one hour with me አባታችን ሆይ
TRANSCRIPT
![Page 1: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/1.jpg)
www.operationezra.com
![Page 2: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/2.jpg)
“በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ፥
ፊቴንም ቢፈግሉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ
ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥
ምድራቸውንም እፈውሳለሁ። “2ዜና.7፡14
![Page 3: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/3.jpg)
መንፈሳዊ ነገሮች የሚሆኑት በመንፈሱ ብቻ ነው። ዘካ.4፡6
እግዚአብሔር ቤ/ክንን ለፀሎት እየጠራ ነው።
ለብዙዎች ፀሎት የተረሳ የድሮ የልምምድ ትዝታ ነው።
የፀሎትን መሻት ከመንፈስ ቅዱስ የሚሰጠን ነገር ነው።
![Page 4: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/4.jpg)
ኢየሱስ ወደ መቅደስ ሲመጣ
ማቴ.21፡12-16
o ኢየሱስ መቅደሱን አፀዳ - 12
o አወጀበት -… የፀሎት ቤት ይባላል… - 13
o የሃይል ቤት አደረገው - 14
o የምስጋና ቤት አደረገው - 16
![Page 5: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/5.jpg)
እኛ የእ/ር ቤ/ቅ ነን - ኤፌ.2፡20-22
የቅድስናው መገለጫ
የፀሎት ሃይል መገለጫ
የፈውስ መገለጫ
የምስጋና መገለጫ
![Page 6: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/6.jpg)
የኢየሱስ የፀሎት አገልግሎት
o የኢየሱስ አገልግሎት ፀሎት የተሞላ አገልግሎት ነበር -
o ደቀ መዛሙርትም ወደፀሎት ስፍራ ይከተሉት ነበረ
o እግረ መንገዱን ደግሞ ምልክትና ድንቅን ያደርግ ነበረ…
![Page 7: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/7.jpg)
ጸሎት መንፈሳዊና መለኮታዊ ነው
የፃድቅ ሰው ፀሎት - ያዕ.5፡16
የምልጃ ሰዎችን ጌታ ይፈልጋል…ሕዝ. 22፡30
• የፀሎት አላማው እ/ር እኛ የምንፈልገውን እንዲያደርግልንእጁን የምንጠመዝዝበት መንገድ አይደለም።
• ፀሎት ከእ/ር አጀንዳ ጋር የምንስማማበትና ሊቀካህናችንኢየሱስ ሲማልድ አንድ ልብ የምንሆንበት መሰጠት ነው።
![Page 8: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/8.jpg)
በታላቁ የጌታ መከራ ምሽት ደቀመዛሙርት ከጌታ ጋር
አብረው ለመፀለይ አልቻሉም…ማቴ.26፡40
ቤ/ክ ያለችበትን ሸለቆ ያሳያል…
ኢየሱስ ይፀልያል ደቀ መዛሙርት ደቅሰዋል።
![Page 9: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/9.jpg)
• የፀሎት ንድፍ አስተማራቸው…ሉቃ.11፡1/ማቴ. 6፡9-10
• በሰአት አትፀልይም … በፎርሙላ አትፀልይም…
በዝማሬ ስንቀርብ የሃዘን መጎናፀፊያ ይቀደዳል- መዝ.61፡3
መዝ.22፡3 - ታሂላ ማለት የመንፈስ ዝማሬ ወይንምከመንፈስ ርፍራፊ … የጠለለ ዝማሬ ማለት ነው።
መዝ.100፡2 - በዝማሬ ግቡ ይለናል…
![Page 10: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/10.jpg)
አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር…
"እንደ ልጆች እንሆን ዘንድ፥ ከሕግ በታች ያሉትን
ይዋጅ ዘንድ። ልጆችም ስለሆናችሁ እግዚአብሔር
አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ
በልባችሁ ውስጥ ላከ። " በገላትያ 4:5
![Page 11: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/11.jpg)
አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር…
"በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ
ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን። .... ስለዚህ
ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ
ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤
![Page 12: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/12.jpg)
አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር…
"ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን
ዘንድ፥አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ
እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤ ” ሮሜ
.8:29
![Page 13: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/13.jpg)
ስምን ለመጥራት ማወቅ ይጠይቃል…
ስም ማንነትን ይወክላል…
ስም ባህርይን ይገልጣል…
ስም ገናና ይሆናል…ዘፍ.11፡4
![Page 14: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/14.jpg)
የእ/ር ስም የተፈራ ነው - ዘዳ.28፡58
የእ/ር ስም የተወደደ ነው-መዝ.5፡11-12
ስሙ ይባረካል…ኢዮ.1፡21
ስሙ ይመሰገናል…1ዜና.16፡35
![Page 15: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/15.jpg)
o የመገለጥ ቅዱስ ስሞች Jehovah ናቸው
o ራሱን ችሎ የሚኖር አምላክ መሆኑን
o ዘላለምን የያዘ …
o የማይለወጥ…በሃይልም በስልጣንም - መዝ.102፡27
![Page 16: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/16.jpg)
ያህዌ ፅድቅኑ - እ/ር ፅድቃችን
ያህዌ ምካዴሽ - እ/ር የሚቀድሰን
ያህዌ ሻማ - እ/ር በዚያ አለ
ያህዌ ሻሎም - እ/ር ሰላም
![Page 17: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/17.jpg)
ያህዌ ሮፊ - እ/ር ፈዋሽ
ያህዌ ጅሬ - እ/ር ሁሉን የሚያዘጋጅልኝ
ያህዌ ንሲ - እ/ር ሰንደቅ አላማዬ
ያህዌ ሮሂ - እ/ር እረኛዬ
![Page 18: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/18.jpg)
o የሃጢአት ይቅርታ
o የመንፈስ ሙላት
oጤናማነትና ፈውስ
o ስኬት ከርግማን ነፃነት
o ከሞትና ከሲኦል ፍርሃት ነፃነት አስተማማኝ ጥበቃ
![Page 19: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/19.jpg)
![Page 20: One hour with me አባታችን ሆይ](https://reader030.vdocuments.site/reader030/viewer/2022020116/55ab74a41a28ab8b588b4609/html5/thumbnails/20.jpg)
ማጠቃለያoአባትነት -
oዳግም ልደት - ቤተሰብነት - ፍቅር - ምህረት
oበሰማያት የምትኖር
oፈጣሪነት - የበላይነት - ዙፋን
oስምህ ይቀደስ
o ውዳሴ - መዝሙርም - አምልኮ መዝ.100፡4