”ÑÊ‹” uTØ“ƒ IÓ ›²ÒË::

u²=I XÔX© S”ÑÉ uSታÑ´U Ÿ7,000 በላይ GÇ=f‹” SWwWw ‰K:: GÇ=f‡” KSWwWwU ¾Uድ`” SÖ’-²<]Á /Circumference/ እØõ እ”Å}Õ² ÃÑSታM:: u²=I Ñ<µ¨<U ƒ¡¡K— Gዲe Á¨<nK< ¾}vK< Ÿ4,000 uLà UG<^”” Ôw˜…M::

vÓÇÉ” uÔu–uƒ ¨pƒ uGÑ]~ ¾T>Ñ–< UG<^” ¾u<¥]” ¾Teታ¨e ‹KAታ KSð}” }cweu¨< ’u`:: u²=IU Ÿ100 uLà ¾T>J’< ƒ¡¡K— GÇ=f‹” ²Òu= ዎ‰†¨<ን /narrators/ uTXXƒ ›’uu<Kƒ:: GÇ=f‡” v’uu<Kƒ ¨pƒU #›Ã! ÃI” GÇ=e ›L¨<k¨<U$ #uß^i! ÃI”” GÇ=e WUŠ¨< ›L¨<pU$ uTKƒ SKWL†¬:: UG<^’<U #›Á‹G<! ካ’uw”Kƒ GÇ=f‹ ¨<eØ ›”Æ”U ›ÁውpU$ uTKƒ K=XKluƒ VŸ\::

u<¥]U Á’uu<Kƒን እÁ”ǔƔ GÇ=e Ÿƒ¡¡K— ²Òu=¨< Ò` unሉ uS²`²` እነc< ¾ÖkdD†¨< GÇ=f‹ ²Òu= ዎቻ†¨< ¾}XX~ እ”ÅJ’< uTX¾ƒ ¨Å` ¾Ki ¾Teታ¨e ‹KAታ እ”ÇKው ›eSWŸ[:: u<¥] GÇ=e KSWwWw Ÿ80000 Ÿ=KA T@ƒa‹ uLà }Ñ<³DM:: እ`eዎ °¨<kƒ KSðKÓ /²S“© SÕÕ¹ዎ ‹ uVK<uƒ ²S”/ U” ÁIM }Ñ<²ªM; የሌሎቹን ተሞክሮና ጠቃሚ

የስኬት መርሆዎችን በሚቀጥለው ዕትማችን እንቃኛለን፡፡ ኢንሻአላህ!

ይህ ጀግኖችን የምናፈራበት አምዳችን ነው፡፡ በኢስላማዊው ጎዳና ተራምደው፣ ኢማንን

ሰንቀው ታላላቅ ድልን የተጎናጸፉ ሙስሊሞች ታሪክ አነሳሽ በሆነ መልኩ ይቀርብበታል፡፡

ስኬትን የተመለከቱ ሌሎች ታሪኮችም ይዳሰሳሉ፡፡

ስኬት

ሰለሞን ከበደ [email protected]

Page 26: Ye Muslimoch

26 የሙስሊሞች ጉዳይ

ብዙዎች ‹‹ኢስላም›› እና ‹‹ሥልጣኔ›› የሚሉት ቃላት ጭራሽ አብረው የሚሄዱ አይመስላቸውም፡፡ አስተያየት ቢጠየቁ ‹‹ደሞ ምን አገናኛቸው?›› ለማለት ምላሳቸው እንደሚደፍር አትጠራጠሩ፡፡ በአንድ ወቅት ‹‹የሴቶች መብት በኢስላምና ክርስትና›› የሚለውን መጽሐፍ ለአንድ ክርስቲያን ጓደኛዬ ላውሰው አሰብኩና አሳየሁት፡፡ እሱም በጠርጣራ ዓይኖቹ ነበብ እንደማድረግ ብሎ ‹‹ቀድሞውኑ በእስልምና የሴቶች መብት አለ እንዴ?›› ብሎ አስደነገጠኝ፡፡ አሳዛኝ እውነታ! ኢስላምን ባለማድረሳችን በየቦታው የተስፋፋ እውነታ!! ለማንኛውም እንለፍ፡፡ ይህ አምድ በዋነኛነት ከኢስላማዊው ሥልጣኔ ዝግን አፈስ እያደረገ ጥቂት ውበቶችን በየእትሙ ለማሳየት ያለመ ነው፡፡ ኢንሻአላህ አብረን በምንቆይባቸው ወቅቶች በዚያ ኢስላም ዓለምን ባስተዳደረበት ሁሉን አቀፍ ዘመን ብቻ እንጂ ያልታዩ እሴቶችን እንዳስሳለን፡፡ ለዛሬ ግን የምንቃኘው ከሥልጣኔው ፍሬዎች አንዱን ሳይሆን ስለኢስላማዊ ሥልጣኔው ልዩ ባህሪያት ይሆናል፡፡ ጠቅለል ካለው እንጀምራለን ማለት ነው፡፡ ከኢስላማዊው የዕውቀት ገበታ ማር ቀስመው ፍሬ ካፈሩት በርካታ ምሁራን አንዱ ፕ/ር ሙስጠፋ አስ-ሲባዒ ናቸው፡፡ እኒህ ሰው ታዲያ እውቀት የቀሰሙበትን ትውልድ ውለታ መክፈል ከጀመሩበት መጽሐፋቸው አንዱ ‹‹Civilization of Faith›› ወይም ‹‹የእምነት ሥልጣኔ›› የሚለው ነው፡፡ በዚህ የሙስሊሙን ሞራል በሚሰቅል መጽሐፋቸው እንደገለጹት የኢስላማዊው ሥልጣኔ ዋነኛ ባህሪያት አምስት ናቸው፡፡ ተራ በተራ ብናያቸውስ? በዋነኛነት እስላማዊው ሥልጣኔ ከሌሎች በዓለማችን ከታዩ ‹‹ሥልጣኔዎች›› የሚለይበት ነጥብ በተውሂድ (በአላህ አንድነት) ላይ የተገነባ መሆኑ ነው፡፡

የሥልጣኔው ፋኖዎች በአላህ አንድነት ያመኑ፣ በተውሂድ ባህር የተነከሩ ናቸው፡፡ የሚመለከውና የሚጠየቀው አላህ ብቻ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በተራው እጅግ ብዙ ጥቅም ለሰዎች ያስታቅፋል፡፡ በአላህ አንድነት ላይ የተገነባ ሥርዓት ሰዎችን ከሰዎች ጭቆና ይታደጋል፡፡ አንዱ ለአንዱ ሕግ ባሪያ መሆኑን ሙሉ በሙሉ ያስቀራል፡፡ ጥቂት ተማካሪዎች ተሰባስበው በሕዝቡ እጣ ፈንታ ላይ የውሳኔ መዶሻ ከሚያሳርፉ ይልቅ ፍጡራን ሁሉን አዋቂው አምላካቸው በቀደደላቸው ጎዳና ይመራሉ፡፡

በእንዲህ ዓይነቱ የሠለጠነ ግዛት ውስጥ ጣዖት አምልኮ ቦታ አይኖረውም፡፡ ጥርብ ድንጋዮችና አስቂኝ ሐውልቶች ሥር ሲንደፋደፍ ፀሐይ የሚበላው ቂል ትውልድ አይታይም፡፡ ይህንን ዓይነቱን ሰብዓዊ ውርደት በሩቁ ለመሸሽስ አይደል ኢስላም ገና ከጅምሩ ሐውልቶችን መቅረፅን የከለከለው፡፡ ሀሳቡን ለመዋጥ እንዲመቸን ጠቅለል ብናደርገው የእስላማዊው ሥልጣኔ በተውሂድ (በአላህ አንድነት) ላይ መገንባት የመልዕክትን፣ የሕግን፣ የዓላማንና የአመለካከትን አንድነት በመፍጠር ሥልጣኔው እንዲጎመራ ከፍተኛውን አስተዋፅዖ አድርጓል፡፡ ይህ …ልዩ ያደርገናል! ሥልጣኔያችን ሌላም ልዩ ባህሪ ነበረው፡፡ ሰብዓዊና ዓለምአቀፋዊ ነበር ይዘቱ፡፡ በሥሩ የታቀፉት የአንድ ዘር ወይም ጎሣ አባላት ከመሆን ይልቅ ለአንድ ዓላማ በአንድ ባንዲራ ሥር የተሰለፉ የተለያዩ ብሔሮች ነበሩ፡፡ የቁርአን ጥሪ ይኸው በመሆኑ ከዚህ ውጭ ሊከሰት የሚችልበት እድል አልነበረም፡፡ ‹‹እናንተ ያመናችሁ (ሰዎች) ሆይ! እኛ ከሴትና ከወንድ ፈጠርናችሁ፡፡ ትተዋወቁ ዘንድም ጎሳዎችና ነገዶችም አደረግናችሁ፡፡ ከመካከላችሁ ከአላህ ዘንድ በላጩ አላህን ይበልጥ የሚፈራው ነው፡፡›› አል ሁጁራት 49፡13 ይህ ደግሞ መሬት ላይ ወርዶ የተተገበረ ታሪክ መሆኑን ከነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ሕይወት መረዳት ቀላል ነው፡

፡ ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ለስኬት የበቁት የሀበሻውን ቢላል፣ የፋርሱን ሠልማን፣ የሮማውን ሱሀይል ከጎናቸው አሰልፈው ነበር፡፡ ይህ እውነታ ኢስላም ዓለምን ባስተዳደረባቸው ወርቃማ ዘመናት ሁሉ ሳይቀየር ቆይቷል፡፡ በተለይ ደግሞ በሣይንስና ምርምር ዘርፍ ዘመናቸውን የቀደሙ ግኝቶችን ሲከስቱ የነበሩት የኢስላም ልጆች ከተለያዩ ሀገራት የፈለቁ ነበሩ፡፡ አራቱን አኢማዎች ጨምሮ እነኻሊል፣ እነ ሲባዋይህ፣ እነ ኪንዲ፣ እነ ገዛሊ፣ እነ ፋራቢ፣ እነ ኢብን ሩሽድና ሌሎችም በርካታዎች የተለያዩ ሀገራት ውጤቶች ነበሩ፡፡ ይህን መሰል ዓለማቀፋዊ ሥልጣኔ በሌሎች ዘመን አልታየም፡፡ የግሪክ ‹‹ሥልጣኔ›› ቢታይ የሚመለከተው ግሪካውያንን ብቻ ነበር፡፡ ለዚያውም ከራሱ ውጭ ያሉትን እንደሥጋት የሚያይ!! ግሪክ ብቻዋን በ‹‹ሥልጣኔ›› ዙፋን ላይ ለመውጣት ባደረገችው የምዕተ ዓመታት ጥረት የእነ ትሮይን ‹‹ሥልጣኔ›› ደምስሳ መርገጫዋ እንዳደረገች ታሪክ ይተርካል፡፡ የሮማም ‹‹ሥልጣኔ›› ቢሆን የተለየ ውጤት አልነበረውም፡፡ ለዜጎቹ እንጂ ለማንም ሲበጅ አልታየም፡፡ ሌሎች ሀገራትን በቅኝ ግዛት ሲያንቆራጥጥ፣ ባሪያ እየፈነገለ ሰውን ከአምበሳ ጋር በስታዲዬም ሲያታግል እንደቆየ ቀደምት ብዕሮች መስክረውበታል፡፡ በእሳት አምልኮ ላይ የተገነባው የፋርስ ‹‹ሥልጣኔም›› ቢሆን ‹‹ያኮራው›› ዜጎቹን እንጂ ሌሎችን አልነበረም፡፡ የግብፅም ተመሳሳይ ነበር፡፡ አንባቢን እንዳላሰለች ብዬ እንጂ ዝርዝር መጥቀስ የበለጠ ሁኔታውን ለመረዳት ባገዘን ነበር፡፡ ይህኛው ነጥብ ሲጠቀለል የሚከተለውን ይመስላል፡፡ ኢስላም ያበራባቸው ሥልጣኔዎች በሙሉ ዓለማቀፋዊነት አላቸው፡፡ ይህ….ልዩ ያደርገናል! ዶ/ር ሙስጠፋ በሦስተኛነት የጠቀሱት ልዩ ባህሪ ደግሞ ለሞራላዊ ህግጋት ትኩረት መስጠቱን ነበር፡፡ ኢስላም ገና ከጅምሩ ለሥነ ምግባርና ሞራላዊነት የሰጠው ግምት በጣም ከባድ የሚባል ነው፡፡ ልቅነትንና ሥነ ፆታዊ ፍንገጣን በእጅጉ ተዋግቷል፡

ኢስላማዊው ሥልጣኔ

ኢስሀቅ እሸቱ

ኢስላም ከአፍ ማጣፈጫነት የማይዘል ንድፈ ሀሳብ ሳይሆን ህይወት ነው፡፡ ሥርዓቱን በምድር ላይ አስፍኖ፣ በተግባር ተፈትኖ ሁለንተናዊ ስኬትን ያስመዘገበበት ወቅት ረጅም ነው፡፡ በዚህ አምዳችን በስኬት የሸበረቀውን የስልጣኔ ታሪካችንን አንድ አንድ እያልን እናይበታለን፡፡ በታሪክ ገፆች ውስጥ ከአንባቢያን ጋር ወደኋላ እንጓዛለን፡፡

[email protected]

በዋነኛነት እስላማዊው

ሥልጣኔ ከሌሎች በዓለማችን ከታዩ ‹‹ሥልጣኔዎች›› የሚለይበት ነጥብ በተውሂድ (በአላህ አንድነት) ላይ የተገነባ መሆኑ

ነው፡፡

ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ለስኬት የበቁት የሀበሻውን ቢላል፣ የፋርሱን ሠልማን፣ የሮማውን ሱሀይል ከጎናቸው

አሰልፈው ነበር፡፡

Page 27: Ye Muslimoch

27ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

፡ እንደሌሎች ‹‹ሥልጣኔዎች›› ሞራላዊ ህግጋትን ለፖለቲካ ሥልጣን እንደሚመች አድርጎ ከመቅረጽ ይልቅ የሕብረተሰቡን ህልውና ለማስጠበቅ ነው የተጋው፡፡ በመሆኑም በአመራር፣ በምርምር፣ በሕግ ረቀቃ፣ በሰላም፣ በኢኮኖሚና በቤተሰብ ጉዳዮች ያስቀመጣቸው ዘላለማዊ መርሆዎች ሥነ ምግባራዊ እሴትን በእጅጉ ያገናዘቡ ነበሩ፡፡ ሌላው ቀርቶ ጎራዴ በሚፋጭበት የጦርነት ቀጠና እንኳን ገራሚ ሥነምግባር አሳይቷል፡፡ ኢስላም በተቆጣጠራቸው ግዛቶች ውስጥ ወታደሮቹ ተሰልፈው ሲገቡ በዙሪያቸው ከበው የሚያዩዋቸውን እንስቶች ገላ ላለማየት፣ አላህ ያልፈቀደላቸውን አካል ላለመመልከት ያቀረቅሩ ነበር፡፡ ይህ ወታደሮች በወረሩት ከተማ ሲገቡ ምን ያህል ሴቶችን አስገድደው እንደሚደፍሩ ለሚያውቁት አውሮፓውያን ሴቶች በጣም አስገራሚ ነበር፡፡ ይህ ብቻም አይደለም፡፡ በኢስላማዊው ሥልጣኔ ውስጥ ግለሰቦች እንደልብ ኢሞራላዊነትን ሊያራምዱ በፍፁም አይቻላቸውም፡፡ ምክንያቱም የህብረተሰቡን ጥቅል ደህንነት ስጋት ላይ የሚጥል ኢሞራላዊ ተግባር ከአንዱ ወዳንዱ የመተላለፍና የመስፋፋት ባህሪ አለውና፡፡ ለንጽጽር ያህል በሌሎች ‹‹ሥልጣኔዎች›› ወቅት የነበረውን፣ እየቆየ ሲሄድም ለውድመት ያበቃቸውን ወሲባዊ ልቅነትና ራቁትነት ማየት በቂ ነው፡፡ ሴተኛ አዳሪነት እጅግ ተስፋፍቶባቸው ነበር፡፡ በኢስላም ግን ልቅነት ቦታ ያልነበረው መሆኑ ሁሉንም አኩሪ ነው፡፡ ይህ…..ልዩ ያደርገናል! ለኢስላማዊው ሥልጣኔ የሚጠቀስለት ሌላው ባህሪ በዕውቀት ላይ የተገነባ መሆኑ ነው፡፡ መጀመሪያ የወረደው አንቀጽ የማንበብ ጥሪን ያወጀ ከመሆኑ ጀምሮ ለቁጥር በሚታክቱ ቁርአናዊ አንቀጾች ላይ የምርምር አስፈላጊነት ተጠቅሷል፡፡ እናም ይህ ቁርአናዊ ትውልድ የታዘዘውን መፈጸም ቻለ፡፡ ሣይንሣዊ ምርምሮች ተስፋፍተው ከመንግሥት በጀት ውስጥ የተለየ ክፍል እስከመያዝ ደረሱ፡፡ የዛሬ 1200 ዓመት ማለት ነው፡፡ በኢስላም ግዛት ውስጥ እውቀትና ሃይማኖት ፀበኞች አልነበሩም፡፡ ሰዎች ለምርምር በሚያደርጉት ጥረትም የሚደሰት እንጂ የሚቆጣ የሃይማኖት ማህበረሰብ አልነበረም፡፡ ይህንን መሠረት በማድረግ ነው እንግዲህ ከባግዳድ እስከ ደማስቆ፣ ከካይሮ እስከ ስፔኗ ኮርዶቫ፣ አልፎም እስከ ግሪናዳ ዳርቻ የእውቀት ጮራ የፈነጠቀው፡፡ በወቅቱ የሀይማኖት ሊቅም ሣይንቲስትም መሆን የቻሉ በርካታ ግለሰቦች እጅግ ድንቅ ውጤቶችን ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ በመካከለኛው ዘመን ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ‹‹ምርምር አደረጉ›› ያለቻቸውን 7 ሚሊዮን (እንደታሪክ ዘጋቢዎች 25 ሚሊየን) ተራ ግለሰቦችና ሣይንቲስቶች መጨፍጨፏን ላልረሳ ተማሪ የኢስላማዊው ሥልጣኔ ከዕውቀት ጋር ስምም መሆን በእርግጥም ያስደንቀዋል፡፡ ይህ……ልዩ ያደርገናል! ዶ/ር ሙስጠፋ በመጨረሻ የጠቀሱት ልዩ ባህሪ ደግሞ ከመቻቻል ጋር የተያያዘ ነው፡፡ እንደ ዶክተሩ ትንታኔ ኢስላማዊው ሥልጣኔ የተመሠረተው ከሌሎች ሀይማኖቶች ጋር በሚኖር መቻቻል ላይ ነው፡፡ ከመርህ ደረጃ አንስቶ እስከ ትግበራው ድረስ ይህ መቻቻል እርግጥ የነበረ መሆኑን በኩራት ያወሳሉ - በዚህ መጽሐፋቸው፡፡ ቁርአን ‹‹ላ ኢክራሀ ፊዲን - በሀይማኖት ማስገደድ የለም›› ሲል ካወጀው ግለሰባዊ የምርጫ ነፃነት በተጨማሪ ኢስላማዊው ሥልጣኔ የቆመው የሙስሊሞችን ጥቅም ብቻ ለማስከበር

አልነበረም፡፡ ሌሎችም ሀይማኖቶች በነጻነት የመኖር መብታቸውን አልተከለከሉም፡፡ ሸሪዓውን እንደሀገር ሕግ ከመቀበል በዘለለም ኢስላምን በግድ የተጋቱበት አንዳችም ወቅት አልታየም፡፡ ይልቁንም እጅግ ድንቅ የመቻቻልና የመከባበር እሴቶች ሥጋ ለብሰው ታይተዋል፡፡ ነቢዩን (ሶ.ዐ.ወ) ለማነጋገር ጎራ ያሉ የክርስቲያን ልዑካን የፀሎት ሰዓታቸው ሲደርስ እንዲጸልዩ የተፈቀደላቸው ሌላ ቦታ ሳይሆን እዚያው ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) መስጊድ ውስጥ ነበር፡፡ አዎ! የነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) መላክ በእርግጥም ለዓለማት በሙሉ እንጂ ለሙስሊሞች ብቻ ባለመሆኑ ብዙሃኑ በኢስላማዊው ሥልጣኔ ውስጥ ተጠቅሟል፡፡ ‹‹ለዓለማት በሙሉ እዝነት አድርገን እንጂ አልላክንህም፡፡›› ቅዱስ ቁርአን 21፡107 ይህ….ልዩ ያደርገናል! እንግዲህ ከላይ የተጠቀሱት አምስት ነጥቦች ናቸው ኢስላማዊውን ሥልጣኔ ከሌሎች ይለያሉ ተብለው የተቀመጡት፡፡ ሌሎች የእስልምና ሊቃውንት ግን በየፊናቸው የተለያዩ ጎኖችን አሳይተዋል ልንል እንችላለን፡፡ ከጊዜ ግብአት አንጻር ሲታይ ደግሞ ኢስላማዊው ሥልጣኔ ሶስት ልዩ ባህሪያት እንዳሉት ሌሎች ሊቃውንት ጽፈዋል፡፡ በአጭሩ ጠቀስ ጠቀስ ላደርግላችሁ አስፈላጊ መስሎ ታይቶኛልና እነሆ፡፡ ኢ ስ ላ ማ ዊ ው ሥልጣኔ በሁለት

እግሩ ለመቆም የሚፈልገው ጥቂት ዓመታትን ብቻ ነው፡፡ ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ኢስላማዊውን ግዛት ለመገንባት የፈጀባቸው ጊዜ 23 ዓመታት ብቻ ነበር፡፡ በግሪክና በሮማ እንዲሁም በፋርስ ‹‹ሥልጣኔዎች›› ወቅት የታየው ግን እጅግ ረጅም ጊዜ መውሰዳቸው ነበር፡፡ ያውም በምእተ ዓመታት የሚቆጠር፡፡ ሁለተኛው ልዩነት ለዚህ ታላቅ ሥልጣኔ መፍረስ የሚያስፈልገው ጊዜ እጅግ ረጅም መሆኑ ነው፡፡ ኢስላማዊው ግዛት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ካቋቋሙት ጀምሮ እስከ 19 ሃያዎቹ ለአንድ ሺህ ሶስት መቶ ዓመታት ኸሊፋዊ ሥርአቱን ጠብቆ ቆይቷል፡፡ በአንፃሩ ሌሎች ‹‹ሥልጣኔዎች›› በፆታዊ ልቅነትና በብልግና መስፋፋት ለመፍረስ ግን ከአንድ ትውልድ ዕድሜ ያልዘለለ እጅግ አጭር ጊዜ ነበር የፈጀባቸው፡፡ ሌላው ልዩ ባህሪ ደግሞ ኢስላማዊው ሥልጣኔ ከፈረሰ በኋላ የዳግም ማንሰራራት እንቅስቃሴዎች የጀመሩት ወዲያውኑ ከሶስትና አራት ዓመታት በኋላ መሆኑ ነው፡፡ ከአንደኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ በኋላ ስርዓቱ ከፈረሰበት ወቅት አንስቶ ዳግም ለመነሳት እንቅስቃሴዎች ጀምረዋል፡፡ ከሌሎች ጋር ሲነፃፀር ይህ እጅግ አስገራሚ ነው፡፡ ከቀደምት ‹‹ሥልጣኔዎች›› ውስጥ ከፈረሰ በኋላ ለመነሳት የሞከረ አንድም ‹‹ሥልጣኔ›› የለም፡፡ በቃ! ከፈረሱ ፈረሱ ነው! አፅማቸው እንጂ አይገኝም፡፡ ይህ……..ልዩ ያደርገናል!እንግዲህ ዋነኛ መለያዎቹ ይጠቀሱ ተብለው እንጂ ኢስላማዊውን ሥልጣኔ የሚለዩት ብዙ ነጥቦች አሉ፡፡ ለዛሬ ግን ይህን ከተባባልን ይብቃን! በሚቀጥሉት ተከታታይ እትሞቻችን ይህ ልዩ ኢስላማዊ ሥልጣኔ ካፈራቸው ድንቅ ፍሬዎች ውስጥ አንድ አንድ እየመዘዝን በመጠኑ እንቃኛለን!! ኢንሻአላህ!!

ሌሎችም ሀይማኖቶች በነጻነት የመኖር መብታቸውን

አልተከለከሉም፡፡ ሸሪዓውን እንደሀገር ሕግ ከመቀበል በዘለለም

ኢስላምን በግድ የተጋቱበት አንዳችም ወቅት አልታየም፡፡ ይልቁንም እጅግ ድንቅ የመቻቻልና

የመከባበር እሴቶች ሥጋ ለብሰው

ታይተዋል፡፡

Page 28: Ye Muslimoch

28 የሙስሊሞች ጉዳይ

‹‹አሻሪው ማነው?›› ቁርአን 75፡27ከሁለት ዓመት በፊት በዚሁ አዲስ አበባ ነው ክስተቱ፡፡ ወንድማችን

ከሚነግድበት መርካቶ ውሎ ማታ ወደ ቤቱ ያመራል፡፡ አብሮት ተከራይቶ የሚኖረው ጓደኛው ለዛሬ ዘመድ ቤት እንደሚያድር ደውሎ ይነግረዋል፡፡ ብቻውን አደረ፡፡ ሌሊት ተነስቶ ሱብሂ ሰገደ፡፡ ውሃ ቀዳ፡፡ ለቁርሱም ሻይ አፈላ፡፡ ‹‹እንቅልፍ እንቅልፍ አለኝ፤ ትንሽ ተኝቼ ወደ መርካቶ እወጣለሁ›› ብሎ በር ዘግቶ ተኛ፡፡ ወዳጆቹ ወደ ሥራ ሳይመጣ ጊዜው እንዲህ መርፈዱ ገርሟቸው ‹‹ምን ገጥሞት ይሆን?›› አሉ፡፡ ለምን እንደዘገየ ሊጠይቁት ደወሉለት፡፡ ሞባይሉ ይጠራል፡፡ ግና አይነሳም፡፡ ከዙህር በኋላም ደጋግመው ደወሉ፡፡ ጎረቤቱ የሚኖረው አንደኛው ጓደኛው ለባለቤቱ ይደውልና ‹‹እስቲ ቤቱ ሂጂና መኖሩን እዪ፤ ከውጭ መቆለፉንም አረጋግጪ›› ሲል ይነግራታል፡፡ ሄደች፡፡ በሩ ግን ከውስጥ እንደተዘጋ ነው፡፡ አንኳኳች፡፡ ምንም ምላሽ የለም፡፡ ደጋገመች፡፡ ያው ነው፡፡ ግራ ቢገባት ለባሏ ሁኔታውን ነገረችው፡፡ ባልየው ሲበር ወደ ቤቱ ደረሰ፡፡ ሰውም ተሰበሰበ፡፡ ፖሊስም ተጠራ፡፡ በሩን ደጋግመው አንኳኩ፡፡ ለመክፈትም ታገሉ፡፡ አልሆነም፡፡ መስኮት ሰብረው ለመግባት ተገደዱ፡፡ ወንድማችን ግን እንደተጋደመ ነው፡፡ የተፈላውም ሻም ሆነ የተገዛው ዳቦ ለቁርስ ተዘጋጅቶ እንደተቀመጠ ነው፡፡ ከሱብሂ በኋላ የቀራው ቁርአን ትራሱ ላይ አጠገቡ ተቀምጧል፡፡ እሱም ፍራሹ ላይ ተኝቷል፡፡ ግና የለም! ሩሑ ወጥታለች፡፡ ሁሉም ተደናገጠ፡፡ ወዳጆቹ ተሸበሩ፡፡ ለሞት ሊያበቃው የቻለ ምክንያት ካለ ተብሎ ተፈለገ፡፡ የተገኘ ነገር ግን የለም፡፡ ማታውኑ አንዲት እህት ደውላ ስለተፈጠረው ሁኔታ ነገረችኝ፡፡ ደነገጥኩ፡፡ ግርምም አለኝ፡፡ ከሳምንት በፊት በመርካቶ ሳልፍ ‹‹ኒካሁ መች ነው?›› ብዬ ጠይቄው የተጨዋወትነው ከፊቴ ድቅን አለ፡፡ በማግስቱ ከዙህር ሶላት በኋላ በኮልፌ የሙስሊሞች መካነ መቃብር ወንድማችንን ለመሸኘት ተገኘን፡፡ በዚያው ቆሜ በሀሳብ ባህር ጠለቅሁ፡፡ ‹‹ማንኛይቱንም ነፍስ (የሞት) ጊዜዋ በመጣባት ጊዜ አላህ በፍፁም አያቆያትም›› (አል-ሙናፊቁን፡ 28-29) የሚለው የቁርአን አንቀፅ ትዝ አለኝ፡፡ ‹‹የትኛዋም ነፍስ ነገ የምትሠራውን አታውቅም፡፡ የት ቦታ እንደምትሞትም አታውቅም፡፡›› (ሉቅማን፡ 34) የሚለውን አንቀፅ ደጋግሜ አሰብኩ፡፡ ወደ ዲን እንዲመለሱ ለሚቀርብላቸው ጥያቄ ‹‹ኦቦ ተዉና! እኔ ገና ወጣት ነኝ፡፡ ሙድ አትስረቁብና! አሁን ዓለማችንን እንቅጭበት! ለዲኑ ይደረስበታል!›› የሚሉት ትዝ አሉኝ፡፡ ‹‹በባሌም በቦሌም ብሎ በወጣትነት ብር መያዝ ነው እንጂ ለተውበቱ ወደፊት ይደረስበታል›› የሚሉትን ወገኖች ሁኔታ ማሰብ ቀጠልኩ፡፡ ከአመታት በፊት ‹‹እኔ ቃልቻ መሰልኳችሁ እንዴ በወጣትነቴ እንደዛ እንድሆን የምትሹት?›› በማለት ወደ ሶላት እንዲመጣ ሲጠየቅ የተናገረውንም ማሰብ ቀጠልኩ፡፡ ‹‹አላህ ገፉሩ ረሂም ነው፡፡ እናንተ ለምን ታካብዳላችሁ?›› እና ‹‹አላህ ራሱ የሴትን አካል ውብ አድርጎ ፈጥሮ በሂጃብ ደብቁት የሚል አይመስለኝም! እስቲ አታክርሩ! ኢማን በልብ ነው!›› ያለውን ሙስሊም አስታወስኩ፡፡ ራሴን መቃኘት ውስጥ ገባሁ፡፡ ‹‹ ሞት እንዲህ ያለቀጠሮ እንደሚመጣ እያየን እንዴት ተዘናጋን?›› ስል መጠየቅ ጀመርኩ፡፡ ስንት የማስመሰያና የማዘናጊያ መረብ ሰይጣን ዘርግቶብናል፡፡ የተፈጠርንበትን አላማ ዘነጋን፡፡ አልያም ለተግባር ወኔያችን ሞተ፡፡ ዱኒያን ወደን አኼራን ቸል አልን፡፡ ሞት እውነት መሆኑን አልካድንም፡፡ ዝግጅታችን ግን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም፡፡ ዱንያ እንደማታዛልቅ ግልፅ ነው፡፡ ሆኖም ግን የሙጥኝ ይዘናታል፡፡ ለራሳችን ምክንያት መስጠት እናውቅበታለን፡፡ ያለ በቂ ስንቅ ወደ መቃብር በመጓዝ ላይ መሆናችንን ርስት አድርገናል፡፡ እያንዳንዷ ቀን ባለፈች ቁጥር ለሞት ቅርብ እየሆንን መሄዳችን እርግጥ ነው፡፡ ሞታችን ግን ሁሌም አርጅተንና ጃጅተን እንደሆነ ሰይጣን ደጋግሞ ያንሾካሹክልናል፡፡ በማይፈፀሙ የመደለያ ቃላት ሁሌም ሊያዘናጋን ሥራው አድርጎ መያዙን ዘንግተናል፡፡ ከንቱ ምኞቶችን

ያስመኘናል፡፡ አላህ በቁርአን ‹‹(ተፈፃሚነት የሌለው) የተስፋ ቃል ይሰጣቸዋል፡፡ ከንቱ ምኞቶችንም ያስመኛቸዋል፡፡ ሰይጣን ከንቱ ቃል እንጂ አይገባላቸውም›› (ሱረቱ ኒሳእ 4፡ 120) ያለውን ደጋግመን ልናስብ ይገባል፡፡

ምን ጊዜም ከእይታው የማናመልጠውን አላህን ረስተን ሰዎች ‹‹አዩኝ አላዩኝ›› በማለት ተደብቀን ወንጀል እንሰራለን፡፡ ሰይጣን ሴራውና ተንኮሉ ብዙ ነው፡፡ ጥሩ ሙስሊም ሆነን ለጌታችን ያጎበደድን እንድንሆን አይሻም፡፡ የርሱን ተንኮል በትክክል ባለማወቃችን እንዘናጋለን፡፡ እርሱ የዘመናት የሥራ ልምዱን ተጠቅሞ ጀሀነም ሊከተን ሁሌም እንደታገለ ነው፡፡ ትንሿን ኸይር ሥራችንን አግዝፎ በማሳየት ግዙፉን ወንጀላችንን ‹‹አላህ ገፉሩ ረሂም ነው›› እያልን አቅልለን እንድንዘነጋ አደረገን፡፡ ነፍስያችንም ‹‹ምቾት ነው ምርጫዬ!›› እያለች ከሰይጣን ሴራ ጋር ታብራለች፡፡ ለራሳችን ምክንያት በያይነቱ እንደረድራለን፡፡ ግና ምክንያት መደርደር ያዛልቃልን? ምክንያትስ ይፈይዳልን? አላህ በቁርአን እንዲህ ይላል፡- ‹‹በዚያ ቀን እነዚያ የበደሉት ሰዎች ምክንያቶቻቸው ቅንጣት አይፈይዳቸውም፡፡ በወቀሳም አይታለፉም፡፡›› (አል-ሩም 30፡ 57)

ማሰብ ስንችል ተዘናጋን፡፡ ክፉውን ከመልካሙ መለየት የሚያስችለንን ቁርአንን ይዘን ሳንሰራበት ቀረን፡፡ ክፉው መልካም ሆኖ እንዲታየን በማድረግ ሰይጣን ከቅኑ ጎዳና አገደን፡፡ አላህ እንዲህ ይላል ‹‹… ሰይጣን (ክፉ) ሥራዎቻቸውን መልካም አድርጎ አሳያቸው፡፡ ከ (ቅኑ) ጎዳናም አገዳቸው፤ የማሰብ ችሎታ ነበራቸው (ግና አልተጠቀሙበትም)፡፡›› (አል ዐንከቡት 29፡ 38)

ስንቶች እንዳንቀላፉ ቀሩ? የመኪና አደጋ ከማያልቅ ምኞታቸው የለያያቸውስ? ይህች አለም አታላይ ነች፡፡ ሞትን የማይቀምስ ፍጡር የለም፡፡ ያለበቂ ሥራ አላህ ፊት ስንቀርብ ምንኛ ያስደነግጣል? አላህ በቁርአኑ ‹‹እያንዳንዷ ነፍስ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ የሥራ ዋጋችሁን የምትሰጡት የትንሳኤ ዕለት ነው፡፡ ከእሳት እንዲርቅና ገነት እንዲገባ የተደረገ በእርግጥም ስኬታማ ሆኗል፡፡ የዚህች ዓለም ሕይወት መታለያ እንጂ ሌላ አይደለችም፡፡›› (አሊ-ዒምራን፡ 185)

በአዱኒያ ጉዳይ ተጠምደን አኼራን ዘንግተን ሳለ ወደሚቀጥለው ዓለም ብንወሰድስ? ያከማቸነው ገንዘብ ምን ይጠቅመናል? ስንቱ በድንገተኛ ሁኔታ ታሞ ይሞታል፡፡ ይህችን ጠፊ ዓለም የመረጠ ከሆነ አስደንጋጭ ፍፃሜ ሆነ ማለት ነው፡፡ በድንገት ህመም ሲከሰት ሰዎች ሀኪም ከሞት ያስቀር ይመስል ‹‹ከህመሙ የሚያድነው የትኛው ሀኪም ነው?›› ይላሉ፡፡ ‹‹ከህመሙስ የሚያሽረው ማነው?›› ተብሎ ይጠየቃል፡፡ ‹‹እገሌ ሆስፒታል እስፔሻሊስት አለ፤ እዚያ ውሰዱት” ይባላል፡፡ ነፍሱ ልትወጣ ስትደርስ ጭንቀቱ ይበረታል፡፡ አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፡- ‹‹ይህችን ጠፊ ዓለም ከመምረጥ ታቀቡ! ነፍስ ልትወጣ አንገት ላይ በደረሰች ጊዜ፤ ‹አሻሪው ማን ነው?› ይባላል፤ (ሟች) ይህችን ዓለም የሚሰናበትበት ቅጽበት መቃረቡን ያረጋግጣል፡፡›› (አል-ቂያማ 75፡ 26-28)

አንዳንዱ ለመክበር ሲል ሲያምታታና ሲያጭበረብር፤ ሌላው ስልጣን ለማግኘት ሙስሊሙን አሳልፎ ሲያስመታ፤ ከፊሉ ወንጀልን ተላምዶ በድንገት ግን ሞት ይከሰታል፡፡ ሰዎች ‹‹አረፈ›› እንደሚሉት ሞት ማረፍ ይሆን? መቼስ የነገሩ ፍፄሜ ሆነና? ግማሹ በዲን ሲሳለቅ ነበር፡፡ እድሜውን ሙሉ ያልተጠቀመበትን ዳግም ህይወት እንዲሰጠው ይጠይቃል፡፡ አላህ በቁርአን እንዲህ ይመክራል፡- ‹‹ቅጣቱ ወደናንተ ከመምጣቱና (ከቅጣት የሚያድናችሁ) ረዳት የማታገኙ ከመሆናችሁ በፊት ከጌታችሁ ወደናንተ በተወረደው መልካም (መልዕክት) ከሚሳለቁት ነበርኩ›› ከማለቷ ወይም ደግሞ ቅጣቱን በምታይበት ወቅት ‹ሌላ (የሕይወት) ዕድል ቢሰጠኝ ኖሮ ከመልካም ሠሪዎች እሆን ነበር›› ከማለቷ በፊት (ወደ አላህ ተመለሱ)፡፡›› (ዙመር 39፡54-58)የቁርአንን ምክር ባለመስማት ስንካለብ ድንገተኛ ሞት ሲመጣ ‹‹ምነው እርሷ (ሞት የሕይወቴ) ፍፃሜ በሆነች? ገንዘቤም (ቅንጣት) አልፈየደኝም፡፡ ስልጣኔ ከእኔ ጠፋ (ከጥፋት አላዳነኝም)፡፡ ያዙት፤ ቀፍድዱትም፡፡ ገሃነም ውስጥ ማግዱትም” (ሱራ አል-ሃቃህ፡ 27-31) ማለት ቢሆንስ መጨረሻችን? ሳንታገልለትና ስንቅ ሳንቋጥር ‹‹ወይኔ!...›› ማለት ቢሆንስ ፍፃሜያችን? ነገሩ አስፈሪ ነው፡፡ አላህ እንዲህ ሲል ይናገራል፡- ‹‹ጌታህ በመጣ ጊዜ፤ መላእክትም በሰልፍ በመጡ ጊዜ (የሚከሰት አስደንጋጭ ቀን)፤ ገሃነምም የዚያን ቀን እንድትመጣ ይደረጋል፡፡ ያን ቀን የሰው ልጅ በዚህች ዓለም ህይወት የፈፀመውን እያንዳንዱን ተግባር) ያስታውሳል፡፡ (ጥፋቱንም ይገነዘባል) ግና ማስታወስ ምን ይፈይዳል? ወይኔ ለዘላለማዊ ሕይወቴ (የሚጠቅመኝን ፅድቅ ተግባር) ባስቀደምኩ ኖሮ?” ይላል፡፡ (አል-ፈጅር 89፡ 22-25)ያ ረቢ መጨረሻችን አሳምር! ከክስረት አድነን! አበቃሁ፡፡

ሂዳያ

ሂዳያ ለአንባቢያን በሙሉና ለዳዕዋ ሰራተኞ

ች የተዘጋጀች ስንቅ ናት፡፡ ልንላበሳቸው ግድ

የሆኑ ኢስላማዊ ባህርያትና በችግር ወቅት የ

ሚፀና ስብዕና የምንገነባባቸው ልምዶች ይ

ዳሰሱበታል፡፡

አሕመዲን ጀበል

[email protected]

Page 29: Ye Muslimoch

አሰላሙዓለይኩም

ልጆች! እንደምን አላችሁ? ደህና ናችሁ? ቤተሰብ ሰላም ነው? አባባና እማማስ እንዴት ናቸው? ሠላም ናቸው አይደል? አልሀምዱሊላህ…አልሀምዱሊላህ! ልጆች… ደህንነት መልካም ነው፡፡ ጤንነት ትልቅ የአላህ ስጦታ ነው፡፡ እስቲ መልካም ጤንነት ለሰጣችሁ ለአላህ (ሱ.ወ) “እናመሰግንሀለን” በሉት፡፡ አዎ! ጥሩ! አሁን የኔን ስም ላስተዋውቃችሁ - ቲቸር ነኢማ ጀማል እባላለሁ፡፡ ሁሌ እዚህ ገፅ ላይ እየመጣሁ ጣፋጭ ጣፋጭ የሆኑ ታሪኮችን እነግራችኋለሁ እሺ? በሉ በዝግታ አንብቡኝ፡፡

አዛኟ ንግስት ከብዙ ዘመናት በፊት ግብፅ በምትባለው ጥንታዊት ሐገር ውስጥ ‹‹በኒ ኢስራኢል›› የሚባሉ ሰዎች ይኖሩ ነበር፡፡ ግብፅ በወቅቱ ፊርዓውን በሚባል በጣም ክፉ ንጉስ ትመራ ነበር፡፡ ይሄ ንጉስ ህዝቦቹን እንደ ባሪያ ነበር የሚገዛቸው፡፡ በጣም ከባድ የሆኑ ስራዎችንም ያሰራቸው ነበር፡፡ ስልጣኑን በጣም ይወድ የነበረ በመሆኑ በየጊዜው ጦሩን ያጠናክራል፡፡ ታዲያ አንድ ቀን አንድ ጠንቋይ ፊርዓውን ጋር መጥቶ አንድ ነገር ነገረው፡፡ ምን መሰላችሁ፡፡ ‹‹ለወደፊቱ ሀገርህን የሚያጠፋና ንግስናህን የሚቀማ አንድ ህፃን ልጅ ይወለዳል›› አለው፡፡ ፊርዓውን ይሄን ነገር እንደሰማ በጣም ደነገጠ፡፡ ጥቂትም አሰብ አደረገና አንድ ነገር ሊያደርግ ወሰነ፡፡ በየሁለት አመቱ ‹‹በኒ ኢስራኢል›› ውስጥ የተወለዱ ወንድ ህፃናት ይገደሉ ብሎ ለወታደሮቹ ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡ ከሴት ህፃናት በስተቀር ሁሉም ሊገደሉ ሆነ፡፡ ልጅ የተወለደላቸው የበኒ ኢስራኢል ሰዎች ሁሉ አዘኑ፡፡ ካሁን አሁን ወታደሮች መጥተው ልጆቻችንን ሊገድሉብን ነው ብለው ተጨነቁ፡፡ በዚህ ጊዜ በኒ ኢስራኢል ውስጥ የምትኖርና ስሟ ዩክቢድ የምትባል ብልህ ሴት ትኖር ነበር፡፡ ባለቤቷ ደግሞ ኢምራን ይባላል፡፡ ፊርዓውን ሁሉም የተወለዱ ህፃናት ‹‹ይገደሉ›› ባለበት አመት ዩክቢድ ሙሳ የሚባል ቆንጆ ልጅ ወለደች፡፡ የሙሳ እናትና አባት ‹‹በቃ ልጃችን ሊገደልብን ነው›› ብለው ፈሩ፡፡ የሙሳ እናት እንደዚያ በተጨነቀችበት ሰዓት አንድ ያልታሰበ ነገር ተከሰተ፡፡ አላህ ለሙሳ እናት የወለደችው ልጅ ልዩ እንደሆነና አንድ ቀን ትልቅ ሰው እንደሚሆን ነገራት፡፡ ትንሹ ሙሳም በወታደሮች እንደማይገደልና እንደማይሞት፤ አንድ ቀንም በሰላም ወደ ቤቱ እንደሚመለስ ነገራት፡፡ የሙሳ እናትም ልጇ እንዳይሞትባት ለማድረግ አንድ መላ ዘየደች፡፡ ዩክቢድ ትንሽዬ ሳጥን አዘጋጀች፡፡ ከዚያም ትንሹ ሙሳን ሳጥን ውስጥ ከተተችውና ወራጅ ወንዝ ውስጥ ከተተችው፡፡ ወንዙም ሳጥኑን ይዞት ሄደ፡፡ መርየም ደግሞ የሙሳ እህት ስትሆን ሙሳ በወንዙ ሲወሰድ ቆማ እያየች ነበር፡፡ ሙሳን የያዘውና በወንዙ የተወሰደው ሳጥን ልክ የፊርዓውን ቤተ-መንግስት ጋር ሲደርስ ቆመ፡፡ በጣም አዛኝ የነበረችው የፊርዓውን ሚስት ንግስት አስያ ትንሹን ሙሳ ስታየው አዘነችለት፡፡ በዚህም የተነሳ ንግስቷ ሙሳን ልክ እንደ ራሷ ልጅ አድረጋ ልታሳድገው ወሰነች፡፡ ሙሳም ወደ ቤተ-መንግስት በመምጣቱ ሳይሞት ዳነ፡፡ ሙሳ በሂደት ወላጅ እናቱ ጋር ተመልሶና አድጎ ለነብይነት ማዕረግ በአላህ ተመረጠ፡ ፡ በመጨረሻም ጨካኝ የሆነውን የፊርዓውንን መንግስትና ሰራዊት አሸንፎ የግብጽን ህዝብ ነፃ አወጣ፡፡ ልጆች! ታሪኩ እዚህ ጋር አልቋል፡፡ ግን ከዚህ ታሪክ ምን ተማራችሁ? ሁሌም አዛኝ እና ረህሩህ መሆን እንዳለባችሁ ተማራችሁ አይደል? ሌላስ? እስቲ ከዚህ ታሪክ ሌላ ምን እንደተማራችሁ ለወላጆቻችሁ ንገሯቸው፡፡ በሉ ልጆች! የዛሬ ወር ደግሞ ሌላ ጣፋጭ ታሪክ ይዤላችሁ እመጣለሁ፡፡ ደህና ሁኑ ልጆች! ደህና ሁኑ!

ልጆች

29ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

Page 30: Ye Muslimoch

30 የሙስሊሞች ጉዳይ

[email protected]

አቶ ኑረዲን አብደላህ ለዓመታት በቆዩበት የንግዱ ዓለም ውስጥ በርካታ ተሞክሮዎችን አግኝተዋል፡፡ አሁን ደግሞ የተለያዩ ዕቃዎችን ከዉጭ በማስመጣት እንዲሁም አንዳንድ የሃገር ውስጥ ምርቶችን በወኪልነት በማከፋፈል ላይ ይገኛሉ፡፡ ካካበቱት የረዥም ጊዜ የንግድ ልምድ በመነሳት እና በተለያዩ ሃገሮች ሲንቀሳቀሱ በቀሰሙት ተሞክሮ በምን ዘርፍ ቢሰማሩ አሁን ከሚያገኙት የተሻለ ከፍተኛ ትርፍ እንደሚያገኙና እንዲሁም በጊዜ ሂደት የማይዋዥቅና በገበያው ውስጥ መሪ ሆነው ሊቆዩበት የሚችሉበት የኢንቨስትመንት አማራጭ እንዳለ ዘግይተውም ቢሆን ተረድተዋል፡፡ ነገር ግን ይህ ያሰቡት አዲስ ኢንቨስትመንት ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የሚጠይቅ በመሆኑ እዚህ ግባ በማይባለው የኪሳቸው ካፒታል ብቻ እንደማይታሰብ ተገንዝበዋል፡፡ በመሆኑም ይህንን አዋጭና ትርፋማ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ያለ የሌለ ሃብታቸውን ለባንክ በማስያዝ እና ገንዘብ በመበደር ህልማቸውን እውን ማድረግ አልያም አዲሱን ምክረ ሃሳባቸውን እርግፍ አድርገው በመተው አብዛኛውን እድሜያቸውን የገፉበትን ንግድ መቀጠል በሚሉ ሁለት አማራጮች መካከል አጣብቂኝ ውስጥ

ገብተዋል፡፡ አቶ ኑረዲን ምንም እንኳን ከዚህ አዲስ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ሊያገኙ የሚችሉት ቀጣይነት ያለው ዳጎስ ያለ ገቢ እንዲያልፋቸው ባይፈልጉም የባንክ ብድርን እንደ አማራጭ ተጠቅሞ ፕሮጀክቱን እውን ማድረግ ግን በግልፅ ከተቀመጠው የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ጋር የሚጋጭ መሆኑ ገብቷቸው ወኔ አጥሯቸዋል፡፡

እኛ እና አክሲዮን የአቶ ኑረዲን የፋይናንስ ችግር በአንድ ወይም በሌላ መልኩ በብዙዎቻችን ነጋዴዎች ውስጥ ያለና አማራጭ መፍትሄ ያልተበጀለት ችግር መሆኑ ገሃድ እየሆነ መጥቷል፡፡ ብዙዎቻችን ነጋዴዎች አሁን ከምንሰራው ስራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት የሌለው፣ ነገር ግን አዋጭነቱን (ትርፋማነቱን) ፈፅሞ የማንጠራጠረው አዲስ የስራ ሃሳብ ሊኖረን ይችላል፡፡ ነገር ግን ይህን አዲስ የስራ ሃሳባችንንና ሌሎች የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ተግባር ላይ ለማዋል ገንዘብ (ፋይናንስ) ትልቁ እንቅፋት ሆኖብናል፡፡ ይህንንም ችግር ለመፍታት የተለመዱትን

የፋይናንስ ምንጮች ለመጠቀም ያሉትን ‹‹አማራጮች ሁሉ›› ሞክረንም ይሆናል፡፡ ሌሎች እንደሚያደርጉት ፕሮጀክቱን በሚገባ በባለሙያ አስጠንተን (አሰርተን) እና ንብረት አስይዘን ከባንክ እንዳንበደር በባንክና ብድር ዙሪያ ያሉትን ችግሮች እንኳን ማየት ሳያስፈልገን ከባድ የሆነውን የአላህ (ሱ.ወ) የወለድ ማስጠንቀቂያና ዛቻ እንዳላየ ማለፍ በአላህ (ሱ.ወ) እና ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ላይ ጦርነት መክፈት መሆኑን በመገንዘብ ብዙዎቻችን አንዳፈርም፡፡

እስከዛሬ ብዙዎቻችን እንደምንጠቀመው ከስራ ጓደኞቻችን በመበዳደር ፋይናንስ እንዳናደርግ የአማና በብዙዎች ዘንድ መጥፋት ያግደናል፡፡ ፕሮጀክታችን የሚፈልገው ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በመሆኑና የሚፈለገውን ያክል ገንዘብ ቢገኝ እንኳን ከጓደኛ አልያም ከቤተሰብ ተበድሮ ለመመለስ ከእስከዛሬው አንፃር ረጅም ጊዜ የሚወስድ መሆኑ ያሰብናችውን/የምናስባቸውን ፕሮጀክቶቻችንን እንድናጥፍ ያደርገናል፡፡ አልያም ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የሚፈልጉ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በእኛ መሰራት እንደማይችሉ በማመንና “ለሚችሉ” ብቻ በመተው ፈፅሞ በአዕምሯችን እንዳናስባቸው እንሆናለን፡፡ በመሆኑም ብዙዎቻችን አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ከመክፈትና ከማምረት

ይልቅ የአምራቾች አከፋፋይ በመሆን ብቻ ተገድበናል፤ ራሳችንንም አቅበናል፡፡

ችግሮቻችን በርካታ እና ውስብስብ እየሆኑ መጡ እንጂ በዚህ ብቻ የሚገደቡ አይደለም፡፡ የሀገሪቱን ስ ራ የመፍጠር ዕድል

ለ መ ጨ መ ር ፣ ካፒታል ለመሳብና የ ቴ ክ ኖ ሎ ጂ ን መ ተ ላ ለ ፍ /

ስርጭት በሃገሪቱ ለማፋጠን መንግስት

እየፈጠረ ባለው የውጭ ባለሃብቶችን የመሳብ ማበረታቻም በከፍተኛ

መዋለ ንዋይ እና ዕውቀት በመታገዝ ወደ ቢዝነሱ አለም እየገቡ ካሉት የውጭና የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ጋር በተናጠልና በልምድ ላይ ብቻ ተመሰርተን እየሰራን ልንወዳደር አንችልም፡፡ በአንድ መልኩ የማምረት፣ አገልግሎት የመስጠት እንዲሁም ምርትና አገልግሎትን ወደ ውጭ በመላክ ላይ የተመሰረቱ ኢ ን ቨ ስ ት መ ን ቶ ች ን ካላቸው ሃገራዊና

ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ አንፃር የተለያዩ የመንግስት ማበረታቻዎች የሚደረግላቸው ናቸው፡፡ ብዙዎቻችን የተሰማራንባቸው ከውጭ ማስገባት (ኢምፖርት) ግን ካለው አንፃራዊ ሃገራዊ አኮኖሚያዊ ጉዳት አንፃር እንዳይበዛና በየግዜው እንዳይጨምር እንደየዕቃዎቹ አይነት የተለያዩ ፖሊሲያዊ እርምጃዎች መወሰዳቸው በቢዝነስ ዓለሙ ውስጥ ተወዳዳሪ ሆነን መቆየታችንን ጥያቄ ውስጥ ይከተዋል፡፡

ያልተነካው አማራጭ ገበያው ከሚገባው በላይ ደርቷል ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ ለዚህም መንግስት ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት በጤናማ ሁኔታ ለማስኬድና ሁኔታውን መስመር ለማስያዝ የተለያየ አዳዲስ የቁጥጥር ስርዐት በመዘርጋት ላይ ይገኛል፡፡ በጥቂት ግለሰቦች ካፒታል ብቻ የማይሞከሩና ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የሚፈልጉ በርካታ ካምፓኒዎች/ፋብሪካዎች በመከፈት ላይ ናቸው፡፡ ባለቤቶቹም ቢሆኑ ምናልባት ባለብዙ ሚሊዮን ባለሃብት ላይሆኑ ይቻላሉ፡፡ የማደግ፣ በገበያው ውስጥ መሪ የመሆን ታላቅ ራዕይ ግን የሰነቁ ናቸው፡፡ በሚገባ በባለሙያ የተጠኑ አዳዲስ ፕሮጀክቶች እንዲሁም በመስራት ላይ ያሏቸውን ስራዎች በጣም በሰፊውና በተደራጀ መልኩ በመስራት በገበያው ውስጥ መሪ የመሆን አላማ አላቸው፡፡ በዚህ ተሞክሮም ብዙዎች ተሳክቶላቸዋል፡፡ ለታላቅ ስኬትም በመስራት ላይ ናቸው፡፡ ለነዚህ ከፍተኛ መዋለ ንዋይ ለሚፈልጉ ሰዎች ለከፈቷቸውና ሊከፍቷቸው ለተዘገጁባቸው በርካታ ፕሮጀክቶች የገንዘብ ምንጭ ብዙ ራስ ምታት አልሆነባቸውም፡፡ በባንክ ብቻም ጥገኛ መሆን አላስፈለጋቸውም፡፡ ከወዳጅ ዘመድም መበደር አላስፈለጋቸውም፡፡ ነገር ግን እነሱንም ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ እንዲሳተፉ ይጋብዟቸዋል - በአክሲዮን ገበያ፡፡ ብዙዎቻችን በተለያዩ ሚዲያዎች እንዲሁም በራሪ ወረቀቶች በርካታ ግብዣዎች ደርሰውን ይሆናል፡፡ ነገር ግን የተወሰነ አክሲዮን ከመግዛት አልያም ጉዳዩን አይተን እንዳላየን ከማየት ያለፈ ግምት አልሰጠነውም፡፡ የራሳችንን የተለያዩ ፕሮጀክቶች በገንዘብ ከመደገፍ አንፃር አልያም የገንዘብ ምንጭ ትልቅ ችግር እንዳልሆነ ተረድተን የተለያዩ የቢዝነስ ሃሳቦች በማመንጨት ፕሮጀክቶችን ከመቅረፅ/ከማስቀረፅ አንፃር ባዕድ ሆነን ቆይተናል፡፡ ጉዳዩ ግን ከፍተኛ ትኩረት የሚሻና በተለይም የእኛን የገንዘብ አቅም ችግር ከመፍታት አንጻር አስተዋፅኦው የጎላና ጥሩ ሃላል ቢዝነስ ሆኖ እናገኛዋለን፡፡

ዕምቅ አቅሙ እርስዎ መደበኛ ስራዎን መስራትዎ በጊዜም ይሁን በገንዘብ አያሰናክልዎትም፡፡ አልያም በተለያዩ ምክንያቶች እርስዎ በቦታው ባለመገኘትዎ ስራውን እንደርስዎ የሚሰራ ሰው ከቤተሰብዎ ስለሌለ ይከስራል ብለው አያስቡም፤ ከርስዎ የሚጠበቀው ትንሽ ነገር ግን ወሳኝ የሆኑ እርምጃዎችን እንዲራመዱ ብቻ ነው፡፡ አሁንስ የሚሰሩትን ስራ ከሀገሪቱ ገበያ ከፍተኛውን ድርሻ በሚያስገኝ መልኩ ለመስራት አስበዋል? በአዕምሮዎ ብዙ ጊዜ የሚመላለስ አልያም ብቅ እያለ የሚጠፋ አዳዲስ የቢዝነስ ሃስብስ አለዎት? እንግዲያውስ ጥቂት እርምጃዎችን ብቻ ይጓዙ፤ ሃሳብዎን በወረቀት ያስፍሩት፤ ከባለሙያ ጋር በመመካከር ደረጃውን የጠበቀ ፕሮጀክት ይቅረፁ፤ ቅድሚያ ሃሳብዎን በቅርብ ይደግፋሉ ብለው ለሚያስቧቸው ወዳጅ ዘመድዎ የፕሮጀክትዎ አክሲዎን መስራች አባል አንዲሆኑና ከፍተኛ ድርሻ እንዲኖራቸው የመጀመሪያውን ግብዣ በማቅረብ ተጠቃሚ ያድርጓቸው፡፡ በመጨረሻም ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገውን ቀሪ ገንዘብ አክሲዮን በይፋ በመሸጥ ፕሮጀክትዎን እውን ያድርጉ፡፡ በዚህም ሁሉም ከአክሲዮኑ ባለው ድርሻ መጠን በየአመቱ ከሚኖረው ትርፍ ክፍፍል (dividend) እራስዎን፣ ወዳጅ ዘመድዎንና ወገንዎን በጣም ፍትሃዊ በሆነ መልኩ ተጠቃሚ ያደርጋሉ፤ ከሃራም የአራጣ (ወለድ) ስርዓትም ይድናሉ፡፡ ይህንን ተግባራዊ ማድረግ ከቻሉ ከእንግዲህ ለሚያስቧቸው የቢዝነስ ሃሳቦች የመዋዕለ ንዋይን እንቅፋት መሆን ታሪክ ማድረግ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ሁላችንም በእጃችን ካለው መፍትሄ ርቀናል፡፡ ችግሩንም አርቀን ባለማየታችን ለመፍትሄው ብዙ አልማሰንንም፡

ሐላ

ል ቢ

ዝነስ

የአክሲዮን ገበያና... የኛ ነገር

በዚህ አምዳችን ኢስላማዊ ኢኮኖሚን የተመለከቱ ጉዳዮች በባለሙያዎች ይተነተናሉ፡፡ ሙስሊም ባለሀብቶች ሊሰሯቸው የሚገቡ ሀላል ቢዝነሶች ይጠቆማሉ፡፡ የሙስሊሙን ኢኮኖሚያዊ አቅም ሊያሳድጉ የሚችሉ መንገዶች በኢኮኖሚ አዋቂዎች ይፈተሻሉ፡፡

የኢኮኖሚ ገፅ አምደኛው አብዱልዓዚዝ አራጌ በባህላዊ የንግድ መዋቅር ላይ የሚገኙ ሙስሊም ነጋዴዎችን ጉዳዩ አንስቶ መፍትሄው የአክሲዮን ድርጅት መመስረት እንደሆነ ያመለክታል፡፡

የአክሲዮን ገበያ ወደ ገጽ 37 ዞሯል

ዓብዱልአዚዝ አራጌ

Page 31: Ye Muslimoch

31ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

በኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረራ ቁጥር 100 ወደ መቀሌ ለመብረር አውሮፕላኑ ውስጥ ተቀምጫለሁ፡፡ የመብረሪያው ጊዜ 12፡30 ደረሰና ቀበቶ እንድናስር ተመከርን፡፡ ስለበረራ ደህንነት ምክርም ተሰጠን፡፡ አብራሪው ‹‹ቁርስ እዚያ እንበላለን›› ሲል በአንድ ሰዓት ውስጥ መቀሌ እንደምንገባ ነገረን፡፡ ቁርስ እዚያ እንበላለን ብለን አስበናል፡፡ ሆኖም በረራ ሳንጀምር ተጨማሪ 15 ደቂቃ ቆየን፡፡

አብራሪው ከክፍሉ ሆኖ አውሮፕላኑ ችግር ስለገጠመው ከይቅርታ ጋር እንድንወርድ ነገረን፡፡ ወረድን፡፡ እያጉረመረመና እየተናደደ አንድ የአየር መንገዱን ሠራተኛ ምን

ማድረግ እንዳለበት በጋራ ጠየቀ፡፡ ‹‹አሁን ይሠራል ጠብቁ!›› ሲልም በትህትና መለሰ፡፡ ለአንድ ሰዓት ጠበቅን፡፡ መቀሌ የተነየተው ቁርስ እዚሁ ሊሆን ግድ ሆነ፡፡ አንድ ኬክና ለስላሳ በመብላት ጥበቃችንን ቀጠልን፡፡ ‹‹ግቡ›› ተባልንና ወደ አውሮፕላኑ ተቃረብን፡፡ አንድ ሌላ ቴክኒሺያን ነው መሰል መጥቶ ‹‹ተመለሱ ተሰርቶ አላለቀም›› አለን፡፡ ሰዉ ይበልጥ ተናደደ፡፡ ግለሰቡን ብዙዎች በቁጣ ተናገሩት፡፡ ህንዳውያኑ ግለሰቡ ላይ ይበልጥ ተናደው ፕ ሮ ግ ራ ማ ቸ ው

እንደተስተጓጎለባቸው ተናገሩ፡፡ ሌሎች ደግሞ ‹‹በዚህ አውሮፕላንስ አንሄድም›› አሉ፡፡ አስራ አንድ ቱርካውያን ወንዶችና ሴቶች ‹‹ይቅርብን››

ብለው ተመለሱ፡፡ ቁጭ ብለን ስንጠብቅ የተዋወቅኩትን አንደኛውን ቱርካዊ ጠየቅሁት፡፡ ‹‹እቅዳችን የነጃሺን ቀብር ልንጎበኝ ነበር፡፡ ጠዋት ሁለት ሰዓት መቀሌ ገብተን ወደ ውቅሮ በመሄድ ነጃሺን ጎብኝተን በ11 ሰዓቱ በረራ ወደ አዲስ አበባ ልንመለስ ነበር፡፡ ከዚያም ዛሬ

ማታ በ5 ሰዓት ላይ ደግሞ ወደ ሀገራችን ልንበር ነበር እቅዳችን፡፡ ባለመዘየሬ አዝናለሁ›› አለኝ፡፡ ነፃ ህክምና ሊሰጡ እንደመጡም ነገረኝ፡፡ የነጃሺን ቀብር ሳይዘይር ወደ ሀገሩ ሊመለስ በመሆኑ ከፊቱ ላይ ያየሁትን ሀዘን

እና የፕሮግራም አያያዛቸው እያስገረመኝ ጥበቃዬን ቀጠልኩ፡፡ እነርሱ ትተው ሄደዋል፡፡ ለአራት ሰዓት ሩብ ጉዳይ ላይ ተጠርተን አውሮፕላኑ ውስጥ ገባን፡፡ ተበላሽቶ የነበረው

አውሮፕላን ራሱ በመሆኑ ሰው ዱዓ ሲያደርግ (ሲፀልይ) ይስተዋላል፡፡ ሆኖም ያለምንም ችግር በረራ ጀመርን፡፡

በአውሮፕላን ውስጥ ሞባይል መዝጋት ግዴታ እንደሆነ ተነግሮን ነበር፡፡ ነገር ግን ብዙም ሳንርቅ የአንዲት ወይዘሮ ሞባይል ጮኾ ሴትየዋ ‹‹ተነስተናል›› ብለው በመናገራቸው ሆስቴሶቹ ሮጠው አስዘጓቸው፡፡ የውጭ ዜጎች ተቆጡ፡፡ ምክንያቱም ሞባይል በአውሮፕላኑ የበረራ ሥርዓት ላይ ችግር ሊፈጥር ስለሚችል ነበር፡፡ 5 ሰዓት ላይ መቀሌ አሉላ አባ ነጋ አየር ማረፊያ

ደረስን፡፡ ወረድን፡፡ ንፋሱ ጠንከር ያለ ነበር፡፡ አልጋ ያዝኩ፡፡ ትንሽ አረፍ ብዬ ከተማዋን ቃኘሁ፡፡ ‹‹መቀሌ በጣም አድጋለች፤ እንደአውሮፓ ሆናለች›› ሲባል እሰማ ስለነበር ባየሁት ተገረምኩ፡፡ እንደተወራለት መች ሆነችና? ንፋስና አቧራ ይበዛታል፡፡ የክልል ዋና ከተማም አትመስልም፡፡ ከአዳማ ከተማ እንኳን ተሽላ አላገኘኋትም፡፡ የአውቶቢስ መናኸሪያዋ ከወልቂጤ ጋር የሚነፃፀር ነው፡፡ ደህና የሙስሊም ምግብ ቤት

የላትም፡፡ ሁለት ምግብ ቤቶች ቢኖሩም ደረጃቸው በጣም የወረደ ነው፡፡ ምንም እንኳን እየተሰራችና እያደገች ቢሆንም ለኔ ገና ናት፡፡ የተወራው ሁሉ ተራ የፖለቲካ ቁማር ብቻ ሆኖ ተሰምቶኛል፡፡ ‹‹ለትግራይ ያደላል›› ተብሎ ሲወቀስ

ይህ የጉዞ አምዳችን ነው፡፡ የመፅሔታችን አባላትና በውጭ ሀገራት ያሉ አምደኞቻችን በሔዱበት መንገድ ያስተዋሉትን ያካፍሉናል፡፡ ከኢስላምና ከሙስሊሞች ጋር በተያያዘ ባሉበት ቦታ ያለውን ሁኔታ ያስቃኙናል፡፡ ብዕራቸው ባለፈበት እናልፋ

ለን፣ ባገደመበት እናገድማለን፡፡

በትግራይ ጉዞዬ የታዘብኩት ጉድ!

ከወራት በፊት ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አቅንቶ የነበረው አህመዲን ጀበል የነጃሺን ቀብርና አክሱም ፅዮን ቤተክርስቲያንን

ጎብኝቷል፡፡ የአክሱም ሙስሊሞችን የጣር ኑሮ በዐይኑ አይቷል፡፡ የመኖሪያ ቤት መስጂዶቻቸውን ሰግዶባቸዋል፡፡ የማለዳ የቂርአት ሀለቃቸው ላይ ተካፍሏል፡፡ ሁሉንም በጉዞ ማስታወሻው ላይ

አስፍሮታል፡፡

xxba

baba

88@

yaho

o.co

m

የነጃሺ

መቃ

ብር

ስለ

ነጃሺ

ሲገል

ሪህላ

አሕመዲን ጀበል

Page 32: Ye Muslimoch

32 የሙስሊሞች ጉዳይ

የምሰማው ኢህአዴግ የዛሬ 19 ዓመት ስልጣን ሳይይዝ እንዴት ልትሆን እንደምትችል መቀሌን በምናቤ አሰብኳት፡፡

መስጂዶቿን ዞር ዞር ብዬ ጎበኘሁ፡፡ የሙስሊሙን ሁኔታም ቃኘሁ፡፡ በሶላት ሰዓት ሰው መስጊድ ይገባል፡፡ ግና ቂርአት የለም፡፡ መግሪብና ዒሻ መሀል አብዛኛዎቹ መስጊዶች ባዶ ናቸው፡፡ የዳዕዋም ሆነ የቂርአት ፕሮግራም አላየሁም፡፡ የዳዒና የዳዕዋ እጥረት ይታያል፡፡ የሕወሓትን የሰማዕታት ሐውልት (ሐውልቲን) ጎበኘሁ፡፡ የሕወሓት የትግሉ የመጀመሪያ ምዕራፍ ምን ይመስል እንደነበረ የሚያሳዩ ፎቶ ግራፎች ይታያሉ፡፡ የነበሯቸው የመሳሪያ ዓይነቶች፣ የሬዲዮ መገናኛዎቻቸውና የሰውን ብዛት የሚያሳዩ ፎቶ ግራፎችና መሣሪያዎች ለእይታ ተቀምጠዋል፡፡ የቆሰሉና የሞቱ ታጋዮች ፎቶ ግራፎች ለእይታ ቀርበዋል፡፡ የዛሬዎቹ የሀገራችን መሪዎች በትግሉ ወቅት የተነሷቸውን ፎቶ ግራፎች ሳይ የፀጉራቸውና የፂሞቻቸው እጅግ ማደግ አስገረመኝ፡፡ ስለ

ትግሉ ዘመን ፈታኝነትና ከባድነት ተገነዘብኩ፡፡

በ መ ቀ ጠ ል ወደ አፄ ዮሐንስ 4ኛ ቤተመንግስትና ሙዚየም አመራሁ፡፡ ዙፋናቸውንና የተለያዩ መገልገያዎቻቸውን አየሁ፡፡ ሰይፎች፣ ጎራዴዎችና አውቶማቲክ መሳሪያዎችን አየሁ፡፡ መሳሪያዎቹ የአፄ ዮሐንስ ናቸው፡፡ ከቦሩ ሜዳ ጉባኤ በኋላ

በወገኖቼ በወሎ ሙስሊሞች ላይ በአፄ ዮሐንስ የተፈፀመው ጭፍጨፋ ታወሰኝ፡፡ አስጎብኚው በተመስጦ ስለአፄ ዮሐንስ ‹‹ታላቅነት›› ይተርክልኛል፡፡ እኔ ግን በሀሳብ ሰጥሜ እስልምናቸውን ‹‹አንለቅም›› በማለታቸው የታረዱትን በሺህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች አንድ ክፍለ ዘመን ወደ ኋላ ሄጄ አስታወስኩ፡፡ ጉብኝቴን ጨርሼ ወጣሁ፡፡ ለአፄ ዮሐንስ ቤተመንግስት ልዩ ጥበቃና እንክብካቤ እየተደረገ መሆኑን አይቻለሁ፡፡ ልክ እንደዚህኛው የጅማው ሱልጣን አባ ጅፋር ቤተመንግስት እንክብካቤና ጥበቃ አላገኘምና ይታሰብበት፡፡ ሌሎችም እንዲሁ፡፡

ከሦስት ቀናት የመቀሌ ቆይታ በኋላ ወደ ውቅሮ ነጃሺ (ነጃሺ) አቀናሁ፡፡ ነጃሺ ከተማ የሚገኘው ከመቀሌ ወደ አዲግራት አድዋ - አክሱም በሚዘልቀው መንገድ ላይ 65 ኬ.ሜ ርቆ ነው፡፡ ያ ሁሉ የተባለለት ቦታ ኦና ሆኖ ሳየው ተገረምኩ፡፡ ጥበቃ የለ! አስጎብኚ የለ! ቆሜ ሳለሁ ህጻናት ‹‹የነጃሺና የሶሐባዎች ታሪክ›› ብለው 3 ገጽ ወረቀት በ5 ብር ግዛን አሉ፡፡ ገዛሁ፡፡ ወደ ኢትዮጵያ ስለተሰደዱ ሰሀባዎች ታሪክና ስም ዝርዝር ነበር፡፡ ወደ ግቢ ውስጥ ገባሁና ሼህ ሙሐመድ አል-አሙዲ ያሰሩትን መ ስ ጊ ድ እንደተቆለፈ ቃ ኘ ሁ ት ፡፡ የነጃሺና የ ሶ ሀ ቦ ች

መቃብር ግን እዚያው ግቢ ውስጥ ለብቻው ታጥሯል፡፡ ቁልፉን የያዙት ሽማግሌ

ተ ጠ ር ተ ው እስኪመጡ ጠበቅሁ፡፡ መጡ፡፡ አማርኛን በግድ ይሞክራሉ፡፡ ከፈቱትና ገባን፡፡ የሚቻላቸውን

ያህል ገለፁ፡፡ በአፄ ኃይለስላሴ ዘመን የነጃሺ መቃብር እንዳይታወቅ ይፈለግ እንደነበር ገለፁልኝ፡፡ ቦታው እንዳይገነባ ማዕቀብ እንደተጣለበት ሆኖም የዛሬ ሀምሳ ዓመት የአድዋ ተወላጅና በወቅቱ አስመራ ይኖሩ የነበሩት ሀጅ አብዱ ሀይለስላሴ ወደ ውጭ በሄዱበት በድብቅ በእምነበረድ እንዳሰሩት ነገሩኝ፡፡ ዛሬ የሀጅ አብዱ መቃብር በዚያው ግቢ ውስጥ ይገኛል፡፡ የንጉስ ነጃሺ ሙሉ ስም አፄ አደርእዝ ቢን አብሑር ቢን አብጃር እንደሆነ ገለፁልኝ፡፡ የነጃሺና የተወሰኑ ሰሓባዎች መቃብር ላይ በግንብ ቤት ተሰርቷል፡፡ በዚህ ቅር አለኝ፡፡

የ ነ ጃ ሺ መቃብር ያለበት ክፍል ተከፍቶ ገባሁ፡፡ ማንነቱና ታሪኩ ፊቴ ላይ ድቅን አለ፡፡ ለነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ሶሓቦች ከለላ በመሆኑ በነቢዩ አንደበት የተመሰከረለት

መሆኑ አይኔን በእንባ ሞላው፡፡ ከሀበሾቹ ቢላል ኢብኑ ረባህ እና ሉቅማነል ሐኪም ጋር

የጀነት መሆኑ በነቢዩ መመስከሩ አስቀናኝ፡፡ አስደሰተኝም፡፡ ለዓለም ተ ም ሳ ሌ ት የሚያ ደ ር ገው ሥ ራ ው በ ሙ ስ ሊ ሙ ሁሉ ልብ ውስጥ እንዳለ ነው፡፡ ጉብኝቴን ጨርሼ ስወጣ

ያኔ ስለነጃሺና ሶሓቦች በደስታ ተሞልተው የቻሉትን ያብራሩልኝን ሽማግሌ አመሰገንኳቸው፡፡ ማለት

ያለብኝን ብያቸው ወጣሁ፡፡ከነጃሺ መቃብር

በመቶዎች ሜትር ርቀት ላይ ‹‹ከዲሕ ማርያም›› ቤተክርስቲያን ትገኛለች፡፡ ቤተክርስቲያኗ ከነጃሺ ጋር የሚያገናኛት ታሪክ እንዳላት ሰማሁ፡፡ ወደዚያም አቀናሁ፡፡ የቤተክርስቲያኒቱ ቄስ በር ላይ ቆመዋል፡፡ የ75 ዓመት አዛውንት ቄስ ታደሰ ገብረ ስላሴ ይባላሉ፡፡ ቤተክርስቲያኒቱ ከመንገድ ዳር ነው የተሠራችው፡፡ እያንዳንዱ በዚያ የሚያልፍ መኪና ለቤተክርስቲያኒቱ ብር እየጣለ ያልፋል፡፡ ተሳፋሪን የጫነ መኪና ከሆነ ደግሞ ብር

አሰባስበው በፌስታል በመ ስ ኮ ት

ለቤተክርስቲያኑ ይጥላሉ፡፡ የቄሱ ሥራ እዚያው ቆመው ብሩን እያነሱ በሳጥን መክተት ነው፡፡ የብሩን መጠን ይመዘግባሉ፡፡ ሣጥኗም በሦስት ቁልፎች ተቆልፋለች፡፡ ከመቀሌ አብሮኝ የመጣው አስተርጓሚዬ በትግርኛ ሰላም አላቸው፡፡

‹‹ታሪክ ለመጠየቅና ለማወቅ ነው የመጣነው›› አላቸው፡፡ ‹‹እስላም ከሆናችሁ አልነግራችሁም›› አሉት፡፡ በትግርኛ ተነጋገሩ፡፡ የሚነጋገሩት ባይገባኝም የአዲስ አበባ ዩኒቨርቲ የድህረ ምረቃ መታወቂያዬን አውጥቼ በሩቁ አሳየኋቸው፡፡ የተግባቡ መሰሉ፡፡ ቁጭ እንድንል ፈቀዱልን፡፡ የሚጣልላቸውን ብር ሊያነሱ

የ75 ዓመቱ አዛውንት ቄስ ታደሰ ገብረ ስላሴ

የ75 ዓመት አዛውንት

ቄስ ታደሰ ገብረ ስላሴ ይባላሉ፡፡

ቤተክርስቲያኒቱ ከመንገድ ዳር ነው

የተሠራችው፡፡

መግሪብና ዒሻ መሀል አብዛኛዎቹ

መስጊዶች ባዶ ናቸው፡፡ የዳዕዋም ሆነ የቂርአት ፕሮግራም አላየሁም፡፡

የዳዒና የዳዕዋ እጥረት ይታያል፡፡

Page 33: Ye Muslimoch

33ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

ወደ አስፋልት ዳር ጠጋ ሲሉ ‹‹ሙስሊም ስለመሆንህ ምንም እንዳትናገር›› አለኝ አስተርጓሚዬ፡፡ እርሳቸውም አልጠየቁንም፡፡ ተመልሰው መጥተው ንግግራቸውን ቀጠሉ፡፡ በአማርኛ እንዲናገሩ እንዲነግራቸው ነገርኩት፡፡ ነገራቸው፡፡ ‹‹በደንብ እችለዋለሁ ብላችሁ ነው?›› ብለው በአማርኛ መናገር ጀመሩ፡፡ መቅረፀ ድምፄን (ወክማኔን) አወጣሁ፡፡ ስለ ቤተክርስቲያኒቱ ታሪክ ጠየቅኳቸው፡፡ መቅዳት ስጀምር ጋዜጠኛ መሰልኳቸው፡፡ መቅዳቴን ባይወዱም ሙስሊም መሆኔን ስላላወቁ ነው መሰል ምንም የተቃውሞ ንግግር አልተናገሩም፡፡ የቤተክርስቲያኒቱን ታሪክ ከስያሜዋ ጀምረው ማብራራት ያዙ፡፡

በአብረሐ ወአፅበሐ ዘመን እንደተሠራች ነገሩን፡፡ የስያሜውን አመጣጥ እንዲህ ተረኩልን ‹‹አንድ ሰው ወደ እስላም ሀገር ሊሄድ ሲል ከሚስቱ ጋር መጥቶ ነበር ይባላል፡፡ ከሚስቱ ጋር ሲሄድ ‹የት ነው የምንሄደው?› ብላ ሚስቱ ጠየቀች፡፡ ‹ወደ እስላም አገር እስልምናን ለማመን ነው የምንሄድ› ብሎ ተናገረ፡፡ ‹የት ነው የምንሄደው?› ብላ ለአሽከሮች ነገረች (ጠየቀች)፡፡ ‹ወደ እስልምና አገር እስልምናን ለማመን ነው የምንሄድ ያለን› ብለው ነገሯት፡፡ ከዚያ ወዲህ ‹አልሄድም› አለች፡፡ ቀረች፡፡ ከዚያ ባሏ (የአሁኑ የነጃሺ ቦታ) ሆኖ ‹ሚስቴ የት ሄደች?› አለ፡፡ ‹የለችም፤ አልመጣችም› አሉት፡፡ ‹ከዳች ወይ?› ብሎ ሲጠይቅ ከዚያ በኋላ ነው እርሷ የነበረችበት ቦታ (ቤተክርስቲያኒቱ ያለችበት ቦታ) ‹ከዲህ› የተባለው ሲባል እንሰማለን፡፡ ከዚህ በኋላ ‹ከዲህ› ተብሎ ይጠራል›› አሉ፡፡

ስለነጃሺ እንዲነግሩን ጠየቅኳቸው፡፡ ቦታውም እንዴት ‹‹ነጋሺ (ነጃሺ)›› ተብሎ እንደተሰየመም እንዲያብራሩልን ጠየቅኩ፡፡ ምላሻቸውን እንዲህ ሲሉ ቀጠሉ፡- ‹‹አይደለም፡፡ እኔ የምለውኮ እርሱን ነው፡፡ ከሚስቱ ጋር የመጣው ነጃሺ ነው፡፡ እርሱ ነጃሺ አደርእዝ ነው የሚባለው፡፡ እዚያ ላይ ነው ተገድሎ የሞተ ይባላል፡፡ በኋላ ነጋሺ ተብሎ ተጠራ፡፡ የርሱ ስም ነው፡፡ በንግስና ስለመጣ ነው ነጋሺ እየተባለ የምንሰማው›› ብለው መለሱልኝ፡፡ እየተገረምኩ ጥያቄዬን ቀጠልኩ፡፡ እርሳቸውም ቀጠሉ፡፡ ‹‹እርሱ ሚስቱንና አሸከሮቹን ይዞ በእስልምና ሊያምን ሲሄድ ሚስቱ ‹የት ነው የምንሄድ?› ስትል አሽከሮቹን ጠየቀች፡፡ ‹ይህ ባልሽ ወደ እስልምና ለማመን ነው የሚሄደው› ብለው የነገሯት ጊዜ ‹እኔ ከዚህ አልሄድም› ብላ ከዚሁ ቀረች፡፡ እርሱም ላይ (የቀብሩ ቦታ) ነጋሺ በደረሰ ጊዜ ሌሎች ከአክሱም መጥተው ገድለውታል የሚባል ወሬ ነው የምንሰማው›› ሲሉ ጨምረው አብራሩልኝ፡፡ ‹‹ንጉስ ነበር?›› ስል ጠየቅኋቸው፡፡ ‹‹አዎ!›› ሲሉም መለሱልኝ፡፡ ‹‹ሲሄድ ነው የተገደለው፡፡ ‹ሊሄድ አይገባውም ብለው ነው፤ ንጉስ መስለም የለበትም ብለው ነው› ሲባል እንሰማለን›› ሲሉም መለሱልኝ፡፡ ‹‹ነጃሺ ነው ማለት ነው?›› ስል ደግሜ ጠየቅኳቸው፡፡ ‹‹እስላሞች ነጃሺ ይላሉ፡፡ እርሱ ግን አደር እዝ ነው፡፡ ወደእስልምና ሀገር ሄዶ ስማችንን ሊያጠፋ ነው ብለው ገደሉት…›› ሲሉ መለሱልኝ፡፡ ስለዚህ ታሪክ የሚናገር መጽሐፍ እንዳለ ጠየቅኳቸው፡፡ ‹‹እኛ የታሪክ መዛግብት የለንም፡፡ ቀድሞ ሼህ የሚባል መንግስት ወሮ ወስዶብናል›› ብለው አበቁ፡፡ አመሰገንናቸው፡፡ ጉዟችንንም ቀጥለን ወደ መቀሌ ከተማ ተመለስን፡፡

ከመቀሌ መናኸሪያ ሌሊት መኪና በመሳፈር ጉዞዬን ወደ አክሱም ቀጠልኩ፡፡ 250 ኪሎ ሜትሩን በምን ያህል ጊዜ እንደምደርስ እያሰብኩ ጉዞዬን ቀጠልኩ፡፡ መንገዱ ተራራ ይበዛዋል፡፡ ግራና ቀኙም ገደልና ተራራ ብቻ ነው፡፡ አዲግራት ገባን፡፡ ቁርስ በልተን ቀጠልን፡፡ ለአካባቢው አዲስ ስለ ነበርኩ አብረውኝ የተቀመጡትን የቦታ ስም እየጠየቅኩ አሰላቸኋቸው፡፡ አድዋ ከተማ ገባን፡፡ ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የተወለደበትና ያደገበት እዚህ ጋር ነው›› ብለው አሳዩኝ፡፡ የአድዋ ጦርነት የተካሄደበትን ስፍራ አሳዩኝ፡፡ መንገዴን ቀጠልኩ፡፡ መንገዱ ከአድዋ እስከ

አክሱም አስፋልት አይደለም፡፡ ግና ከአዲግራት እየተሰራ አድዋ መድረሱን አይቻለሁ፡፡ ምናልባትም ይህኛው በቅርቡ እንደሚሰራ እያሰብኩ ኮረኮንቹ እያዘለለን ጉዟችንን ቀጠልን፡፡ አክሱም ገባን፡፡ በ4 ኪሎ ግቢ አብሮኝ ወደተማረውና አሁን በአክሱም ዩኒቨርሲቲ መምህር ወደሆነው ወዳጄ ደወልኩ፡፡ አገኘሁትና እርሱ ጋር አረፍኩ፡፡ ሻወር ወሰድኩና ለመጎብኘት ተነሣሁ፡፡

የአክሱምን ሐውልት አየሁት፡፡ ከጣሊያን የተመለሰውንም ወድቆ የተሰባበረውንም ተዟዙሬ ጎበኘሁ፡፡ አስጎብኚው አቶ ሹሜ ብርሃነ ገለፃ አደረጉልኝ፡፡ ሙዚየሙንም በሚገባ ተመለከትኩ፡፡ ከአክሱም ሀውልት አጠገብ ‹‹ታሪካዊቷ›› የፅዮን ማርያም ቤ ተ ክ ር ስ ቲ ያ ን ትገኛለች፡፡ አላህ ለነቢ ሙሳ የሰጠው ‹‹ታቡት›› (እነርሱ የሙሴ ጽላት የሚሉት) በዚህ ቤ ተ ክ ር ስ ቲ ያ ን ይገኛል ብላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤ ተ ክ ር ስ ቲ ያ ን ትናገራለች - ምንም እንኳን በርካታ ምሁራንን ማሳመን ቢሳናትም፡፡ ለመኖሩም ‹‹አለ›› ከመባል ውጭ ገብቶ ያየ የለም፡፡ ግና ቤተክርስቲያኒቷን መጎብኘት አለብኝ ብዬ ወደ ግቢው ዘለቅሁ፡፡ ለመጎብኘት ኢትዮጵያዊ 20 ብር ይከፍላል፡፡ የውጭ ዜጋ ደግሞ መቶ ሀያ ብር፡፡ በአስጎብኚው መዘምር ኮከብ ሳዶአቅ ገለፃ ተጀመረ፡፡ ቤተክርስቲያኒቱ ታሪካዊ እንደሆነች፤ ረጅም እድሜ እንዳላት፤ በዮዲት ጉዲት እና አህመድ ግራኝ እንደተቃጠለችም ተረከልኝ፡፡ ኢማም አህመድ (ግራኝ) አቃጠለው የሚባለውን አሳየኝ፡፡ ከዚያ በኋላ አሁን ጽላቱ ያለበት በአፄ ፋሲለደስ እንደተሠራና ሴቶች መግባት እ ን ደ ማ ይ ፈ ቀ ድ ላ ቸ ው አብራራልኝ፡፡ ወደ ቤተክርስቲያኗ ሙዚየም ገባን፡፡ በር ላይ በኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ተፈተሽኩ፡፡ ውስጥ የተለያዩ አፄዎች ያሰሯቸው በርካታ የወርቅ መስቀሎች ይገኛሉ፡፡ የንግስት ዘውዲቱ የወርቅ ልብስና የወርቅ ዘውድ፣ የአቡነ ሰላማ የወርቅ ዘውድ፣ የራስ ስዩም መንገሻ የወርቅ ፀናጽል፣ የአፄ ኃይለስላሴ የወርቅ ጋሻና ጦር፣ የአልማዝ ዘውድ፣ የወርቅ ጫማ እና የወርቅ ጥላ ይገኛል፡፡ የነገስታቱ የወርቅ ኮርቻ፣ የአፄ

ዘርዓ ያዕቆብ በወርቅ የተለበጠ መጽሐፍ ቅዱስ፣ የአፄ ዮሐንስ የወርቅ ልብስና ዘውድ፣ ባለ 13 ኪሎ ግራም የወርቅ መጽሐፍ ቅዱስ እና ሌሎችም በርካታ የቤተክህነትና የነገስታት መገልገያዎችን አየሁ፡፡

አስጎብኚዬ ‹‹በደንብ ነው ያስጎበኘሁህ›› አይነት ንግግር እየደጋገመ ጉርሻ የመፈለግ አዝማሚያ አሳየ፡፡ የውስጥ ጉብኝቴን ጨርሼ ወደ ግቢው ወጣሁ፡፡ አስጎብኚው ቀጠለና ‹‹ማርያም ጽዮን ገዳም

ሴቶች

አይገቡም፡፡ አፄ ኃይለ ስላሴ ለወንድና ለሴት ብለው በ 1957 ይህን አሰሩ›› ብሎ በዚያው በግቢ ውስጥ የተሠራውን ሌላ ቤተክርስቲያን ጠቆመኝ፡፡ ‹‹አንድ መነኩሴ ብቻ ነው የሚገባው፤ ማንም ሰው አይገባም፤ ጳጳስ እንኳ አይገባም፡፡ መነኩሴው የበቃ ሰው ነው፡፡ እስከ እድሜው ልክ እዚያው ፀሎት ያደርጋል፡፡ ወደዚህ አይወጣም፡፡ በቀን አንዴ ለምግብ ብቻ በዚያ አጥር ውስጥ ብቅ ይላል›› እያለ ገለፃውን ቀጠለ፡፡ ጥያቄ አለኝ አልኩና ‹‹ይህ በጽዮን ማርያም ሴቶች እንዳይገቡ የያዛችሁት ህግ ከቀኖና መፃህፍት ነው ወይንስ ከመጽሐፍ ቅዱስ?›› ስል ጠየቅኩት፡፡ ‹‹ምክንያቱም ሙሴ ብቻ ነው ጽላቱን የተቀበለው፡፡ በደብረሲና ገዳም፡፡ ሙሴ ብቻ ስለተቀበለው ገዳም በተባለ ሁሉ ከዚያ ተይዞ የባህታውያን ቦታ ስለሆነ (ሴቶች አይገቡም) ከትውልድ ትውልድ ከሙሴ የመጣ ነው›› ብሎ መለሰልኝ፡፡ ‹‹ምሁራን የሙሴ ጽላት እዚህ ነው የሚለውን አባባል አይቀበሉም፤ ለሚያነሱት ጥያቄ

በትግራይ ጉዞዬ ወደ ገጽ 12 ዞሯል

‹‹እርሱ ሚስቱንና አሸከሮቹን ይዞ

በእስልምና ሊያምን ሲሄድ ሚስቱ ‹የት ነው የምንሄድ?› ስትል አሽከሮቹን ጠየቀች፡፡ ‹ይህ

ባልሽ ወደ እስልምና ለማመን ነው

የሚሄደው› ብለው የነገሯት ጊዜ ‹እኔ ከዚህ አልሄድም›

ብላ ከዚሁ ቀረች፡፡

‹‹እስላሞች ነጃሺ ይላሉ፡፡ እርሱግን

አደር እዝ ነው፡፡ ወደእስልምና

ሀገር ሄዶ ስማችንን ሊያጠፋ

ነው ብለው ገደሉት…››

Page 34: Ye Muslimoch

በቀደመው የሙስሊሞች የስልጣኔ ዘመን ሙስሊም የጠፈር ሳይንስ ባለሙያዎች በርካታ ምርምሮችን አድርገዋል፡፡ አሁን በዚህኛው ዘመን ግን ምንም እንኳ በዚህ የጠፈር ምርምር ስራ ውስጥ ጥቂት ሙስሊም ሀገራት ተሳትፎ እያደረጉ ቢሆንም ጉዞአቸው ግን የኤሊ ያህል ቀርፋፋ ነው፡፡

ባለፉት ጥቂት አስርት ዓመታት ውስጥ ስራው የሚጠይቀውን ቁሳዊና ሰብዓዊ ፍላጎት አሟልተው የመስኩ መሪ ተዋንያን መሆን የቻሉት አሜሪካና ሩሲያ ብቻ ናቸው፡፡ በርካታ ሀገሮች ዘርፉ የሚጠይቀውን አቅም እና ፍላጎት አሟልተው በመስኩ ለመሰማራት ከፍተኛ ፍላጎት እያሳዩ ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ በርካታ ሀገራት ግን ፈተናውን አልፋ ባለ ሰው መንኮራኩር ወደ ህዋ መላክ የቻለችው ቻይና ብቻ ናት፡፡ ማሌዥያም የተደራጀ የጠፈር ፕሮግራም በማቋቋምና መንኮራኩር ወደ ጠፈር ለመላክ የተዘጋጀች ብቸኛዋ ሙስሊም ሀገር ሆናለች፡፡ ሀገሪቱ በቢሊዮን ዶላሮች በተደረገ ድርድር ፕሮጀክቱን ከራሺያ ጋር በጥምረት እንደምታካሂደው በስፋት ይነገራል፡፡

ሙስሊሞች በህዋ ሼኽ ሙስዛፈር ሽኩር የጤና ባለሙያ ናቸው፡፡ ከምድር ወደ ላይ 100 ኪሎ ሜትሮችን ተጉዘው በማለፍ ህዋ ደርሰዋል፡፡ ግን ሼኹ ህዋ በመድረስ የመጀመሪያው ሙስሊም አይደሉም፡፡ ከእርሳቸው ቀድመው ስምንት ሙስሊም ግለሰቦች ጠፈር ደርሰዋል፡፡ ጠፈር ላይ እግሩን ያሳረፈ የመጀመሪያው ሙስሊም የሳዑዲ አረቢያው ልዑል ሱልጣን ቢን አብዱልዓዚዝ ነው፡፡ ልዑሉ በ1985 የአረብ ሳት ሳተላይትን ኦርቢት ላይ ለማስቀመጥ ከአሜሪካውያን የጠፈር ባለሙያዎች ጋር በመሆን ወደ ጠፈር ተጉዟል፡ ቀጣዩ ተጓዥ ደግሞ የሶሪያው ሙሐመድ ፋሪስ ነው፡፡ ይህ ሁለተኛው ሙስሊም

ጠፈርተኛ የሩሲያ ጠፈር ተጓዥ ቡድን አባላትን ተቀላቅሎ ነው በ1987 ወደ ህዋ ያቀናው፡፡ ሙሐመድ በሶሪያ አየር ሀይል ውስጥ በኮሎኔልነት ማዕረግ ያገለግል የነበረ ሲሆን ቀጥሎም

በሩሲያ የጠፈር ምርምር (ሚር) ውስጥ በተመራማሪነት አገልግሏል፡፡

ሙስ

ሊሞ

ች በ

ጠፈ

ኢስላም ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ባዕድ አይደለም፡፡ ሳይንስ የ‹‹ኢቅረእ›› አንዱ ማሳያ ውጤት ነው፡፡ በዚህ አምድ ኢስላምና ሳይንስ ሲሠናሰሉ

እናያለን፡፡

ሙስሊሞች በጠፈር

አክመል ነጋሽ ያቀረበልን ተከታዩ

ፅሁፍ የሙስሊም ግለሰቦችን የህዋ ላይ

ቆይታ ይዳስሳል፡፡

ዓብዱል-አሐድ አንሷሪ ሙስባኤቭ

የሙስሊሞች ጉዳይ34

[email protected]አክመል ነጋሽ

Page 35: Ye Muslimoch

35ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

ከአምስት ወራት በኋላ የአዘርባጃኑ ሙሳ መንሩቭ የሩሲያ #ሶይዝ; ተልዕኮ አባላትን ተቀላቅሎ ወደ ሚር ተጉዟል፡፡ እሱም በኮሎኔልነት ማዕረግ በሩሲያ የአየር ሀይል ውስጥ ከመስራቱም በላይ በወቅቱ ጉዞውን የፈፀመው የበረራ መሐንዲስ በመሆን ነበር፡፡ መንሩቭ ከተጓዥ ቡድን አባላቱም ጋር በመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ በጠፈር ላይ ለአንድ ዓመት ቆይታ በማድረግ እ.ኤ.አ. በ1988 በወርሃ መስከረም ወደ ምድር ተመልሷል፡፡ መንሩቭ በታህሳስ 1990 ሁለተኛ የጠፈር ጉዞውን ያደረገ ሲሆን በዚህም ወቅት ህዋ ላይ አንድ ዓመት ከሦስት ወር ከመቆየቱም በላይ የ20 ሰዓታት የተሳካ የጠፈር ላይ የእግር ጉዞ አድርጓል፡፡ በመንሩቭ የመጀመሪያ የአንድ ዓመት የጠፈር ቆይታ ወቅት ሌላ ሙስሊም የያዘ የጠፈር ተጓዥ ቡድን ተቀላቅሎታል፡፡ በአፍጋን የአየር ሀይል ውስጥ አብራሪ የሆነው አብዱል አሀድ ሙሐመድ የስምንት ቀናት ቆይታ ሚር ላይ በማድረግ ወደ ምድር ተመልሷል፡፡ ሙሐመድ ከዚህም በላይ የቡድን አባላቱ ላይና ተልዕኮው ላይ ሊደርስ ከነበረው አስከፊ አደጋ ራሱን እና የቡድን አባላቱን በማዳን በጠፈር ምርምር ታሪክ ውስጥ በጉልህ ይታወሳል፡፡

የክብረ ወሰኖች መሰበርየካዛኪስታን ዜግነት ያለው

ታላጋት ሙስባኤቭ በ1994 ወደ ህዋ

በመምጠቅ ወደ ሰማይ ጥግ የደረሱ ሙስሊሞችን ቁጥር ወደ አራት ከፍ አድርጎታል፡፡ በ1998 እና በ2001 የተደረጉ ሁለት ተልዕኮዎችንም በመሪነት ፈፅሟል፡፡ በመጨረሻ የፈፀመው የጠፈር ጉዞ በታሪክ የመጀመሪያ የሆነውን ባለ ንዋይ የጠፈር ቱሪስት ዴኒስ ቲቶን የያዘ ነበር፡፡

በሙስባኤቭ ሁለተኛ ተልዕኮ ወቅት ሚር ላይ ጥር 29/1998 ሲደርስ

ከሁለት ቀናት በኋላ ደግሞ ሌሎች ጠፈርተኞችን የያዘ ቡድን ተቀላቅሏቸዋል፡፡ ይህም ሙስሊሞች ጠፈር ላይ ሲገናኙ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፡፡ ምክንያቱም በኋለኛው ተልዕኮ ውስጥ የአሜሪካን ስፔስ ማዕከልን የተቀላቀለው ሻኪሮቪች ሻፒሮቭ ነበርና ነው፡፡ ከኡዝቤኪስታን የተገኘው ሻፒሮቭ የአውሮፕላን አብራሪነት ሙያ የነበረውና በዓለም አቀፍ የጠፈር ማዕከል ውስጥ ለ6 ወራት የቆየ ጠፈርተኛ ነው፡፡ በ2008

ሊደረግ በታቀደው የጠፈር ጉዞም ላይ የመቀላቀል ፍላጎት ነበረው፡፡ ሻፒሮቭ ከሌሎቹ ሁለት ሙስሊሞች (ሙስባኤቭ እና መንሩቭ) ጋር በመሆን በ2006 በተደረገው የጠፈር የብዙ ጊዜ ቆይታ ውድድር የላይኞቹን 50 (top 50) ጠፈርተኞች ቡድን ተቀላቅሏል፡፡ 48ኛ፣25ኛ እና 3ኛ እንደ ቅደም ተከተላቸው በመሆን፡፡ ክብረ ወሰን መቀዳጀት በፕሮፌሽናል ሙስሊም ጠፈርተኞች ብቻ የተገደበ አልነበረም፡፡ የኢራን እና አሜሪካን ጥምር ዜግነት ያላት አኖሼ አንሷሪ በ2006 የመጀመሪያዋ ሴት የጠፈር ቱሪስት ለመሆን በቅታለች፡፡ አንሷሪ በዚህ ብቻ ሳታበቃ ከጠፈር ላይ ሆኖ የኤሌክትሮኒክስ የውሎ ማስታወሻ (blog) በማስፈር የመጀመሪያዋ ሰው ሆናለች፡፡

ከልጅነቷ አንስቶ ለጠፈር ምርምር ከፍተኛ ፍቅር የነበራት አንሳሪ የቤተሰቦቿን ንዋይ በመጠቀም ህልሟን እውን አድርጋለች፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የጠፈር ምርምርን ለማበረታታት ታልሞ በተቋቋመው አንሳሪ ኤክስ ፕራይዝ (X PRIZE ) ድርጅቷ አማካኝነት 10 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የሚያሸልም ውድድር አካሂዳለች፡፡ እንደ X PRIZE ድር አምባ

ዘገባ ውድድሩ በግል መንኮራኩር ሦስት ተሳፋሪዎችን በመያዝ ከምድር 100 ኪሎ ሜትር ወደ ላይ ደርሶ ለሚመጣ ቡድን የአሸናፊነት ሽልማት የሚሰጥበት ነው፡፡ ውድድሩ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሁለት ተመሳሳይ ጉዞዎችን ማድረግ የሚጠይቅ ነበር፡፡ ይኸው 26 ቡድኖች ከተለያዩ 7 ሀገሮች የተሳተፉበት ውድድር በጥቅምት 24 2004 ተካሂዶ በአሜሪካው ሞጃቬ የጠፈር ቡድን አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡

አላሁ አዕለም!

ሻፒሮቭ ሙዛፌር ሙሐመድ ፋሪስ

በመንሩቭ የመጀመሪያ

የአንድ ዓመት የጠፈር ቆይታ ወቅት ሌላ ሙስሊም

የያዘ የጠፈር ተጓዥ ቡድን ተቀላቅሎታል፡፡

Page 36: Ye Muslimoch

36 የሙስሊሞች ጉዳይ

ወንጌልን ለማድረስ የተፈጠረ

ስራውን በእጅጉ ይወደዋል፡፡ ሰዎችን ከጨለማ አውጥቶ ብርሀን ማሳየትን የመሰለ ስራ ማን ይጠላል? ባልደረቦቹ እንኳ ‹‹ወንጌልን ለማድረስ የተፈጠረ›› በማለት ነው የሚገልጹት፡፡ እርሱም ቢሆን አህዛብን ከጨለማ ሳያወጣና የወንጌልን ብርሀን በተለይ ለሙስሊሞች ሳያደርስ እንቅልፍ እንደማይተኛ ለአምላኩ ቃል ገብቷል፡፡ አላማውን ለማሳካት ይረዳው ዘንድም መጽሀፍ ቅዱስን በማጥናት፣ ትምህርተ መለኮትን በማስፋፋት፣ በትምህርት ኮርስ አስተማሪነትና በሌሎች በርካታ የዕውቀት ዘርፎች ከ6 ያላነሱ የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል፡፡ በደቡብ ክልል በሚገኙ በርካታ አካባቢዎች የወንጌልን ቃል ከማድረስ ጀምሮ ቁጥራቸው የበዛ ሰዎችን ወደ ፕሮቴስታንትነት ለመለወጥ ተሳክቶለታል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በኢየሱስ ፊልም ፕሮጀክት ላይ በመሳተፍ ፊልሙን በስልጢኛ በመተርጎምና በድምጽ በመተወን ‹‹ይህ ነው›› የማይባል አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡

ለዚህ ሁሉ አስተዋጽኦውም በ30/4/91 በቁጥር ኢ.አ.ቤ.ክ 12/14 በተጻፈ ደብዳቤ በጉራጌ ዞን የኢትዮጵያ አማኞች ቤተ-ክርስቲያን ዋና ጸሀፊ እንዲሆን ተሹሟል፡፡ የእርሱ አላማ ግን ስልጣን ወይም ዝና ማግኘት አልነበረም፡፡ ትክክለኛ ነው ብሎ ወዳመነበት ወደ ፕሮቴስታንት እምነት ሙስሊሞች እንዲመጡ የቻለውን ያህል መጣር እንጂ፡፡

ፕሮቴስታንትን ለ12 ዓመታት ያለመታከት ካገለገለ በኋላ ግን ያልታሰበ ነገር ተፈጠረ፡፡ ሳዲቅ ሙሀመድና ሙሃመድ ከድር የተባሉ ሁለት ሙስሊሞች ከሌላ እምነት ተከታዮች ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ሰማ፡፡ ይህን ወቅት ሲያስታውስ ደስታም ሀዘንም የተቀላቀለበት ስሜት ፊቱ ላይ ይነበባል፡፡

ስለሁለቱ ሙስሊሞች ሲሰማ በመጀመሪያ ወደ ጭንቅላቱ የመጣው ነገር እነዚህን ‹‹አሳሳቾች›› ወደ ቀጥተኛው መንገድ መምራትና የክርስትናን ትክክለኛነት ለህዝቡ ማሳየት ነበር፡፡ ይህን መድረክ በርካታ ሰዎችን ወደ ‹‹ወንጌል ብርሀን›› ለማምጣት ሊጠቀምበት እንደሚገባ ተረድቷል፡፡

ታሪኩን የምንነግራችሁ ይህ ሰው በስልጢ ዞን ቅበት በተባለ አካባቢ ጠንካራ የክርስትና ዕምነት ከሚከተሉ ቤተሰቦች በ1968 ተወለደ፡፡ በልጅነቱ ፈጣንና ያየውን ነገር ሁሉ ለማወቅ የሚጓጓ እንደነበር የሚያውቁት ሁሉ ይናገራሉ፡፡ ከሁሉም በላይ ግን ያመነበትን ነገር ከማድረግ ፍንክች አለማለት አሁንም ድረስ አብሮት ያለ ባህሪው ነው፡፡

የቀለም ትምህርቱን እንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በአቅራቢያው በሚገኝ የመንግስት ትምህርት ቤት ተከታትሏል፡፡ ትምህርቱን እንዳጠናቀቀም የቤተሰቦቹን እምነት በጥልቀት ለማጥናትና የአካባቢውን ህብረተሰብ ወደ ‹‹ትክክለኛው መንገድ›› ለመምራት የሀይማኖት ትምህርት መማር እንዳለበት በመወሰን በመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪየም፣ በማዕከላዊ ደቡብ ሲኖዶስ የመጽሀፍ ቅዱስ ትምህርት ቤትና በሌሎችም ተቋማት ከፍተኛ ትምህርቱን ተከታትሏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በ Global Harvest Force እና በኢየሱስ ፊልም ፕሮጀክት በመሳተፍ ጠቃሚ ትምህርቶችን ቀስሟል፡፡

በደቡብ ክልል እየተዘዋወረ ነዋሪዎችን ወደ ፕሮቴስታንትነት ለመቀየር ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል በትጋት በሚያገለግልበት ወቅት ግን አልፎ አልፎ ጥያቄ የሚያጭሩበት የመጽሀፍ ቅዱስ አስተምህሮቶች እንደነበሩ ያስታውሳል፡፡ ጊዜው የደሞዝ ወቅት ነበር - ሰኔ 29!

ጠዋት ከቤቱ ሲነሳ አምላክ ቀናውን መንገድ ለእርሱም ለወገኖቹም እንዲያሳያቸውና እርዳታው

እንዳይለየው ጸሎት አደረሰ፡፡ አዳራሽ ሲደርስ ህዝቡ ከፕሮግራሙ ሠዐት በፊት ቦታ ቦታውን ይዞ በጉጉት ሲጠባበቅ ተመለከተ፡፡ ሙሀመድ ከድርና ሳዲቅ ሙሀመድ በአንድ ወገን፣ አለማየሁና የስራ ባልደረባው

በሌላ ወገን ተቀመጡ፡፡ ሁለቱም ወገኖች በየራሳቸው እውነትን እንደያዙና ባላጋራቸውን እንደሚረቱ ተማምነዋል፡፡

ውይይቱ ከመጀመሩ በፊት ዓላማው እርስ በርስ የመግባባት መንፈስ የሞላበትና እውነትን ለመፈለግ መሆን እንዳለበት ተማምነዋል፡፡ ውይይቱ ተጀመረ፡፡ ጥያቄዎች ይነሳሉ፤ ምላሾች ይሰጣሉ፡፡ ምላሹ ያላረካው ታዳሚ ያጉረመርማል፡፡ ሌላው ‹‹ትክክል›› በሚል መንፈስ ራሱን ይነቀንቃል፡፡ አንዳንዱ ደግሞ የተሰጠው ምላሽ አጥጋቢ ይሁን አይሁን የሚያውቀው ነገር ባለመኖሩ ከሚያጉረመርመው ጋር ሲያጉረመርም፣ ከሚያጨበጭበው ጋርም ሲያጨበጭብ ይታያል፡፡ ውይይቱ እየሞቀ፣ ጥያቄዎቹ እየጠነከሩና የታዳሚው ጉርምርምታም እየጨመረ መጣ፡፡

ወንጌላዊ አለማየሁ በሁኔታው እየተገረመ በአንክሮ ያዳምጣል፡፡ መጽሀፍ ቅዱስን ይህን ያህል ዓመት ሲያጠና ያላስተዋላቸውን ነገሮች ሙስሊሞቹ እየነገሩት ነው፡፡ እርሱ እስከሚያውቀው ድረስ መጽሀፍ ቅዱስ እንከን የለሽ የአምላክ ቃል ነው፡፡ ‹‹እነዚህ ሙስሊሞች የሚናገሩት ነገር እውን መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ አለን?›› እጁ ላይ የነበረውን መጽሀፍ ቅዱስ በመክፈት አንቀጾቹን ተመለከታቸው፡፡ በመጀመሪያ እውነት አልመሰለውም ነበር፡፡ የሚያነባቸው አንቀጾች ‹‹የአምላክ ቃል ነው›› ብሎ ለበርካታ ጊዜያት ሰዎችን ሲያስተምርበት የነበረው መጽሀፍ አልመስል አሉት፡፡

ሙስሊሞቹ ንግግራቸውን አላቋረጡም፡፡ ወንጌላዊው ግን ሌላ ዓለም ውስጥ ገብቷል፡፡ የሚሉትን አይሰማም፡፡ ለጥያቄያቸውም ምላሽ አይሰጥም፡፡ የውስጡ ጥያቄ አስጨንቆታል፡፡ ‹‹እውን እስከዛሬ ተሳስቼ ነበር ማለት ነው? እስልምና የእውነት መንገድ ከሆነ ለምን አልሰልምም? ከሰለምኩ ከስራዬ እባረራለሁ፡፡ ቢሆንም ግን ‹ቤተሰቤን በምን አስተዳድራለሁ? ምንስ እበላለሁ?› ብዬ መጨነቅ አይኖርብኝም፡፡›› በህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ‹‹አላህ ያውቃል›› አለ፡፡

‹‹ከአሁን በኋላ ጊዜ ማጥፋት አያስፈልግም፡፡ እዚሁ መድረክ ላይ ብሰልም ለህብረተሰቡ ትልቅ ትምህርት ይሆናል፡፡›› በጉራጌ ዞን የኢትዮጵያ አማኞች ቤተ-ክርስቲያን ዋና ጸሀፊ ሰለመ ቢባል ማን ያምናል? እርሱ ግን ሊቀበል አንድ ቀን የቀረው ደሞዙ ሳያጓጓው ስራ ማጣት እና መቸገር እንደሚገጥመው እያወቀ እንኳ ‹ሀቅ ይበልጥብኛልና መስለም እፈልጋለሁ› ብሎ ተናገረ፡፡ አዳራሹ ውስጥ የነበሩት ሰዎች የሚሰሙትን ማመን አልቻሉም፡፡ ግማሹ ታዳሚ በደስታ ሲቃ ሲዋጥ ግማሹ ደግሞ ‹‹አዋረደን›› በሚል ስሜት በንዴት ተብሰለሰለ፡፡ ወንጌላዊው ግን ያመነበትን ነገር ከመፈጸም ወደ ኋላ የሚል አልነበረምና እዚያው መድረክ ላይ ሸሀዳ ያዘ፡፡

ከአሁን በኋላ ወንጌላዊ እያልን አንጠራውም፡፡ ከሀጅ መልስ ስሙ ወደ ሀጂ አለማየሁ ተቀይሯል፡፡ እስልምናን ከተቀበለ በኋላ ግን በርካታ መከራዎች ደርሰውበታል - የግድያ ዛቻን ጨምሮ! ‹‹እውነት ሁሌም ቢሆን ዋጋ ታስከፍላለች፡፡ በአላህ ላይ ተወኩል ካለህ ደግሞ አንዳችም ነገር አያሰጋህም›› ይላል፡፡

‹‹አልሀምዱሊላህ! የኔ መስለም በአካባቢው የነበረውን የሚሽነሪዎች እንቅስቃሴ አኮላሽቶታል፡፡ እኔም ከራሴ አልፌ ቤተሰቦቼና ክርስትያን ወንድሞቼ ወደ ኢስላም እንዲመጡ የበኩሌን ጥረት አደርጋለሁ፡፡››

አሁን ጊዜው ተለውጧል፡፡ የወንጌልን ቃል ለሙስሊሞች ሳያደርስ እንደማያርፍ ለአምላኩ የገባውን ቃል ‹‹ኢስላምን ለክርስቲያን ወንድሞቼ ሳላደርስ እንቅልፍ አልተኛም›› በሚለው ለውጦታል፡፡ ‹‹እኔ ሰለምቴ ነኝ፡፡

ጉዞ ወደ ኢስላም

ወንጌልን ለማድረስ ወደ ገጽ 37 ዞሯል

ሰለሞን ከበደ የወንጌላዊውን ዓለማየሁ አሰላለም ታሪክ ጣፋጭ በሆነ የትረካ ዘዬ እንዲህ

አስቀምጦታል፡፡

ብዙዎች ኢስላምን ‹‹የሰለምቴዎች ሀይማኖት›› ይሉታል፡፡ ለዚህም ይመስላል የተከታዮቹ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የመጣው፡፡ ሀይማኖታቸውን ለውጠው ወደ ኢስላም የሚመጡ ሰዎች ብዙ ታሪኮች አሏቸው፡፡ እዚህ

እነርሱን እናደምጣቸዋለን፡፡

[email protected]ሰለሞን ከበደ

መጽሀፍ ቅዱስን ይህን ያህል ዓመት

ሲያጠና ላስተዋላቸውን

ነገሮች ሙስሊሞቹ እየነገሩት ነው፡፡

Page 37: Ye Muslimoch

37ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

የማዞሪያ ገፅ

መሆን እንዳለበት ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) በዛ ባሉ

ሀዲሶቻቸው ተናግረዋል፡፡ አሁን ግን ነገሩ ሁሉ የተገላቢጦሽ

ሆኖ ባል ፍፁም የበላይ ለመሆን ሲጥር ሚስትም ፍፁም

የበታች መሆን ባለመፈለግ ወንድን ስትቀናቀን ማየታችን

የተለመደ ሆኗል፡፡ ለዚህም መሰለኝ ፍቺው እንደ አሸን

ፈልቶ ፈልቶ እንፋሎቱ አየሩን የሸፈነብን፡፡ ሸሪዓ ፍርድ ቤት

የሄደ ሁሉ የፍቺውን እንፍሎት ሞቆና ታጥኖ ይመጣል፡፡

ፍ/ቤቱ ከሚያጋባው ይልቅ

የሚያፋታው እንደሚበዛ ነው አንድ

ወዳጄ ያጫወተኝ፡፡ ብቻ ያም ሆነ ይህ አሁን ገና ሚስት

ፍለጋ ላይ ነን፡፡ ‹‹ገና ሚስት ሳይገኝ የምን ፍቺ ነው

የምታወራብን?›› እንዳትሉኝ፡፡

‹‹ኢማን ያለው›› የምትለዋ ቃል ዝም ብላ

ለሌሎች መስፈርቶች ውበት ከመስጠትና ደማቅ ቀለም

ከመቀባት የዘለለ ሚና የላትም፡፡ ‹‹ኢማን ያለው››

የምትለው ‹‹መስፈርት›› ከሌሎች ‹‹መስፈርቶች››

መሀል ገብታ ሌሎቹን ለማጣፈጥ እንደ ጨው ጠብ

ትደረጋለች፡፡ አንድ ገጠመኝ ላጫውታችሁ፡፡ አንድ መስጊድ

የሚመላለስ ልጅ አንዷን ይከጅልና ቤተሰቦቿ ጋር ሽማግሌ

ይልካል፡፡ የልጅቷም አባት የተላኩትን ሽማግሌዎች የልጁን

ማንነት ‹‹እንዴት ያለ ሰው ነው?›› በማለት ይጠይቃሉ፡፡

ሽማግሌዎቹም ‹‹ኢማን ያለው ሸጋ ልጅ ነው›› በማለት

ይመልሳሉ፡፡ አባትየውም ቀበል አድርገው ‹‹ኢማኑን

ጀነት ይግባበት›› ብለዋቸው አረፉት፡፡ ‹‹ኢማኑ ለኔና

ለልጄ ምን ይጠቅመናል?›› ነው ነገሩ፡፡

‹‹ጠብ›› የማድረጉን ሂደት በድልም

በሽንፈትም የሚጨርሱ ይኖራሉ፡፡ አንዳንድ ሰነፎች አንድ

ሴት አይደለም 25 ም ሴት ‹‹ጠብ›› ማድረግ ሳይቻላቸው

ይቀራል፡፡ አንድ ስሙን የምደብቃችሁ ወዳጄ ከ20 በላይ

ሴቶችን ለትዳር ጠይቆ ፈቃደኛ ሳይሆኑለት እንደቀሩ

ሲነግረኝ ‹‹እንዴት አድርገህ ነው የጠየቅካቸው?››

አልኩት፡፡ እሱም ‹‹ካፌ አስቀምጬ ለትዳር ከምጠይቅሽ

እዚሁ መንገድ ላይ ብጠይቅሽ ይሻላል፡፡ ምክንያቱም

ለካፌ የምናወጣውን ገንዘብ ከተጋባን ለቤታችን ብርጭቆ

ብንገዛበት ይሻለናል ነው የምላቸው›› አለኝ፡፡ ምን

ትላላችሁ? የዚህ አይነቱን አጠያየቅ እየተጠቀመ እንኳን

20 አንድ ሺ ሴትስ ለትዳር ቢጠይቅ ይሳካለታል?

አይመስለኝም!

‹‹ስንቴ ተሸጠሀል?›› ሴትን ልጅ ተዋውቆ፣ ስለትዳር አነጋግሮና

አስማምቶ ጫፍ ማድረሱ ወንዱ ልጅ ለማግባቱ በቂ

ዋስትና ሊሆን አይችልም፡፡ ‹‹እሷ የኔ መሆኗን የማምነው

ኒካህ ያደረግን ቀን ነው›› የሚለውን ፎርሙላ ብዙ

ወንዶች ያምኑበታል፡፡ በሁለቱም የተጫጩ ግለሰቦች

መሀከል የሚፈጠረው ከፍተኛ የራስ ወዳድነትና የፉክክር

ስሜት ሁለቱ ተጋቢዎች እንዳይጋቡ እስከማድረግ

የሚያደርስ ችግር ሊፈጥር ይችላል፡፡ ‹‹ቃል ኪዳን››

የሚሉት ነገር ብዙም ጉልበት አይኖረውም፡፡ የተሻለ ሲገኝ

ወንድ ልጅ ስንት ለፍቶ በእጁ ያስገባትን ሴት ያለ በቂ

ምክንያት ሊያጣት ይችላል፡፡ ወይም ‹‹ሊሸጥ›› ይችላል፡

፡ ብዙ የማውቃቸው ወንዶች ተመሳሳይ ‹‹የሽያጭ›› ዕጣ

ገጥሟቸዋል፡፡ ምክንያቱ ብዙ ሊሆን ቢችልም የወንዶቹ

ምክንያት ግን ‹‹ለገንዘብ ብላ ሌላ አገባች›› ነው፡፡ እኔ

የለሁበትም! ቸር ሰንብቱ!

የአክሲዮን ገበያ ከገጽ 30 የዞረ

የኃይማኖቶች ሚኒስቴር ከገጽ 8 የዞረ

ሚስት ፍለጋ ከገጽ 20 የዞረ

የአልረህማን ከገጽ 14 የዞረ

ወንጌልን ለማድረስ ከገጽ 36 የዞረ

ሥራዎችን የሚለዋወጡበት ማድረግና ፖሊሲውን ማውጣትም ፈታኝ ጉዳይ አይሆንም ተብሎ ይታሰባል - በትኹት ልቦና፡፡ የሃይማኖት ጉዳይ ከጠርዘኝነት፣ ከፅንፈኝነት፣ ከፀለምተኝነትና ከስሜታዊነት በፀዳ መልኩ በስክነትና በቅን ልቦና ትኩረት የሚቸረው የማሕበረሰቡ ትልቅ እሴት ነው፡፡ ሃይማኖተኝነት፣ ማምለክና ማመን ለሰው ብቻ የተሰጠ ፀጋ ነው፡፡ ሀገር በሃይማኖት ዙሪያ ከፖለቲካ ፍጆታ ባሻገር ጥሞና ሊሰጠውና ሊመክርበት የሚገባው ጉዳይ ዋነኛው የመነጋገር ባህልን ማዳበር ነው፡፡ በሃይማኖት ተቋም ውስጥ መዋቅራዊ ተጠያቂያዊነት አስፈላጊ ነው፡፡ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ውስጥ ሃይማኖታዊ እሴትን ከጊዜውና ከሁኔታው ጋር ባገናዘበ መልኩ የሚያውቁት ሰዎች ግን ከተቋሙ ተገፍተው ከደጅ ናቸው፡፡ ባለሙያዎች ወደ ተቋሙ እንዲቀርቡ ኹኔታዎች አይጋብዙም፡፡ የሁለቱንም ዓለም እውቀት የገበዩ ልሂቃን ወደ ተቋሙ ገብተው ለሀገር፣ ለብሔራዊ መግባባት፣ ለሠላምና ለልማት የበኩላቸውን እንዳያደርጉ ሹመኞች የአስቤዛ ጉዳይ ያሳስባቸዋል፡፡ በቅን ልቦና የሕዝበ ሙስሊሙ ‹‹መሪ ድርጅት›› በሕዝብ ያልተመረጡ መሪዎች የሚፈራረቁበት ነው፡፡ የባለሙያ ጥምረት የለውም፤ የዑለማን ዕውቀትና ብቃት ያካተተ አይደለም፡፡ በሃይማኖት ዙሪያ ለሚቀሰቀሱ ግጭቶች መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችል ስብዕና፣ አቅምና ብቃት ያላቸው አይደሉም፡፡ ዜጎች አሁን ያገኙት የሃይማኖት እኩልነት ሊጠበቅላቸው የሚችለው በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ሹመኞችን በማፈራረቅ አይደለም፡፡ አሁን የሃይማኖትን ነፃነት የሚጠብቁት የውጤቱ ተጠቃሚ የሆኑት ዜጎች ናቸው፡፡ ይህ በሥልጣን ላይ ያለው መንግስት ለሕዝብ የሰጠው አደራ ነው፡፡ በፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ በሚደረግ የእንቅስቃሴና የተሳትፎ መድረክ ተቀባይነት ያለው ካድሬ መሆን ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ በሃይማኖት ተቋም ውስጥ ተቀባይነት ያለው መሪ መሆን እንዲህ ቁልቁለት የመውረድ ያህል ቀላል አይደለም፡፡በቀጥተኛ ነፃ አስተያየት ሙስሊሙ ማህበረሰብ በታሪክ ጠባሳ አገራዊ ስሜቱ የተዳከመ ተሸናፊ ሕዝብ ሆኖ ዛሬ ላይ ደርሷል፡፡ የሃይማኖቱ የመነቃቃት መልካም ጅማሬ የባለሙያና የዑለማ ድጋፍ ያስፈልገዋል፡፡ መሰል የሃይማኖት ተጨቋኝ ማህበረሰብ ነፃ ሀሳብ የቅንነት ትብብር ይሻል፡፡ ይኸው ሙስሊም ማህበረሰብ የትምህርት ተሳትፎ የቁጥሩን ያህል ያልዳበረ ስለነበር አሁን በማህበራዊና በፖለቲካው ዘርፍ ውሳኔ ሰጪ ቦታ ላይ ለመታየት አልታደለም፡፡ የዚህ ነፀብራቅም በተቋም ውስጥ የመዋቅራዊ አካሄድ ፀለምተኝነት ይታይበታል፡፡ ይህን ችግር ለመቅረፍ የሰለጠነና የዳበረ ልምድ ካላቸው የሙስሊም ሀገሮች እንደ ሀገር ተገናዝቦ የማደራጀት ተነሳሽነት ለመቅሰም አልታደለም፡፡ ይህ የእምነት ማህበረሰብ ጥንቃቄና ድጋፍ ካልተደረገለት ብሔራዊ እድገትና ብሔራዊ ሰላም ይንጠለጠላል፡፡ ‹‹የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መስሪያ ቤት መኖሩ ፋይዳው ስስ ነው›› የሚሉ ወገኖች ‹‹የሃይማኖት ፖሊሲ ቢኖር›› ከሚሉት በርካታ ህዝቦች ያነሱ ቢሆንም በጥቅል ሃሳባቸው ሁለቱም ጠርዞች የሃይማኖት ጉዳይ ያሳስባቸዋል፡፡ አሁን የሃይማኖት ህግና ደንብ በሌለበት በየስርቻው ሃይማኖትን የመተግበርና የመተርጎም ነፃነት ላይ የሚደረገው ተፅዕኖ ግለሰባዊ ወይም ቡድናዊ ቅሬታ በመሆኑ ጉዳዩን ‹‹የት እንውሰደው?›› የሚያስብል እየሆነ ነው፡፡ ይህን ትውልድ ከሃይማኖት ወዳጅነቱ ጋር ማፋታት የዋዛ ጉዳይ አይደለም፡፡ የችሎ ማለፍ የጫንቃ ዘመንን ተሻግሮ ተቻችሎ የመኖር ዘመንን ቃላዊ… አፋዊ ሳይሆን ተግባራዊ… እውን ሆኖ ማየት ይፈልጋል፡፡ የሃይማኖት ነጻነት ጉዳይ የሃይማኖት ጭቆና እንዳያመጣ የሙስሊሞች ጉዳይ የሀገር አጀንዳ ነው ብለን እንወያይ፡፡ ‹‹የሃይማኖቶች ሚኒስቴር መስሪያ

ቤት ቢኖርስ?›› ብሎ መወያየት በሃይማኖት ዙሪያ ለሚቀሰቀሱ አለመግባባቶች የመፍትሄ አቅጣጫ ይሆን? አላሁ አዕለም!

፡ አቶ ኑረዲንም የሙስሊሙ ነጋዴ አንዱ አካል እንደ መሆናቸው ስለ አክሲዮን በቂ ግንዛቤ ቢኖራቸውም ፕሮጀክታቸውን በገንዘብ ለመደገፍ ግን እንደ መፍትሄ አልተጠቀሙበትም፡፡ በመሆኑም ዘንድሮም እንደ አለፉት አመታት ፕሮጀክታቸውን ተግባር ላይ ሊያውሉት አልቻሉም፡፡ ጠቅልለው ትተውም ከአዕምሯቸው አላወጡትም፡፡ በንግዳቸው ቀጥለዋል፤ ፕሮጀክቱም አዕምሯቸው ውስጥ ትልቅ ቦታ ይዞ ተቀምጧል፡፡ ‹‹ቀድሞኝ ሌላ ሰው ይጀምረውና ፕሮጀክቴ መና ይቀር ይሆን?›› ሌላው እያሳሰባቸው ያለ ጉዳይ ሆኗል፡፡አላሁ አዕለም!

ሁሉ ያለ ጥረትና ልፋት አይገኝም፡፡ ታዲያ ለዚህ ትዕግስታቸውም ምንዳ አላቸው፡፡ በመታገሳቸው የገነትን ሰገነቶች ይመነዳሉ፡፡ በእርሷም ውስጥ ውዳሴንና ሰላምታን ይቸራሉ፡፡ ከውስጧም ዘላለም ይኖራሉ፡፡ መኖሪያነቷ አማረ፡፡የነቢያት ትግልና ጥረት እንዲህ አይነት ስብዕናዎችን ማስገኘት ነበር፡፡ ዒባዱረህማን፡፡ በየትኛውም ጊዜና ቦታ የሚደረጉ ኢስላማዊ የተሀድሶና የዳዕዋ እንቅስቃሴዎች አብይ አላማም ይህ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ እምነት በተግባር ሲገለጽ እንዲህ ይማርካል፡፡ አላህ ከነርሱ ይድርገን፡፡ አሚን፡፡

ኢስላምን ማድረስ የሌሎች ግዴታ ነው›› ብሎ መቀመጥ አላስቻለውም፡፡

‹‹ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) ሁላችንም ሀላፊነት እንዳለብን አስገንዝበውናል፡፡ እኔም ሀላፊነቴን መወጣት አለብኝ፡፡ ነገ ‹ኢስላምን ላልተረዱ ወገኖችህ ለማድረስ ምን ሰራህ?› ብሎ አላህ ቢጠይቀኝ ምላሽ ማዘጋጀት ይኖርብኛል›› ይላል አለማየሁ፡፡

አለማየሁ በአሁኑ ሰዐት ለክርስቲያን ወንድሞቹ መፍትሄ ሊሆን የሚችል መጽሀፍ በማዘጋጀት ላይ ነው፡፡ መጽሀፉን ለማሳተም ግን እገዛ ያሻዋል፡፡ የዚህን ወጣት ታሪክ ሳስብ ውስጤን የሚያምስ ጥያቄ ይፈጠራል፡፡ ብዙዎቻችን ኢስላም ብቸኛው የህይወት መንገድ እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ለሌሎች ወገኖቻችን ለማድረስ ግን አንዳችም ጥረት አናደርግም፡፡

ምሳ እየበሉ እያለ አንድ ሰው አጠገብዎ መጥቶ ቢቀመጥ ‹‹እንብላ›› ይሉታል፡፡ ‹‹እባክዎ ቸግሮኛልና ይርዱኝ›› ቢልዎ የአቅምዎን ይመጸውታሉ፡፡

መንገድ የጠፋው ሰው ቢያዩ መንገድ ከማመላከት ወደ ኋላ አይሉም፡፡ ይህን ሁሉ ሲያደርጉ ግን ትልቁን ሀላፊነትዎን ዘንግተዋል፡፡ አላህ (ሱ.ወ) አደምን ሲፈጥር በምድር ላይ ወኪሉ ሊያደርገው ነው፡፡ እያንዳንዱ ሙስሊም የአላህ አምባሳደር ነው፡፡

የአምባሳደርነት ሀላፊነቱን ሊወጣ የሚችለው ግን ኢስላምን ለሌሎች ማድረስ ሲችል ብቻ ነው፡፡

ነገ አላህ ፊት ቀርበን ‹‹ኢስላምን ላልተረዱ ወገኖቻችሁ ለማስረዳት ምን አደረጋችሁ?›› ተብለን ብንጠየቅ የምንመልሰውን ከአሁኑ ማዘጋጀት ይኖርብናል፡፡ ኢስላምን ማድረስ የመጅሊስ፣ የዳዒዎች ወይም የኢማሞች ብቻ ሀላፊነት አይደለም - የእያንዳንዱ ሙስሊም እንጂ! አላሁ አዕለም!

አላሁ አዕለም! ምንጭ፡ፀሀፊው ካሳተሙት የቁርዓን ማዕድ

Page 38: Ye Muslimoch

38 የሙስሊሞች ጉዳይ

ይህ ሸህ ሩኀኒይ ነው፡፡ ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች እልል በሉ! ህፃናት ነሽዱ! እኔን ሸህ ሩኀኒይ ከስደት ስመለስም ህዝቤ እኔን ምርጥ አድርጎ የመምረጥ ፍላጎቱ አልከሠመም፡፡ ዛሬም በጉጉት እኔን ለመምረጥ አድፍጧል፡፡ ለዚህ በፓልቶክና በፌስ ቡክ ላይ ትንፋሽ ያሳጣችሁኝ ወዳጆቼ እማኞቼ ናችሁ፡፡ ያክብርልኝ እላለሁ… ክብር ለሚገባችሁ፡፡ አጃኢብ ነው!… ድንቅ! እጅግ ድንቅ!… ድቅቅ አድርጋችሁ ስሙኝማ፤ አንት የማዳበሪያ ትውልድ ለማድመጥ አልታደልክም፡፡ እነሆ በባሌም በቦሌም በሩን ጥርቅም አድርጋችሁ ‹‹ኢትዮጵያ የምንትስ ደሴት ናት!›› ብላችሁ ሀገር አልባ ልታደርጉኝ ስታቅራሩ ሰማሁ፡፡… ወዳጄ ስድስተኛ ስሜቴ ነገረኝ፡፡ ተመስገን… ከዚሁ ጠቋሚዬ ጋር እርቅ ፈጥሬ የእኔ በድን አካል ከሀገር ወዲህ… እሱ በስደት ተንከራተተ - ከባህር ወዲያ! ይኸው ስድስተኛ ስሜቴ የዲፕሎማሲውን ሹራ በአሸናፊነት ተወጥቷል፡፡ መሹራው የተሳካ ሆኗል፡፡ ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች እልል በሉ! ህፃናት ነሽዱ! እነሆ በጠረጴዛው ዙሪያ ውይይት መሠረት ቸር ወሬ አሰምቶናል፡፡ በአንቀፁ ስምምነት መሠረት መንግስት ሀገር እንዲሰጠኝ፣ አልያም ዲርሀም፣ ሪያልና ዶላር… በህዝቤ ስም መንቀሳቀሱን እንዲያቆም የውል ዶሴ ተፈራርመናል፡፡ በቅድመ ሁኔታውም መሠረት እኔም የመንግስቴ ብርሃን፣ ምርኩዝ መሆኔ ከግምት ካልገባ የጥምር ዜግነቴ እትብት ይበጠሳል፡፡ ወዳጄ… የዚያን

ጊዜ ‹‹ሊበራል ፓርቲ›› እና ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲ›› ውሃ በሌለበት ዋና እንደተመኘው ባተሌ ነው… ህዝብ የሌለበት ህዝባዊ አብዮታችሁ እህል ውሃ ይሁናችሁ፡፡ እኔ ከህዝቤ ጋራ ትንፍሽ ላልል በያን ገብቻለሁ፡፡ ቃል ገባሁ እኮ… እኔ ልሙት ዝምታን እመርጣለሁ፡፡ ኢዕቲካፍ ገብቼ እስከ ሹመት ያዳብር በትረ ስልጣን ድረስ አላህ የሚበጀንን ይስጠን ብዬ በዱዐ እወጥራለሁ፡፡ ይህ ብረታ ብረት ትውልድ የረሳው ትልቅ መሳሪያ ዱዓ ነው፡፡ ዚክር ነው፡፡ የዒባዳ ሁሉ መቅኒ!

‹‹እኔ ሸህ ሩኀኒይ›› አሉ ዚክር የሚያደርጉበትን ሙስባሃቸውን እየጎተቱ፣ ከጎናቸው የማይለየውን ኪታባቸውን በፍቅር እየዳበሱ - ሁለት እጆቻቸው ነፃ ሊሆኑ አልቻሉም፡፡

ሸህ ሩኀይኒ ‹‹ዝም በሉ›› በማለታቸው ስድስተኛ ስሜታቸው ወቀሳቸው፡፡ ጮክ ብለው… ‹‹ጀመረው! እንግዲህ

ይህ ጠቋሚዬ ባሪያ ሊያደርገኝ ነው፤ ደግሞ ይጎነትለኛል፡፡ ስሙኝማ… በዝምታ ወርቅ ከማገኝ… ተናግሬ፣ ለመብቴ ታግዬ፣ ፋንድያ ባገኝ ግድ የለኝም›› ሲሉ ሁሉም በሳቅ ተቀበላቸው፡፡

‹‹ሸህ ሩኀኒይ ለየላቸው›› ብለው ተንሾካሾኩ፡፡ ረጅም አመት ከሰው አይን ጠፍተው የቆዩት ሸህ ሩኀኒይ የቆመ መኪና ገ ጭ ቷ ቸ ው የ አ እ ም ሮ ህ ክ ም ና ዶ ክ ተ ር ሆ ነ ዋ ል ፡፡ የእብዶች ፕሬዝዳንት መሆናቸውን ደ ጋ ግ መ ው ይ ና ገ ራሉ ፡፡ ‹‹ሊትር ድ ን ች የ ሚ ሸ ጥ ? › › እያሉ የንግድ ማ ስ ታ ወ ቂ ያ ይ ለ ፍ ፋ ሉ ፡፡ እግራቸው በ ሠ ን ሰ ለ ት ታ ስ ሮ ወደ ጎዳና እንዳይወጡ ሲ ደ ረ ጉ ‹ ‹ የ ቁ ም እስረኛ ነበሩ›› በ ማ ለ ት የ ተ ለ ያ ዩ መላምት ሰጠ

- በዙሪያቸው የተኮለኮለው ህዝብ፡፡ ሸህ ሩኀኒይ የቆሻሻ ገንዳ ላይ ቆ መ ው ‹‹ያ ጀማዓተል ኢ ስ ላ ም ! ወ ን ዶ ች ተክቢር በሉ! ሴቶች እልል በሉ! ህፃናት ነ ሽ ዱ ! ያለ ምርጫ ሳ ጥ ን አ ሸ ን ፋ ለሁ ! › › እ ያ ሉ ሲ ደ ሰ ኩ ሩ የብዙዎቹን ትኩረት ጨምድደው ያዙ፡፡ ተቃዋሚዎችና በስልጣን ላይ ያለው መንግስት ‹‹ይህ ንክ፣ ብሎኑ የላላ፣ በጬ፣ ዘባርቄ፣ እብድ፣ ቀዌ›› ከማለት ተቆጠበ፡፡ የምርጫ ሳጥን በሌለበት የስልጣን ባለቤት የመሆንን ብልሀት በአደባባይ ሳይሆን በሚስጥር ለየግላቸው ብቻ እንዲነግሯቸው ሊያባብሏቸው… ሊያግቷቸው ፈለጉ፡፡ ሸህ ሩኀኒይ የሚሠነፍጠው የገንዳ ቆሻሻ፣ እንዲሁም በሳቸው ዙሪያ የተሰበሰበው ህዝብ በጥንብ ዙሪያ የተሰበሰበ አሞራ መስላቸው፡፡ በሞተ ውሻ ዙሪያ የተሰበሰበው ጉንዳን በሴቶች ቀሚስ ሽቅብ ይወጣል፡፡ በወንዶች ካልሲ ይርመሰመሳል፡፡ ማናቸውም ግን የቆሸሸውን ቅርናት ለመራቅ፣ የጉንዳኑን ቁንጥጫ ለማስታገስ ጊዜ አልነበራቸውም፡፡ በሸህ ሩኅኒይ ንግግር… አዲስ ሀሳብ ተመስጠዋል፡፡ ‹‹ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች

እልል በሉ! ህፃናት ነሽዱ! ተክቢር! አንት ግሽጣ ራስ! ያን ሬሳ ቀስቃሽ ድምፅህን ምን ዘጋው? ሺሻ እንዳትለኝ ብቻ የመረቀንክ ትውልድ!››… ‹‹ያለ ምርጫ ሳጥን፣ ያለ ካርድ ቆጠራ በተመሳሳይ ድምፅና ተግባር ህዝቡ መሪውን ምርጥ አድርጎ የሚመርጥበት ዘዴ፤ የስልጣን… የሀይል… የውሳኔ ሰጪነትና የማዘዝ ሀይል ምን ይሆን?›› በማለት ከምርቃና ውጪ ለማሰብ ፈለጉ፡፡ ሸህ ሩኅኒይ ብቻቸውን ያወራሉ፡፡ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እጃቸውን እያወናጨፉ ‹‹ውርድ ከራሴ ነው የምልህ! ያለ ምርጫ ሳጥን ህዝቤ ምርጥ አ ድ ር ጎ

ይመርጠኛል፡፡ ደጋፊዬ ያልካቸው የኑሮ ሸረሪት ድር የሚያደሩብህ ደጋፊዎችህ የኑሮ መሰላል ሊያደርጉኝ ድጋፋቸውን ለእኔ ለመስጠት በቃል ብቻ ሳይሆን ‹የምርጫ ሳጥን እንዳይሰረቅ እንከላከላለን፤ እናጋልጣለን› በማለት ተመሳጥረዋል፡፡ ያኔ ታዲያ ‹ በ ን ፋ ስ የተገኘ ድምፅ ነው› ብለህ ሽ ብ ር አ ት ን ዛ ፡ ፡ ‹አማካሪ

የ ሌ ለ ው ንጉስ አመት አይነግሥም› ብለህ

አታስፈራራኝ፡፡ ህዝብ ሊሰጠኝ ያሰበውን የህዝብ ስልጣን ‹የዜጎችን ትብብርና አንድነት ያላገናዘበ ፅንፍ› ብለህ ህዝብ ላይ የፍርሀት ድባብ አትጫን፡፡ ተክቢር! አላህ ምስክሬ ነው፡፡ ህዝቤ ምርጥ አድርጎ

‹‹ያለ ምርጫ ሳጥን… ህዝቤ ምርጥ አድርጎ

ይመርጠኛል!››

ሸኽ

ሩኀ

ኒይ

ሸህ ሩኀይኒ ‹‹ዝም በሉ›› በማለታቸው ስድስተኛ ስሜታቸው ወቀሳቸው፡፡

ጮክ ብለው… ‹‹ጀመረው!

እንግዲህ ይህ ጠቋሚዬ ባሪያ ሊያደርገኝ

ነው፤ ደግሞ ይጎነትለኛል፡

Page 39: Ye Muslimoch

እንዲመርጠኝ የሚያስችል ስብዕና፣ ራዕይ፣ የልማት አጀንዳና ተስፋ አለኝ፡፡ ውርድ ከራሴ ነው! ‹አንት የጋሪ ፈረስ› ብዬ አህያነትህን አልነግርህም፡፡ ህዝባችን በደረሰበት መርዛም ጭቆና የሚወረውርብህ ጫማ ቦንብ ሆኖ እፎይታ እንዲሰጥህ አንመኝም፡፡ ለቅሌታም ርዕሰ ብሄር የሚሰጥ የንቀት ስጦታ ነው፡፡ እንደጣሊያኑ ፕሬዝዳንት የሰው ሚስት በማማገጥ ክብረ-ቢስ ሆኖ በአደባባይ በቡጢ አፍንጫው እንዲሰበር፣ ጥርሱ እንዲሸረፍ ተክቢር አንልም፡፡ ‹ዝክረ ታሪክ› ብለንም ታሪክ አናጠለሽም፡፡ እውነት ምስክሬ ነው፡፡ ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች እልል በሉ! ህፃናት ነሽዱ! እኔ ሸህ ሩኅኒይ ‹የህዝብ ስልጣን በህዝባዊ የምርጫ ሳጥን› የሚለውን የዲሞክራሲ ግብረገብ አልቃወምም፡፡ ይመቸኛል፡፡ በሂደት ደግሞ ይጠራል፡፡ ያ የቡድን መብትና የግለሰብ መብት ርዕዮተ አለም ዲስኩራችሁ የት ሄደ? የሙስሊሞች መብት በቡድን… የሀይማኖቱ መብት በቡድንና በግል የመተግበር ነፃነቱ በቡድንና በግል ሲረገጥ፣ ሲጣስ እየቃምን ነው፡፡ ‹መርዶ አትንገሩን› አትበል፡፡ ‹ሙዴን አትስረቁ፤ አይሬ ሙዚቃ በርግዱ› ብለህ ዲጄ አታጨናንቅ፡፡ የሙስሊም ሴቶች ሂጃብ የመልበስ ነፃነትና ክብር ሲደፈር በስደት ያለው ስድስተኛ ስሜቴም ያዝናል፡፡ አቤት የምለውን አቤቱታ ለሰበር ውሰዱ ብሎ ግዜ መግዛት… ደም ማቀዝቀዝ ያረጀ ዘዴ ነው፡፡ ወንዶች ተክቢር በሉ!… እኔን ያለ ምርጫ ሳጥን ህዝቤ ምርጥ አድርጎ ውክልናውን የሚሰጠኝ የውሳኔ ሰጪ አካል እንድሆን ነው፡፡ ወደ ስልጣን ለመምጣት ድንች የማዳበሪያ ትውልድ የሚለውን ታሪክ ለመስበር ነው፡፡›› ‹‹ውርድ ከራሴ ነው የምልህ፤ እንደ ሳፋ አትጩህብኝ፤ አንት ቆርቆሮ፡፡ ያ ጀማዓተል ሙስሊም! ቀዬህን… ሀይማኖትህን ወክለው ወደ ስልጣን እርካብ ‹በአፈርማቲቭ አክሽን› ወንበር ተሰጣቸው፡፡ በህዝባዊ ምርጫ ‹ወክሉን› አልናቸው፡፡ በሹመት የስራ ቅያሪ የተሾሙ ሹመኞች የሙስሊሙ ድምፅ መሆን አልቻሉም፡፡ እንባችንን ለማበስ አቅም የላቸውም፡፡ በሀገር ጉዳይ ገለል የተደረገውን ኡማ አላስተባበሩም፡፡ የልማት ተሳታፊ እንዲሆን አላደረጉም፡፡ በየስርቻው ለሚፈፀሙበት የመብት ጥሰቶች የፍትህ አቅጣጫ አላመለከቱትም፤ አልተከላከሉም!… ያ ጀማዓተል ሙስሊም! የፓርላማውን ወንበር አሙቀው ለሽ ብለው በቲቪ መስኮት መታየታቸው፣ማንቀላፋታቸው ‹የስፖንጅ መቀመጫ ለእንቅልፍም ይመቻል› የሚል ማስታወቂያ እየሰሩ ነው፡፡ ‹የሕዝብ ውክልና ህዝባዊነቱ ላሽቋል› ብዬ በተናገርኩ ተሳደብክ አሉኝ፡፡ እስቲ ያሳያቸው? ምን አድርግ ነው የሚሉኝ? ሳይነኳቸው

ይጮሃሉ፤ እንደ ፓሮት የሚሏቸውን ይደግማሉ፤ እንደ ዶሮ ያንቀላፋሉ፤ እንደ ተርኪሽ ባቡር ያንኮራፋሉ፡፡ አሁን ይሄን ምን ይሉታል?››

‹‹ያ ጀማዓተል ሙስሊም! ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች አጨብጭቡ! ህፃናት ነሽዱ! መኖራቸው ካለመኖራቸው የሚቆጠሩ ርዕስ ብሄር!… የተከበሩ ፉላኖች! እኔ ሸህ ሩኀኒይ ያለ ምርጫ ሳጥን ህዝብ ምርጥ አድርጎ እንዲመርጠኝ መብቴን እጠቀማለሁ፡፡ ውርድ ከራሴ! አትጉረምረሙብኝ፡፡ እንዴ!? ለምን ታኮርፋላችሁ? የምን ግርግር ማብዛት ነው? ‹በእንጀራዬ መጣ› ብላችሁ የችሎት ደጃፍ ፋታ ታሳጣላችሁ? አቧራ ታስነሳላችሁ? እኔ ሸህ ሩኀኒይ እንደ እናንተ የጋሪ ፈረስ አይደለሁም፡፡ ቆርቆሮ ራስ! ብርዳም! ዘባርቄ! ቀዌ! ‹ምን ይሁን› ነው የምትሉኝ? የምርጫ ሳጥኝ እንዳይሞላም… እንዳይፈስም… ድልድይም… መሰላልም ሳልሆን ዝም እላለሁ፡፡ ትንፍሽ አልልም፡፡ በቃ! አይሞቀኝም!… አይበርደኝም!… ሁለት የግራ እግር ሁሉ!››

‹‹እንዴ ሸህ ሩኀኒይ! በህግ የሚያስጠይቅ ስብከት እያወሩ ነውኮ፡፡››

‹‹ኤጭ! በህግ የሚያስጠይቅህን ብቻ ሸምድደህ ትሸማቀቃለህ፤ በፍርሀት ትርዳለህ፣ ተልዕኮ በሌለው ኑሮህ ትዋከባለህ፡፡ ወከባ! በህግ የተሰጠህን መች ተጠቅመህ ታውቃለህና ነው ‹ህግ፣ ህግ› የምትለኝ? ህግ ይነቅህ፡፡ ለዚች ጥንብ አንሳ ዱንያ ተዋርደህ ታዋርደኛለህ፡፡ ቅራቅንቦ! እኔን ‹የእንጨት ሽበት› ብለህ ለመሳደብ ምላስህ ረጅም ነው፡፡ ምላሳም!… አፈ ሌባ!… ጉቶ ራስ…!››

‹ ‹ ም ን ሆነዋል ሸህ ሩኀኒይ? ከእርስዎ አሁን ሙስተጃብ የሚሆን ዱዓ እንጂ እንዴት እ ር ግ ማ ን የመሠለ ስድብ ይ ጠ በ ቃ ል ? › › አላቸው በዙሪያቸው ከ ተ ኮ ለ ኮሉት ውስጥ ፈርጠም ያለው ጎ ረ ም ሳ ፡ ፡ ሁሉም አጉረመረሙ፡ ፡ ‹‹ሸህ ሩኀኒይን ለመቃወም ምክንያት የሌለው የተቃውሞ ስሜት ብቻ?›› ብለው ለራሳቸው አጉረመረሙ፡፡ በዙሪያው ያለው ሰው ግን አልሰማቸውም፡፡ ‹‹ያ ጀማዓተል ሙስሊም!›› አሉ ጉምጉምታው እየጎላ ሲመጣ፡፡ ሁሉም በዝምታ ተውጦ ጆሮውን አቀበላቸው፡፡ በዝምታ ውስጥ የሚሉትን ለመስማት ናፈቀ፡፡ ‹‹እህ… እህ…›› በማለት ጉሮሯቸውን ካላቀቁ በኋላ ‹‹ያ ጀማዓተል ሙስሊም! ተክቢር!›› አሉ፡፡ ሁሉም ምላሽ ሰጣቸው፡፡ ‹‹አላሁ አክበር! አላሁ አክበር! አላሁ አክበር! አለ፡፡ ሸህ ሩኀኒይ ቀጠሉ ‹‹ውርድ ከራሴ! በተግባር በማይፈተሽ ዝና ተኮፍሰህ ፊኛ አትሁን፤ አላህ ምስክሬ ነው፡፡ ‹‹የሳሙና አረፋ ዝና›› መዘዝ ነው፡፡ እዚህና እዚያ ተበታትነህ ሁለት የግራ እግር ጫማ ትመስላለህ፡፡ ጉልበትህና አቅምህ ተልፈስፍሶ ሲታይ ያለዛች ሌሊት ሚስትህን የማታገኛት ትመስላለህ፡፡ ስማኝ! ወላሂ ነው የምልህ! የዜጎች ትብብር የተነፈገ መንግስት መንግስትነቱ ጥያቄ ውስጥ ነው፡፡ ተባበሩና እኔን ምርጥ አድርጋችሁ ያለ ምርጫ ሳጥን ምርጥ አድርጉኝ፡፡ በብሄረሰብ መብታችሁ ውስጥ የሀይማኖት መብት እኩልነታችሁን አስከብራለሁ፡፡ ውክልና ስጡኝ፡፡ ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች እልል በሉ! ህፃናት ነሽዱ! ያጀማዓተል ሙስሊም! አፋር… ባሌ… ጅማ… ሶማሌ… ሀረር… አርሲ… ስልጤ ዞን… ከፊል ጉራጌ… ውክልናችሁን ስጡኝ፤ ክብር እሰጣችኋለሁ፡፡ በማንነታችሁ አኮራችኋለሁ፡፡ ጌጥ እሆናችኋለሁ፡፡ ተክቢር! ውርድ ከራሴ! ሉአላዊነታቸው የሚገለፀው በመረጧቸው ተወካዮች በቀጥታ በሚያደርጉት ዲሞክራሲያዊ ተሳትፎ አማካኝነት መሆኑ ሀቅ ነው፡፡››‹‹ያ የፓልቶክ ፓለቲከኛው ወዳጄ ሊቃውንት ደስኩሮኛል፡፡ ‹እምነት ያልጣልንባቸውን ተወካዮች እምነታችንን በልተዋል› ብላችሁ ለኔ ሹክ በሉኝ፡፡ ‹ከስልጣናቸው ዙፋን ማውረድ… ከሹመታቸው ስልጣን ማንሳት ጀሀነም ይከታል› ብሎ የጠንቋዩ የታምራት ገለታ ቆሌ ነግሮናል ብላችሁ አታሸርግዱ፡፡ ‹የሀሙሱ ፈረስ› ብላችሁ ቄጤማ አትጎዝጉዙ፡፡ ውርድ ከራሴ! ከአንድ አላህ በስተቀር ሁሉን አድራጊ የሚገዙት ሀይል የለም! ያ ጀማዓተል ሙስሊም!

ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች እልል በሉ! ህፃናት ነሽዱ! በታላቋ ሩሲያ ግዛት ውስጥ የነበሩት ኮሶቮ፣ ቦስኒያ፣ ቺቺኒያ ወደ እናት ሀገራቸው እንዲመለሱ ኤርትራ መጠየቋን ሰማሁ፡፡ ወዳጆቼ! አሰብ ወደብ ሳይሆን የግመል ማገጃ መሆኑን የጅቡቲው ወዳጄ በፖልቶክ ላይ ነገረኝ፡፡ እድሜ ይስጠን እንጂ ግብፅ የሚገባው የአባይ ውሀ ድንጋይ ሆኖ እናይ ይሆናል፡፡ ይህ የበለጬ ወይም የወንዶ ጫት… የምርቃና ራዕይ እንዳይመስልህ…!››

‹‹ሩኀኒይ! ሩኀኒይ!›› አለች አንዲት ኮረዳ፡፡ በቆመ መኪና ተከልላ በማንጓጠጥ ጠራቻቸው፡፡ አጮልቃ ስታይ ሸህ ሩኀኒይ አዩዋት፡፡ ‹‹ምነው?… ምነው? ሩኀኒይ ማለት ‹እልል› ማለት መሰለሽ? ጉርድ በርሜል የመሰልሽ ድብልብል፡፡ ቅል እንኳን ማንጠልጠያ አለው፡፡ ምናለ ‹ሸህ ሩኀኒይ› ብለሽ የአዛውንትነት ክብሬን ባትነፍጊ?›› ብለው ሳይጨርሡ ፈጠን ብላ ሌላይቷ ‹‹ሸህ ሩኀኒይ ኢትዮጵያዊነት ፈተና የሆነቦት ይመስላል›› አለች፡፡ ሸህ ሩኀኒይም ፈጠን ብለው ‹‹መልሱን አስኮርጂኝ አላልኩሽ፡፡ ብቅል አውራጅ የመሰልሽ!›› አፍጥጠው ተመለከቷት፡፡ ‹‹ውርድ ከራሴ! ‹በደም የተገኘ ድል በምርጫ ካርድ አይወሰድም› የሚል ስም ማጥፋት ከአስፋልት ዳር የተቀላቀሉ የፓርቲ ሥራ ፈላጊዎች… የተለጣፊዎች ኔትወርክ ሴራ ናት፡፡ የከሰሩ ፖለቲከኞች ሀይማኖትን ሽፋን አድርገው የሚረጯት ሚጥሚጣ ናት፡፡ ያ ጀማዓተል ሙስሊም! የማያብድ በግ ነው፡፡ አንድ ቀን ማበዱን የማይዘነጋው ደግሞ ውሻ ነው፡፡ በዚህ የቅንጦት ኑሮ ማበዴ ምን ይገርማል?››

‹‹ውርድ ከራሴ… እኔ ሸህ ሩኀኒይ ያለምርጫ ሳጥን ህዝቤ ምርጥ አድርጎ ይመርጠኛል›› ብለው ከተከመረው የቆሻሻ ገንዳ ዘለው ወረዱ፡፡ ቁልቁል ወደ አሜሪካ ግቢ ተፋጥነው ሲሄዱ አውራው እንደጠፋ የንብ መንጋ “ሩኀኒይ… ሸህ ሩኀኒይ…” እያለ የተከተላቸውን ህዝብ ቁጥር ዞር ብለው አዩ፡፡ ‹‹ወንዶች ተክቢር በሉ! ሴቶች እልል በሉ! ህፃናት ነሽዱ! አቤት ይህ ሁሉ መንጋ! እኔን ሸህ ሩኀኒይን ህዝቤ የስልጣን አቅም ባለቤት ያደርገኛል፡፡… ግን መቼ? ያ ጀማዓተል ሙስሊም… ተክቢር!›› አሉ ሸህ ሩኀኒይ…፡፡

39ቅጽ 01- ቁጥር 01/ ሚያዝያ 2002

ወከባ! በህግ የተሰጠህን መች

ተጠቅመህ ታውቃለህና

ነው ‹ህግ፣ ህግ› የምትለኝ? ህግ ይነቅህ፡፡ ለዚች ጥንብ አንሳ

ዱንያ ተዋርደህ ታዋርደኛለህ፡

፡ ቅራቅንቦ! እኔን ‹የእንጨት ሽበት› ብለህ ለመሳደብ ምላስህ ረጅም

ነው፡፡

Page 40: Ye Muslimoch

40 የሙስሊሞች ጉዳይ

ባህር ውስጥ የሰመጠች …ጨዋ ሴት ለሞት የሚያደርሳት ጉዳይ ቢገጥማት እንኳ ክብሯን ጠባቂ ለዲኗ ሟች ናት፡፡ ኸጧብ የተባለ ጸሐፊ ‹‹አዳለተ ሰማ›› በሚለው ኪታቡ እንዳወሳው ከአርባ አመት በፊት ባግዳድ ውስጥ ይኖር የነበረ አንድ ስጋ ነጋዴ ዘወትር ከፈጅር ሶላት በፊት ወደ ሱቁ ይሄድና በጎችን አርዶ ወደ ቤቱ ይመለሳል፤ ፀሀይ ሲወጣ ደግሞ ሱቁን ከፍቶ ስጋ ይሸጣል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን እንደተለመደው በግ አርዶ በድቅድቅ ጨለማ ወደ ቤቱ ሲመለስ መንገድ ላይ ድንገት ጩኸት ይሰማል፡፡ ድምፁን ወደ ሰማበት አቅጣጫ ዞሮ ትንሽ እንደተራመደ የተለያየ ቦታ በቢላ ተወግቶ የወደቀ ሰው ተመለከተ፡፡ የተወጋው ሰውዬ ቢላ አካሉ ላይ ተሰክቶ ደም እየፈሰሰው ነው፡፡ ባግዳዳዊው ይህን በተመለከተ ግዜ ቶሎ ብሎ ቢላውን ከሰውየው አካል ነቀለና ነፍሱን ሊያተርፍለት አንስቶ ተሸከመው፡፡ ነገር ግን ምን ያደርጋል - በዚያች ቅፅበት የሰውየው ሕይወት አለፈች፡፡ ይህ ባግዳዳዊ ሬሣውን ከትከሻው አውርዶ ‹‹ማን ይሆን ይሄን የፈፀመው?›› እያለ ቢላውን አንስቶ ሲያገላብጠው ጩኸቱን ሰምተው የወጡ ሰዎች እሱ ወዳለበት ደረሱ፡፡ ቢላ በእጁ ይዞ ልብሱ በደም ተጨማልቆ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ

ባዩት ግዜ ‹‹የገደልከው አንተ ነህ›› በማለት ለህግ አቀረቡት፡፡ የሞት ፍርድም ተፈረደበት፡፡ ባግዳድ በዚያ ዘመን በሸሪዓ ህግ ትተዳደር ነበርና ሰው የገደለ ቅጣቱ ሰው በተሰበሰበበት ሜዳ በሰይፍ ተቀልቶ መሞት በመሆኑ ቅጣቱ ወደሚፈፀምበት ቦታ ተወስዶ መድረክ ላይ እንደወጣ ‹‹ሰዎች ሆይ!›› ሲል ጮክ ብሎ ተጣራ፡፡ ‹‹ወላሂ እላችኋለሁ ይሄን ሰው እኔ አልገደልኩትም፡፡ ነገር ግን ከሀያ አመት

በፊት ሌላ ነፍስ አጥፍቻለሁ፡፡ ታሪኩን ልንገራችሁና ትገድሉኛላችሁ›› ሲል ተናገረ፡፡ ‹‹ከሀያ ዓመት በፊት ወጣት (ጎረምሣ) ነበርኩ፡፡ ስራዬም ሰዎችን ከባህር ማሻገር ነበር፡፡ አንድ ቀን አንዲት ኮረዳ የሀብታም ልጅ ከእናቷ ጋር ባህሩን እንዳሻግራቸው መጡ፡፡ አሻገርኳቸው፡፡ በሌላ ቀንም ብቻዋን እየመጣች አሻግራት ነበር፡፡ ይህችን ወጣት ካየኋት ቀን አንስቶ ቀልቤ እየወደዳት ፍቅሯ እያሸነፈኝ መጣ፡፡ እሷም ወዳኛለች፡፡ በመሆኑም አባቷ ዘንድ በመሄድ እንዲድርልኝ ጠየቅኩት፡፡ አባቷ ግን በድህነቴ የተነሣ ሊድርልኝ አልፈቀደም፡፡ በቃ! በዚህ ምክንያት ከሷ ጋር ያለኝ ግንኙነት ተቋረጠ፡፡ ከዚያ በኋላ እሷንም እናቷንም አይቻቸው አላውቅም፡፡ በውስጤ ግን የተዳፈነ ፍቅር አለ፡፡›› ‹‹ከሁለት ወይም ከሶስት አመት በኋላ ስራ ቦታዬ ሆኜ ተሳፋሪ እየጠበቅኩ አንዲት ሴት ህፃን ታቅፋ ለመሻገር መጣች፡፡ በመጀመሪያ ማንነቷን አላወቅኩም፡፡ ጀልባው ላይ ወጥታ ጉዞ ጀምረን እየሄድን ድንገት ስመለከታት ያቺ እየተዋደድን አባቷ የለያየን ጓደኛዬ ናት፡፡ ስላገኘኋት ደስታዬ ወሰን አጣ፡፡ ስለነበረን ፍቅርና ስለ በፊቱ ቃላችን እያስታወስኩ እነግራት ጀመር፡፡ እሷ ግን እንዳገባችና ያቀፈችው ህፃን ልጇ መሆኑን በእርጋታ ነገረችኝ፡፡ ያኔ ምን እንደነካኝ አላውቅም፡፡ እልህና ቅናት አዕምሮዬን አናወጠው፡፡ አስገድጄ ልደፍራት ወደ እሷ ቀረብኩ፡፡ አላህን ፍራ በማለት ጮኸችብኝ፡፡ እኔም በወሰንኩት ሸይጣናዊ ውሳኔ በመፅናት ትግሌን ቀጠልኩ፡፡ እሷ በቻለችው መጠን ልትከላከለኝ ትሞከራለች፡፡ ሁለታችን ስንታገል ህፃን ልጇ እያለቀሰ ነው፡፡ ይሄን ባየሁ ግዜ ህፃኑን አነሣሁና ወደ ውሀው አቅርቤ ‹‹እምቢ ካልሽ አሰምጠዋለሁ›› አልኳት፡፡ እያለቀሰች ለመነቺኝ፡፡ ህፃኑን ውሃ ውስጥ ከትቼ ትንፋሽ አጥሮት ሲፈራገጥ መልሼ አወጣውና ‹‹ፍቃደኛ ነሽ አይደለሽም?›› ብዬ እጠይቃታለሁ፡፡ እሷ እየተንሰቀሰቀች ትማፀነኛለች፡፡ ድጋሚ የህፃኑን ጭንቅላት ውሀ ውስጥ ነክሬ አጥብቄ ያዝኩት፡፡ ህፃኑ እጅና እግሩን አፈራግጦ እንቅስቃሴውን አቆመ (ሞተ)፡

፡ እናቱ አይኖቿን በእጆቿ ሸፍና ጮኸች፡፡ መሞቱን አሣይቻት ሬሣውን ባህር ውስጥ ወረወርኩና ወደ እሷ መጣሁ፡፡ ባላት ሀይል ሁሉ ታገለቺኝ፡፡ ከለቅሶ ብዛት ሰውነቷ ዝሏል፡፡ ፀጉሯን ጎተትኩና ወደ ውሀው አቅርቤያት ጭንቅላቷን እየነከርኩ በደንብ ሲጨንቃት አወጣትና ያልኳትን እንድትፈፅም እጠይቃታለሁ፡፡ እሷ ግን በፍፁም በተደጋጋሚ እየነከርኩ ብጠይቃትም አሻፈረኝ ስላለች እኔም እጄን ደከመኝና ጭንቅላቷን ውሀው ውስጥ ዘፍቄ ተውኩት፡፡ እንደልጇ ተፈራግጣ ተፈራግጣ ፀጥ ስትል የሷንም ሬሣ አንስቼ ባህር ውስጥ ጨመርኩና ወደ መጣሁበት ተመለስኩ፡፡ እስከዛሬ ወንጀሌን የሚያውቅ ማንም አልነበረም፡፡ ግና የማይረሣውና የማይዘነጋው አላህ ጥራት ይገባው›› ሲል ተናገረ፡፡ የተሰበሰቡት ሰዎች ታሪኩን በሰሙ ግዜ አለቀሱ፡፡ ሰውየውም ቅጣቱ ተፈፅሞበት ከዚህ አለም ተሰናበተ፡፡ አላህንም በደለኞች ከሚሰሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው፡፡›› ኢብራሂም፡ 42

ፉኑን

ለጥበብ ነክ ነገሮች ሁሉ የተዘጋጀ አምድ እነሆ! ኢስላምና ጥበብን ያካተቱ ታሪኮች፣ ፅሁፎችና

ጉዳዮች ሁሉ ይዳሰሳሉ፡፡

ሩቂያ ዐሊ

ኢስቲራሓ

ለጠቅላላ እውቀትዎ

አንድ ሰው በ24 ሰዓታት ውስጥ በአማካይ፡

ደሙ 16,80,000 ማይል ይጓዛል•

ልቡ 103,689 ጊዜ ይመታል•

ጸጉሩ 0.0175 ኢንች ያህል ያድጋል•

4,800 ቃላት ይናገራል•

በእንቅልፉ 25.4 ጊዜ ይገላበጣል•

ሙስሊሞች በእንግሊዝ

እንግሊዝ ውስጥ 2 ሚሊዮን የሚደርሱ •ሙስሊሞች እንዳሉ ይገመታል፡፡

ከፍተኛ ቁጥር ያለው የፓርላማ አባላት •በመያዝ እንግሊዝ ከአውሮፓ ሀገራት ቀዳሚውን ቦታ ትይዛለች፡፡

25,000 የሚሆኑ እንግሊዛዊያን ሙስሊሞች •በየአመቱ ሀጅ ያደርጋሉ፡፡

****በየዓመቱ በአውሮፕላን አደጋ ከሚሞቱ o

ሰዎች ይልቅ በአህያ ተረግጠው የሚሞቱ ሰዎች ይበዛሉ፡፡

ኮልጌት የተሰኘው የጥርስ ሳሙና በስፓኒሽ o ቋንቋ ተናጋሪዎች ዘንድ ተቀባይነት ማግኘት ከብዶት ቆይቷል፡፡ ኮልጌት የሚለው ቃል በስፓኒሽ ቋንቋ ‹‹ሂድና ራስህን ስቀል›› የሚል ትርጉም አለው፡፡

በአሜሪካን ከሚደርሱ የመኪና o አደጋዎች ውስጥ በቀን 500 ያህሉ አሽከርካሪዎች እንቅልፋቸውን እየለጠጡ በማሽከርከራቸው ሳቢያ የሚከሰቱ ናቸው፡፡

በአንድ የመዋዕለ - ህጻናት ውስጥ ስንት o ተማሪዎች ይገኛሉ ብለው ያስባሉ? በህንድ በሚገኝ አንድ ትምህርት ቤት ውስጥ በ2002 26,312 ተማሪዎች ይማሩ ነበር፡፡