hortiflora ethiopia 2011 ኢ fresh - ehpeaehpea.com/files/downloads/etfresh_vol_2_no_2.pdf ·  ·...

28
etFresh ƒõ_i EHPEA Ethiopian Horticulture Producer Exporters Association FOCUS Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 A quarterly bilingual magazine

Upload: lyanh

Post on 06-Apr-2018

247 views

Category:

Documents


6 download

TRANSCRIPT

Page 1: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFr

esh ኢ

ƒõ_i

EHPEAEthiopianHorticulture Producer Exporters Association

FOCUSHortiflora Ethiopia 2011

March 2011

A quarterly bilingual magazine

Page 2: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011

Page 3: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011

Message from the Chairman

Quarterly Briefs

The Interviews/partnership

Grower’s Profile

HORTIFLORA 2011

Export success of vegetables

EHPEA: Code of Practice

Key events

Flower Days

Horticulture Fair Calendar

This copy of etFresh is printed on eco-friendly White Bond paper type made from eucalyptus pulp. Let’s care for our environ-ment and forests.

Contents

Address We are on Haile Gebresilasse Avenue, Gelila BuildingP O Box 22241 code 1000, Addis Ababa, EthiopiaTel. +251-116-636750/51Fax. +251-116-636753E-mail: [email protected] Website: www.ehpea.org

etFresh is a bilingual quarterly mag-azine published by the Ethiopian Horticulture Producer Exporters As-sociation

ማውጫ

የማህበሩ ሊቀመንበር መልዕክት

አጫጭር ዜናዎች

ቃለ መጠይቅ

የአምራች ፕሮፋይል

ሆርቲፍሎራ ኢትዮጵያ

የኤክስፖርት ስኬት

የማኅበሩ አሠራር ኮድ

ካሌንደርና ቀናት

ለአበቦች የተሰየሙ ቀናት

የሆርቲካልቸር ትርዒት ካሌንደር

6

7

8-10

11-13

16-18

20-21

22-23

25

ኢትፍሬሽ በየሦሥት ወሩ በእንግሊዝኛና በአማርኛ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ሆርቲካቸር አምራች ላኪዎች ማኅበር እየተዘጋጀች የምትታተም መፅሔት ናት፡፡

አድራሻሀይሌ ገብረስላሴ ጎዳናገሊላ ህንፃ ሁለተኛ ፎቅየመ.ሳ.ቁ 22241 ኮድ 1000አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ስልክ +251- 11 663 67 50/51ፋክስ +251- 11 663 67 53ኢሜይል [email protected] ዌብሳይት www.ehpea.org

ቅፅ 2 ቁጥር 2መጋቢት 2003

Volume 2 Issue 2March 2011

ይህ የኢት ፍሬሽ ኮፒ በአካባቢ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር የወረቀት ዓይነት ላይ የታተመ ነው፡፡

3

Page 4: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

4

Page 5: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

5

Page 6: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 6

Message from the Chairman

ዓለማችን የተለያዩ አገራትን በመታው የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ ባለችበት ወቅት በመንግስታችን፤ በማኅበራችን አባላትና ተባባሪዎች ብርቱ ጥረት የዘንድሮው ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ 2011 ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን እውን ማድረጋችን እንደ ታላቅ ስኬት ሊወሰድ ይገባል፡፡

በአሁኑ ወቅት በልማቱ ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው እድገት መንግስታችን ዘርፉን በመደገፍ ረገድ እያሳየ ካለው ቁርጠኛ አቋምና በዘርፉ ውስጥ የተሰማሩት እርሻዎች እያሳዩ ካሉት ብርቱ ጥረት የተነሳ እንደሆነ መገንዘብ ይቻላል፡፡

በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የኢንቨስትመንት ሁኔታ ሳቢ እየሆነ መጥቷል፡፡ በሒደቶች ውስጥ የሚያጋጥሙ መጠነኛ ችግሮች ወይም ተግዳሮቶች uአምስት አመቱ ሀገራዊ የልማትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አፈፃፀም መፍትሔ የሚበጅላቸው ይሆናሉ፡፡ የኢትዮጵያ አበባ አትክልትና ፍራፍሬ አምራች ላኪዎች ማኅበርና አባል ድርጅቶች በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በዘርፉ አመርቂ ስኬቶችን ለማስመዝገብ በጋራ በመሆን የተግባር ዕቅዶችን አውጥተን በመንቀሳቀስ ላይ እንገኛለን፡፡

በዘርፉ ዘንድ ባለው ዓለም አቀፍ ገበያ ውስጥ ብቁ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት የአበባ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾች የአሰራር ስነምግባር ተቀብለው ለመተግበር ያላቸው ፍላጎት እየጨመረ መጥቷል:: በዚህ በኩል ማኅበራችን የአሠራር ኮዱን ከማስተዋወቅ ደረጃ አንስቶ በትግበራ ወቅት የሰጠውና እየሰጠ ያለው ድጋፍ ከፍተኛ ነው፡፡ በዚህም መሠረት 85 የሚሆኑ እርሻዎች ተሳትፈው 80 እጅ የሚሆነው የአበባና ብቅል አበቦች (cuttings) የምርት ቆዳ ስፋት ወደ 85 እጅ የሚሆኑት የጥራት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት አግኝተዋል፡፡ በዚህ አጋጣሚ በዚህ ውጤታማ ሥራ ውስጥ ለተሳተፉ አካላት ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለው ፡፡

በዘርፉ ላስመዘገብናቸው የስኬት ታሪኮቻችንና ወደፊት በእርግጠኝነት ለምናገኛቸው ጠቃሚ ውጤቶች በስተጀርባ የመንግስታችን ከፍተኛና የማያቋርጥ ድጋፍ መኖሩን ሳልጠቅስ አላልፍም፡፡

እንደ ቀደሞዎቹ ዝግጅቶች ሁሉ የዘንድሮው ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ በስኬትና ድምቀት እንደሚካሄድ ባለሙሉ ተስፋ ነኝ፡፡በዚህ አጋጣሚ እንግዶቻችን፣ አጋሮቻችንና ወዳጆቻችን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በሰላም መጣችሁ እያልኩ ቆይታችሁ ስኬታማና አስደሳች እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ፡፡

የሊቀመንበሩ መልዕክት

ፀጋዬ አበበ Tsegaye Abebe

በመጪው አምስት ዓመት ዘርፉን በእጥፍ ለማሳደግ በቁርጠኝነት እንነሳ፡፡

Hortiflora Ethiopia, the biennial international trade exhibi-tion for the horticulture sector in Ethiopia is taking place at a time when the global economic downturn is having a sig-nificant impact of the world market for flowers. It has there-fore needed a concerted effort from all parties concerned, EHPEA, the member farms, HPP and all other collabora-tors to realize the event which we are sure will be a success.

The present development and achievements made by the sector are encouraging and are a result of the support provided by our government and the overall commitment and fortitude shown by the investors who have perse-vered with their business activities during the recent long period of low flower prices and rising production costs.

Ethiopia has many natural climatic and geographical advan-tages for horticultural production for export and the invest-ment climate in Ethiopia remains attractive. The Government is fully committed to the sector development and the imple-mentation of the five year National Growth and Transformation Plan together with the action plans formulated by EHPEA and EHDA will, we expect, ensure the continuing dynamic and suc-cessful expansion and sustainable establishment of the sector.

The international market for flowers, fruits and vegetables is very competitive with buyers looking for reliable deliv-ery, high product quality and the implementation of socially and environmentally acceptable production practices on the farms. In response to these needs the farms are work-ing enthusiastically to implement the EHPEA Code of prac-tice and to achieve the related market labels requested by clients. In 2010, 85 Farms have participated in trainings re-lated to Code and market label compliance and 80% of the production area for flowers and cutting has already been certified for EHPEA Code compliance. This is an impor-tant achievement for the sector and for Ethiopia and I ex-tend my thanks to all those involved in this achievement.

Past success stories and important developments for the future are due to the combined efforts of our Govern-ment, the investors and the stakeholders who work in ac-tive partnership with the sector. I give heartfelt thanks to all those involved in the development of the sector for their commitment, contribution and support. This year’s Hortiflora will be an attractive event that will provide a conducive environment for fruitful discussion and busi-ness between all actors; farms, input and service suppliers and the buyers of Ethiopian fresh Horticultural produce.

We welcome our guests, partners and friends from all corners of the world and wish you all an enjoyable, pleas-ant and successful time during your stay with us in Ethiopia.

Page 7: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 7

The Fourth Edition of HORTIFLORA ETHIOPIA international trade exhibi-tion for the floriculture and horticul-ture industry, organized by EHPEA in collaboration with HPP Worldwide, will take place in Addis Ababa, Mil-lenium Hall, in 2011 from Wednes-day March 23 to Friday March 25.

News in brief

HORTIFLORA ETHIOPIA 2011 to take place

A team drawn from six commercial fruit growing farms visited the Bu-tajira multipurpose fruit nursery on 28 December 2010. The visit, orga-nized by the Ministry of Agriculture, aims at acquainting commercial growers with modern fruit nursery technologies, techniques and facili-ties so that their technical skills in producing high quality and certified fruit seedlings will be upgraded.

Exposure visit to fruit nursery

Dugda Flora, Dire Highland, Ethio AGri-CEFT flower producer ex-porter companies and EHPEA par-ticipated in the First International Floriculture Trade Fair (IFTF) held in Holland November 3-5, 2010. IFTF was organized by HPP World-wide. The attracted over 175 ex-hibitors from 21 countries and over 10,000 visitors from 40 countries. In a similar story, EHPEA and dif-ferent flower farms in Ethiopia participated in Russia Expo, Japan Flower Show and IPM Germany. .

Ethio-Farms participate in Expo Haarlemmermeer

The Ethiopian Horticulture Producer Exporters Association (EHPEA) was presented with a certificate of appre-ciation on the 10th of January 2011 from USAID-Agribusiness and Trade Expansion Program for supporting the Horticulture Sector of Ethiopia to develop, increase production, increasing quality and exportabil-ity, and enabling the sector to be a better income generating sector.

EHPEA receives awards

ዩ ኤስ ኤይድ የእርሻና ንግድ ማስፋፊያ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራች ላኪዎች ማህበር በዘርፉ ላበረከተው የላቀ አስተዋፅኦ የምስጋና ወረቀት አበረከተ፡፡ የኢትዮጵያ ሆርቲ-ካልቸር አምራች ላኪዎች ማህበር ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር በአበባ እንዲሁም በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ ምርታማነትን በማሳደግ የምርት አሰባሰብና አዘገጃጀት ጥራቱን ጠብቆና ብዛት ጨምሮ ለገበያ በማቅረብ የተሻለ ገቢ የሚያስገኝ ዘርፍ እንዲሆን ባደረገው የድጋፍ እንቅስቃሴ መሆኑን የምስጋና ወረቀቱ ያትታል፡፡

አጫጭር ዜናዎች

የፍራፍሬ አምራቾች ችግኝ ጣቢያ ጎበኙ

ከስድስት የተለያዩ የፍራፍሬ አምራች እርሻዎች የተውጣጡ ባለሙያዎች ቡታጅራ የሚገኘውን ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ ችግኝ ማፍያ ጣቢያ ጎበኙ፡፡ ይህ የጉብኝት መርሀ-ግብር የተዘጋጀው በግብርና ሚኒስቴር ሲሆን ጉብኝቱ ለፍራፍሬ አምራች ባለሙያዎች ስለ ዘመናዊ የፍራፍሬ ችግኝ አደረጃጀትና አዳዲስ አመራረት ዘዴዎች የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠር

ማህበሩ በሆላንድ ኤክስፖ ተሳተፈ

የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራች ላኪዎች ማህበር ሆላንድ አገር ውስጥ በተካሄደው የመጀመርያው ዓለም አቀፍ የአበባ የንግድ ትርኢት ላይ ተሳተፈ፡፡ በዚህ ባለፈው ህዳር 2003 ዓ.ም በተካሄደው ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ21 አገራት የተውጣጡ 175 አምራች ላኪዎችና ተሳትፈዋል፡፡ በተያያዘ ዜና የተለያዩ የአበባ እርሻዎችና ማህበሩ በሩሲያ፣ ጃፓንና ጀርመን በተካሄዱ የንግድ ትርዒቶች ላይ ዘርፉ ያፈራውን ውጤቶች ይዘው በመቅረብ ተሳትፈዋል፡፡

ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ 2011 በቅርብ ይካሄዳል

አራተኛው ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት እንደ ፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር ከመጋቢት 23 እስከ መጋቢት 25 ቀን 2011 በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራች ላኪዎች ማህበርና “ኤችፒፒ ዓለም አቀፍ” ትብብር የተዘጋጀው የንግድ ትርዒት ከሆላንድ፣ ጀርመን፣ ስፔን፣ ሩስያ፣ ኬንያ ጨምሮ ከ15 አገራት በላይ የሚመጡ ኤግዚቢተሮች ይሳተፋሉ ተብሎ

ማኅበሩ ከዩ ኤስ ኤይድ የምስጋና ወረቀት ተበረከተለት

Page 8: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 8

Interviews/Partnership

ENHPP provides additional expertise and the necessary fund for the

program through our local partners EHPEA, Ethiopian Horticulture

Development Agency (EHDA), Ethiopian Agricultural Research

Institute and Jimma University. It is a joint effort of all the partners,

the association and the government and we work with a kind of

rolling agenda. From the start capacity building, code of practice,

integrated pest management have been on the agenda, later on also

other subjects were included like improving of the logistical and cool

chain and enhancing the development of the vegetable and fruit

sector. Also based on the agenda some important more

general projects have started like on improving regulatory

systems for pesticides and breeder rights.

Netherlands is globally an important player in the horticulture

sector. Netherlands has a stronger relation with Ethiopia

in the horticulture sector and most of the products are

marketed through the Netherlands. When my government

was looking for an area to provide assistance in the areas

of economic development in Ethiopia, horticulture sector

was what I would say a logical choice. The EHPEA and the

Ethiopian government accepted this idea and together we

developed the partnership.

Ethiopia has very strong points when it comes to the growing

conditions and great variety in agroecological zones,

making it possible to grow all the tropical and temperate

crops. The Ethiopian government also provides a very

attractive package for new investors. Availability of land

and water, duty free imports and five years tax holiday make Ethiopia a

very attractive country for the horticulture sector investment.

Are there any special opportunities for investing in the

horticulture sector in Ethiopia?

Why is that important to provide this support?

How is the partnership supporting the horticulture sector in

Ethiopia?

Horticulture sector is a very competitive business. Entrepreneurs in the sector compete with others as far

away as Latin America. Things that need further attention in the sector are the logistics, improving of the

banking and telecom services and further streamlining the complex bureaucracy.

What do you think are the major constraints in horticulture sector in Ethiopia?

GEERT WESTENBRINK

Ethiopian-Netherlands Horticulture Partner-ship Program (ENHPP) is a public private co-operation between Ethiopian and the Nether-lands. The partnership was developed in 2006 and formally started operation in 2007 with the purpose of supporting the development of a competitive, demand driven, profitable, self-sustaining and innovative horticulture.

Our guest for this column is Geert West-enbrink, Agricultural Counsellor at the Em-bassy of the Kingdom of the Netherlands in Ethiopia. Geert Westenbrink is a per-son involved from the Dutch side in the Ethiopia-Netherlands Horticulture Part-nership Program (ENHPP) in Ethiopia.

Logistics, the banking and telecom

services and streamlining the complex

bureaucracy need further attention.

Page 9: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 9

ቃለመጠይቅ/አጋርነት

ኢትዮጵያ በዘርፉ ጠንካራ ናት ማለት ይቻላል፡፡ አገሪቱ ለሆርቲካልቸር ልማት አመቺ የአየር ንብረት ስላላት በሞቃታማም ሆነ በቀዝቃዛ የአየር ንብረት ለሚበቅሉ ተክሎች ተስማሚ ናት፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት መሠረት በዘርፉ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ሳቢ አገር እንድትሆን አስችሏታል፡፡

የኢትዮ ኔዘርላንድስ ሆርቲካልቸር አጋርነት ፕሮግራም ምን ዓይነት ድጋፍ በመስጠት ላይ ይገኛል?

የአጋርነት ፕሮግራሙ በመንግስታዊና በሌሎች በመስኩ በተሰማሩ ድርጅቶች በኩል ለዘርፉ በአቅም ግንባት፤የምርት ገበያ ማሻሻያ ስራዎች ፈንድ እገዛ ያደርጋል፡፡ ከፕሮግራሙ መነሻ አንስቶ በአሠራር ሥነምግባርና የተቀናጀ ተባይ መከላከያ ረገድ ከመንግስትና ከኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራች ላኪዎች ማህበር ጋር በተከታታይ ስንሰራበት ቆይተናል፡፡ በመቀጠልም የሎጅስቲክስን፣ የቀዝቃዛ ሰንሰለትን አሰራር በማሻሻል እንዲሁም በአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ማሻሻያ በኩል እገዛ አድርገናል፡፡ እንዲሁም በልማት ስምምነቱ አጀንዳ መሠረት ተጨማሪ ፕሮጀክቶች በፀረ-ተባይና ዘር ማዳቀል ባለቤትነት መብት በኩል በጋራ በመሥራት ላይ እንገኛለን፡፡

ለሆርቲካልቸር ዘርፍ ይህን ፕሮግራም አነሳስቶ ድጋፍ ማድረግ ለምን አስፈለገ?

ኔዘርላንድስ በሆርቲካልቸር ዘርፍ ዓለም አቀፍ ተዋናይ ናት፡፡ ኔዘርላንድስና ኢትዮጵያ በሆርቲካልቸር ዘርፍ የቆየ መልካም ግንኙነት አላቸው፡፡ ከዘርፉ ወደ ውጭ የሚላኩ የኢትዮጵያ ምርቶች ለገበያ የሚቀርቡትና የሚተዋወቁት በኔዘርላንድስ በኩል ነው፡፡ የኔዘርላንድስ መንግስት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ድጋፍ ማድረግ በፈለገበት ጊዜ ይህን ዘርፍ መምረጥ እንደ ትክክለኛና ተገቢ አሠራር አድርጎ በመመልከት ለኢትዮጵያ መንግስት ሀሳብ በማቅረብ አጋርነቱን በጋራ መስርተዋል፡፡

ኢትዮጵያ ለሆርቲካልቸር ኢንቨስትመንት በምን መልኩ ነው አመቺ ሆና የተገኛችው?

በዘርፉ በኩል እስከ አሁን የታዘቧቸው መሰናክሎች ምንድናቸው?

የሆርቲካልቸር ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ እጅግ በጣም ተወዳዳሪ የንግድ ዘርፍ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ያሉ አምራቾችና ነጋዴዎች ከላቲን አሜሪካ አገራት ጭምር ከሚገኙት አምራቾችና ነጋዴዎች ጋር ነው የሚወዳደሩት፡፡ ስለዚህ በሎጀስቲክስ፣ በቢሮክራሲ፣ በባንክና ቴሌኮም አገልግሎት በኩል የበለጠ ሊሰራባቸው ይገባል::

GEERT WESTENBRINK

የኢትዮ ኔዘርላንድስ ሆርቲካልቸር አጋርነት ፕሮግራም በኢትዮጵያና በኔዘርላንድስ አገራት መካከል የሚካሄድ የልማት ትብብር አካል ነው፡፡ ይህ የልማት አጋርነት መተግበር የተጀመረው እአአ 2007 ሲሆን ዓላማው በአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ልማት ዘርፍ የግልና መንግስታዊ ድርጅቶችን አጋርነት በማጎልበት፤ ዘመናዊና ዘላቂ የአመራረት ዘዴዎችን በማስተዋወቅ ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ድርሻ ውስጥ ብቁ ተወዳዳሪና አትራፊ ሆና እንድትገኝ ለማስቻል ነው፡፡የዚህ ዓምድ እንግዳችን ሚስተር ጊርት ዌስተንብሪንክ ይባላሉ፡፡ ሚስተር ጊርት በኔዘርላንድስ ኤምባሲ የእርሻ ነክ ጉዳዮች አማካሪና የአጋርነት ፕሮግራሙ ተወካይ ሆነው በመሥራት ላይ ይገኛሉ፡፡

Logistics, the banking and telecom

services and streamlining the complex

bureaucracy need further attention.

Page 10: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 10

Ethiopia has to be applauded as it has already put

the idea of the code of practice on the agenda

from the very beginning. How this code has been

developed and implemented is I think is unique in

the world. The sector has a systematic approach

of continuously reducing the negative impacts.

The civil society is involved, the government is

involved and the association is in the lead which

is a very unique setting where civil societies

can raise their concerns and have their input

towards ensuring the sustainability of the sector.

ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ ትልቅ ስም ያለው ዓለም አቀፍ የንግድ

ትርዒት ነው፡፡ ይህ የንግድ ትርዒት በዘርፉ ውስጥ የተሰማሩ

ባለድርሻዎች ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ስለሚሳተፉ

የተሻሻሉ የአመራር ዘዴዎችንና የተሻሻሉ ዝርያዎችን ይዘው

የሚቀርቡበት መድረክ በመሆኑ ለዘርፉ እድገት ያግዛል፡፡

How do you work to ensure the partnership

program sustainability?

We have a positive look into it; we from the Dutch

side are happy and proud of the results achieved

and we are hopeful that we will also be able to

continue our cooperation in the future.Civil society organizations, environmentalists

and trade unions show some concerns about

the negative impacts of the floriculture sector

in Ethiopia. Do you think it should be an issue

of concern?

በፕሮግራሙ የተጀመሩ ሥራዎችን ዘላቂነት በማረጋገጥ በኩል እንዴት እየሰራችሁ ነው?ከኔዘርላንድስ በኩል ለአጋርነት ፕሮግራሙ አዎንታዊ አመለካከት አለን፡፡ በፕሮግራሙ ውጤቶች ደስተኞች ነን:: ለወደፊቱም በዘርፉ በኩል የሚኖረን አጋርነት የአቅም ግንባውን በማጠናከር ቀጣይነት እንደሚኖረው ተስፋ አደርጋለሁ፡፡

ሲቪል ማኅበረሰቡን ጨምሮ የተለያዩ አካላት በተለይ የአበባ ልማት ዘርፍ የሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚያሳስባቸው ይናገራሉ፡፡ በእርግጥ የሚያሳስብ ይመስሎታል?ኢትዮጵያ በዘርፉ ሊከሰቱ የሚችሉ ያልተፈለጉ ተፅዕኖዎችን በመቀነስ በኩል ከዘርፉ መነሻ አንስቶ ከፍተኛ ጥንቃቄ በማድረÕ ልዩ አገር ያደርጋታል፡፡ ዘርፉ አሉታዊ ተፅዕኖዎች በመቀነስ በኩል የተጠና አቀራረብ ይዞ እየተጓዘ ነው:: በእነዚህ የሥራ ሂደቶች ውስጥ የመንግስትና ሲቪል ማኅበራት ውክልና እንዳለ ይታወቃል፡፡ ስለዚህ ማንኛውም አካል ስጋቶቹን በማቅረብና አብሮ በመስራት ለዘርፉ ዘላቂ እድገት መረጋገጥ የበኩሉን ሚና ሊጫወት ይገባል፡፡

ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ለዘርፉ እድገት በምን መልኩ ያግዛል ይላሉ?

This is an international event with high reputation. It is a vital exhibi-tion where people in the sector come from around the world to talk about the business and all new development in technologies and also new promising varieties of flowers and horticulture crops are exhibited.

How do you think that organizing HORTIFLORA ETHIOPIA would contrib-

ute to the development of the horticulture sector in Ethiopia?The sector has a

systematic approach of

reducing the negative

impacts

Page 11: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 11

Growers’ Profile Red Fox Ethiopia

Description Red Fox in Ethiopia is owned by two German businessmen, Tobias Dumen and Gunther Dummen. The farm which grows and exports ornamental plants (cuttings) was established in 2003 and started exporting in January 2005. The farm which is located 90 km south of Addis Ababa on the way to Zeway started growing flowers on 8 hectares and has now expanded to 39 hectares. Presently there are 1200-2000 em-ployees of whom 80 per cent are wom-en from the local community.

Competitive advantage We at the Red Fox have the know-how and experience of over 20 years in the industry, which enables us to solve emerging problems and produce qual-ity products. Our production and mar-ket are stable. We develop new variet-ies that we think would suit the market, we easily listen to the market and meet the demand of the market efficiently and effectively as we can control the whole process from production to sell-ing our products to the customers.

Product and export nicheThe farm produces small cuttings of 130 varieties of two crops namely Poin-settia and Pelargonium and exports to Germany, USA, Canada, Italy, France and other small markets in Asia and Africa.

VisionThe farm envisages upgrading the quality of the ornamental plants from its production facility in Ethiopia.

Address:Red Fox EthiopiaGuy Symondson, General ManagerTel. +251-022 112 92 50/51 +251-022 112 92 53P O Box 2210, Addis Ababa, EthiopiaEmail: [email protected]: www.REDFOX.DE

Description Established in 2005, Dugda Flora (a short hand for Dugda Floriculture Development PLC) grows differ-ent rose varieties on 24 hectares of land. The farm owned by an Ethio-pian businessman, Adugna Bekele is located at the outskirt of Debrezeit town which is 42 km east of Ad-dis Ababa. The climate enjoys an ambient temperature of 28 degree Celsius and the altitude is 1800 me-ter above sea level. Presently more than 560 full time employees are working in the farm.

Vision The farm envisages being a lead-ing producer and exporter of quality cut roses from Ethiopia.

Product and export niche The farm produces 13 varieties of roses and exports to Holland. The farm plans to increase the export figure through expanding the mar-ket niche in Europe, North America and the Middle East.

Competitive advantage Dugda Flora produces high qual-ity roses, is certified for MPS-ABC, MPS-SQ and working to achieve a certification for FFP. The farm also strictly adheres to the code of prac-tice and works in close collaboration with EHPEA.

Address:Dugda Floriculture DevelopmentSayalf Adane, Farm ManagerTel: +251-11-4-33 61 43Fax: +251-11-433 61 44Email: general @dugdaflora.com.et Website: www.getasinternational.comP O Box. 25628 code1000, Addis Ababa, Ethiopia

Dugda Floriculture Development

Dugda Flora

Page 12: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 12

መግለጫሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ በሁለት ጀርመናዊያን ባለሀብቶች በ2003 እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር የተመሠረተ የአበባ ብቅሎች (cuttings) አምራችና ላኪ ኩባንያ ነው:: ይህ እርሻ ከአዲስ አበባ ወደ ሀዋሳ በሚወስደው መንገድ 90 ኪ.ሜ ላይ ይገኛል፡፡ በስምንት ሄክታር መሬት ላይ የተጀመረው ልማት በአሁኑ ጊዜ ወደ 39 ሄክታር አድጓል፡፡ እንዲሁም በአማካይ ለ1600 ኢትዮጵያዊያን የሥራ ዕድል ፈጥሯል፡፡

ራዕይ አሁን እያመረተ ያለውን የአበባ ዝርያ ጥራት ከፍ ማድረግ፡፡

ምርትና መዳረሻሬድ ፎክስ 130 ያህል ዝርያ ያላቸው ፓየንስቲያና ፒላርጎኒየም የሚባሉ የአበባ ዓይነቶችን እያመረተ ወደ ጀርመን፣ አሜሪካ፣ ካናዳ፣ ጣልያን፣ ፈረንሳይና እንዲሁም አነስተኛ የኤሲያና አፍሪካ ገበያዎች ይልካል፡፡

ልዩ ገፅታዎችሬድ ፎክስ በአበባ ብቅሎች ምርት ልማት ዘርፍ ከ20 ዓመት በላይ ዓለም አቀፍ ልምድ ሲኖረው በዘርፉ ምርታማነቱን የማሻሻልና በቀላሉ ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ የማያቋርጥና ጥራቱ የተረጋገጠለት ምርት አበባ ለዓለም ገበያ የማቅረብ ሙሉ ብቃት አለው፡፡እርሻው የእነዚህን የአበባ ዝርያ የሚያዳቅልና የሚያረባ በመሆኑ ለዓለም አቀፍ ገበያ በሚያቀርባቸው አበቦች ላይ ምንም የአቅርቦት መዋዠቅ አይከሰትም እንዲሁም በጥራት፣ በዋጋና በዝርያዎች ላይ ሙሉ ቁጥጥር ይኖረዋል ማለት ነው፡፡

አድራሻጋይ ሲመንሰን፣ ዋና ማናጀርሬድ ፎክስ ኢትዮጵያስልክ፡- +251-022-112-92 50/51 +251-0911-49 00 20መ.ሳ.ቁ. 2210 አዲስ አበባኢ-ሜይል [email protected]ዌብሳይት www.REDFOX.DE

የአምራች ፕሮፋይልዱግዳ የአበባ ምርት ልማት

መግለጫዱግዳ-ፍሎራ በኢትዮጵያዊያን ባለሀብቶች በ2005 እንደ አውሮፓዊያን ዘመን አቆጣጠር የተቋቋመ የአበባ እርሻ ልማት ነው፡፡ እርሻው ከአዲስ አበባ በ45 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ከደብረዘይት ወጣ ብሎ ይገኛል፡፡ እርሻው የተለያዩ አበቦችን በ24 ሄክታር መሬት ስፋት ላይ 560 ሠራተኞችን ቀጥሮ በማሰራት ላይ ይገኛል፡፡

ራዕይዱግዳ ፍሎራ በአበባ ልማት ዘርፍ የጥራት ምሳሌ ለመሆን ራዕይ ሰንቆ የተነሳ እርሻ ነው፡፡

ምርትና መዳረሻዱግዳ ፍሎራ አስራ ሦሥት ዓይነት የሮዝ አበባ ዝርያዎችን እያመረተ ወደ ሆላንድ አገር ይልካል፡፡ እርሻው ተጨማሪ የአበባ ምርቶችን እያመረተ ወደ መካከለኛው ምስራቅና ሰሜን አሜሪካ የመላክ እቅድ አለው፡፡

ልዩ ገፅታውዱግዳ ፍሎራ ለአበባ ምርቶች ጥራት ከፍተኛ ቦታ የሚሰጥ በመሆኑ በዓለም አቀፍ ገበያ ተቀባይነት ያለውን መስፈርት “ኤምፒኤስ-ኤቢሲ” የጥራት ማረጋገጫ ከማግኘቱም በላይ “ኤፍ ኤፍ ፒ” የተባለውን ከፍተኛ የጥራት ማረጋገጫ ለማግኘት በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡ እነዚህ የጥራት ማረጋገጫዎች የአንድን አበባ እርሻ የአካባቢ ተፅእኖ መቀነስ፣ የኬሚካል አጠቃቀም፣ ምቹ የስራ አካባቢን መፍጠርን ከማረጋገጥ ባሻገር በአለም አቀፍ ገበያ ለብቁ ተወዳዳሪነት የሚያበቁ ናቸው፡፡አድራሻሳያልፍ አዳነ፣ የእርሻው ማናጀርዱግዳ የአበባ ምርት ልማትስልክ፡- +251-11-4 33 61 43ፋክስ፡- +251-11 4- 33 61 44ኢ-ሜይል፡- [email protected]ዌብሳይት፡- www.getasinternational.comየመ.ሳ.ቁጥር 25628 ኮድ 1000 አዲስ አበባ

ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ

Page 13: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 13

Growers’ Profile የአምራች ፕሮፋይል

መግለጫኢላን ቶት የእንጆሪ እርሻ ከአዲስ አበባ 80 ኪ.ሜ ርቀት በሀዋሳ መስመር ላይ ይገኛል፡፡ ይህ እርሻ የተመሠረተው እንደ አውሮፓዊያን ዘመን አቆጣጠር ግንቦት 2005 ኢላን ኢሊየ በተባለ እስራኤላዊ ባለሀብት ነው፡፡ በዘጠኝ ሄክታር ላይ ማምረት የጀመረው እርሻ በአሁኑ ጊዜ በ15 ሄክታር መሬት ላይ እንጆሪ በድሪፕ የመስኖ አጠቃቀም ዘዴ እያመረተ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከ300 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ጊዜያዊና ቋሚ የሥራ ዕድል አስገኝቷል፡፡ ራዕይእርሻውን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሌላ ቦታ የማስፋፋትና የምርት አቅሙን ወደ 100 ሄክታር የማድረስ ራዕይ አስቀምጧል፡፡

ምርቶችና መዳረሻ ኢላንቶት የእንጆሪ እርሻ የጥራት ደረጃው የተረጋገጠላቸው የእንጆሪ ምርቶችን ወደ አውሮፓ አገራት (እንግሊዝ፣ ሆላንድና ሩሲያ) እና ወደ መካከለኛው ምስራቅ (ኤምሬትስና የመን) ይልካል፡፡

ልዩ ገፅታውእርሻው በዘርፉ ከአስራ ስድስት ዓመት በላይ የዓለም አቀፍ ልምድ ያካበተ በመሆኑ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያሟሉ የእንጆሪ ምርቶችን የማምረት አቅም አዳብሯል፡፡ የኢላን ቶት ውጤት የሆኑት የእንጆሪ ምርቶች ሳይበላሹ ለረጅም ጊዜ የሚቆዩና ጣእማቸው ተወዳጅ በመሆኑ ከሌሎች ልዩ ያደርጋቸዋል፡፡

አድራሻኢላን ኢልየ፣ የእርሻው ማናጀርኢላን ቶት የእንጆሪ እርሻስልክ፡- +251-011-56 90 90/93ኢ-ሜይል፡- [email protected] www.ilantot.com

Description Ilantot Strawberry Farm was established in May 2005 by Mr Ilan

Ilan Eliyahu, an Israeli farmer, near Koka town some 80 km South of

Addis Ababa on 9 hectare of production land and started producing

and exporting high quality strawberry in December 2005. The farm

now grows strawberry on 15 hectare of production land and it mainly

is for export supplies some amount for local market. Close to 300

employees (95 percent women) work in the farm.

Ilan Tot Strawberry Farm ኢላን ቶት የእንጆሪ እርሻ

VisionThe farm envisages reaching 100 hectares of production land and

expanding the farm in other locations.

Product and export nicheThe farm produces high quality strawberry and exports 50 percent

of its produces to the European Union (UK, Holland) and Russia. The

other 50 percent goes to the Middle East (United Arab Emirates and

Yemen).

Competitive advantage Sixteen years of international experience in the horticulture industry,

makes Ilan Tot Farm one of the best strawberry producers. Best

quality, safe produces, stability and strictest safety measures are the

marks of Ilan Tot Farm. Ilan Tot strawberries are known for their best

on shelf life and taste. Its proximity to major market destinations

and stable production ensures constant and timely supply of fresh

strawberry to the world.

Address:Ilan Tot Strawberry Farm / Ilan Tot Plc/

Ilan Eliyahu, Owner and General Manager

Tel: 011 656 90 90/91/92/93

E-mail: [email protected]

www.ilantot.com

Page 14: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

AG1 Enyi Ethio RoseAG2 Lafto Roses PLCAG3 Ethiopassion Agro PLCAG4 Saron Rose Agrofarm PLCAG5 ET-Highland Flora PLCAG6 Golden Rose Agro Farm LtdAG7 Beauty Green PLCAG8 Ethio Plants PLCAG9 Zaguwe FlowerAG10 EWF-Flowers PLCAG11 Omega Farms PLCAG12 Tinaw Business S.C.AG13 TAL Flowers PLC

Alemgena Hawassa Debrezeit/MertiA1 Awassa Green Woods PLCA2 Tabor Herbs PLCA3 Sheba Flowers PLCA4 Super Arsity Flower PLC

DZ1 Spirit PLC DZ2 Roshnara RoseDZ3 Minaye Flowers PLCDZ4 Dugda Floriculture Development PLCDZ5 JoytechDZ6 Olij Flowers PLCDZ7 Yassin Legesse Johnson Flower FarmDZ8 Friendship Flowers PLCDZ9 ZK FlowerDZ10 Zubka General Business Flower Farm PLCDZ11 Rainbow Colors PLCDZ12 Africa Juice Tibila S.C DZ13 Maranque Plants PLC

FAR

M L

OCA

TIO

NS

Page 15: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

DZ1 Spirit PLC DZ2 Roshnara RoseDZ3 Minaye Flowers PLCDZ4 Dugda Floriculture Development PLCDZ5 JoytechDZ6 Olij Flowers PLCDZ7 Yassin Legesse Johnson Flower FarmDZ8 Friendship Flowers PLCDZ9 ZK FlowerDZ10 Zubka General Business Flower Farm PLCDZ11 Rainbow Colors PLCDZ12 Africa Juice Tibila S.C DZ13 Maranque Plants PLC

Wolmera/HoletaW1 Alliance Flowers PLC W2 Dream Flowers PLCW3 Jordan River Herbs PLCW4 Flowerama PLCW5 Oromia WondersW6 Karuturi Sai RamarkrishnaW7 Marginpar Ethiopia PLCW8 Ethio Agri-CEFTW9 Top Flower PLCW10 Holeta Rose PLCW11 A Flower W12 Fiyori Ethiopia PLCW13 Dire Highland Flower PLCW14 Joe Flowers PLCW15 Aris Flower W16 Rose Ethiopia PLCW17 Ethio Dream PLCW18 Euro Flora PLCW19 Supra Flower PLCW20 Linssen RoseW21 Bukito Agro IndustryW22 Freesia Ethiopia PLCW23 Metrolux FlowersW24 Roshanara Rose PLCW25 Selam Flowers PLCW26 Joshua Flowers PLCW27 Agri Flora PLC W28 Noa Flora PLCW29 Gallica Flowers PLC.

K1 Ilan Tot PLCK2 Red Fox Ethiopia PLCK3 Ethio Vegferu PLCK4 Almeta Impex PLCK5 Florensis Ethiopia PLCK6 Ethiopian CuttingsK7 Ziway Roses PLCK8 AQ Rose PLC-ZEWAY-FlowerK9 Herburg Roses PLCK10 Experience FlowersK11 Ethio Flora PLCK12 Elfora Agro IndustryK13 Luna PLC Desa Plants PLC

Koka/Zeway

MAM Trading PLCJJ Kothari PLC

Sendafa/Sululta

Ethiopian Magical FarmMullo Farm PLCDesa Plants PLC

Page 16: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 16

The room temperature is a little over 30 degree Celsius. It must be a little bit searing for a visitor. However, it looks normal for the young men and women working in a 600 meter long greenhouse of Dugda Flora—a farm that produces mainly roses for export. No one seems distracted from their daily routine. Lots of young men and women are busing with harvesting, sorting, transporting and packing. They work because the industry runs against the time and a special day that needs more red roses is coming also, February 14 (Valentine’s Day). Mulu Gelan, a 38-year-old woman works in the farm 8 hours a day and 6 days a week. She came from the local farming community and makes 416 birr per month while she uses to support her nine children, aged 6-19. She manages to send her children to school, covering stationery and clothing. For the local community like Mulu and of course for the industry, HORTIFLORA ETHIOPIA 2011 brings lots of opportunities, says Dick Van Raams Donk, the President of HPP International Group, the organizer of the exhibition. “The event brings more markets for the industry where more sales and successes would bring more income, more jobs, more health coverage, and more education service and generate benefit for the economy.”Horticulture in Ethiopia The horticulture sector in Ethiopia takes us back to 1985, when a Dutch company started a flower farm in Zeway area on a land leased from state farm. It was amid lots of challenges in relation to policy framework, logistics, infrastructure and awareness that the sector manages to perform annual export revenue of 100,000 USD during the period of pre 1993. As lots of things have been improving over the last decade, the number of horticulture producing and exporting companies has reached 120 and the annual foreign exchange income from floriculture is over 160 million USD. The

Focus: HORTIFLORA ETHIOPIAsector further expands to fruit, vegetable and medicinal plants. Expo HORTIFLORA in Ethiopia HORTIFLORA ETHIOPIA is a trade exhibition organized and managed every two years by EHPEA in collaboration with HPP International Group B.V., a Dutch company specializing in promoting the horticulture sector worldwide. HORTIFLORA ETHIOPIA was first launched in 2005, when lots of actors in the sector participated. “It was like a boom,” says Mr Dick. The exhibition is attracting buyers of fresh flowers, vegetables and fruits from Europe, Middle East and North America, and growers from Ethiopia, Kenya and other nations from Africa. It is primarily meant for growers and it is a growers’ exhibition, adds Mr Dick. It is a platform that brings buyers and sellers together to help increase exportability of flowers, vegetables, fruits and herbal medicines from Ethiopia and other African countries. However, many breeders, freight forwarders, service providers and suppliers are also among the participants. HORTIFLORA ETHIOPIA 2009The 2005 exhibition has been marked as very successful and the 2007 and 2009 were rather stable. During the 2009 event close to 100 companies participated in the exhibition. The global economic crisis negatively affected the sector during 2009. In spite of this, the 2009 event has been described as very successful in terms of international flori and horticulture trade exhibition. “The exhibition in 2009 was with a lot of international exhibitors, quite few international visitors, and can be considered as an exhibition of growers, breeders, buyers and suppliers. Of course there are many things that can be improved in the exhibition and in the sector and that is why the exhibition is so important because it brings everybody involved in the industry together buyers and sellers, growers and breeders and suppliers and companies that

deliver products to the floriculture and horticulture industry,” comments Mr Dick. HORTFLORA ETHIOPIA 2011HORTIFLORA 2011 is the fourth event and will be taking place March 23-25, 2011 at the Millennium Hall, Addis Ababa. Buy-ers, sellers, suppliers and breeders come from around the world to sell, buy and make business contacts. The event pro-motes innovative knowledge and technologies in the sector. In ad-dition to bring-ing buyers and sellers of fresh flowers, veg-etables and fruits, it will attract suppliers of agricultural inputs, irrigation equip-ments, greenhouses, vegetable and flower seeds, flower and fruit seedlings, harvest-ing equipment, packing materials, safety devices, agricultural machinery and equip-ments, agrochemical sprayers, cooling equipments and communication materials. creating awarenessGrowers participate in HORTIFLORA ETHIOPIA 2011 for various reasons; from

The bottom line of the HORTIFLORA ETHIOPIA 2011 exhibition is simple: to increase sales of horticulture pro-duces and to bring new varieties to

the growers.

Page 17: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 17

creating awareness about their existence in the business to creating a market link with buyers, sellers and suppliers. Guy Symondson, the General Manager of Red Fox in Ethiopia says, “It is good to participate in the exhibition to raise awareness among the general public and political level about the industry and what Red Fox does in Ethiopia. It is also important to show how

Ethiopia has become the fundamental part of the whole group and how someth ing affects the

operation in Ethiopia would affect the industry globally.” a B-to-B event The bottom line of the HORTIFLORA ETHIOPIA 2011 exhibition is simple: it is to increase sales of Ethiopian cut flowers and to bring new varieties to the growers. It is a business encounter and a be-to-be event where buyers and sellers come together. Suppliers come to sell to the growers and growers come to sell to the

buyers. Sayalf Adane, Dugda Flower Farm Manager, says “We have the opportunity to meet different buyers to expand our export destinations which helps us realize our vision of increasing our export production and destinations in the coming years.” It is the growers’ exhibition, says Dick. “This is a show of growers, by the growers for the growers, because if the grower sells he will buy, so the grower is the most important part of this exhibition. This is the growers’ shelf.”creating market linkHORTIFLORA ETHIOPIA 2011 exhibition is also a platform where people meet and talk; where we increase business, and where we can produce money for the sector, says Dick. For Mr Ilan, Owner and Manager of Ilantot Strawberry Farm, it is an important event to create market links for his fruit produce from Ethiopia. The association provides us assistance with organizing this type of international horticulture trade exhibition which is very useful to make contacts with our potential buyers and clients, says Sayalf Adane. “The contact is very important to increase the export.” conference and exposure visit Several workshops on different aspects of horticulture have been organized by the Dutch Ministry of Agriculture for the HORTIFLORA ETHIOPIA 2011 event. Flower keynote conference and issues related to technology and quality are themes of discussion. The workshops are followed by a farm tour to 4-5 farms organized by EHPEA. On the occasions, as many exhibitors participate in the event, there will be fruitful deliberations in the themes presented for this year. Participants learn from each other and there is a transfer of know-how and new technology during the deliberations and business talk. image building Ethiopia went very well with the floriculture industry in the last five years, and working

hard to achieve the same with fruit and vegetable sector. The exhibition is very important to present new varieties available in the Ethiopian market that attracts buyers from around the world to come to Ethiopia and see what Ethiopia is producing, how qualities have improved and how the number of varieties has increased. “It is very important that Ethiopia is showing this part of its face to the world. It is very important for the image.” The exhibition can contribute towards the improvement of the perception about the floriculture sector in particular. The better the exhibition; the better the image, says Mr Dick, “Journalists from USA, Italy, Holland and Germany come to write about the exhibition and what Ethiopia is exhibiting to the world. They tell the world about the horticulture in Ethiopia. So the exhibition is an excellent tool to build the perception of the horticulture sector in Ethiopia.’Rome was not built in one dayEthiopia is an important country in the floriculture industry, but not yet with fruits and vegetables. Ethiopia is not main player in the vegetable and fruit field and getting buyers of vegetables and fruits to Ethiopia is not that easy, when the production and export is not that big in the country. It is a matter of building up; it takes years. Ethiopia has to show the world what it produces from the vegetable and fruit field. Let the growers exhibit their produces. “You have something to offer in floriculture; the same should be done to change profile of the vegetable and fruit sector,” says Mr Dick. “A team work is needed here: It should be a joint responsibility to attract vegetable and fruit buyers. The government, EHPEA, HPP, the grower and the sector should work together to bring as many buyers as possible to Ethiopia.”

The bottom line of the HORTIFLORA ETHIOPIA 2011 exhibition is simple: to increase sales of horticulture pro-duces and to bring new varieties to

the growers.

Page 18: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 18

ሆርቲ-ካልቸር በኢትዮጵያየአበባ ልማት በኢትዮጵያ የተጀመረው እንደ ፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር በአስራ ዘጠኝ ሰማንያዎቹ አጋማሽ ሲሆን በዝዋይ አካባቢ የነበረ እርሻ አበቦችን እያመረተ ወደ ውጭ ይልክ ነበር፡፡ በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍም እንዲሁ የመንግስት እርሻዎች እያመረቱ ወደ ውጭ ይልኩ ነበር፡፡ በወቅቱ በፖሊሲ፣ ሎጅስቲክስና መሠረተ ልማት ችግሮች ምክንያት እስከ 1993 ድረስ ዓመታዊ የውጭ ምንዛሪ ገቢ ከአንድ መቶ ሺ የአሜሪካን ዶላር በልጦ አያውቅም፡፡ ከባለፉት ሁለት አስር ዓመታት ገደማ አንስቶ በባለ ድርሻ አካላት ከፍተኛ ትኩረት ስለተሰጠው በአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ልማት የተሰማሩ ባለሀብቶች ቁጥር 120 ያህል የደረሱ ሲሆኑ ዓመታዊ የውጭ ምንዛሪ ገቢ 160 ሚልዮን የአሜሪካን ዶላር ደርሷል፡፡ ኤክስፖ ሆርቲ-ፍሎራ በኢትዮጵያሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ በየሁለት ዓመቱ የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራች ላኪዎች ማህበር ከኤችፒፒ የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ነው፡፡ ሆርቲ-ፍሎራ የንግድ ትርዒት ዋና ዓላማው በዘርፉ የተሰማሩ አምራቾች ምርታቸውን ለገዢዎች የሚያስተዋውቁበት መድረክ መሆኑን ሚስተር ዲክ ያሰምሩበታ፤ “ሆርቲ-ፍሎራ በአምራቾች ለአምራቾች የተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ነው፡፡”ሆርቲ-ፍሎራ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ለመጀመርያ ጊዜ የተካሄደው በ2005 እንደ አውሮፓዊያን ዘመን አቆጣጠር ነበር፡፡ በወቅቱ የነበረው ዝግጅት ሚስተር ዲክ እንዲህ ያስታውሱታል&“የመጀመርያ ዝግጅት እንደ መሆኑ መጠን ተሳታፊዎች እጅግ በርካታ ነበሩ፡: ይህ የ”ÓÉ ኤግዚቢሽን በዘርፉ የሚንቀሳቀሱ አምራቾች፣ ላኪዎች፣ አቅራቢዎችንና ተቀባዮችን በብዛት ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች መሳብ ችሏል” በመቀጠልም ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ 2007 እና 2009 እንዲሁም ሲዘጋጁ ሆርቲ-ፍሎራ 2009 ግን በወቅቱ በነበረው የምዕራባዊያን የኢኮኖሚ ቀውስ ምክንያት ብዙ ተሳታፊዎችን ላይስብ ይችላል የሚል ግምት ነበር ይላሉ ሚስተር ዲክ፡፡ ነገር ግን ከባለፉት ዓመታት ብዙም ባልተናነሰ ሁኔታ ብዛት ያላቸው አምራቾች፣ ገዢዎችና አቅራቢዎች ተሳትፈውበታል፡፡ ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ 2011 ሆርቲፍሎራ ኢትዮጵያ 2011 ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ ከማርች 23 እስከ 25 እንደ አውሮፓዊያን ዘመን አቆጣጠር በአዲስ አበባ ሚሊንየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ከአውሮፓ ጀርመን፣ ጣልያን፣ ስፔንና፣ ፈረንሳይን ጨምሮ ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የሚመጡ ከመቶ በላይ ድርጅቶች፣ አምራቾች፣ አቅራቢዎች፣ ላኪዎችና የመሳሰሉት ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በንግድ ትርዒቱ ላይ ኢትዮጵያ በዘርፉ የደረሰችበትን ለዓለም የምታሳይበትና ለዘርፉ ዕድገት መሠረት የሆኑትን ገዢዎችና ተቀባዮች

ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ 2011

ትኩረት

መሳብ የምትችልበት አጋጣሚ ይሆናል፡፡በተጨማሪም ዘርፉ በቴክኖሎጂ የደረሰበትን ደረጃ ይፋ የሚያደርግበት እንዲሁም የተሻሻሉ ግኝቶችና ምርታማነትን የሚጨምሩ ዕውቀቶች ይፋ የሚሆኑበት የንግድ ትርዒት ነው፡፡በዓለም ዙርያ ያሉ የዘርፉ ባለድርሻዎችና የአገር ውስጥ አምራቾችን ጨምሮ የመስኖ መሳሪያዎች፣ የተሻሻሉ ዝርያዎችና ዕቃዎች፣ ግሪን ሀውሶች፣ የኬሚካል መርጫዎች፣ የጥንቃቄና ደህንነት መሳሪያዎችና የመሳሰሉትን የሚያቀርቡ ድርጅቶች ይሳተፋሉ፡፡ግንዛቤን መፍጠርሆርቲፍሎራ ኢትዮጵያ 2011 የአበባ ፍራፍሬና አትክልት አምራቾች ራሳቸውን በማስተዋወቅ በዘርፉ ንግድ ውስጥ ንቁ ተሳታፊ መሆናቸውን የሚያሳዩበት መድረክ ነው፡፡ “በዚህ ንግድ ትርዒት ውስጥ መሳተፋችን ሬድ ፎክስ የአበባ እርሻ ልማት ኢትዮጵያ ውስጥ መኖሩንና ምን እየሰራ መሆኑን ለተሳታፊዎችና ለጎብኚዎች

እንዲሁም በመንግስት አስተዳደር ላይ ላሉ ሰዎች ማሳወቅ እንፈልጋለን“ ይላል የሬድ ፎክስ እርሻ ዋና ሀላፊ የሆኑት ጋይ ሳይመንሰን:፡የንግድ ግንኙነት መረብ መፍጠር ሆርቲፍሎራ ኢትዮጵያ 2011 በአምራቾችና በገዥዎች መካከል የንግድ ግንኙነት መፍጠር የሚያስችል በመሆኑ የኢትዮጵያን ምርቶች ሽያጭ ያሳድጋል፤ እንዲሁም ወደ ኢትዮጵያ አዳዲስና የተሻሻሉ የአበባ አትክልትና ፍራፍሬ ዝርያዎች እንዲገቡ እድል ይፈጥራል፡፡ ሳያልፍ አዳነ የዱግዳ ፍሎራ ስራ አስኪያጅ እንደሚሉት የንግድ ትርዒቱ ከተቀባይ አገራት ከሚመጡ ደንበኞች ጋር የንግድ ትስስር ለመፍጠር እጅግ ጠቃሚ ስለሚሆን በብዛት አምርተው ወደ ተለያዩ ሀገራት የገበያ ድርሻቸውን ለማስፋት ያስችላቸዋል፡፡ በተጨማሪም የኢላን ቶት እንጆሪ እርሻ ባለቤት የሆኑት ሚስተር ኢላን ኤልያ፤ ሆርቲፍሎራ 2011 ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት እንደመሆኑ መጠን ከዓለም አቀፍ ገበያ ጋር የተሻለ ግንኙነት በመፍጠር ለምርታችን ተጨማሪ የሽያጭ መዳረሻዎችን ለመፍጠር ያግዛናል ይላሉ፡፡ የገፅታ ግንባታን ማስተዋወቅኢትዮጵያ በአበባ የልማት ዘርፍ ርቀው ከተራመዱት ጎራ መመደብ ችላለች፡፡ በአትክልትና ፍራፍሬ በተመሳሳይ ጎዳና ላይ ብትገኝም ረዥም ርቀት መጓዝ እንዳለባት ዲክ ይጠቁማሉ፡፡የአገሪቱ አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ የበለጠ አድጎ በዓለም ገበያ የበለጠ ተወዳዳሪ መሆን ይችል ዘንድ አገሪቱ ምርቷን የጥራት ደረጃ በመጠንና ብዛት ማሻሻል ይጠበቅባታል፡፡ ይህ ደግሞ ኢትዮጵያ በዘርፉ ውስጥ የሚኖራትን ድርሻ ያጎላል፤የምርቶቿ ተፈላጊነት ይጨምራል:: ሆርቲ-ፍሎራ 2011 ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ኢትዮጵያ በዘርፉ ምን ላይ እንደደረሰች የምታሳይበት መድረክ ይሆናል፤ ስኬቱም ለዘርፉና ለአገሪቱ ገፅታ ግንባታ ግሩም ድርሻ ይኖረዋል፡፡ማጠቃለያሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ የንግድ ትርዒት ዓለም አቀፋዊ ይዘቱ እየጠነከረና በዘርፉ የተሰማሩትን መንግስታት፣አምራቾች፣አቅራቢዎችና ገዢዎችን ትኩረት እየሳበ መጥቷል:: አገሪቷ ለዘርፉ ልማት ካላት ተፈጥሮአዊ ምቹነት ተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግስት ለዘርፉ የሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት ለእድገቱ ጉልህ ድርሻ እንዳለው እሙን ነው፡፡የኢትዮጵያ አበባ አትክልትና ፍራፍሬ አምራች ላኪዎች ማኅበር ዘርፉን በማሳደግ በኩል ከሚያደርጋቸው ጥረቶች አንዱ ይህን የመሰለ ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽኖችን ማዘጋጀት ነው፡፡ በዚህ የንግድ ትርዒት ላይ የሚሳተፉ ገዢዎችንና አቅራቢዎችን መሳብ የሁሉም ድራሻና ሀላፊነት ቢሆንም በአገሪቷ ውስጥ በዘርፉ ልማት ውስጥ በአምራችነት የተሰማሩ ባለሀብቶች በብዛትና ጥራት መሳተፍ ትልቁን ድርሻ ይóM፡፡

የሙቀት መለኪያው 35 ዲግሪ ሴልሽየስ ያመለክታል::

ለእንግዳ ሰው ትንሽ ይወብቃል፡፡ ከወዲህ ወዲያ

በሚሯሯጡ ሠራኞች ፊት ላይ ግን ምንም የተለየ

አዲስ ነገር አይስተዋልም፤ሁሉም 600 ሜትር

ርዝመት ባለው የዱግዳ ፍሎራ ግሪን ሀውስ ውስጥ

በስራ ተጠምደዋል፡፡ አንዲት ሰከንድ የምትባክን

አትመስልም፤የአበባ ልማት ዘርፍ ከጊዜ ጋር ሩጫ

መሆኑን በቀላሉ የሚያስረዳ ትዕይንት ነው፡፡ የ38

ዓመት ዕድሜ ያላትና የዘጠኝ ልጆች እናት የሆነችው

ሙሉ ገላን ከሠራተኞቹ አንዷ ናት፡፡ ሙሉ ቀይ

ፅጌሬዳዎችን እየቀጠፈች በተዘጋጀው የፕላስቲክ

ገንዳ ውስጥ በጥንቃቄ ታስቀምጣቸዋለች፡፡ ይህንን

ስራ በቀን ስምንት ሰዓትና በሳምንት ስድስት ቀን

እየሰራች በወር 416 ብር ይከፈላታል፡፡ በምታገኘው

ገቢ ልጆቿን ወደ ትምህርት ቤት መላክና ለፍጆታ

የሚሆኑ ጥቃቅን የምግብ ወጪዎችን ለመሸፈን

አስችሏታል፡፡ ሙሉን ጨምሮ በዘርፉ ውስጥ

ለተሰማሩት ወገኖች እንዲሁም፣ ለሆርቲካልቸር

አምራች ላኪዎች ሆርቲ-ፍሎራ ኢትዮጵያ 2011

ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት መልካም ዕድሎችንና

አጋጣሚዎችን ለመፍጠር ተዘጋጅቷል፡፡ የትርዒቱ

አዘጋጅ ድርጅት ፕሬዝዳንት የሆኑት ሚስተር

ዲክ ቫን ራምስደንክ እንደሚሉት ይህ ትርዒት

ለኢትዮጵያ አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ኢንዱስትሪ

የገበያ እድሎችን መፍጠር ስለሚችልና የተሻለ

ሽያጭ ስለሚኖር የተሻለ ገቢ፣ የተሻለ የሥራ ዕድልና

በአጠቃላይ ለአገሪቷ ኢኮኖሚ መሻሻል የራሱን ድርሻ

ያበረክታል፡፡

Page 19: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011

LIB is always committed to provide its

esteemed customers with advanced

technology guided banking services

Lion International Bank is now equipped with Delta CORE Banking Solutions, which is the first in its kind in Ethiopia.Now you can: Easily access your accounts from any branch; Use all the services & products of the Bank in fast & satisfactory mannerIn the near future:The built-in Core Banking Infrastructure will provide you: SMS; ATM and Web banking services

Tel. +251-116-62 60 00/60/50/69 00 Fax: +251-116-62 59 99,116 62 71 14/15/16 P O Box 27026/1000 E-mail: [email protected] Website: www.anbesabank.com

Page 20: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 20

Export Success of Vegetables

Ethio-VEGFRU Growing green beans is not new in Ethiopia. Small quantities of green beans were produced at state farms and exported to the Netherlands and Italy in 1980s. This non-traditional agricultural produce has enabled diversifying vegetable exports and increasing foreign earnings for the country. Following the government’s aggressive promotions of export horticulture, private exporters started entering in the export trade of green beans in 1990s. The entry of private sector players has helped to increase green beans exports from Ethiopia. One of these private sector players is ETHIOVEGFRU, a farm located some 92 km south of Addis Ababa, on the way to Zeway. The farm enjoys a location advantage, cool temperature, high altitude, and stable water and labour supply. Over 700 staffs are working in the farm.

The farm was established in 2005 and started exporting green beans to the European market in 2007. The farm presently grows bobby beans and fine beans and plans to advance to extra fine beans which are the three most common types of green beans traded on the world

market. The farm uses drip irrigation and gets high quality green bean seeds from Holland. During the first year, the farm managed to export 7 ton of bobby beans. In the last two years, the farm grows green beans on 100 hectares of land and exports some 11 ton to Holland per annum.

Green beans from ETHIVEGFRU are certified with the European standards for GAP and food safety (Global Gap and BRC). The farm continuously reviews and adopts new technology and new varieties of green beans. “We plan to expand our export due to the market demand for our quality produces,” says Esayas Mengistu, ETHIOVEGFRU Farm Manager. “In the coming few years, we will work to increase our annual export production by 3 folds.”

ETHIOVEGFRU is the first to make a considerable

investment in drip irrigation to grow green beans in

Ethiopia.

Page 21: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 21

የኢትዮ-ቬጅፍሩ ኤክስፖርት ስኬትየእሸት ፎሶሊያ (green beans) ልማት በሀገራችን ከተጀመረ ረዘም ያለ ጊዜ ሆኖታል:: እ.አ.አ. በአስራ ዘጠኝ ሰባዎቹ አጋማሽ የነበሩት የመንግስት የሆርቲካልቸር እርሻዎች ፎሶሊያ እያተመረቱ ለሆላንድና ጣሊያን ሀገር ገበያዎች ይልኩ ነበር፡፡

ይሁን እንጂ ይህ የልማት ዘርፍ መንግስት የግሉን ለዘርፍ ለማበረታታት በነደፈው የኢንቨስትመንት ስርዓት በመንግስት በኩል ልዩ ትኩረት ስለተሰጠውና ማበረታቻዎች ስለታከሉበት ከዘጠናዎቹ መጀመሪያ አንስቶ በርከት ያሉ የግል እርሻዎች ወደ ዘርፉ በመግባት ፎሶሊያ በማምረትና ኤክስፖርት በማድረግ ለሀገራችን የውጭ ምንዛሬ ግኝት የበኩላቸውን ድርሻ እየተወጡ ሲገኙ ከእነዚህ መካከል ተጠቃሽ የሆነው የኢትዮ ቬጅ ፍሩ እርሻ ልማት ነው፡፡

ኢትዮ ቬጅ ፍሩ በኢትዮጵያና ሆላንድ ዜግነት ባላቸው ሁለት ባለሀብቶች እ.አ.አ በ2005 ዓ.ም በቆቃ አካባቢ የተመሰረተ እርሻ ልማት ሲሆን እርሻው ቦቢ (Bobby) እና ፋይን (Fine) የሚባሉ የፎሶሊያ ዐይነቶችን እንደዚሁም ብሮኮሊ፣ ፓፕሪካና ዝኩኒ የአትክልት ዓይነቶችን በዘመናዊ ዘዴ በማምረት ለውጭ ገበያ ያቀርባል፡፡ ኢትዮ

ቬጅ ፍሩ ከተssመ በኋላ እ.ኤ.አ በ2007 ዓ.ም ምርት ወደ ውጭ የመላክ ስራን የጀመረ ሲሆን በዓመት በስድስት ወር ውስጥ ብቻ በአማካይ 1.1 ቶን የአትክልት ምርቶችን ለአውሮፓና ለመካከለኛው ምስራቅ ሀገሮች ኤክስፖርት ያደርጋል፡፡

እርሻ ልማቱ የሚያመርታቸውን የኤክስፖርት ምርቶች የምርታማነት ደረጃ ከፍ ከማድረግና ጥራታቸውን ከመጠበቅ አኳያ ዘመናዊ የመስኖ አገልግሎት በእርሻው የተዘረጋ በመሆኑ ለወደፊቱ ይህንኑ ዘዴ በማስፋፋት እርሻው ራሱን ከአዳዲስ የአመራረት ዘዴዎች ጋር በማስተዋወቅ ምርታማነቱን እስከ ሶስት እጥፍ አሳድጎ ለውጭ ገበያ የመላክ እቅድ አለው፡፡

የኢትዮ ቬጅ ፍሩ የፎሶሊያ ምርቶች የኤክስፖርት ገበያ ላይ ተቀባይነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል የተለያዩ ዓለም አቀፍ የብቃት መረጋገጫ ሰርተፊኬትቶችን ያገኘ ሲሆን በዚህም ተገቢውን የእርሻ አሰራር ዘዴ በመከተል የዓለም አቀፍ የአመራረትና ድህረ ምርት ኦዲት ድርጅቶችን መስፈርቶችን አሟልቶ በመገኘቱ ምርቶቹን ያለ ችግር ለአውሮፓ ገበያ እየላከ ይገኛል፡፡

በስድስት ወር ውስጥ ብቻ በአማካይ 1.1 ቶን የአትክልት ምርቶችን ኤክስፖርት ያደርጋል

Tel. +251-116-633080/81 +251-116-180704/05/03/14/13Fax. +251-116-627768 +251-116-680704

Bole Road, Alem Building (6th Floor)P O Box 1553, Addis Ababa, EthiopiaE-mail: [email protected]

Page 22: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 22Code of Practice

Introduction of the Silver and Gold Levels

The EHPEA Code of Practice was developed by Ethio-pia and for Ethiopia to guide the sustainable develop-ment of the floriculture sector. The Code contains standards for good agricultural practices, protection of the environment, employment practices and wel-fare of employees. The standards are divided into three levels: bronze, silver and gold and the docu-ment is designed to be a living document that will be revised periodically in response to changing needs and circumstances. Farms and stakeholders from the Gov-ernment and Civil society all have input into the con-tent and have given their approval for the standard.Introduction and implementation of the Code is designed to:• Guide and promote the implementation of sus-

tainable practices

• Monitor and communicate the achievement of sustainable production practice

• Address the concerns of the local communities, civil society and the buyers

• Protect and promote the image of the Ethiopian floriculture in country and overseas

The Bronze level of the Code was introduced in 2007 and since that time farms have worked with support from the Association’s Training team and stakeholders to implement this. Auditing is carried out by an inde-pendent external audit entity, Control Union Certifica-tion and to date, 51 Farms representing 80% of the ac-tive production area have been externally audited. These farms were presented with certificates of compliance in September 2010 by the State Minister for Agriculture.

Farms are pleased with the results and are keen to progress to higher standards. Sustainability and impact on the environment; respect for people and nature re-main hot topics amongst stakeholders and buyers. Therefore this is judged to be the right time to revise the Bronze requirements and to introduce the Silver and Gold levels. Farms and stakeholders have been asked for their comments and suggestions and a review of cur-rent market label requirements has been undertaken. As most ‘buyers of choice’ are now asking for a social and an environment label, it was decided to keep both topics together in one ‘silver standard’. Thus, the farm working group with support from the Association has produced a draft document for bronze, silver and gold levels where:

• The Bronze content and standard remains at the basic level and will, we expect become a requirement for export during 2011

• The Silver content and standard will equate with the major social and environmental market labels

• The Gold challenges farms to go beyond basic requirements and contains standards for capacity building, corporate social responsibility and environment and product quality management.

The draft document will be reviewed by farms and stake-holders before adoption and it is hoped that this process will be completed in time for launch during HORTIFLORA 2011.

As with the introduction of the Bronze, implementation will be piloted with a group of farms and the draft revised as necessary before introduction to all exporters. Already 20 farms have vol-unteered for the pilot and the training team is now developing a programme of support for this group. We hope and expect that some farms in this group will achieve compliance with the new lev-els during 2011.The EHPEA training Team will continue to provide support for farm still working to comply with the Bronze level and to help farms in their preparation for re-audit at this level. These trainings are also of relevance to farms moving to the higher levels of Code as Silver and Gold which contain additional requirement to the Bronze level but do not replace requirements for Bronze level. .

Page 23: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 23

የማህበሩ አሠራር ሥነምግባር በአበባ የልማት ዘርፍ ውስጥ ዘላቂ የአሠራር ባህልን ለማስፈን በኢትዮጵያዊያን ለኢትዮጵያዊያን የተዘጋጀ ነው፡፡ የአሠራር ሥነምግባር አንድ የአበባ ልማት በመልካም የግብርና አተገባበር፣ በሰው ናና በአካባቢ ጥበቃ፣ በሠራተኛ የቅጥር ሁኔታና ደህንነት መሠረት ደረጃዎች ወጥተውለታል፡፡ በዚህም መሠረት የአሠራር ሥነምግባሩ ሶስት የጥራት ደረጃዎች ይኖሩታል፤ እነዚህም የነሀስ፣ የብርና የወርቅ ሲሆኑ በየጊዜው በአሠራር ሂደት ውስጥ እንደ ሁኔታዎችና ፍላጎቶች የሚከለሱ ይሆናሉ፡፡ የዚህ አሠራር ኮድ ባለቤት ዘርፉን የወከለው ማኅበሩ ቢሆንም በዘርፉ የተሳተፉ እርሻዎችን ጨምሮ የመንግስትና የሲቪል ማህበረሰቡ አካላት ይዘቱን ከማሻሻል አንፃር ድርሻ

ከማበርከታቸውም በላይ ለአሠራር ደረጃዎቹ እውቅና ሰጥተዋል፡፡

ይህን የአሠራር ሥነምግባር ማስተዋወቅ ያስፈለገው፡ • በዘርፉ ውስጥ ዘላቂ የጥራት አሠራርን ለማስተዋወቅ• በዘርፉ ውስጥ የዘላቂ አመራረት ግኝቶችን ለማስረፅ• የባለ ድርሻ አካላትን ሥጋትና ፍላጎት ለማንፀባረቅ እና• የአገሪቷን የአበባ ልማት ዘርፍ ሥምና ዝና ለመጠበቅና ነው፡፡

በኢትዮጵያ አበባ እርሻዎች የነሀስ ደረጃ በ2007 እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር እንዲተዋወቅ ከተደረገ ወዲህ በርካታ እርሻዎች በማህበሩ የሥልጠና ክፍል አጋዥነት በተግባር ሲያውሉት ቆይተዋል፡፡ በዚህም መሠረት አንድ ዓለም አቀፍ ድርጅት በ51 የአበባ እርሻዎች ባደረገው የጥራት ምርመራ መሠረት የጥራት መስፈርቶቹን አሟልተው በመገኘታቸው የጥራት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል:: የምስክር ወረቀት ያገኙ እርሻዎች በውጤቱ ደስተኞች በመሆናቸው ለከፍተኛ ደረጃ ጠንክረው እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል፡፡ ባለ ድርሻ አካላት እንዲሁም የአበባ፣አትክልትና ፍራፍሬ ተቀባዮች (ገዥዎች) በዘርፉ ውስጥ ዘላቂነት፣ በአካባቢ ላይ የሚደርሰውን ተፅዕኖ መቀነስ እና ምቹ የሥራ አካባቢን መፍጠር ልዩ ትኩረት ይሰጣሉ:፡ ለዚህም ነው ይህ ጊዜ የነሀስ ደረጃ መሥፈርቶችን ከልሶ በማሻሻል የብርና የወርቅ የጥራት ደረጃዎችን ማስተዋወቅ አስፈላጊ ሆኖ የተገኘው፡፡ አምራች እርሻዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በሰጡት የማሻሻያ አስተያየቶች እንዲሁም ዓለም አቀፍ ገበያ ባስቀመጠው መስፈርቶችና በዓለም አቀፍ የገበያ ምርጫ መሠረት በብር የጥራት ደረጃ ውስጥ የአካባቢና የማኅበራዊ መግለጫዎች (ሌብሎች)

የአሠራር ሥነምግባርየብርና የወርቅ ደረጃዎችን ማስተዋወቅ

በአንድ ላይ ማለትም “በብር ደረጃ“ ውስጥ እንዲካተቱ ተደርገዋል፡፡ በዚህም መሠረት ከዘርፉ እርሻዎች የተውጣጣ ግብረ ሀይል ከማኅበሩ ጋር በመሆን የሚከተለውን ይዘት ያለው ረቂቅ የዶክመንት ክፍል አዘጋጅተዋል፡፡

• የነሀስ ደረጃ፡- ይህ ደረጃ መሠረታዊ ሆኖ ከመቆየቱም በላይ በ2011 እ.ኤ.አ ወደ ውጭ ለሚላኩ ምርቶች መሰረታዊ መመዘኛ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡• የብር ደረጃ፡- ይዘቱና ደረጃው ዓለም አቀፍ ገበያ ከሚጠይቀው የአካባቢና ማኅበራዊ መስፈርቶች ጋር የሚስተካከል ይዘት ኖሮት ወደ ፊት ከሚወጡ መስፈርቶች ጋር እየተገናዘበ አገልግሎት ላይ የሚውል ይሆናል፡፡ • የወርቅ ደረጃ፡- የዓለም አቀፍ ደረጃ መስፈርቶች ማለትም የአካባቢ ጥበቃ፣ የአቅም ግንባታ፣ የምርት ጥራት አÁÁ´ና የኮርፖሬት ሶሻል ሪስፖንሲቢሊቲ የሚያካትት ይሆናል፡፡

ይህ ረቂቅ ዶክመንት በአምራች ላኪ እርሻዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ አማካኝነት ክለሳ ከተደረገበት በኋላ ይፋ ይደረጋል:፡ ረቂቅ ዶክመንቱ ፀድቆ ከመተግበሩ በፊት ፍቃደኞች በሆኑ 20 እርሻዎች ላይ የትግበራ ሙከራና ክለሳ ይደረጋል:፡ በዚህም መሠረት የማህበሩ የስልጠና ክፍል ለነዚህ እርሻዎች ድጋፍ እያደረገ ሲሆን በያዝነው ዓመት የተወሰኑ እርሻዎች እነዚህን አዳዲስ የጥራት ደረጃዎች አሟልተው የጥራት ማረጋገጫ እንደሚያገኙ ይጠበቃል፡፡

የማኅበሩ የስልጠና ቡድን የነሀስ ጥራት ደረጃ ለማሟላት የሚሰሩ እርሻዎችን ከማገዙም በላይ በጥራት ቁጥጥር ግምገማ በሚያደርጉት የዝግጅት ሂደት ምክር ይሰጣል፡፡ እነዚህ የሥልጠና እገዛዎች ወደ የብርና የወርቅ የጥራት ደረጃዎች እየተሸጋገሩ የሚገኙ እርሻዎችንም ይመለከታል፡፡ ምክንያቱም መስፈርቶቹ በነሀስ ደረጃ የሚገኙትን የሚተኩ ሳይሆኑ ተጨማሪ በመሆናቸው ነው፡፡

Page 24: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ
Page 25: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

etFresh March 2011 25

Country City Name website DateUkraine Keiv Flower and Hort-

Techwww.flowers-hortech.com April 12- April

14China Peking Hort Expo China www.hortigloreexpo.com April 13-April

16Italy Genua EuroFlora April 23-May 1,

2011Germany Koblenz BUGA www.buga2011.deLativia - Garden Flora

Holidays that may attract flowers sales

April Holiday Country03 Grandmother’s Day /mother’s

dayBelgium, France, United Kingdom, Ireland

22 Good Friday Western Christian Holiday

24 Easter/ Orthodox Easter Western Christian Holiday/Russian

May01/29 Mother’s Day Spain

08 Parent’s Day Korea

09 Europe Day Denmark

21 Constantine’s /Helena’s Day Greece, Romania

June02 Pentecost Western Christian Holiday

05/13 Father’s Day Denmark, Belgium

19 Father’s Day France, United Kingdom, Hungary, Japan, Netherlands, United States

20/26 Midsummer Eve /Day Norway, Sweden

Page 26: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ

26

Page 27: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ
Page 28: Hortiflora Ethiopia 2011 ኢ Fresh - EHPEAehpea.com/files/downloads/etFRESH_vol_2_no_2.pdf ·  · 2017-09-01Hortiflora Ethiopia 2011 March 2011 ... ዘርፈ-ብዙ የፍራፍሬ